#የኔ ምክሮች
فوضت أمري للذي فطر الورىٰ
فهو العليم بما سيحدث أو جرىٰ
【ጉዳዪን ሁሉ ፍጡርን ላስገኘው ሰጥቻለው
እርሱ አዋቂ ነው ወደ ፊት በሚከሰተውም በተከሰተውም】
فوضت أمري للذي فطر الورىٰ
فهو العليم بما سيحدث أو جرىٰ
【ጉዳዪን ሁሉ ፍጡርን ላስገኘው ሰጥቻለው
እርሱ አዋቂ ነው ወደ ፊት በሚከሰተውም በተከሰተውም】
❤5👍3👏2
❤7👍2🔥2
#የኔ ምክሮች
أحيانا الكرماء ينقصهم المال
والأغنياء ينقصهم الكرم.
『አንዳንዴ የተላቁ ሰዎች ገንዘብ ይጎድላቸዋል
ሀብታሞች ደግሞ ልቅና ይጎድላቸዋል』
أحيانا الكرماء ينقصهم المال
والأغنياء ينقصهم الكرم.
『አንዳንዴ የተላቁ ሰዎች ገንዘብ ይጎድላቸዋል
ሀብታሞች ደግሞ ልቅና ይጎድላቸዋል』
❤7👍4
‼️ዘግናኙ የሙስሊሞች ጥቃት በጎንደር
😭😭
ጉዳዩ፦ሀገራችን ኢትዮጵያ የተለያዩ የሃይማኖት ተከታዮች በጋራ የሚኖሩባት ምድር ናት:: ሙስሊሞች በየትኛውም ቦታ በነፃነት የመኖር እምነታቸው የመተግበር መብት አላቸው:: በአንዳንድ የአገራችን ክፍሎች ላይ የሚስተዋሉት ሙስሊሙን የመጨቆን እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ መጥተዋል:: ዛሬም በጎንደር ከተማ ሙስሊሞች ላይ ግፍ ተፈፅሟል:: የአገር አባትና ሽማግሌ የሆኑት የሸይኽ ከማል ለጋስ ስርአተ ቀብር እንዳይፈፀም ቀባሪው ላይ ዘግናኝ ጥቃት በመፈፀም ደም አፍስሰዋል:: የሙስሊሙ ቤትና ንብረትን ለማውደም የድብደባ የማቃጠል ተግባሮች ታይተዋል:: መንግስት ይህንን ወንጀል የፈፀሙት ሰዎች ላይ ተገቢውን እርምጃ እንዲወስድና ለወደፊቱም እንዲህ አይነት ትንኮሳዎች እንዳይደገሙ አስፈላጊውን ሁሉ እንዲያደርግና የሙስሊሙን መብት እንዲያስከብር አጥብቀን እናሳስባለን:: በመጨረሻም አላህ ሀገራችን ኢትዮጵያን እንዲጠብቅልን እንለምነዋለን::
😭😭
ጉዳዩ፦ሀገራችን ኢትዮጵያ የተለያዩ የሃይማኖት ተከታዮች በጋራ የሚኖሩባት ምድር ናት:: ሙስሊሞች በየትኛውም ቦታ በነፃነት የመኖር እምነታቸው የመተግበር መብት አላቸው:: በአንዳንድ የአገራችን ክፍሎች ላይ የሚስተዋሉት ሙስሊሙን የመጨቆን እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ መጥተዋል:: ዛሬም በጎንደር ከተማ ሙስሊሞች ላይ ግፍ ተፈፅሟል:: የአገር አባትና ሽማግሌ የሆኑት የሸይኽ ከማል ለጋስ ስርአተ ቀብር እንዳይፈፀም ቀባሪው ላይ ዘግናኝ ጥቃት በመፈፀም ደም አፍስሰዋል:: የሙስሊሙ ቤትና ንብረትን ለማውደም የድብደባ የማቃጠል ተግባሮች ታይተዋል:: መንግስት ይህንን ወንጀል የፈፀሙት ሰዎች ላይ ተገቢውን እርምጃ እንዲወስድና ለወደፊቱም እንዲህ አይነት ትንኮሳዎች እንዳይደገሙ አስፈላጊውን ሁሉ እንዲያደርግና የሙስሊሙን መብት እንዲያስከብር አጥብቀን እናሳስባለን:: በመጨረሻም አላህ ሀገራችን ኢትዮጵያን እንዲጠብቅልን እንለምነዋለን::
🤔3👍1
🩸የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ትላንት በአክራሪ ሰው መሰል ሰይጣን ክርስትያኖች በጎንደር በሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ የተፈፀመውን ድርጊት አስመልክቶ የተሰጠ ባለ 13 ነጥብ የአቋም መግለጫ መግለጫ።
🥰3👍1
"ችለን እንጂ ተቻችለን አይደለም የኖርነው"
👉የጎንደር ሙስሊሞች የሹሀዳዎች ቁጥር ከ35 አጫቅቧል ንብረት ወድሟል የሙስሊሙ ሱቆች(የንግድ ስፍራወዎች) ተለይተው ተዘርፈዋል መስጂዶች ተቃጥለዋል የተከበረው የአሏህ ቃል (ቀርኣን)ተቃጥሎዋል የተከበሩ ቦታዎች ወድመዋል ሴቶች ሆጃባቸው ተገፏል የቆሰሉት ወንሞች ቁጥር ለማወቅ ይታክታል እነዚህን አካላቶች መንግስት ለህግ እንዲያቀርብ እኛ ሙስሊሞች እንጠይቃለን።
አሏህ አሏህ አሏህ
{ولا تحسَبنَّ الذينَ قُتِلُوا في سَبيلِ الله أَمواتًا بلْ أَحياءٌ عندَ ربّهِم يُرْزَقُون} آل عمران 169
【እነዛህ በአሏህ መንገድ ላይ የተገደሉ ሰዎችን ሙታን አድርገህ አታስባቸው ይልቁንስ ህያው ናቸው ጌታቸው ዘንዳም ሲሳይን ይለገሳሉ】ሱረቱል ዒምራን 169
ፋቲሀ እንቅራላቸው በመጨረሻም አሏህ ሆይ የቀርኣኑን (ሰዋብ)(ث) ለሙታኖች አድርስ እንበል ባረከሏሁ ፊይኩም።
👉የጎንደር ሙስሊሞች የሹሀዳዎች ቁጥር ከ35 አጫቅቧል ንብረት ወድሟል የሙስሊሙ ሱቆች(የንግድ ስፍራወዎች) ተለይተው ተዘርፈዋል መስጂዶች ተቃጥለዋል የተከበረው የአሏህ ቃል (ቀርኣን)ተቃጥሎዋል የተከበሩ ቦታዎች ወድመዋል ሴቶች ሆጃባቸው ተገፏል የቆሰሉት ወንሞች ቁጥር ለማወቅ ይታክታል እነዚህን አካላቶች መንግስት ለህግ እንዲያቀርብ እኛ ሙስሊሞች እንጠይቃለን።
አሏህ አሏህ አሏህ
{ولا تحسَبنَّ الذينَ قُتِلُوا في سَبيلِ الله أَمواتًا بلْ أَحياءٌ عندَ ربّهِم يُرْزَقُون} آل عمران 169
【እነዛህ በአሏህ መንገድ ላይ የተገደሉ ሰዎችን ሙታን አድርገህ አታስባቸው ይልቁንስ ህያው ናቸው ጌታቸው ዘንዳም ሲሳይን ይለገሳሉ】ሱረቱል ዒምራን 169
ፋቲሀ እንቅራላቸው በመጨረሻም አሏህ ሆይ የቀርኣኑን (ሰዋብ)(ث) ለሙታኖች አድርስ እንበል ባረከሏሁ ፊይኩም።
😢3
#የኔ ምክሮች
مهما أكثرت على ابنك من النصائح فلن يأخذك إلا بالقليل من قولك والكثير من فعلك.
『በልጅህ ላይ ምንም ያህል ምክር ብታበዛበት ከድርጊትህ ብዙውን ከንግግርህ ትንሹን ቢሆን እንጂ አይዝም』
مهما أكثرت على ابنك من النصائح فلن يأخذك إلا بالقليل من قولك والكثير من فعلك.
『በልጅህ ላይ ምንም ያህል ምክር ብታበዛበት ከድርጊትህ ብዙውን ከንግግርህ ትንሹን ቢሆን እንጂ አይዝም』
❤7🥰2👍1
#የኔ ምክሮች
في كل صباح أقرر لا أغضب وأقضي يوم هادىء ثم ألتقي ببعض الأغبياء الذين يجعلون ذلك مستحيلا لأعلمهم بأنه سيستطاع.
『ሁሌም በማለዳው ዛሬ ቀኔን ሳልቆጣ ተረጋግቼ ነው ማሳልፈው ብዪ እወስናለው ከዛም ይሄን ነገር አይሆኔ አድርገው ከሚያስቡ አላዋቂዎች ጋር እገናኝና እንደሚቻል አሳውቃቸዋለው』
في كل صباح أقرر لا أغضب وأقضي يوم هادىء ثم ألتقي ببعض الأغبياء الذين يجعلون ذلك مستحيلا لأعلمهم بأنه سيستطاع.
『ሁሌም በማለዳው ዛሬ ቀኔን ሳልቆጣ ተረጋግቼ ነው ማሳልፈው ብዪ እወስናለው ከዛም ይሄን ነገር አይሆኔ አድርገው ከሚያስቡ አላዋቂዎች ጋር እገናኝና እንደሚቻል አሳውቃቸዋለው』
❤10👍1👎1
【አሁን በደረሰኝ መረጃ በጎንደር በአሁን ሰኣት ወጣቶች አካባቢያቸውን እንዲጠብቁ እየተደረገ እንደሆነ ሰማሁ የተረጋጋም ሁኔታ አለ ብለውኛል】
Alhamdulilah
Alhamdulilah
❤8😢2