★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት ……
وأنتم تعلمون أن العلم مفتاح الدنيا
وسبيل مفتاح الآخرة
فمن أراد الدنيا فعليه بالعلم
ومن أراد الآخرة فعليه بالعلم.
ومن أرادهما فعليه بالعلم.
【እናንተ ታውቃላችሁ እውቀት የዱንያ እንዲሁ የኣኺራህ መንገድ መክፈቻ ነው ዱንያን የፈለገ አደራ በእውቀት አኺራንም የፈለገ አደራ በእውቀት ሁለቱንም የፈለገ አደራ በእውቀት】
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት ……
وأنتم تعلمون أن العلم مفتاح الدنيا
وسبيل مفتاح الآخرة
فمن أراد الدنيا فعليه بالعلم
ومن أراد الآخرة فعليه بالعلم.
ومن أرادهما فعليه بالعلم.
【እናንተ ታውቃላችሁ እውቀት የዱንያ እንዲሁ የኣኺራህ መንገድ መክፈቻ ነው ዱንያን የፈለገ አደራ በእውቀት አኺራንም የፈለገ አደራ በእውቀት ሁለቱንም የፈለገ አደራ በእውቀት】
❤12👍3
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት ……
🍂لا تثق كثيراً، ولا تحب كثيراً، ولا تتأمل
كثيراً، لأن كثيراً قد تؤلمك كثيراً .
『ብዙ አትመን
ብዙ አትውደድ
ብዙ አጠብቅ
ምክነያቱም እነዚህ ብዛቶች በእርግጥ ብዙ ታሳምመሀለችና』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት ……
🍂لا تثق كثيراً، ولا تحب كثيراً، ولا تتأمل
كثيراً، لأن كثيراً قد تؤلمك كثيراً .
『ብዙ አትመን
ብዙ አትውደድ
ብዙ አጠብቅ
ምክነያቱም እነዚህ ብዛቶች በእርግጥ ብዙ ታሳምመሀለችና』
❤9👍3🥰2
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት ……
الدنيا مسرح كبير ،أسوأ ما فيه أشخاص يمثلون الإهتمام عندما يريدون شيء منكم .
『#ዱ_ን_ያ ትልቅ ሜዳ ነው እርሱ ውስጥ ካሉ መጥፎ ሰዎች መካከል ካንተ የሆነን ነገር ሲፈልግ ባንተ ላይ ትኩረት የሚያደርግብህ የሚያስመስለው ነው』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት ……
الدنيا مسرح كبير ،أسوأ ما فيه أشخاص يمثلون الإهتمام عندما يريدون شيء منكم .
『#ዱ_ን_ያ ትልቅ ሜዳ ነው እርሱ ውስጥ ካሉ መጥፎ ሰዎች መካከል ካንተ የሆነን ነገር ሲፈልግ ባንተ ላይ ትኩረት የሚያደርግብህ የሚያስመስለው ነው』
👍7❤4🥰1
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
"مهما بلغت ثقتك بالآخرين ، لاتفتح
لهم من غرف حياتك سوى غرفة الضيوف ."
『በሌሎች ላይ ያለህ መተማመን ምንም ያህል ቢደርስ በህይወትህ ውስጥ የእንግዶችን ክፍል ቢሆን እንጂ ሌላን ቦታ (ክፍል) አትስጣቸው』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
"مهما بلغت ثقتك بالآخرين ، لاتفتح
لهم من غرف حياتك سوى غرفة الضيوف ."
『በሌሎች ላይ ያለህ መተማመን ምንም ያህል ቢደርስ በህይወትህ ውስጥ የእንግዶችን ክፍል ቢሆን እንጂ ሌላን ቦታ (ክፍል) አትስጣቸው』
👍11
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
"من الحماقة.. أن تكره شخصاً لأنك سمعت أحداً يتحدّث عنه بسوء ! ."
『ከመሀይብነት ጥግ መካከል አንድ ሰው ስለሱ መጥፎ ስላወራ ብቻ መጥላትህ ነው』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
"من الحماقة.. أن تكره شخصاً لأنك سمعت أحداً يتحدّث عنه بسوء ! ."
『ከመሀይብነት ጥግ መካከል አንድ ሰው ስለሱ መጥፎ ስላወራ ብቻ መጥላትህ ነው』
👍10❤2👏2
#ከ_መ_ዛ_ሂ_ቦ_ች_አ_ን_ደ_በ_ት
#ኢ_ል_ኢ_ማ_ሙ_አ_ሻ_ፍ_ዕ_ይ _ረ_ዲ_የ_ሏ_ሁ_ዐ_ን_ሁ
☜قال الإمام الشافعي: «إنه تعالى كان ولا مكان فخلق مكان وهو على صفة الأزلية كما كان قبل خلقه المكان لا يجوز عليه التغيير في ذاته ولا التبديل في صفاته»
⇄ኢማሙ_ሻፊዕይ እንድህ አሉ፦
«አሏሑ ተዓላ ቦታ ሳይኖር ነበር ቦታን ከፈጠረ በኃላ በፊት ባህሪው ቦታን ሳይፈጥር እንደነበረ ነው። በዛቱም ሆነ በባህሪው መቀያየር አያመችበትም።»
©ኢቲሓፉ ሳዳቱል መተቂን በሚባል ኪታብ ሙሀመድ ሙርተዶ ዘቢድይ ጠቅሰውታል።
© #ውዶቼ መቀያየር ትልቁ የፍጡር መገለጫ ባህሪ ነው። አሏህ በመቀያየር የሚገለፅ አይደለም።
*
•እንቁ ከሆነው የኢማሙና አሻፊዕይ ንግግር የምንረዳው #አሏህ ዓለምን ሳይፈጥ ያለ ቦታ እና ያለ አቅጣጫ እንደነበረ ከፈጠረም በኃላ ያለ ቦታ እና ያለ አቅጣጫ ያለ መሆኑን በዛቱም ሆነ በባህሪው መቀያየር እንደማያመችበት ነው።
#ኢ_ል_ኢ_ማ_ሙ_አ_ሻ_ፍ_ዕ_ይ _ረ_ዲ_የ_ሏ_ሁ_ዐ_ን_ሁ
☜قال الإمام الشافعي: «إنه تعالى كان ولا مكان فخلق مكان وهو على صفة الأزلية كما كان قبل خلقه المكان لا يجوز عليه التغيير في ذاته ولا التبديل في صفاته»
⇄ኢማሙ_ሻፊዕይ እንድህ አሉ፦
«አሏሑ ተዓላ ቦታ ሳይኖር ነበር ቦታን ከፈጠረ በኃላ በፊት ባህሪው ቦታን ሳይፈጥር እንደነበረ ነው። በዛቱም ሆነ በባህሪው መቀያየር አያመችበትም።»
©ኢቲሓፉ ሳዳቱል መተቂን በሚባል ኪታብ ሙሀመድ ሙርተዶ ዘቢድይ ጠቅሰውታል።
© #ውዶቼ መቀያየር ትልቁ የፍጡር መገለጫ ባህሪ ነው። አሏህ በመቀያየር የሚገለፅ አይደለም።
*
•እንቁ ከሆነው የኢማሙና አሻፊዕይ ንግግር የምንረዳው #አሏህ ዓለምን ሳይፈጥ ያለ ቦታ እና ያለ አቅጣጫ እንደነበረ ከፈጠረም በኃላ ያለ ቦታ እና ያለ አቅጣጫ ያለ መሆኑን በዛቱም ሆነ በባህሪው መቀያየር እንደማያመችበት ነው።
❤9👍2👏2
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
#لا دار للمرء بعد الموتِ يسكُنُها
إلاّ التي كان قبل الموتِ يبنيها
فإن بناها بخير ٍ طاب مسكنُهُ
وإن بناها بشرٍّ خاب بانيها!
#ለአንድ_ሰዉ_ከመሞቱ_በፊት_የገነባት_ቤት_እንጅ_ከሞት በኃላ መኖሪያ ሀገር የለዉም፣በመልካም ነገር ከገነባት መኖሪያዉ ያማረ ይሆንለታል በመጥፎ ከገነባት ደግሞ ገንቢዋ ይከስራል፡፡ሱብሓን አሏህ!
#ዱኒያ ለአኺራ መሸጋገሪያ ድልድይ እንጅ ሌላ አይደለችም። ማንኛውም ሰው የዱኒያ ኮንትራቱን ሲጨርስ ሳይወድ በግዱ የሞትን ፅዋ ይጎነጫል። ቅሉ ይሔ ቢሆንም በዚህች ዐለም ብልጭልጭ ተታለን ራሳችንን ዱኒያ በሚሏት ዐለም ቀብረን፤የተቀበርንበትን አፈር ማራገፍ ተስኖናል። ዛሬ ዱኒያ ላይ ሳለን ለነገ ስንቃችን መልካምን ከሰራን የመጨረሻ መኖሪያችን ያማረ ይሆናል፡፡ከተዘናጋንንና መጥፎን ከሰራን ነገ የዘራነዉን እናጭዳለን ይህን ጊዜ ከተኛንበት የሚያነቃን፣የተፈጠረ ነው። ዘላለም ልንኖር እንዳልሆነ የሚያረዳን፣
ከወንጀልሽ ታቀቢ ሞት አለብሽ ብሎ የሚገስጸን፣የረሳነውን የሚያስታውሰን ነገር ያስፈልገናል።
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
#لا دار للمرء بعد الموتِ يسكُنُها
إلاّ التي كان قبل الموتِ يبنيها
فإن بناها بخير ٍ طاب مسكنُهُ
وإن بناها بشرٍّ خاب بانيها!
#ለአንድ_ሰዉ_ከመሞቱ_በፊት_የገነባት_ቤት_እንጅ_ከሞት በኃላ መኖሪያ ሀገር የለዉም፣በመልካም ነገር ከገነባት መኖሪያዉ ያማረ ይሆንለታል በመጥፎ ከገነባት ደግሞ ገንቢዋ ይከስራል፡፡ሱብሓን አሏህ!
#ዱኒያ ለአኺራ መሸጋገሪያ ድልድይ እንጅ ሌላ አይደለችም። ማንኛውም ሰው የዱኒያ ኮንትራቱን ሲጨርስ ሳይወድ በግዱ የሞትን ፅዋ ይጎነጫል። ቅሉ ይሔ ቢሆንም በዚህች ዐለም ብልጭልጭ ተታለን ራሳችንን ዱኒያ በሚሏት ዐለም ቀብረን፤የተቀበርንበትን አፈር ማራገፍ ተስኖናል። ዛሬ ዱኒያ ላይ ሳለን ለነገ ስንቃችን መልካምን ከሰራን የመጨረሻ መኖሪያችን ያማረ ይሆናል፡፡ከተዘናጋንንና መጥፎን ከሰራን ነገ የዘራነዉን እናጭዳለን ይህን ጊዜ ከተኛንበት የሚያነቃን፣የተፈጠረ ነው። ዘላለም ልንኖር እንዳልሆነ የሚያረዳን፣
ከወንጀልሽ ታቀቢ ሞት አለብሽ ብሎ የሚገስጸን፣የረሳነውን የሚያስታውሰን ነገር ያስፈልገናል።
👍7😢3❤2👏2
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
: البداية هي نصف كل شيء , و السؤال نصف المعرفة.
『ጅማሮ የሁሉ ነገሮች ግማሽ ስትሆን መጠየቅ ደግሞ የእውቀት ግማሽ ነው』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
: البداية هي نصف كل شيء , و السؤال نصف المعرفة.
『ጅማሮ የሁሉ ነገሮች ግማሽ ስትሆን መጠየቅ ደግሞ የእውቀት ግማሽ ነው』
👍9❤3👏3
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
أكتبوا أحسن ما تسمعون وإحفظوا أحسن ما تكتبون وتحدثوا بأحسن ما تسمعون.
『ስትሰሙት መልካም የሆነን ነገር ፃፉ
እንዲሁ ስትፅፉት መልካም የሆነን ነገር ሸምድዱ በምትሰሙት መልካምም ነገር ለሌሎች አካፍሉ』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
أكتبوا أحسن ما تسمعون وإحفظوا أحسن ما تكتبون وتحدثوا بأحسن ما تسمعون.
『ስትሰሙት መልካም የሆነን ነገር ፃፉ
እንዲሁ ስትፅፉት መልካም የሆነን ነገር ሸምድዱ በምትሰሙት መልካምም ነገር ለሌሎች አካፍሉ』
👍11❤8🥰3
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
✨ لا تسألْ راحِلًا عن سَبَبِ رحيلِه!..
--------- 💫👈 فقد جهَّزَ عُذرَهُ قبل حقيبتِهِ!.
""
『ተጓዥን የመጓዙን ምክነያት አጠይቀው
የመጓዙን ምክነያት ሻንጣውን ከመሸከፉ በፊት አሰናድቶ አጠናቆ ነበርና』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
✨ لا تسألْ راحِلًا عن سَبَبِ رحيلِه!..
--------- 💫👈 فقد جهَّزَ عُذرَهُ قبل حقيبتِهِ!.
""
『ተጓዥን የመጓዙን ምክነያት አጠይቀው
የመጓዙን ምክነያት ሻንጣውን ከመሸከፉ በፊት አሰናድቶ አጠናቆ ነበርና』
👍9❤2🥰2
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
✨ لكي تنجح.. عليك:👇
القبول بما حدث لك في الماضي من الخير بدون الندم!..
💫والقبول بالحاضر بكل ثقة!..
💫ومواجهة المستقبل بلا خوف!.
""
『አሸናፊ መሆን ከፈለክ በነዚህ ነገሮች አደራ እለሀለው፦
☞ከዚህ በፊት ባሳለፍከው መልካም ነገር ያለ ፀፀት መቀበል
☞ እንዲሁ አሁን እየሆነ ባለው በሙሉ እምነት መቀበል
☞ወደፊት ለሚከሰተውም ነገር ያለ አንዳችም ፍራቻ መጋፈጥ』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
✨ لكي تنجح.. عليك:👇
القبول بما حدث لك في الماضي من الخير بدون الندم!..
💫والقبول بالحاضر بكل ثقة!..
💫ومواجهة المستقبل بلا خوف!.
""
『አሸናፊ መሆን ከፈለክ በነዚህ ነገሮች አደራ እለሀለው፦
☞ከዚህ በፊት ባሳለፍከው መልካም ነገር ያለ ፀፀት መቀበል
☞ እንዲሁ አሁን እየሆነ ባለው በሙሉ እምነት መቀበል
☞ወደፊት ለሚከሰተውም ነገር ያለ አንዳችም ፍራቻ መጋፈጥ』
👍8❤2🤩2🥰1👏1
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
✨✨ إذا كان كل شيءٍ من حولك يبدو مظلماً؛..
💫 لا تحزن،
💫 و أنظر مجدداً..
💫 فقد تكـون انت النـور!.
""
『በዙርያ ያሉ ነገሮች ባጠቃላይ ጨለማ ሁነው የጀመሩ ከሆነ አትዘን ደራሹን ጠብቅ ምን አልባትም አንተ ትሆናለህ ብርሀኑ』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
✨✨ إذا كان كل شيءٍ من حولك يبدو مظلماً؛..
💫 لا تحزن،
💫 و أنظر مجدداً..
💫 فقد تكـون انت النـور!.
""
『በዙርያ ያሉ ነገሮች ባጠቃላይ ጨለማ ሁነው የጀመሩ ከሆነ አትዘን ደራሹን ጠብቅ ምን አልባትም አንተ ትሆናለህ ብርሀኑ』
❤7👍7👏2
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
✨ بعض الأشخاص في حياتنا.. 👇
شواطئٌ آمـنةٌ!..
💫 نركن إليهم لنستريح من تقلبات الحياة!،
👈 و حينما.. ↓
نسمع أصواتهم..
أو نراهـم..
أو نقـرأ حـروفهم↓
نبتـسم من قلوبنا!.
أسعَـد الله كـلّ أوقـاتكـم،
『አንዳንድ ሰዎች አሉ፦
#በህይወታችን ውስጥ የሰላም ዳርቻዎች ይሆናሉ…
#በህይወት ሽግግር (ልውውጥ) ውስጥ ለማረፍ መዘንበያዎቻችን ይሆናሉ……
#ድምፃቸውን ስንሰማ ወይም በምናያቸው ግዜ አልያ የስማቸውን ፊደላት በምናነብ ግዜ ከልባችን ፈገግ እንላለን…』
#ለዛ ሰው አንተ ነህ ብለን እንላክለት።
አሏህ ሙሉ ግዜያችሁን የደስታ ያድርግላችሁ።
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
✨ بعض الأشخاص في حياتنا.. 👇
شواطئٌ آمـنةٌ!..
💫 نركن إليهم لنستريح من تقلبات الحياة!،
👈 و حينما.. ↓
نسمع أصواتهم..
أو نراهـم..
أو نقـرأ حـروفهم↓
نبتـسم من قلوبنا!.
أسعَـد الله كـلّ أوقـاتكـم،
『አንዳንድ ሰዎች አሉ፦
#በህይወታችን ውስጥ የሰላም ዳርቻዎች ይሆናሉ…
#በህይወት ሽግግር (ልውውጥ) ውስጥ ለማረፍ መዘንበያዎቻችን ይሆናሉ……
#ድምፃቸውን ስንሰማ ወይም በምናያቸው ግዜ አልያ የስማቸውን ፊደላት በምናነብ ግዜ ከልባችን ፈገግ እንላለን…』
#ለዛ ሰው አንተ ነህ ብለን እንላክለት።
አሏህ ሙሉ ግዜያችሁን የደስታ ያድርግላችሁ።
👍6🥰4🤩2❤1
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
يحكى أن رجلا دخل على حلاق ليحلق له.
فكان هذا الحلاق يتجاذب مع الرجل
يتحدثان ومن ضمن الكلام قال الحلاق بصراحة أنا لا أؤمن بالله لا أصدق به
قال الرجل لماذا؟
قال الحلاق لأنه لما كنت بحاجة إليه لم يساعدني
فسكت الرجل إلى أن أنهى الحلاق.
فاعطى الرجل الحلاق حسابه فخرج .
بعد دقائق رجع الرجل إلى الحلاق مسرعا غاضبا وهو يقول اسمح لي أنت لست بحلاق ولا تستحق أن تكون حلاقا أصلا
لماذا لماذا ما الذي حدث
لأني رأيت في الشارع رجلا شعره طويل أشعث
شكله قبيح وأنت لم تحلق له
قال لكن لم يطلب مني الحلاقة
قال الرجل وكذا لو طلبت من الله مساعدة لفرج عنك كربتك.وقال ربنا في ذلك
وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ.
እንዲህ በማለት ይወራል፦
⊙አንድ ሰው ወደ ፀጉር ቆራጭ ቤት ገባ በዛ ግዜ ፀጉር ቆራጩም ከአንድ ሰው ጋር በመሟገት ላይ ነበር በንግግራቸው መሀል ፀጉር ቆራጩ ለዛ ሰው ድምፁን ከፍ በማድረግ እኔ በአሏህ አላምንም ሲል ይናገራል
☞ሰውዪውም አለው ለምን?
☞ቆራጩም አለ፦ምክነያቱም እኔ በችግር ላይ ሳለው እርሱ አረዳኝም አለ።
☞የሚቆረጠውም ሰው ቆራጩ ስራውን እስኪጨርስ ድረስ በዝምታ ጠበቀው።ከዛ ገንዘቡን ሰጥቶት ወጣ በዛ ደቂቃዎች ውስጥ ብዙም ሳይዘገይ የተቆረጠው ሰውዪ በንዴት በፍጥነት ወደ ቆራጩ በመምጣት አንድ ነገር ልበልህ ይቅርታ አለው አንተ ቆራጭ አይደለህም ሲጀመር ይህ የቆራጭነት ሞያ አይገባህም አለው።
☞ቆራጩም አለ ፦ለምን ምን ተከሰተ?
☞ያም ሰው አለ፦ምክነያቱም መንገድ ላይ አንድ ፀጉሩ የረዘመና የተንጨባረረ ቅርፁ የሚያስጠላ ሰው አይቼ ነበር አንተ ግን የዛን ሰው ፀጉር አልቆረጥክለትም አለው።
☞ቆራጩም አለ፦ግን እኮ ከኔ ይህን እንዳደርግለት አልከጀለም አለው።
☞ሰውዩውም አለው፦እንዲሁ አንተም ከአሏህ በችግርህ ግዜ ጠይቀህው በሆነ ኖሮ ከችግርህ ባላቀቀህ ነበር አለው።
ጌታችንም ይላል፦
وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ
ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ (እንዲህ በላቸው)፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በኔም ይመኑ፤ እነሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡ [2:186]
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
يحكى أن رجلا دخل على حلاق ليحلق له.
فكان هذا الحلاق يتجاذب مع الرجل
يتحدثان ومن ضمن الكلام قال الحلاق بصراحة أنا لا أؤمن بالله لا أصدق به
قال الرجل لماذا؟
قال الحلاق لأنه لما كنت بحاجة إليه لم يساعدني
فسكت الرجل إلى أن أنهى الحلاق.
فاعطى الرجل الحلاق حسابه فخرج .
بعد دقائق رجع الرجل إلى الحلاق مسرعا غاضبا وهو يقول اسمح لي أنت لست بحلاق ولا تستحق أن تكون حلاقا أصلا
لماذا لماذا ما الذي حدث
لأني رأيت في الشارع رجلا شعره طويل أشعث
شكله قبيح وأنت لم تحلق له
قال لكن لم يطلب مني الحلاقة
قال الرجل وكذا لو طلبت من الله مساعدة لفرج عنك كربتك.وقال ربنا في ذلك
وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ.
እንዲህ በማለት ይወራል፦
⊙አንድ ሰው ወደ ፀጉር ቆራጭ ቤት ገባ በዛ ግዜ ፀጉር ቆራጩም ከአንድ ሰው ጋር በመሟገት ላይ ነበር በንግግራቸው መሀል ፀጉር ቆራጩ ለዛ ሰው ድምፁን ከፍ በማድረግ እኔ በአሏህ አላምንም ሲል ይናገራል
☞ሰውዪውም አለው ለምን?
☞ቆራጩም አለ፦ምክነያቱም እኔ በችግር ላይ ሳለው እርሱ አረዳኝም አለ።
☞የሚቆረጠውም ሰው ቆራጩ ስራውን እስኪጨርስ ድረስ በዝምታ ጠበቀው።ከዛ ገንዘቡን ሰጥቶት ወጣ በዛ ደቂቃዎች ውስጥ ብዙም ሳይዘገይ የተቆረጠው ሰውዪ በንዴት በፍጥነት ወደ ቆራጩ በመምጣት አንድ ነገር ልበልህ ይቅርታ አለው አንተ ቆራጭ አይደለህም ሲጀመር ይህ የቆራጭነት ሞያ አይገባህም አለው።
☞ቆራጩም አለ ፦ለምን ምን ተከሰተ?
☞ያም ሰው አለ፦ምክነያቱም መንገድ ላይ አንድ ፀጉሩ የረዘመና የተንጨባረረ ቅርፁ የሚያስጠላ ሰው አይቼ ነበር አንተ ግን የዛን ሰው ፀጉር አልቆረጥክለትም አለው።
☞ቆራጩም አለ፦ግን እኮ ከኔ ይህን እንዳደርግለት አልከጀለም አለው።
☞ሰውዩውም አለው፦እንዲሁ አንተም ከአሏህ በችግርህ ግዜ ጠይቀህው በሆነ ኖሮ ከችግርህ ባላቀቀህ ነበር አለው።
ጌታችንም ይላል፦
وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ
ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ (እንዲህ በላቸው)፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በኔም ይመኑ፤ እነሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡ [2:186]
👍5❤3🥰3
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
✨ إنّ الحياة كلها أبواب!..
بعضها تُفتـح و بعضها تُغلـق،
فإن اُغلق في وجهك باب
لا تقف أمـامه باكياً متحسراً
بل اسعى وتحرك
و يومـاً ما..
💫 سيعينك الله على فتحها!.
☞『ሁሏም ህይወት በሮች አላት
ከፊሎቿ ትከፈታለች ከፊሎቿ አትከፈትም
ፊት ለፊትህ በር ቢዘጋብር የተጎዳህ አልያ አልቃሽ ሆነህ ፊት ለፊቱ አትቁም ይልቅንስ ፈልግ ሞክር ምን አልባት አንድ ቀን አሏህ ያችን የተዘጋችውን በር በመክፈት ላይ ያግዝሀልና』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
✨ إنّ الحياة كلها أبواب!..
بعضها تُفتـح و بعضها تُغلـق،
فإن اُغلق في وجهك باب
لا تقف أمـامه باكياً متحسراً
بل اسعى وتحرك
و يومـاً ما..
💫 سيعينك الله على فتحها!.
☞『ሁሏም ህይወት በሮች አላት
ከፊሎቿ ትከፈታለች ከፊሎቿ አትከፈትም
ፊት ለፊትህ በር ቢዘጋብር የተጎዳህ አልያ አልቃሽ ሆነህ ፊት ለፊቱ አትቁም ይልቅንስ ፈልግ ሞክር ምን አልባት አንድ ቀን አሏህ ያችን የተዘጋችውን በር በመክፈት ላይ ያግዝሀልና』
👍8❤4
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
【من ابتغى صديقاً بلا عيب ، عاش وحيداً .】
『ጓደኝነትን ያለ ነውር የከጀለ ብቻውን ኖረ』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
【من ابتغى صديقاً بلا عيب ، عاش وحيداً .】
『ጓደኝነትን ያለ ነውር የከጀለ ብቻውን ኖረ』
👍7🥰2❤1
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
لا تبالغوا بالحب ..ولا تبالغوا بالاهتمام والاشتياق فخلف كل مبالغة ..يوجد ما يسمونه خذلا..!انتبه
『☞በውዴታ
☞ ትኩረት በመስጠት
☞ ሆነ በናፍቆት ላይ
በነዚህ ሁሉ ነገሮች ላይ ድንበር ከማለፍ ጀርባ ውርደት ሚባል ነገር አለና』
ከሚገባው በላይ አታድርግ ማንም ሆነች ማን ማንም ሆነ ማን አሏህ ላንተ ካለው አይቀርም,
ተጠንቀቅ!።
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
لا تبالغوا بالحب ..ولا تبالغوا بالاهتمام والاشتياق فخلف كل مبالغة ..يوجد ما يسمونه خذلا..!انتبه
『☞በውዴታ
☞ ትኩረት በመስጠት
☞ ሆነ በናፍቆት ላይ
በነዚህ ሁሉ ነገሮች ላይ ድንበር ከማለፍ ጀርባ ውርደት ሚባል ነገር አለና』
ከሚገባው በላይ አታድርግ ማንም ሆነች ማን ማንም ሆነ ማን አሏህ ላንተ ካለው አይቀርም,
ተጠንቀቅ!።
👍10🥰4❤1
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
الأم كالعمر لا تتكرر.
『እናት ልክ እንደ ዕድሜ ናት ሁለቴ አትደጋገምም』
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
الأم كالعمر لا تتكرر.
『እናት ልክ እንደ ዕድሜ ናት ሁለቴ አትደጋገምም』
❤10🥰3🤩2
★የ…… ሀ …… ም …… ዛ ……
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
📌 አሏሕ በአካሎች ከመገለፅ የተጥራራ ጌታ ነው።አሏህን በአካል መግለፅ ከፍጡራን ጋር ማመሳሰል ነው! ይህ ደግሞ ጥርጥር የሌለበት ክህደት ነው ፈጣሪ የፈጠረውን አይመስልምና!!
⊙ኢማሙ ዓልይ ረድየሏሁ ዓንሁ እንዳሉት፦
قال الإِمام علي رضي الله عنه "من زعم ان الهنا محدود فقد جهل الخالق المعبود"رواه ابو نعيم في حلية اَلأَولياء
“ጌታችን መጠን (ማለትም አካል) ነዉ ብሎ የሚያምን ሰዉ ካለ ይህ በርግጥ ጃሂል ነዉ የሚገዛዉን ጌታ አላወቀም።”
© አቡ ኑዓይም አል’ስባሀንይ ከኑዕማን ብኑ ሰኢድ ይዘው ሒሊየቱ-ል-አውሊያእ ላይ ዘግበውታል።
ም …… ክ …… ሮ …… ች……
✍ከ……ወ ……ር ……ቃ ……ማ ……ው ……
አ ……ን ……ደ ……በ ……ት
📌 አሏሕ በአካሎች ከመገለፅ የተጥራራ ጌታ ነው።አሏህን በአካል መግለፅ ከፍጡራን ጋር ማመሳሰል ነው! ይህ ደግሞ ጥርጥር የሌለበት ክህደት ነው ፈጣሪ የፈጠረውን አይመስልምና!!
⊙ኢማሙ ዓልይ ረድየሏሁ ዓንሁ እንዳሉት፦
قال الإِمام علي رضي الله عنه "من زعم ان الهنا محدود فقد جهل الخالق المعبود"رواه ابو نعيم في حلية اَلأَولياء
“ጌታችን መጠን (ማለትም አካል) ነዉ ብሎ የሚያምን ሰዉ ካለ ይህ በርግጥ ጃሂል ነዉ የሚገዛዉን ጌታ አላወቀም።”
© አቡ ኑዓይም አል’ስባሀንይ ከኑዕማን ብኑ ሰኢድ ይዘው ሒሊየቱ-ል-አውሊያእ ላይ ዘግበውታል።
👍6