🩸የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ትላንት በአክራሪ ሰው መሰል ሰይጣን ክርስትያኖች በጎንደር በሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ የተፈፀመውን ድርጊት አስመልክቶ የተሰጠ ባለ 13 ነጥብ የአቋም መግለጫ መግለጫ።
🥰3👍1
"ችለን እንጂ ተቻችለን አይደለም የኖርነው"
👉የጎንደር ሙስሊሞች የሹሀዳዎች ቁጥር ከ35 አጫቅቧል ንብረት ወድሟል የሙስሊሙ ሱቆች(የንግድ ስፍራወዎች) ተለይተው ተዘርፈዋል መስጂዶች ተቃጥለዋል የተከበረው የአሏህ ቃል (ቀርኣን)ተቃጥሎዋል የተከበሩ ቦታዎች ወድመዋል ሴቶች ሆጃባቸው ተገፏል የቆሰሉት ወንሞች ቁጥር ለማወቅ ይታክታል እነዚህን አካላቶች መንግስት ለህግ እንዲያቀርብ እኛ ሙስሊሞች እንጠይቃለን።
አሏህ አሏህ አሏህ
{ولا تحسَبنَّ الذينَ قُتِلُوا في سَبيلِ الله أَمواتًا بلْ أَحياءٌ عندَ ربّهِم يُرْزَقُون} آل عمران 169
【እነዛህ በአሏህ መንገድ ላይ የተገደሉ ሰዎችን ሙታን አድርገህ አታስባቸው ይልቁንስ ህያው ናቸው ጌታቸው ዘንዳም ሲሳይን ይለገሳሉ】ሱረቱል ዒምራን 169
ፋቲሀ እንቅራላቸው በመጨረሻም አሏህ ሆይ የቀርኣኑን (ሰዋብ)(ث) ለሙታኖች አድርስ እንበል ባረከሏሁ ፊይኩም።
👉የጎንደር ሙስሊሞች የሹሀዳዎች ቁጥር ከ35 አጫቅቧል ንብረት ወድሟል የሙስሊሙ ሱቆች(የንግድ ስፍራወዎች) ተለይተው ተዘርፈዋል መስጂዶች ተቃጥለዋል የተከበረው የአሏህ ቃል (ቀርኣን)ተቃጥሎዋል የተከበሩ ቦታዎች ወድመዋል ሴቶች ሆጃባቸው ተገፏል የቆሰሉት ወንሞች ቁጥር ለማወቅ ይታክታል እነዚህን አካላቶች መንግስት ለህግ እንዲያቀርብ እኛ ሙስሊሞች እንጠይቃለን።
አሏህ አሏህ አሏህ
{ولا تحسَبنَّ الذينَ قُتِلُوا في سَبيلِ الله أَمواتًا بلْ أَحياءٌ عندَ ربّهِم يُرْزَقُون} آل عمران 169
【እነዛህ በአሏህ መንገድ ላይ የተገደሉ ሰዎችን ሙታን አድርገህ አታስባቸው ይልቁንስ ህያው ናቸው ጌታቸው ዘንዳም ሲሳይን ይለገሳሉ】ሱረቱል ዒምራን 169
ፋቲሀ እንቅራላቸው በመጨረሻም አሏህ ሆይ የቀርኣኑን (ሰዋብ)(ث) ለሙታኖች አድርስ እንበል ባረከሏሁ ፊይኩም።
😢3
#የኔ ምክሮች
مهما أكثرت على ابنك من النصائح فلن يأخذك إلا بالقليل من قولك والكثير من فعلك.
『በልጅህ ላይ ምንም ያህል ምክር ብታበዛበት ከድርጊትህ ብዙውን ከንግግርህ ትንሹን ቢሆን እንጂ አይዝም』
مهما أكثرت على ابنك من النصائح فلن يأخذك إلا بالقليل من قولك والكثير من فعلك.
『በልጅህ ላይ ምንም ያህል ምክር ብታበዛበት ከድርጊትህ ብዙውን ከንግግርህ ትንሹን ቢሆን እንጂ አይዝም』
❤7🥰2👍1
#የኔ ምክሮች
في كل صباح أقرر لا أغضب وأقضي يوم هادىء ثم ألتقي ببعض الأغبياء الذين يجعلون ذلك مستحيلا لأعلمهم بأنه سيستطاع.
『ሁሌም በማለዳው ዛሬ ቀኔን ሳልቆጣ ተረጋግቼ ነው ማሳልፈው ብዪ እወስናለው ከዛም ይሄን ነገር አይሆኔ አድርገው ከሚያስቡ አላዋቂዎች ጋር እገናኝና እንደሚቻል አሳውቃቸዋለው』
في كل صباح أقرر لا أغضب وأقضي يوم هادىء ثم ألتقي ببعض الأغبياء الذين يجعلون ذلك مستحيلا لأعلمهم بأنه سيستطاع.
『ሁሌም በማለዳው ዛሬ ቀኔን ሳልቆጣ ተረጋግቼ ነው ማሳልፈው ብዪ እወስናለው ከዛም ይሄን ነገር አይሆኔ አድርገው ከሚያስቡ አላዋቂዎች ጋር እገናኝና እንደሚቻል አሳውቃቸዋለው』
❤10👍1👎1
【አሁን በደረሰኝ መረጃ በጎንደር በአሁን ሰኣት ወጣቶች አካባቢያቸውን እንዲጠብቁ እየተደረገ እንደሆነ ሰማሁ የተረጋጋም ሁኔታ አለ ብለውኛል】
Alhamdulilah
Alhamdulilah
❤8😢2
በድጋሚ የደረሰኝ መረጃ
【ጎንደር መብራት ጠፍቷል። አንፃራዊ ሰላም አለ። በቅርብ ሰኣት የገባው የመከላከያ ሰራዊት ስራውን እየሰራ ነው። በዚህ ሰኣት የተቃጠሉት መስጂዶችን የማጥፋት ስራ እየተሰራ ነው። በቀበሌ ስድስት የሚገኘው በተለምዶ ሰለፊይ መስጂድ ተብሎ የሚታወቀው ተቃጥሏል። እርሱን የማጥፋት ስራ እየተሰራ ነው።】
【ጎንደር መብራት ጠፍቷል። አንፃራዊ ሰላም አለ። በቅርብ ሰኣት የገባው የመከላከያ ሰራዊት ስራውን እየሰራ ነው። በዚህ ሰኣት የተቃጠሉት መስጂዶችን የማጥፋት ስራ እየተሰራ ነው። በቀበሌ ስድስት የሚገኘው በተለምዶ ሰለፊይ መስጂድ ተብሎ የሚታወቀው ተቃጥሏል። እርሱን የማጥፋት ስራ እየተሰራ ነው።】
❤7😢3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
👆👆👆👆
👉የኢትዮጲያ እስልምና ጉዳዮች ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጅ ዑመር እድሪስ በጎንደር ከተማ የተከሰተውን ዘግናኝ የሀይማኖት ማጥፋት እርምጃ በተመለከተ የጠና መግለጫ ሰጥተዋል ይክፈቱና ይመልከቱ።
ቀጣዩን ከታች በኩል ታገኙታላችሁ።
👉የኢትዮጲያ እስልምና ጉዳዮች ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጅ ዑመር እድሪስ በጎንደር ከተማ የተከሰተውን ዘግናኝ የሀይማኖት ማጥፋት እርምጃ በተመለከተ የጠና መግለጫ ሰጥተዋል ይክፈቱና ይመልከቱ።
ቀጣዩን ከታች በኩል ታገኙታላችሁ።
❤3
የቅርብ ሰኣት መረጃ
👉አሁን ከምሽቱ 4:05 ገደማ በጎንደር ከተማ የእስልምና ጉዳይ የሥራ አስፈፃሚ አባል የሆኑት አቶ እስማዒል መኖርያ ቤታቸውን ላይ ፈንጂ በመወርወር አቃጥለውታል ትልቁ ልጃቸው ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል የቀሪው ቤተሰቦቻቸው ጉዳይ ሁኔታ በግልፅ የታወቀ ነገር የለም መንግስት አሁንም ድረስ ዝምታን መርጧል ።
👉አሁን ከምሽቱ 4:05 ገደማ በጎንደር ከተማ የእስልምና ጉዳይ የሥራ አስፈፃሚ አባል የሆኑት አቶ እስማዒል መኖርያ ቤታቸውን ላይ ፈንጂ በመወርወር አቃጥለውታል ትልቁ ልጃቸው ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል የቀሪው ቤተሰቦቻቸው ጉዳይ ሁኔታ በግልፅ የታወቀ ነገር የለም መንግስት አሁንም ድረስ ዝምታን መርጧል ።
😢15
【ጎንደር ከተማ ከነገ ጀምሮ በኮማንድ ፖስት ውስጥ ስር እንደምትሆን ከአንድ ሰው መረጃ ደርሶኛል ህዝባችንን አሏህ ሰላም ያድርገው】
ኢንሿ አሏህ የአሏህም እገዛ ቅርብ ነው።
ኢንሿ አሏህ የአሏህም እገዛ ቅርብ ነው።
👍11
👉በቅርብ ሰኣት የደረሰኝ መረጃ እንደሚያመለክተው ዛሬ ጎንደር ከተማ በኮማንድ ፖስት ስር ናት። ቀይ ለባሾች ገብተዋል በትላንትናውም እለት የሟቾችን አስክሬን ለመቅበር የታደሙት ሙስሊሞች ወደ ቤታቸው ሳይገቡ እደቀረ ሰምቼ ነበር ዛሬ ግን ወደየቤታቸው እየተመለሱ ነው በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ ግን የታወቀ ግልፅ መረጃ የለም።
😢5