*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
ስለ ሰይዲ ብቻ!
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
🍁🍂 ሰይዲን ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም በዚህ መልኩ ነበር አንዳንዶች የገለፅዋቸው፦
((كان رسول الله صلى الله عليه وسلم متواصل الأحزان دائم الفكرة ليست له راحة، طويل السكت، لا يتكلم في غير حاجة، يفتتح الكلام ويختمه باسم الله تعالى،
『የአሏህ መልዕክተኛ ሀዘንን ተካፋይ፣ ሁሌ ሀሳቢ እረፍት የሌለው፣ ረጅም ዝምታ አብዢ ፣ያለ ምክነያት ማይናገር፣ ንግግሩን ሲጀምር ሆነ ሲጨርስ በአሏህ ስም የሚያደርግ ነበር』
"ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም"
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
ስለ ሰይዲ ብቻ!
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
🍁🍂 ሰይዲን ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም በዚህ መልኩ ነበር አንዳንዶች የገለፅዋቸው፦
((كان رسول الله صلى الله عليه وسلم متواصل الأحزان دائم الفكرة ليست له راحة، طويل السكت، لا يتكلم في غير حاجة، يفتتح الكلام ويختمه باسم الله تعالى،
『የአሏህ መልዕክተኛ ሀዘንን ተካፋይ፣ ሁሌ ሀሳቢ እረፍት የሌለው፣ ረጅም ዝምታ አብዢ ፣ያለ ምክነያት ማይናገር፣ ንግግሩን ሲጀምር ሆነ ሲጨርስ በአሏህ ስም የሚያደርግ ነበር』
"ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም"
🥰14❤5🤩1
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
أتت عجوز إلى النبي صلى الله عليه وسلم، فقالت: يا رسول الله، ادع الله أن يدخلني الجنة، فقال: ((يا أم فلان، إن الجنة لا تدخلها عجوز)) قال: فولت تبكي فقال: ((أخبروها أنها لا تدخلها وهي عجوز)) إن الله تعالى يقول: {إنا أنشأناهن إنشاء فجعلناهن أبكارا عربا أترابا}.
🍂『ወደ አሏህ መልዕክተኛ ዘንድ አንድ አሮጊት በመምጣት እንዲህ አለቻቸው አንቱ የአሏህ መልዕክተኛ ሆይ አሏህን ጀነት ያስገባኝ ዘንድ ዱዓ አድርጉልኝ አለቻቸው…
📝ረሱሉሏሂ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለምም በሀቅ ነገር ውሸት ሳያስገቡ ይቀልዳሉና እንዲህ አሉዋት ፦
😊የእገሊት እናት ሆይ ጀነትን እኮ አሮጊቶች አይገቧትም አሏት እርሷም እያለቀሰች መሄድ ጀመረች…
የአሏህ መልዕክተኛም አሏህ እንዲህ ይላል በሏት፦
【إِنَّآ أَنشَأْنَٰهُنَّ إِنشَآءً فَجَعَلْنَٰهُنَّ أَبْكَارًا】
🍂『እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠር ናቸው ደናግሎችም አደረግ ናቸው፡』ይላል አሉ።
🍁ማለትም ወጣት ሁነሽ ነው ጀነት ምትገቢው እያልዋት ነው ሴትየዋ አሮጊት ነበረችና።
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
أتت عجوز إلى النبي صلى الله عليه وسلم، فقالت: يا رسول الله، ادع الله أن يدخلني الجنة، فقال: ((يا أم فلان، إن الجنة لا تدخلها عجوز)) قال: فولت تبكي فقال: ((أخبروها أنها لا تدخلها وهي عجوز)) إن الله تعالى يقول: {إنا أنشأناهن إنشاء فجعلناهن أبكارا عربا أترابا}.
🍂『ወደ አሏህ መልዕክተኛ ዘንድ አንድ አሮጊት በመምጣት እንዲህ አለቻቸው አንቱ የአሏህ መልዕክተኛ ሆይ አሏህን ጀነት ያስገባኝ ዘንድ ዱዓ አድርጉልኝ አለቻቸው…
📝ረሱሉሏሂ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለምም በሀቅ ነገር ውሸት ሳያስገቡ ይቀልዳሉና እንዲህ አሉዋት ፦
😊የእገሊት እናት ሆይ ጀነትን እኮ አሮጊቶች አይገቧትም አሏት እርሷም እያለቀሰች መሄድ ጀመረች…
የአሏህ መልዕክተኛም አሏህ እንዲህ ይላል በሏት፦
【إِنَّآ أَنشَأْنَٰهُنَّ إِنشَآءً فَجَعَلْنَٰهُنَّ أَبْكَارًا】
🍂『እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠር ናቸው ደናግሎችም አደረግ ናቸው፡』ይላል አሉ።
🍁ማለትም ወጣት ሁነሽ ነው ጀነት ምትገቢው እያልዋት ነው ሴትየዋ አሮጊት ነበረችና።
🥰7❤3
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
ስለ ሰይዲ ብቻ!
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
ا ضرب رسول الله صلى الله عليه وسلم بيده شيئا قط إلا أن يجاهد في سبيل الله، ولا ضرب خادما أو امرأة)).
☞ከሰይዲ ባልተቤት ከኡማው እናት ከሆነችው ዐኢሸተ ረዲየሏሁ ዐንሀ እንደተዘገበው እንዲህ አለች፦
🍂『የአሏህ መልዕክተኛ በእጃቸው ፈፅሞን ማንንም መተው አያውቁም በአሏህ መንገድ ላይ (ጂሀድ) ላይ ሳሉ ሆነው ቢሆን እንጂ ሴትንም (ሚስቶቻቸውንም ሆነ)ኻዲማቸውን መተው አያውቁም።
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
ስለ ሰይዲ ብቻ!
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
ا ضرب رسول الله صلى الله عليه وسلم بيده شيئا قط إلا أن يجاهد في سبيل الله، ولا ضرب خادما أو امرأة)).
☞ከሰይዲ ባልተቤት ከኡማው እናት ከሆነችው ዐኢሸተ ረዲየሏሁ ዐንሀ እንደተዘገበው እንዲህ አለች፦
🍂『የአሏህ መልዕክተኛ በእጃቸው ፈፅሞን ማንንም መተው አያውቁም በአሏህ መንገድ ላይ (ጂሀድ) ላይ ሳሉ ሆነው ቢሆን እንጂ ሴትንም (ሚስቶቻቸውንም ሆነ)ኻዲማቸውን መተው አያውቁም።
🥰8❤1👍1
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
ስለ ሰይዲ ብቻ!
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
((كان رسول الله صلى الله عليه وسلم متواصل الأحزان دائم الفكرة ليست له راحة، طويل السكت، لا يتكلم في غير حاجة، يفتتح الكلام ويختمه باسم الله تعالى،
『የአሏህ መልዕክተኛ ሀዘንን ተካፋይ፣ ሁሌ ሀሳቢ እረፍት የሌለው፣ ረጅም ዝምታ አብዢ ፣ያለ ምክነያት ማይናገር፣ ንግግሩን ሲጀምር ሆነ ሲጨርስ በአሏህ ስም የሚያደርግ ነበር』
ሶላቱሏሂ ወሰላም ዐላ ኽይሪል ኣናም
https://t.me/httpshamzaasedullah
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
ስለ ሰይዲ ብቻ!
━════ ❤️❤️❤️ ═════━
((كان رسول الله صلى الله عليه وسلم متواصل الأحزان دائم الفكرة ليست له راحة، طويل السكت، لا يتكلم في غير حاجة، يفتتح الكلام ويختمه باسم الله تعالى،
『የአሏህ መልዕክተኛ ሀዘንን ተካፋይ፣ ሁሌ ሀሳቢ እረፍት የሌለው፣ ረጅም ዝምታ አብዢ ፣ያለ ምክነያት ማይናገር፣ ንግግሩን ሲጀምር ሆነ ሲጨርስ በአሏህ ስም የሚያደርግ ነበር』
ሶላቱሏሂ ወሰላም ዐላ ኽይሪል ኣናም
https://t.me/httpshamzaasedullah
Telegram
የሐምዛ ዲናዊ ምክሮች{وصايا حمزة}
ይህ ቻናል የሀምዛ 【أسد الله】ዲናዊ ምክሮች ብቻ ናቸው የሚለቀቁበት ተከታተሉት።
@Habshey
@Habshey
☝☝
ማንኛውም ሀሳብና አስተያየት ካለዎት ያድርሱኝ።
@Habshey
@Habshey
☝☝
ማንኛውም ሀሳብና አስተያየት ካለዎት ያድርሱኝ።
❤12👍3
👉አሰላሙ ዓለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካቱህ ውድ የሐምዛ ዲናዊ ምክር ቻናል ተከታታዮች
★ትንሽ ህመም ገጥሞኛል ለዚያም በዐፊያህ (በጤና)ዱዓ ታደርጉልኝ ዘንዳ እጠይቃቹሀለው ወንድማቹህ ሀምዛ።
★ትንሽ ህመም ገጥሞኛል ለዚያም በዐፊያህ (በጤና)ዱዓ ታደርጉልኝ ዘንዳ እጠይቃቹሀለው ወንድማቹህ ሀምዛ።
😢19🙏5👍2😱2
🙏አልሀምዱሊላህ በጣም ተሽሎኛል በዱዐቹህ ሳትረሱኝ ለነበራችሁ ኽይር ጀዛችሁን አሏህ ይክፈላቹህ።
بعض الناس اللّه يبتليهم بالمرض، المرض الشديد، فيُطهّرُهم مِن كلّ ذنب حتى لا يبقى عليهم ذنب واحد، هذا إذا لم يتَسَخّطوا على اللّه بل صبروا.
الرسول عليه الصلاة والسلام قال: « إن اللّه ليبتلي عبدَه بالسقم، حتى يُكفّر ذلك عنه كلَّ ذنب » رواه الحاكم والطبراني،
🍂አንዳንድ ሰዎችን አሏህ ከፍተኛ በሆነ ህመም ይፈትናቸዋል በዛም ምክነያት አንድም ወንጀል እንዳይቀርባቸው አድርጎ ከስህተታቸው ያነፃቸዋል ይህ የሚሆነው ያልተፃረሩ ሆነው በሶብር ያለፉት የሆኑ እንደሆነ ነው።
የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል፦
"አሏህ ባርያውን በእርግጥም በህመም ይፈትነዋል እነርሱ ላይ ያለበትን ወንጀል ሊሰርዝለት ዘንዳ"
ሀኪም እና ጦበራንይ በዘገቡት ሀዲስ።
አሏህ ከነርሱ ያድርገን ከ ወንድማቹህ ሀምዛ
بعض الناس اللّه يبتليهم بالمرض، المرض الشديد، فيُطهّرُهم مِن كلّ ذنب حتى لا يبقى عليهم ذنب واحد، هذا إذا لم يتَسَخّطوا على اللّه بل صبروا.
الرسول عليه الصلاة والسلام قال: « إن اللّه ليبتلي عبدَه بالسقم، حتى يُكفّر ذلك عنه كلَّ ذنب » رواه الحاكم والطبراني،
🍂አንዳንድ ሰዎችን አሏህ ከፍተኛ በሆነ ህመም ይፈትናቸዋል በዛም ምክነያት አንድም ወንጀል እንዳይቀርባቸው አድርጎ ከስህተታቸው ያነፃቸዋል ይህ የሚሆነው ያልተፃረሩ ሆነው በሶብር ያለፉት የሆኑ እንደሆነ ነው።
የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል፦
"አሏህ ባርያውን በእርግጥም በህመም ይፈትነዋል እነርሱ ላይ ያለበትን ወንጀል ሊሰርዝለት ዘንዳ"
ሀኪም እና ጦበራንይ በዘገቡት ሀዲስ።
አሏህ ከነርሱ ያድርገን ከ ወንድማቹህ ሀምዛ
🥰8🙏4❤3🤩3
"አውሬ እንኳን የራሱን አምሳያ አይበላም"
☞ቀደምት አውሬዎች ያስቀሩትን ሀሏ ቀር አስተሳሰብ የዘመኔ ሰው መሰል ሰይጣን ሀይ እያደረገው ነው።
☞ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን አሏህን ለሟች ሙስሊም ወገኖች ማህርታውን እንጠይቃለው። ለዘመጆቻቸውም መፅናናትን(ሶብርን) ተመኘሁ።
{أَمْ حَسِبْتُمْ أَن تَدْخُلُوا الْجَنَّةَ وَلَمَّا يَأْتِكُم مَّثَلُ الَّذِينَ خَلَوْا مِن قَبْلِكُم ۖ مَّسَّتْهُمُ الْبَأْسَاءُ وَالضَّرَّاءُ وَزُلْزِلُوا حَتَّىٰ يَقُولَ الرَّسُولُ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ مَتَىٰ نَصْرُ اللَّهِ ۗ أَلَا إِنَّ نَصْرَ اللَّهِ قَرِيبٌ}
⇨『በእውነቱ የእነዚያ ከበፊታችሁ ያለፉት (ምእምናን መከራ) ብጤ ሳይመጣችሁ ገነትን ልትገቡ ታስባላችሁን? መልክተኛውና እነዚያ ከርሱ ጋር ያመኑት «የአላህ እርዳታ መቼ ነው?» እስከሚሉ ድረስ መከራና ጉዳት ነካቻቸው፤ ተርበደበዱም፡፡ ንቁ! የአላህ እርዳታ በእርግጥ ቅርብ ነው ⇐』
አሏህ አጥፊዎችን ይቅጣቸው።
☞ቀደምት አውሬዎች ያስቀሩትን ሀሏ ቀር አስተሳሰብ የዘመኔ ሰው መሰል ሰይጣን ሀይ እያደረገው ነው።
☞ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን አሏህን ለሟች ሙስሊም ወገኖች ማህርታውን እንጠይቃለው። ለዘመጆቻቸውም መፅናናትን(ሶብርን) ተመኘሁ።
{أَمْ حَسِبْتُمْ أَن تَدْخُلُوا الْجَنَّةَ وَلَمَّا يَأْتِكُم مَّثَلُ الَّذِينَ خَلَوْا مِن قَبْلِكُم ۖ مَّسَّتْهُمُ الْبَأْسَاءُ وَالضَّرَّاءُ وَزُلْزِلُوا حَتَّىٰ يَقُولَ الرَّسُولُ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ مَتَىٰ نَصْرُ اللَّهِ ۗ أَلَا إِنَّ نَصْرَ اللَّهِ قَرِيبٌ}
⇨『በእውነቱ የእነዚያ ከበፊታችሁ ያለፉት (ምእምናን መከራ) ብጤ ሳይመጣችሁ ገነትን ልትገቡ ታስባላችሁን? መልክተኛውና እነዚያ ከርሱ ጋር ያመኑት «የአላህ እርዳታ መቼ ነው?» እስከሚሉ ድረስ መከራና ጉዳት ነካቻቸው፤ ተርበደበዱም፡፡ ንቁ! የአላህ እርዳታ በእርግጥ ቅርብ ነው ⇐』
አሏህ አጥፊዎችን ይቅጣቸው።
😢15👍2
የጠዋት አውራድ፦
أَصْبَحْنَا وَأَصْبَحَ الْمُلْكُ لله، وَالْحَمْدُ لله، لا إِلَهَ إلا اللهُ وَحْدَهُ لا شَرِيكَ لَهُ، لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَىءٍ قَدِيرٌ، رَبِّ أَسْأَلُكَ خَيْرَ مَا فِي هَذَا الْيَوْمِ وَخَيرَ مَا بَعْدَهُ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا فِي هَذَا الْيَوْمِ وَشَرِّ مَا بَعْدَهُ، رَبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْكَسَلِ وَسُوءِ الْكِبَرِ، رَبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابٍ فِي النَّارِ وَعَذَابٍ فِي الْقَبْرِ.
اللَّهُمَّ مَا أَصْبَحَ بِي مِنْ نِعْمَةٍ أَوْ بِأَحَدٍ مِنْ خَلْقِكَ فَمِنْكَ وَحْدَكَ لا شَرِيكَ لَكَ، فَلَكَ الْحَمْدُ وَلَكَ الشُّكْرُ.
اللَّهُـمَّ إِنِّـي أسْـأَلُـكَ خَـيْرَ هـذا الـيَوْم، فَـتْحَهُ، وَنَصْـرَهُ، وَنـورَهُ وَبَـرَكَتَـهُ، وَهُـداهُ، وَأَعـوذُ بِـكَ مِـنْ شَـرِّ ما فـيهِ وَشَـرِّ ما بَعْـدَه.
أَصْبَحْنَا وَأَصْبَحَ الْمُلْكُ لله، وَالْحَمْدُ لله، لا إِلَهَ إلا اللهُ وَحْدَهُ لا شَرِيكَ لَهُ، لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَىءٍ قَدِيرٌ، رَبِّ أَسْأَلُكَ خَيْرَ مَا فِي هَذَا الْيَوْمِ وَخَيرَ مَا بَعْدَهُ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا فِي هَذَا الْيَوْمِ وَشَرِّ مَا بَعْدَهُ، رَبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْكَسَلِ وَسُوءِ الْكِبَرِ، رَبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابٍ فِي النَّارِ وَعَذَابٍ فِي الْقَبْرِ.
اللَّهُمَّ مَا أَصْبَحَ بِي مِنْ نِعْمَةٍ أَوْ بِأَحَدٍ مِنْ خَلْقِكَ فَمِنْكَ وَحْدَكَ لا شَرِيكَ لَكَ، فَلَكَ الْحَمْدُ وَلَكَ الشُّكْرُ.
اللَّهُـمَّ إِنِّـي أسْـأَلُـكَ خَـيْرَ هـذا الـيَوْم، فَـتْحَهُ، وَنَصْـرَهُ، وَنـورَهُ وَبَـرَكَتَـهُ، وَهُـداهُ، وَأَعـوذُ بِـكَ مِـنْ شَـرِّ ما فـيهِ وَشَـرِّ ما بَعْـدَه.
🥰7👍3🤩2
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
ولو كان تجاوز الدنيا سهل لما كان أحد أبواب الجنة الصبر.
سئل أحد الصالحين ما هو الصبر؟
قال الصبر أن تبتلى وفي كلهم قلبك يقول الحمد لله.
🍁ዱንያን የማለፍ ጉዞ ቀላል ቢሆን ኖሮ ትዕግስት የሚባለው ነገር የጀነት አንዱ መግቢያ ባልሆነ ነበር።
አንድ አሏህን ፈሪ ለሆነ ሰው እንዲህ ተባለ፦
· ሶብር ማለት ምን ማለት ነው?
እርሱም ይህን አለ፦『ትፈተናለህ ከዛ ሁሉም ጋር ግን ቀልብህ አልሀምዱሊላህ ይላል』።
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
ولو كان تجاوز الدنيا سهل لما كان أحد أبواب الجنة الصبر.
سئل أحد الصالحين ما هو الصبر؟
قال الصبر أن تبتلى وفي كلهم قلبك يقول الحمد لله.
🍁ዱንያን የማለፍ ጉዞ ቀላል ቢሆን ኖሮ ትዕግስት የሚባለው ነገር የጀነት አንዱ መግቢያ ባልሆነ ነበር።
አንድ አሏህን ፈሪ ለሆነ ሰው እንዲህ ተባለ፦
· ሶብር ማለት ምን ማለት ነው?
እርሱም ይህን አለ፦『ትፈተናለህ ከዛ ሁሉም ጋር ግን ቀልብህ አልሀምዱሊላህ ይላል』።
👍7❤4🥰2
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
"كل شيء سيأتيك في الوقت المناسب كن من الصابرين .
『ሁሉም ነገር ጊዜውን ጠብቆ ይመጣል ከታጋሾች ሁም』
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
"كل شيء سيأتيك في الوقت المناسب كن من الصابرين .
『ሁሉም ነገር ጊዜውን ጠብቆ ይመጣል ከታጋሾች ሁም』
👍10🥰5❤3🤩2
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
عن أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ قَالَ :
#قال_النبي_ﷺ
مَا نَقَصَتْ صَدَقَةٌ مِنْ مَالٍ، وَمَا زَادَ اللَّهُ عَبْدًا بِعَفْوٍ إِلَّا عِزًّا، وَمَا تَوَاضَعَ أَحَدٌ للَّهِ إِلَّا رَفَعَهُ اللَّهُ
📚رواه مُسْلِم .
⇘ከአቢ ሑረይረተ ረዲየሏሁ ዐንሑ እንደተዘገበው የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል አሉ፦
⇘ "ምፅዋት ከገንዘብ የቀነሰች አትሆንም"
⇘"አሏህ ባርያውን በይቅርታ ምንም አልጨመረለትም ልቅናን ቢሆን እንጂ "
⇘"አንድም ሰው ለአሏህ ብሎ አልተናነሰም አሏህ ከፍ ያደረገው ቢሆን እንጂ"
ሀዲሱን ሙስሊም ዘግበውታል።
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
عن أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ قَالَ :
#قال_النبي_ﷺ
مَا نَقَصَتْ صَدَقَةٌ مِنْ مَالٍ، وَمَا زَادَ اللَّهُ عَبْدًا بِعَفْوٍ إِلَّا عِزًّا، وَمَا تَوَاضَعَ أَحَدٌ للَّهِ إِلَّا رَفَعَهُ اللَّهُ
📚رواه مُسْلِم .
⇘ከአቢ ሑረይረተ ረዲየሏሁ ዐንሑ እንደተዘገበው የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል አሉ፦
⇘ "ምፅዋት ከገንዘብ የቀነሰች አትሆንም"
⇘"አሏህ ባርያውን በይቅርታ ምንም አልጨመረለትም ልቅናን ቢሆን እንጂ "
⇘"አንድም ሰው ለአሏህ ብሎ አልተናነሰም አሏህ ከፍ ያደረገው ቢሆን እንጂ"
ሀዲሱን ሙስሊም ዘግበውታል።
❤7👍5
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
عن أبي هريرة رضي الله عنه قال :
#قال_النبي_ﷺ
من قال حين يصبحُ وحين يمسي:
سبحانَ اللهِ وبحمدِه مائةَ مرةٍ ،
لم يأتِ أحدٌ يومَ القيامةِ بأفضلِ مما جاء به .
إلا أحدٌ قال مثلَ ما قال، أو زاد عليه
📚رواه مسلم
⇘ከአቢ ሑረይረተ ረዲየሏሁ ዐንሑ እንደተዘገበው የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል አሉ፦
⇘『"ሲያነጋ እንዲሁ ሲያመሽ መቶ ግዜ
"ሱብሀነሏሂ ወቢሀምዲህ"ያለ ሰው
የትንሳኤ እለት እሱ በመጣበት ኽይር(መልካም)ነገር ማንም ሊመጣ አይችልም።ሲቀር ግን እርሱ እንደሰራው አይነት የሰራ አልያ ከሱ አብልጦ የሰራ "』
ሀዲሱን ሙስሊም ዘግበውታል።
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
عن أبي هريرة رضي الله عنه قال :
#قال_النبي_ﷺ
من قال حين يصبحُ وحين يمسي:
سبحانَ اللهِ وبحمدِه مائةَ مرةٍ ،
لم يأتِ أحدٌ يومَ القيامةِ بأفضلِ مما جاء به .
إلا أحدٌ قال مثلَ ما قال، أو زاد عليه
📚رواه مسلم
⇘ከአቢ ሑረይረተ ረዲየሏሁ ዐንሑ እንደተዘገበው የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል አሉ፦
⇘『"ሲያነጋ እንዲሁ ሲያመሽ መቶ ግዜ
"ሱብሀነሏሂ ወቢሀምዲህ"ያለ ሰው
የትንሳኤ እለት እሱ በመጣበት ኽይር(መልካም)ነገር ማንም ሊመጣ አይችልም።ሲቀር ግን እርሱ እንደሰራው አይነት የሰራ አልያ ከሱ አብልጦ የሰራ "』
ሀዲሱን ሙስሊም ዘግበውታል።
👍4🥰4👏3
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
#قال_النبي_ﷺ
يَا مَعْشَرَ النِّسَاءِ ، تَصَدَّقْن ،
وَأَكْثِرْنَ الاِسْتِغْفَارَ ،
فَإِنِّي رَأَيْتُكُنَّ أَكْثَرَ أَهْلِ النَّارِ
📚رواه مُسْلِم
⇘የአሏህ መልዕክተኛ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም ሙስሊም በዘገቡት ንግግረቸው እንዲህ አሉ፦
『"እናንተ ሴቶች ሆይ
ሶደቃ(ምፅዋት) ስጡ
እስቲግፋርን አብዙ
እኔ እኮ የእሳት አብዛኛው ቤተሰቦች ሆናቹህ አይቻቹሀለው"』
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
#قال_النبي_ﷺ
يَا مَعْشَرَ النِّسَاءِ ، تَصَدَّقْن ،
وَأَكْثِرْنَ الاِسْتِغْفَارَ ،
فَإِنِّي رَأَيْتُكُنَّ أَكْثَرَ أَهْلِ النَّارِ
📚رواه مُسْلِم
⇘የአሏህ መልዕክተኛ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም ሙስሊም በዘገቡት ንግግረቸው እንዲህ አሉ፦
『"እናንተ ሴቶች ሆይ
ሶደቃ(ምፅዋት) ስጡ
እስቲግፋርን አብዙ
እኔ እኮ የእሳት አብዛኛው ቤተሰቦች ሆናቹህ አይቻቹሀለው"』
👍13😢5❤2
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
كن سارقا لقلوب الناس
بأخلاقك وجمالك وصبرك وبعفوتك لغيرك
لأن سارق القلوب لا تقطع يده.
⇘『"የሰዎችን ልብ በጥሩ ባህሪክ፣ በውበትክ በትዕግስትህ፣ በሌሎች ይቅር ባይነትህ ሰራቂ ሁን ምክነያቱም የልቦች ሰራቂ እጁ አትቆረጥምና"』
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
كن سارقا لقلوب الناس
بأخلاقك وجمالك وصبرك وبعفوتك لغيرك
لأن سارق القلوب لا تقطع يده.
⇘『"የሰዎችን ልብ በጥሩ ባህሪክ፣ በውበትክ በትዕግስትህ፣ በሌሎች ይቅር ባይነትህ ሰራቂ ሁን ምክነያቱም የልቦች ሰራቂ እጁ አትቆረጥምና"』
🥰10❤5👍3
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
قال رسول الله ﷺ: "مَنْ أَصبَحَ مِنكُمْ آمِنًا فِي سِرْبِهِ مُعَافًى فِي جَسَدِهِ، عِندَهُ قُوتُ يَومِهِ، فَكَأَنَّمَا حِيزَتْ لَهُ الدُّنيا بِحَذَافِيرِهَا" رواه الترمذي.
የአሏህ መልዕክተኛ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ይላሉ፦【ከእናንተ መካከል በቤቱ ሰላም ሆኖ ያነጋ በሰውነቱ ላይም ያለ ምንም ችግር እንዲሁ የቀኑም ቀለብ ከእርሱ ጋር ያለው ይህ ሰው ሙሉ ዱንያ እንደተሰጠችው ነው】ሀዲሱን ቲርሚዝይ ዘግበውታል.
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
قال رسول الله ﷺ: "مَنْ أَصبَحَ مِنكُمْ آمِنًا فِي سِرْبِهِ مُعَافًى فِي جَسَدِهِ، عِندَهُ قُوتُ يَومِهِ، فَكَأَنَّمَا حِيزَتْ لَهُ الدُّنيا بِحَذَافِيرِهَا" رواه الترمذي.
የአሏህ መልዕክተኛ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ይላሉ፦【ከእናንተ መካከል በቤቱ ሰላም ሆኖ ያነጋ በሰውነቱ ላይም ያለ ምንም ችግር እንዲሁ የቀኑም ቀለብ ከእርሱ ጋር ያለው ይህ ሰው ሙሉ ዱንያ እንደተሰጠችው ነው】ሀዲሱን ቲርሚዝይ ዘግበውታል.
👍9
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
والله ما طلعت شمسٌ ولا غرُبت
إِلّا وحُبّكَ مقرونٌ بأَنفاسي
ولا جلستُ إِلى قومٍ أُحدِّثُهُم
إِلّا وأَنتَ حديثي بينَ جُلّاسي
『"በአሏህ እምላለው ፀሀይቷ ወጥታ አልገባችም ውዴታህ በእስትንፋሴ የተቆራኘ ሆኖ ቢሆን እንጂ ሰዎችን ለማናገርም አልተቀማመጥኩም በተቀመጡት መሀል ወሬ ስላንተ ቢሆን እንጂ"』
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
والله ما طلعت شمسٌ ولا غرُبت
إِلّا وحُبّكَ مقرونٌ بأَنفاسي
ولا جلستُ إِلى قومٍ أُحدِّثُهُم
إِلّا وأَنتَ حديثي بينَ جُلّاسي
『"በአሏህ እምላለው ፀሀይቷ ወጥታ አልገባችም ውዴታህ በእስትንፋሴ የተቆራኘ ሆኖ ቢሆን እንጂ ሰዎችን ለማናገርም አልተቀማመጥኩም በተቀመጡት መሀል ወሬ ስላንተ ቢሆን እንጂ"』
👏7❤5
#የኔ ምክሮች
✍ከቀናቶች ሁሉ በላጩ ቀን ጁሙዓ ነው ብለዋል ረሱሉና ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
(ሱረቱ አል- ጁሙዓህ - 9)
【እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነው ፡】
┈┈┈┈••◉❖◉●••┈┈┈┈
🌟⭐️ በጁምአ ሱናዎች እንበርታ!
✅ገላን መታጠብ
✅ሽቶ መቀባት ለወንድ
✅ልብስ መቀየር
✅ጥፍርን ማሳጠር
✅በጊዜ ወደ መስጂድ መሄድ
✅ሶለዋት ማብዛት
✅ሱረቱል ካህፍን መቅራት
✅ሲዋክ መጠቀም
✅ኹጥባን በጥሞና ማዳመጥ
✅ከጁምአ ቡሀላ የሱና ሶላት መስገድ
✅ዱአ ማድረግ
تقبّل اللهُ طاعاتكم
جُمعَةٌ طيبةٌ مُبارَكةٌ علَينَا وَعَلَيكُم وَعَلَى أهْلِكُم وَمَنْ تُحِبُّون وَرَزَقَنا اللهُ وإِيّاكُم من خَيْرَاتِ وبَرَكاتِ وأسْرَارِ هَذَا اليْوْمِ المُبَارَك
አሏህ አምልኮዋችሁን ይቀበላችሁ።
መልካም ጥሩ የተባረከች ጁሙዕ ለኛም ለናንተም ለቤተሰቦቻችሁም ለምትወዱትም ይሁን።አሏህ መልካም ነገሮችን በረካዎችን ይወፍቀን።
┈•✿•˚•❀•˚•✿•˚•❀•˚•✿•┈
የተባረከ ጁምዓ
ይሁንላችሁ!
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
✍ከቀናቶች ሁሉ በላጩ ቀን ጁሙዓ ነው ብለዋል ረሱሉና ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
(ሱረቱ አል- ጁሙዓህ - 9)
【እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነው ፡】
┈┈┈┈••◉❖◉●••┈┈┈┈
🌟⭐️ በጁምአ ሱናዎች እንበርታ!
✅ገላን መታጠብ
✅ሽቶ መቀባት ለወንድ
✅ልብስ መቀየር
✅ጥፍርን ማሳጠር
✅በጊዜ ወደ መስጂድ መሄድ
✅ሶለዋት ማብዛት
✅ሱረቱል ካህፍን መቅራት
✅ሲዋክ መጠቀም
✅ኹጥባን በጥሞና ማዳመጥ
✅ከጁምአ ቡሀላ የሱና ሶላት መስገድ
✅ዱአ ማድረግ
تقبّل اللهُ طاعاتكم
جُمعَةٌ طيبةٌ مُبارَكةٌ علَينَا وَعَلَيكُم وَعَلَى أهْلِكُم وَمَنْ تُحِبُّون وَرَزَقَنا اللهُ وإِيّاكُم من خَيْرَاتِ وبَرَكاتِ وأسْرَارِ هَذَا اليْوْمِ المُبَارَك
አሏህ አምልኮዋችሁን ይቀበላችሁ።
መልካም ጥሩ የተባረከች ጁሙዕ ለኛም ለናንተም ለቤተሰቦቻችሁም ለምትወዱትም ይሁን።አሏህ መልካም ነገሮችን በረካዎችን ይወፍቀን።
┈•✿•˚•❀•˚•✿•˚•❀•˚•✿•┈
የተባረከ ጁምዓ
ይሁንላችሁ!
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👍5❤1
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
الناس الذين يعرفون القليل يتحدثون كثيرا
أما الذين يعرفون الكثير فلا يتحدثون إلا قليلا.
☞『"ትንሽ የሚያውቁ ሰዎች ብዙ ያወራሉ
እነዛ ግን ብዙ የሚያውቁ ሰዎች ትንሽን እንጂ አያወሩም"』
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
الناس الذين يعرفون القليل يتحدثون كثيرا
أما الذين يعرفون الكثير فلا يتحدثون إلا قليلا.
☞『"ትንሽ የሚያውቁ ሰዎች ብዙ ያወራሉ
እነዛ ግን ብዙ የሚያውቁ ሰዎች ትንሽን እንጂ አያወሩም"』
👍15❤3
*-*---*-*---**-*-*
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
عندما تشعر أنك على وشك الاستسلام فكر في أولئك الذين يتمنون رؤيتك فاشلا.
『"እጅ ለመስጠት እንደተቃረብክ ባወቅክ ግዜ እነዛ ያንተን ሂክማ ቢስነትህን (ደካማነትህን) የሚመኙትን አስብ"』
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
عندما تشعر أنك على وشك الاستسلام فكر في أولئك الذين يتمنون رؤيتك فاشلا.
『"እጅ ለመስጠት እንደተቃረብክ ባወቅክ ግዜ እነዛ ያንተን ሂክማ ቢስነትህን (ደካማነትህን) የሚመኙትን አስብ"』
👍13❤5