#የኔ ምክሮች
قال أحدٌ من زمرة العلماء؛ بادِرُوا بِالأعْمال الَّتي تَنْفَعُكم في ءاخِرَتِكم قَبْلَ العَجْزِ وَالمَرَضِ أوِ المَوْتِ أو الشَّواغِل؛ فإنَّ مُخالفَةَ الهَوى أمْرٌ صَعْبٌ،
🪀#ከዑለማዎች ጎራ የሆኑት አንድ ሰው እንዲህ አሉ፦ከአቅም ማነስ፣ ከህመም፣ ከሞት እንዲሁ ወቅታችሁ በሌላ ነገር ከመጠመዱ በፊት ለአኺራችሁ በሚጠቅማችሁ ነገር ተሽቀዳደሙ ስሜትን ተቃርኖ መገኘት ከባድ ጉዳይ ነውና።
@Habshey
@Habshey
👆👆👆👆
🪀ለማንኛውም ሀሳብና አስተያየት በዚህ ሊንክ ይላኩ።
قال أحدٌ من زمرة العلماء؛ بادِرُوا بِالأعْمال الَّتي تَنْفَعُكم في ءاخِرَتِكم قَبْلَ العَجْزِ وَالمَرَضِ أوِ المَوْتِ أو الشَّواغِل؛ فإنَّ مُخالفَةَ الهَوى أمْرٌ صَعْبٌ،
🪀#ከዑለማዎች ጎራ የሆኑት አንድ ሰው እንዲህ አሉ፦ከአቅም ማነስ፣ ከህመም፣ ከሞት እንዲሁ ወቅታችሁ በሌላ ነገር ከመጠመዱ በፊት ለአኺራችሁ በሚጠቅማችሁ ነገር ተሽቀዳደሙ ስሜትን ተቃርኖ መገኘት ከባድ ጉዳይ ነውና።
@Habshey
@Habshey
👆👆👆👆
🪀ለማንኛውም ሀሳብና አስተያየት በዚህ ሊንክ ይላኩ።
❤4👍1
#የኔ ምክሮች
🧱ከእንቅልፍ ሲነሱ የሚባል ዚክር
كَانَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى الله عَلَيْهِ وَسَلَّمَ إِذَا تَعَارَّ مِنَ اللَّيْلِ قَالَ: "لا إِلَهَ إِلَّا الله الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ رَبُّ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا الْعَزِيزُ الْغَفَّارُ"غفر له ذنوبه حتى الكبائر ...رواه الحاكم في المستدرك والطبرانيّ أيضاـــــــــ
📥የአሏህ መልዕክተኛ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም ከእንቅልፋቸው በለሊቱ ሲነሱ ይህን ይሉ ነበር፦
("لا إِلَهَ إِلَّا الله الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ رَبُّ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا الْعَزِيزُ الْغَفَّارُ"
【#ላኢለሀኢለሏሁ አልዋሂዱ አልቀሀር ረቡ አሰማዋቲ ወልአርዲ ወማ በይነሁማ አልዐዚዙ አልገፋር】
وفائدة هذا الذكر قال العلماء من قاله مرّة عندما يستيقظ عن نومه قد يغفر له ذنوبه حتى الكبائر…
📥ስለዚህ ዚክር ጥቅሙ ዑለማዎች እንዲህ አሉ፦ይህን ዚክር በማለቱ በእርግጥም ትልልቅ ወንጀሎቹ ሁላ ይማሩለታል አሉ።
https://t.me/hamzaasedullah
🧱ከእንቅልፍ ሲነሱ የሚባል ዚክር
كَانَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى الله عَلَيْهِ وَسَلَّمَ إِذَا تَعَارَّ مِنَ اللَّيْلِ قَالَ: "لا إِلَهَ إِلَّا الله الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ رَبُّ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا الْعَزِيزُ الْغَفَّارُ"غفر له ذنوبه حتى الكبائر ...رواه الحاكم في المستدرك والطبرانيّ أيضاـــــــــ
📥የአሏህ መልዕክተኛ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም ከእንቅልፋቸው በለሊቱ ሲነሱ ይህን ይሉ ነበር፦
("لا إِلَهَ إِلَّا الله الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ رَبُّ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا الْعَزِيزُ الْغَفَّارُ"
【#ላኢለሀኢለሏሁ አልዋሂዱ አልቀሀር ረቡ አሰማዋቲ ወልአርዲ ወማ በይነሁማ አልዐዚዙ አልገፋር】
وفائدة هذا الذكر قال العلماء من قاله مرّة عندما يستيقظ عن نومه قد يغفر له ذنوبه حتى الكبائر…
📥ስለዚህ ዚክር ጥቅሙ ዑለማዎች እንዲህ አሉ፦ይህን ዚክር በማለቱ በእርግጥም ትልልቅ ወንጀሎቹ ሁላ ይማሩለታል አሉ።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤2👍2
#የኔ ምክሮች
الـإسـراء والـمـعـراج الخامس
✍ኢስራእና ሚዕራጅ አምስት
✍#ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ በኢስራእ ካዩዋቸው
አስገራሚ ነጋራት መካከል የተወሰኑትን እነሆ፦
① #ዱኒያን:- ወደ በይተል መቅዲስ
በሚሄዱበት ጊዜ ዱንያን በአሮጌት ተመስላ
አይተዋታል፡፡ ይህም የሚያመላክተው ዱንያ
ወደ ማለቂያዋ መቃረቧን ነው።
② #የፊትና_ተጣሪወች፦ሰወች ምላስ እና
ከንፈራቸውን በእሳት #መቀስ
የሚቆረጥባቸውን አዩ።#ጅብሪልም እነዚህ
ወደ ፊትና ወደ ሸር ሲጣሩ የነበሩ ሰወች
ናቸው አላቸው።
③ #ዘካን የማያወጡ ሰዎችን ተመልክተዋል።
④ #ሶላት የማይሰገዱ ሰዎችን ተመልክተዋል።
⑤ #ዝሙት_ሲፈፅሙ_ነበሩ ሰዎችን
ተመልክተዋል።
⑥ #የሰውን–አደራ የማይጠብቁ ሰዎችን
ተመልክተዋል።
⑦#ወለድ_ሲበሉ የነበሩ ሰዎችን
ተመልክተዋል።
⑧ #የየቲምን_ገንዘብ ሲበሉ የነበሩ ሰዎችን
ተመልክተዋል።
⑨ #ኸምር_ሲጠጡ የነበሩ ሰዎችን
ተመልክተወል።
(10) #ሀሜተኛ_ሰዎችን ተመልክተዋል።
(11) የፊርዐውን የሚስቱ ፀጉር
አበጣሪ(ማሽጧ) ከነበረችው ከቀብሯ
ጥሩ ሽታ አሽተዋል ።
🪀እነዚህን ሰዎች ሲመለከቱ በተለያዩ ቅጣት እየተቀጡ ነበር።
https://t.me/hamzaasedullah
الـإسـراء والـمـعـراج الخامس
✍ኢስራእና ሚዕራጅ አምስት
✍#ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ በኢስራእ ካዩዋቸው
አስገራሚ ነጋራት መካከል የተወሰኑትን እነሆ፦
① #ዱኒያን:- ወደ በይተል መቅዲስ
በሚሄዱበት ጊዜ ዱንያን በአሮጌት ተመስላ
አይተዋታል፡፡ ይህም የሚያመላክተው ዱንያ
ወደ ማለቂያዋ መቃረቧን ነው።
② #የፊትና_ተጣሪወች፦ሰወች ምላስ እና
ከንፈራቸውን በእሳት #መቀስ
የሚቆረጥባቸውን አዩ።#ጅብሪልም እነዚህ
ወደ ፊትና ወደ ሸር ሲጣሩ የነበሩ ሰወች
ናቸው አላቸው።
③ #ዘካን የማያወጡ ሰዎችን ተመልክተዋል።
④ #ሶላት የማይሰገዱ ሰዎችን ተመልክተዋል።
⑤ #ዝሙት_ሲፈፅሙ_ነበሩ ሰዎችን
ተመልክተዋል።
⑥ #የሰውን–አደራ የማይጠብቁ ሰዎችን
ተመልክተዋል።
⑦#ወለድ_ሲበሉ የነበሩ ሰዎችን
ተመልክተዋል።
⑧ #የየቲምን_ገንዘብ ሲበሉ የነበሩ ሰዎችን
ተመልክተዋል።
⑨ #ኸምር_ሲጠጡ የነበሩ ሰዎችን
ተመልክተወል።
(10) #ሀሜተኛ_ሰዎችን ተመልክተዋል።
(11) የፊርዐውን የሚስቱ ፀጉር
አበጣሪ(ማሽጧ) ከነበረችው ከቀብሯ
ጥሩ ሽታ አሽተዋል ።
🪀እነዚህን ሰዎች ሲመለከቱ በተለያዩ ቅጣት እየተቀጡ ነበር።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
🥰4
#የኔ ምክሮች
قال عليه الصلاة والسلام؛إنّ خيارَ عبادِ الله الذين يراعون الشمس والقمر والنجوم والأظلة لذكر الله (أي للصّلاة) حسنه ابن حجر.
የአሏህ መልዕክተኛ ይህን አሉ፦
【_ም_ር_ጥ የ_አ_ሏ_ህ ባ_ሮ_ች ማ_ለ_ት ፀሀይን፣ጨረቃን፣ከዋክብትን፣ጥላን ለዚክር ብለው የሚጠባበቁት ናቸው አሉ】(ለዚክሪሏህ ብሎ ማለት ለሷላት ማለት ነው)ሀዲሱን ሀፊዝ ኢብን ሀጀር ሀሰን ነው ብለዋል።
قال عليه الصلاة والسلام؛إنّ خيارَ عبادِ الله الذين يراعون الشمس والقمر والنجوم والأظلة لذكر الله (أي للصّلاة) حسنه ابن حجر.
የአሏህ መልዕክተኛ ይህን አሉ፦
【_ም_ር_ጥ የ_አ_ሏ_ህ ባ_ሮ_ች ማ_ለ_ት ፀሀይን፣ጨረቃን፣ከዋክብትን፣ጥላን ለዚክር ብለው የሚጠባበቁት ናቸው አሉ】(ለዚክሪሏህ ብሎ ማለት ለሷላት ማለት ነው)ሀዲሱን ሀፊዝ ኢብን ሀጀር ሀሰን ነው ብለዋል።
❤6
#የኔ ምክሮች
يحكى عن أحد الصالحين أنه قال: الصَّالِحَيْنَ: “أَدْرَكَتْنِي ضَائِقَةٌ وَخَوْفٌ فَخَرَجْتُ هَائِمًا فَسَلَكتُ طَرِيقَ مَكَّةَ بِلَا زَادٍ وَلَا رَاحِلَةٍ فَمَشَيْتُ ثَلَاثَةَ أَيَّامٍ، فَلْمَّا كَانَ اليَوْمُ الرَّابِعُ اشتدَّ بِيَ العَطَشُ وَالحَرُّ فَخِفْتُ عَلَى نَفْسي الهَلَاكَ وَلَمْ أَجِدْ فِي البَرِّيَّةِ شَجَرَةً أَسْتَظِلُّ بِهَا، فَجَلَسْتُ مُسْتَقْبِلًا القِبْلَةَ، فَغَلَبَتْنِي عَيْنَاي وَأَنَا جَالِسٌ، فَرَأَيْتُ شَخْصًا فِي المنَامِ فمدَّ يَدَهُ إلِيَّ وَصَافَحَنِي، وَقَالَ: أبْشِرْ فَإِنَّكَ تَسْلَمُ وَتَزُورُ بَيْتَ اللهِ الحَرَامَ، وَتَزُورُ قَبْرَ النَّبِيِّ، فَقُلْتُ لَهُ: مَنْ أنتَ؟ قال: أنا الخضر، فَقُلْتُ: اُدْعُ اللهَ لِي فَقَالَ لِي: قُلْ:
يَـا لَـطِـيـفًـا بِـخَـلْـقِـهِ يَـا عَـلِـيـمـًا بِـخَـلْـقِـه
يـَا خَـبـِيـرًا بِـخَـلْـقِـهِ اُلْـطُـفْ بـِي
يَـا لَـطِـيـفُ يَـا عَـلِـيـمُ يَـا خَـبِـيـرُ
*ثَلَاثًا، فَقلتهَا، فَقَالَ لِي: هَذِهِ تُحْفَةٌ بِهَا غِنًى إِلَى الأَبَدِ فَإِذا لِحَقَكَ ضَائِقَةٌ أَوْ نزلَ بِكَ نَازِلَةٌ فَقُلْهَا تُكْفَى وَتُشْفَى ثُمَّ غَابَ عَنِّي، فَاسْتَيْقَظْتُ وَأَنَا أَقُولُهَا فَوَاللهِ مَا قُلْتُهَا عِنْدَ كُلِّ ضَائِقَةٍ وَشِدَّةٍ إِلَّا وَرَأيتُ مِنْ لُطْفِ اللهِ بِي مَا أعجزُ عَنْ وَصْفِهِ...
~ከአንድ አሏህን ይፈሩ ከነበሩ ሰዎች ተወርቷል፦
✍ችግር ፣ፈርሀት አገኘችኝ በመገረም ወጣው የመካን መንገድ ይዤ ያለ ምንም የጉዞ ስንቅ ሶስትንም ቀን ተጓዝኩኝ አራተኛው ቀን ሲደርስ ጥማትና ሙቀቱ ጠነከረብኝ ለነፍስያዪም መጥፋትን ፈራው በምድር ላይ የምጠለልበትንም ዛፍ አላገኘሁም ቂብላን በመቀጣጨት ተቀመጥኩኝ አይኖቼ አሸንፉኝ በመቀመጥ ሳለው በህልሜም የሆነን ሰው አየሁኝ እጁን ዘርግቶልኝ ሳመኝ
፦እርሱም አለኝ አብሽር ሰላም ትሆናለህ በየተሏሂል ሀራምንም ትዘይራለህ የነብዩንም ቀብር ትዘይራለህ ።
፦እኔም አልኩት አንተ ማነህ
፦እርሱም አለኝ እኔ ኽዲር ነኝ ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም።
፦እኔም አልኩት ለአሏህ ዱዓ አድርግልኝ እርሱም እንዲህ በል አለኝ፦
يَـا لَـطِـيـفًـا بِـخَـلْـقِـهِ يَـا عَـلِـيـمـًا بِـخَـلْـقِـه
يـَا خَـبـِيـرًا بِـخَـلْـقِـهِ اُلْـطُـفْ بـِي
يَـا لَـطِـيـفُ يَـا عَـلِـيـمُ يَـا خَـبِـيـرُ
"አንተ በፍጡርህ ላይ እጅጉን አዛኝ የሆንከው ሆይ አንተ በፍጡርህ ላይ አዋቂ የሆንከው ሆይ ለኔም እዘንልኝ አንተ እጅጉን አዛኝና አዋቂ የሆንክ ጌታሆይ"
~ሶስት ጌዜ አልኳት ለኔም አለኝ ይህች እስከ መጨረሻዋ በውስጧ ትልቅ ስጦታ አላት ጥበት (ችግር) ከገጠመህ አልያ አንዳች ነገር ከወረደብህ በላት ታበቃሀለች ታድንሀለች(በአሏህ ፍቃድ)ከዛም ከኔ ሄደ ከዛም ተነሳው በአሏህ እምላለው ችግር እና ከባድ ነገር ገጥሞች ባልኳት ቁጥር በአሏህ እዝነት ያየው ቢሆን እንጂ የገጠመኝ ቢሆን እንጂ መግለፅ የማልችለው ነገር አሉ።
https://t.me/hamzaasedullah
يحكى عن أحد الصالحين أنه قال: الصَّالِحَيْنَ: “أَدْرَكَتْنِي ضَائِقَةٌ وَخَوْفٌ فَخَرَجْتُ هَائِمًا فَسَلَكتُ طَرِيقَ مَكَّةَ بِلَا زَادٍ وَلَا رَاحِلَةٍ فَمَشَيْتُ ثَلَاثَةَ أَيَّامٍ، فَلْمَّا كَانَ اليَوْمُ الرَّابِعُ اشتدَّ بِيَ العَطَشُ وَالحَرُّ فَخِفْتُ عَلَى نَفْسي الهَلَاكَ وَلَمْ أَجِدْ فِي البَرِّيَّةِ شَجَرَةً أَسْتَظِلُّ بِهَا، فَجَلَسْتُ مُسْتَقْبِلًا القِبْلَةَ، فَغَلَبَتْنِي عَيْنَاي وَأَنَا جَالِسٌ، فَرَأَيْتُ شَخْصًا فِي المنَامِ فمدَّ يَدَهُ إلِيَّ وَصَافَحَنِي، وَقَالَ: أبْشِرْ فَإِنَّكَ تَسْلَمُ وَتَزُورُ بَيْتَ اللهِ الحَرَامَ، وَتَزُورُ قَبْرَ النَّبِيِّ، فَقُلْتُ لَهُ: مَنْ أنتَ؟ قال: أنا الخضر، فَقُلْتُ: اُدْعُ اللهَ لِي فَقَالَ لِي: قُلْ:
يَـا لَـطِـيـفًـا بِـخَـلْـقِـهِ يَـا عَـلِـيـمـًا بِـخَـلْـقِـه
يـَا خَـبـِيـرًا بِـخَـلْـقِـهِ اُلْـطُـفْ بـِي
يَـا لَـطِـيـفُ يَـا عَـلِـيـمُ يَـا خَـبِـيـرُ
*ثَلَاثًا، فَقلتهَا، فَقَالَ لِي: هَذِهِ تُحْفَةٌ بِهَا غِنًى إِلَى الأَبَدِ فَإِذا لِحَقَكَ ضَائِقَةٌ أَوْ نزلَ بِكَ نَازِلَةٌ فَقُلْهَا تُكْفَى وَتُشْفَى ثُمَّ غَابَ عَنِّي، فَاسْتَيْقَظْتُ وَأَنَا أَقُولُهَا فَوَاللهِ مَا قُلْتُهَا عِنْدَ كُلِّ ضَائِقَةٍ وَشِدَّةٍ إِلَّا وَرَأيتُ مِنْ لُطْفِ اللهِ بِي مَا أعجزُ عَنْ وَصْفِهِ...
~ከአንድ አሏህን ይፈሩ ከነበሩ ሰዎች ተወርቷል፦
✍ችግር ፣ፈርሀት አገኘችኝ በመገረም ወጣው የመካን መንገድ ይዤ ያለ ምንም የጉዞ ስንቅ ሶስትንም ቀን ተጓዝኩኝ አራተኛው ቀን ሲደርስ ጥማትና ሙቀቱ ጠነከረብኝ ለነፍስያዪም መጥፋትን ፈራው በምድር ላይ የምጠለልበትንም ዛፍ አላገኘሁም ቂብላን በመቀጣጨት ተቀመጥኩኝ አይኖቼ አሸንፉኝ በመቀመጥ ሳለው በህልሜም የሆነን ሰው አየሁኝ እጁን ዘርግቶልኝ ሳመኝ
፦እርሱም አለኝ አብሽር ሰላም ትሆናለህ በየተሏሂል ሀራምንም ትዘይራለህ የነብዩንም ቀብር ትዘይራለህ ።
፦እኔም አልኩት አንተ ማነህ
፦እርሱም አለኝ እኔ ኽዲር ነኝ ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም።
፦እኔም አልኩት ለአሏህ ዱዓ አድርግልኝ እርሱም እንዲህ በል አለኝ፦
يَـا لَـطِـيـفًـا بِـخَـلْـقِـهِ يَـا عَـلِـيـمـًا بِـخَـلْـقِـه
يـَا خَـبـِيـرًا بِـخَـلْـقِـهِ اُلْـطُـفْ بـِي
يَـا لَـطِـيـفُ يَـا عَـلِـيـمُ يَـا خَـبِـيـرُ
"አንተ በፍጡርህ ላይ እጅጉን አዛኝ የሆንከው ሆይ አንተ በፍጡርህ ላይ አዋቂ የሆንከው ሆይ ለኔም እዘንልኝ አንተ እጅጉን አዛኝና አዋቂ የሆንክ ጌታሆይ"
~ሶስት ጌዜ አልኳት ለኔም አለኝ ይህች እስከ መጨረሻዋ በውስጧ ትልቅ ስጦታ አላት ጥበት (ችግር) ከገጠመህ አልያ አንዳች ነገር ከወረደብህ በላት ታበቃሀለች ታድንሀለች(በአሏህ ፍቃድ)ከዛም ከኔ ሄደ ከዛም ተነሳው በአሏህ እምላለው ችግር እና ከባድ ነገር ገጥሞች ባልኳት ቁጥር በአሏህ እዝነት ያየው ቢሆን እንጂ የገጠመኝ ቢሆን እንጂ መግለፅ የማልችለው ነገር አሉ።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤4👍2
#የኔ ምክር
قال سيِّدنا عمر رضي الله عنه: "مَنْ جمع بين صلاتين من غيرِ عُذرٍ فقد أتى بابًا من أبواب الكبائِر".
🪀ሰይዱና ዑመር ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ አሉ፦【ሁለት ሶላቶችን ያለ ምንም ምክነያት በአንድ ላይ ሰብስቦ የሰገደ በእርግጥም ከትልልቅ የወንጀል በሮች በአንዱ መጥቷል አሉ።】
"ከሀዲሱ የምንማረው ቁም ነገር አንድን ሷላትን ያለ ምንም ምክነያት ከግዜው ወስደን(አውጥተን) ከሌላ የሷላት ግዜ ጋር በመደባለቅ መስገድ እንደሌለብን የእያንዳንዱን የሷላት ወቅት ጠብቀን መስገድ እንዳለብን ነው"
قال سيِّدنا عمر رضي الله عنه: "مَنْ جمع بين صلاتين من غيرِ عُذرٍ فقد أتى بابًا من أبواب الكبائِر".
🪀ሰይዱና ዑመር ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ አሉ፦【ሁለት ሶላቶችን ያለ ምንም ምክነያት በአንድ ላይ ሰብስቦ የሰገደ በእርግጥም ከትልልቅ የወንጀል በሮች በአንዱ መጥቷል አሉ።】
"ከሀዲሱ የምንማረው ቁም ነገር አንድን ሷላትን ያለ ምንም ምክነያት ከግዜው ወስደን(አውጥተን) ከሌላ የሷላት ግዜ ጋር በመደባለቅ መስገድ እንደሌለብን የእያንዳንዱን የሷላት ወቅት ጠብቀን መስገድ እንዳለብን ነው"
👍4🥰1
#የኔ ምክሮች
قال أحدٌ من زمرة العلماء؛ 【 لا ينال العلم مستح ولا متكبر.】
🪀#ከዑለማዎች ጎራ የሆኑት አንድ ሰው እንዲህ አሉ፦
【"የሚያፍርና የሚኮራ ሰው እውቀትን አያገኝም"】
@Habshey
@Habshey
👆👆👆👆
🪀ለማንኛውም ሀሳብና አስተያየት በዚህ ሊንክ ይላኩ።
https://t.me/hamzaasedullah
قال أحدٌ من زمرة العلماء؛ 【 لا ينال العلم مستح ولا متكبر.】
🪀#ከዑለማዎች ጎራ የሆኑት አንድ ሰው እንዲህ አሉ፦
【"የሚያፍርና የሚኮራ ሰው እውቀትን አያገኝም"】
@Habshey
@Habshey
👆👆👆👆
🪀ለማንኛውም ሀሳብና አስተያየት በዚህ ሊንክ ይላኩ።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤5
#የኔ ምክሮች
#ከአቡሁረይራ በተዘገበ ሀዲስ #ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል።
•عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ : ”...احْرِصْ عَلَى مَا يَنْفَعُكَ وَاسْتَعِنْ بِاللهِ وَلَا تَعْجَزْ، وَإِنْ أَصَابَكَ شَرٌّ فَلَا تَقُلْ لَوْ أَنِّي فَعَلْتُ كَذَا وَكَذَا قُلْ قَدَّرَ اللهُ وَمَا شَاءَ اللهُ فَعَلَ، فَإِنَّ لَوْ تَفْتَحُ عَمَلَ الشَّيْطَانِ“ رَوَاهُ مُسْلِم
« •በሚጠቅምህ ነገር ላይ ጉጉት ይኑርህ፤ በአላህ ታገዝ፤ አትሰላች፤ መጥፎ ነገር ባጋጠመህ ጊዜ፤ «ይህን ነገር እንዲህ ወይም እንዲያ ባደርገው ኖሮ… አትበል።» ነገር ግን “አላህ የወሰነው ሆነ፤ አላህ የፈለገውን ይሰራል” በል።
‘እንዲህ ቢሆን ኖሮ’ የሚለው ንግግር ለሰይጣን ስራ በር ይከፍታል።»
©ሙስሊም ዘግበዉታል
https://t.me/hamzaasedullah
#ከአቡሁረይራ በተዘገበ ሀዲስ #ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል።
•عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ : ”...احْرِصْ عَلَى مَا يَنْفَعُكَ وَاسْتَعِنْ بِاللهِ وَلَا تَعْجَزْ، وَإِنْ أَصَابَكَ شَرٌّ فَلَا تَقُلْ لَوْ أَنِّي فَعَلْتُ كَذَا وَكَذَا قُلْ قَدَّرَ اللهُ وَمَا شَاءَ اللهُ فَعَلَ، فَإِنَّ لَوْ تَفْتَحُ عَمَلَ الشَّيْطَانِ“ رَوَاهُ مُسْلِم
« •በሚጠቅምህ ነገር ላይ ጉጉት ይኑርህ፤ በአላህ ታገዝ፤ አትሰላች፤ መጥፎ ነገር ባጋጠመህ ጊዜ፤ «ይህን ነገር እንዲህ ወይም እንዲያ ባደርገው ኖሮ… አትበል።» ነገር ግን “አላህ የወሰነው ሆነ፤ አላህ የፈለገውን ይሰራል” በል።
‘እንዲህ ቢሆን ኖሮ’ የሚለው ንግግር ለሰይጣን ስራ በር ይከፍታል።»
©ሙስሊም ዘግበዉታል
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤5
#የኔ ምክሮች
الـإسـراء والـمـعـراج السادس
✍ ኢስራእ_እና_ሚዕራጅ ስድስት
✍#ሚእራጅ የምንለው #ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ ☞ከበይተል መቅዲስ ወደ ☞ሰማያት ያደረጉት ጉዞ ነው።
#ሚእራጅ የሚባለው ☞[መወጣጫ መሰላል] ሲሆን ለሱም ከብር እና #ከወርቅ የሆኑ ደረጃዎች አሉት በዛም ነው #ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ በእውናቸው በሩሃቸው በአካላቸው [ በህልማቸውሳይሆን ማለት ነው] ወደ ሰማያት የወጡት።
✍#የሚዕራጁ ጉዟቸው ሶሒሕ በሆነ ሀዲስ የፀደቀ ሲሆን በቁርአን ግን ግልፅ በሆነ መልኩ አልተጠቀሰም ነገር ግን ግልፅ ለመሆን የተቃረበ እንቀፅ መጥቷል።
✍#ነቢዩ_ሙሐመድ_ﷺ ሶለሏሁ ከጂብሪል ዐለይሂ ሰላም ጋር በመሆን ወደ አንደኛው ሰማይ በደረሱ ጊዜ ጂብሪል በሩን አንኳኳ [እዚህጋ ሰማይ በእጅ የሚዳሰስ አካል መሆኑን መረዳት እንችላለን]፤ የበሩ ጠባቂም #ከአንተጋር ማን አለ በማለት ጠየቀ ጂብሪልም #ሙሐመድ ብሎ መለሰ ጠባቂውም ወደሰማይ ለመውጣት መልእክቱ መጥቶለታልን በማለት ጠየቀ #ጂብሪልም አዎ በማለት መለሰ።ከፈተላቸውና ገቡ።
☞ #በአንደኛው ሰማይም ነብዩሏህ #አደምን
ዐለይሂ ሰላም አገኟቸው ፣
☞ #በሁለተኛው ሰማይ ላይ ነቢዩሏህ #ዒሳን
እና ነብዩሏህ #የህያን ዐለይሂ ሰላም አገኙ፣
☞#በሶስተኛው ሰማይ ላይነብዩሏህ #ዩሱፍን
ዐለይሂ ሰላምን አገኙ፣
☞#በአራተኛው ሰማይ ደግሞ ነቢዩሏህ
#ኢድሪስን ዐለይሂ ሰላም አገኙ፣
☞#በአምስተኛው ሰማይ ነብዩሏህ #ሃሩን
ዐለይሂ ሰላም አገኙ ፣
☞#በስድስተኛው ሰማይ ነብዩሏህ #ሙሳን
ዐለይሂ ሰላም አገኙ፣
☞#በሰባተኛው ሰማይ ላይ ነብዩሏህ
#ኢብራሂም ዐለይሂ ሰላምን አገኙ።
ነቢዩሏህ ኢብራሂም በአፈጣጠራቸው
ነቢያችንን ሙሐመድን በጣም ይመስሉ
ነበር።
✍ #ነብዩሏህ_ኢብራሒምም ነቢያችንን እንዲህ አሏቸው«ህዝቦችህን የጀነት ችግኝ መትከል እንዲያበዙ ችግኙም “ #ላሃውለ_ወላ_ቁወተ_ኢላ_ቢላህ ”ነው»አሏቸው
👆እዚህጋ #ነቢዩሏህ_ኢብራሂም ትልቅ ፋኢዳ ያለው ዚክር በመንገር ለኛ የጠቀሙን መሆኑን አንርሳ እንዲሁም ይህ ዚክር #ነብዩ_ﷺበሃዲስ እንደነገሩን ወደ 99 ለሚደርሱ #በሽታዎች መድሃኒት ነው ከነዛ መካከል በትንሹ #ጭንቀትን ያስወግዳል ብለውናል ስለዚህ ይህንን ዚክር ማብዛት ትሩፋቱ ብዙ ነው።
https://t.me/hamzaasedullah
الـإسـراء والـمـعـراج السادس
✍ ኢስራእ_እና_ሚዕራጅ ስድስት
✍#ሚእራጅ የምንለው #ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ ☞ከበይተል መቅዲስ ወደ ☞ሰማያት ያደረጉት ጉዞ ነው።
#ሚእራጅ የሚባለው ☞[መወጣጫ መሰላል] ሲሆን ለሱም ከብር እና #ከወርቅ የሆኑ ደረጃዎች አሉት በዛም ነው #ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ በእውናቸው በሩሃቸው በአካላቸው [ በህልማቸውሳይሆን ማለት ነው] ወደ ሰማያት የወጡት።
✍#የሚዕራጁ ጉዟቸው ሶሒሕ በሆነ ሀዲስ የፀደቀ ሲሆን በቁርአን ግን ግልፅ በሆነ መልኩ አልተጠቀሰም ነገር ግን ግልፅ ለመሆን የተቃረበ እንቀፅ መጥቷል።
✍#ነቢዩ_ሙሐመድ_ﷺ ሶለሏሁ ከጂብሪል ዐለይሂ ሰላም ጋር በመሆን ወደ አንደኛው ሰማይ በደረሱ ጊዜ ጂብሪል በሩን አንኳኳ [እዚህጋ ሰማይ በእጅ የሚዳሰስ አካል መሆኑን መረዳት እንችላለን]፤ የበሩ ጠባቂም #ከአንተጋር ማን አለ በማለት ጠየቀ ጂብሪልም #ሙሐመድ ብሎ መለሰ ጠባቂውም ወደሰማይ ለመውጣት መልእክቱ መጥቶለታልን በማለት ጠየቀ #ጂብሪልም አዎ በማለት መለሰ።ከፈተላቸውና ገቡ።
☞ #በአንደኛው ሰማይም ነብዩሏህ #አደምን
ዐለይሂ ሰላም አገኟቸው ፣
☞ #በሁለተኛው ሰማይ ላይ ነቢዩሏህ #ዒሳን
እና ነብዩሏህ #የህያን ዐለይሂ ሰላም አገኙ፣
☞#በሶስተኛው ሰማይ ላይነብዩሏህ #ዩሱፍን
ዐለይሂ ሰላምን አገኙ፣
☞#በአራተኛው ሰማይ ደግሞ ነቢዩሏህ
#ኢድሪስን ዐለይሂ ሰላም አገኙ፣
☞#በአምስተኛው ሰማይ ነብዩሏህ #ሃሩን
ዐለይሂ ሰላም አገኙ ፣
☞#በስድስተኛው ሰማይ ነብዩሏህ #ሙሳን
ዐለይሂ ሰላም አገኙ፣
☞#በሰባተኛው ሰማይ ላይ ነብዩሏህ
#ኢብራሂም ዐለይሂ ሰላምን አገኙ።
ነቢዩሏህ ኢብራሂም በአፈጣጠራቸው
ነቢያችንን ሙሐመድን በጣም ይመስሉ
ነበር።
✍ #ነብዩሏህ_ኢብራሒምም ነቢያችንን እንዲህ አሏቸው«ህዝቦችህን የጀነት ችግኝ መትከል እንዲያበዙ ችግኙም “ #ላሃውለ_ወላ_ቁወተ_ኢላ_ቢላህ ”ነው»አሏቸው
👆እዚህጋ #ነቢዩሏህ_ኢብራሂም ትልቅ ፋኢዳ ያለው ዚክር በመንገር ለኛ የጠቀሙን መሆኑን አንርሳ እንዲሁም ይህ ዚክር #ነብዩ_ﷺበሃዲስ እንደነገሩን ወደ 99 ለሚደርሱ #በሽታዎች መድሃኒት ነው ከነዛ መካከል በትንሹ #ጭንቀትን ያስወግዳል ብለውናል ስለዚህ ይህንን ዚክር ማብዛት ትሩፋቱ ብዙ ነው።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤6
#የኔ ምክሮች
قال أحد من الصالحين؛ الذي يسعى لنصرة عقيدة أهل السنة والجماعة له أجر شهيد
🪀አሏህን ፈሪ ከነበሩት መካከል አንዱ እንዲህ አሉ፦
"የአህሉ ሱና ወልጀምዕን ዐቂዳ ለማገዝ የሚንቀሳቀስ ሰው የሸሂድነት ክፍያ አለው"
قال أحد من الصالحين؛ الذي يسعى لنصرة عقيدة أهل السنة والجماعة له أجر شهيد
🪀አሏህን ፈሪ ከነበሩት መካከል አንዱ እንዲህ አሉ፦
"የአህሉ ሱና ወልጀምዕን ዐቂዳ ለማገዝ የሚንቀሳቀስ ሰው የሸሂድነት ክፍያ አለው"
❤9
#የኔ ምክሮች
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ وبَارِكْ عَلَى عَبْدِكَ ورَسُوْلِك سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِهِ وَصَحْبِهِ
وَإنْ أَتتكَ جُيوشُ الهَمِّ غَازيةً
فَبِالصَّلاة على المُختارِ تنهزمُ
صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ
"የሀሳብ ወታደሮች አንተ ላይ ተከፋች (ብዙ)ሆነው ቢመጡብህ
በምርጡ መልዕክተኛ ላይ ሷለዋት በማውረድህ ይሸነፋሉ(ይጠፋሉ)"
صلُّوا عَلَيْهِ!
"በእርሱ ላይ ሷለዋት አውርዱ"
اللَّهُمَّ صَلِّ على مُحَمَّدٍ عَبْدِكَ ونَبِيِّكَ ورَسُولِكَ النَّبِيِّ الأُمِّيِّ
🪀አሏህ ሆይ በባርያክ በነብይህ በመልዕክተኛህ በኡምዩ(ማንበብና መክተብ ባልቻሉት )¹ሙሀመድ ላይ ዓለይሂ ሷላቱ ወሰላም ሷሏትን አውርድባቸው።
¹ ሰይዲ አፍዷሎ ኺልቂሏህ ሙሀመድ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለምን ኡምይ ማለት ለእነርሱ ጎዶሎ ባርያ አይደለም ነብዩ ምንም ያህል ኡምይ ቢሆኑም የሰዎች ሁሉ አዋቂ ናቸው ይህ ለነብዩ ልቅና ነው።
ከወደዱት የውዴታ ምልክቱን ይጫኑት።
👇👇👇👇
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ وبَارِكْ عَلَى عَبْدِكَ ورَسُوْلِك سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِهِ وَصَحْبِهِ
وَإنْ أَتتكَ جُيوشُ الهَمِّ غَازيةً
فَبِالصَّلاة على المُختارِ تنهزمُ
صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ
"የሀሳብ ወታደሮች አንተ ላይ ተከፋች (ብዙ)ሆነው ቢመጡብህ
በምርጡ መልዕክተኛ ላይ ሷለዋት በማውረድህ ይሸነፋሉ(ይጠፋሉ)"
صلُّوا عَلَيْهِ!
"በእርሱ ላይ ሷለዋት አውርዱ"
اللَّهُمَّ صَلِّ على مُحَمَّدٍ عَبْدِكَ ونَبِيِّكَ ورَسُولِكَ النَّبِيِّ الأُمِّيِّ
🪀አሏህ ሆይ በባርያክ በነብይህ በመልዕክተኛህ በኡምዩ(ማንበብና መክተብ ባልቻሉት )¹ሙሀመድ ላይ ዓለይሂ ሷላቱ ወሰላም ሷሏትን አውርድባቸው።
¹ ሰይዲ አፍዷሎ ኺልቂሏህ ሙሀመድ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለምን ኡምይ ማለት ለእነርሱ ጎዶሎ ባርያ አይደለም ነብዩ ምንም ያህል ኡምይ ቢሆኑም የሰዎች ሁሉ አዋቂ ናቸው ይህ ለነብዩ ልቅና ነው።
ከወደዱት የውዴታ ምልክቱን ይጫኑት።
👇👇👇👇
❤9👍1
#የኔ ምክሮች
المؤمن الكامل هو الذي يحبّ الخير للناس،
عَن أَبِي ذَرٍّ جُنْدُبِ بنِ جُنَادةَ وَأَبي عَبْدِ الرَّحْمـنِ مُعاذِ بنِ جَبَلٍ رَضِيَ اللهُ عَنْهُمَا عَن رَسولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قالَ: «اتَّقِ اللهَ حَيْثُمَا كُنْتَ، وَأَتْبِعِ السَّيِّئَةَ الحَسَنَةَ تَمْحُهَا، وَخَالِقِ النَّاسَ بِخُلُقٍ حَسنٍ» رَوَاهُ التِّرمِذيُّ وقَالَ: حَديث حَسَنٌ،
【#ሙሉ ሙእሚን ለሰዎች መልካምን ነገር የሚወድ ነው】
🪀#ከአቢ ዘር ጁንዱብ ቢን ጁናዳህ እንዲሁ አቢ ዓብዲራህማን ሙዓዝ ኢብን ጀበል እንደተዘገበው አሏህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል አሉ፦
👉《#የትም ብትሆን አሏህን ፍራ መጥፎን ነገር ከሰራህ መልካምን ነገር አስከትልባት መጥፎውን ስራህን ታጠፋዋለች ሰዎችን በመልካም መንገድ አስተናግዳቸው》
(#ሀዲሱን ቲርሚዝይ ዘግበውታል ሀዲሱ ሀሰንም ነው ብለዋል
ከወደዱት የውዴታ ምልክቱን ይጫኑት።
https://t.me/hamzaasedullah
👇👇👇👇
المؤمن الكامل هو الذي يحبّ الخير للناس،
عَن أَبِي ذَرٍّ جُنْدُبِ بنِ جُنَادةَ وَأَبي عَبْدِ الرَّحْمـنِ مُعاذِ بنِ جَبَلٍ رَضِيَ اللهُ عَنْهُمَا عَن رَسولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قالَ: «اتَّقِ اللهَ حَيْثُمَا كُنْتَ، وَأَتْبِعِ السَّيِّئَةَ الحَسَنَةَ تَمْحُهَا، وَخَالِقِ النَّاسَ بِخُلُقٍ حَسنٍ» رَوَاهُ التِّرمِذيُّ وقَالَ: حَديث حَسَنٌ،
【#ሙሉ ሙእሚን ለሰዎች መልካምን ነገር የሚወድ ነው】
🪀#ከአቢ ዘር ጁንዱብ ቢን ጁናዳህ እንዲሁ አቢ ዓብዲራህማን ሙዓዝ ኢብን ጀበል እንደተዘገበው አሏህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል አሉ፦
👉《#የትም ብትሆን አሏህን ፍራ መጥፎን ነገር ከሰራህ መልካምን ነገር አስከትልባት መጥፎውን ስራህን ታጠፋዋለች ሰዎችን በመልካም መንገድ አስተናግዳቸው》
(#ሀዲሱን ቲርሚዝይ ዘግበውታል ሀዲሱ ሀሰንም ነው ብለዋል
ከወደዱት የውዴታ ምልክቱን ይጫኑት።
https://t.me/hamzaasedullah
👇👇👇👇
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤6
#የኔ ምክሮች
معنى " اللهمَّ صَلِّ على مُحَمَّد " : اللهُمَّ زِدْ مُحَمَّداً شَرَفاً وَتَعظيماً
🪀አሏሁመሶሊ ዓላ ሙሀመድ ብሎ ማለት 【ሶሊ】ማለት ትርጉሙ አሏህን እየለመንነው ነው ትርጉሙም፦【አሏህ ሆይ ለሰይዳችን ሙሀመድ በልቅና ላይ ልቅናን በደረጃ ላይ ደረጃን ጨምርላቸው ማለት ነው】አሚን🤲
https://t.me/hamzaasedullah
معنى " اللهمَّ صَلِّ على مُحَمَّد " : اللهُمَّ زِدْ مُحَمَّداً شَرَفاً وَتَعظيماً
🪀አሏሁመሶሊ ዓላ ሙሀመድ ብሎ ማለት 【ሶሊ】ማለት ትርጉሙ አሏህን እየለመንነው ነው ትርጉሙም፦【አሏህ ሆይ ለሰይዳችን ሙሀመድ በልቅና ላይ ልቅናን በደረጃ ላይ ደረጃን ጨምርላቸው ማለት ነው】አሚን🤲
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤9
#የኔ ምክሮች
الناس اذا دخلوا الجنة يكونون على صورة سيدنا يوسف عليه السلام ، أما سيدنا محمد صلى الله عليه وسلم فيكون أجمل.
🪀ሰዎች ጀነት ሲገቡ ሁሉም በዩሱፍ ዓለይሂ ሰላም መልክ (ውበት)ሆነው ነው ሚገቡት ነገር ግን ሰይዳችን ሙሀመድ ሷለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እጅጉን ውብ ነው ሚሆኑት።
ለሰዎች ሊንኩን ሼር አድርጉ ውዶች
https://t.me/hamzaasedullah
الناس اذا دخلوا الجنة يكونون على صورة سيدنا يوسف عليه السلام ، أما سيدنا محمد صلى الله عليه وسلم فيكون أجمل.
🪀ሰዎች ጀነት ሲገቡ ሁሉም በዩሱፍ ዓለይሂ ሰላም መልክ (ውበት)ሆነው ነው ሚገቡት ነገር ግን ሰይዳችን ሙሀመድ ሷለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም እጅጉን ውብ ነው ሚሆኑት።
ለሰዎች ሊንኩን ሼር አድርጉ ውዶች
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤7
#የኔ ምክሮች
الـإسـراء والـمـعـراج السابع
✍ ኢስራእ_እና_ሚዕራጅ ሰባት
✍#ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ በሚዕራጅ ካዩዋቸው #አስገራሚ ነገራት መካከል የተወሰኑትን እንመልከት፦
☞#በይተል_መእሙር:-ይህ የተቀደሰ ቤት
ሲሆን ለሰው ልጆች ካእባ እንደምንለው ሁሉ
ለመላኢካዎች እንደዛው የተቀደሰ ቦታ ነው።
☞#ጀነት:ከሰባት ሰማያት በላይ ስትሆን
#ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ እንዲህ
ብለዋል“ጀነትን ተመለከትኩኝ ፣አብዛኛው
ባለቤቶቿ ድሆች ሆነው
አገኝቻቸዋለሁ” [ቡኻሪና ሙስሊም]
ዘግበውታል::አሏህ ከጀነት ሰዎች ያድርገን
አሚን
☞#ሑረልዒን:-ረሱል ጀነት ውስጥ ሑረልዒኖችን
አይተዋል ጂብሪልም ለነዚህ ሰላምታ
እንዲያቀርቡላቸው አዝዟቸው እነሱም
አሉ“እኛ መልካምና ቆንጆ የሆንን አሏህ
ላከበራቸው #ሚስቶች ነን”።
☞#ሰይዱና_ጅብሪልን በትክክለኛ
አፈጣጠራቸው ተመልክተዋል።
✍#ነቢያችን_ﷺ ለመጀመሪያ ጊዜ ጂብሪልን በትክክለኛ አፈጣጠራቸው የተመለከቷቸው #በመካ_አጅያድ በምትባል ቦታ ሲሆን በተመለከቷቸውም ጊዜ ራሳቸውን ስተው ነበር::በዚህ በተባረከች ሌሊት #ለሁለተኛ ጊዜ በትትክክለኛ አፈጣጠራቸው በተመለከቷቸው ሰዐት ግን እራሳቸውን ስተው #አልወደቁም ነበር።ይህም ጥንካሬና ችሎታ ስለተጎናጸፉ ነበር። #ከዛስ_ምን_ተከሰተ.....
🪀የሚለውን በቀጣይ ክፍል እናየዋለን ሼር አድርጉት
https://t.me/hamzaasedullah
الـإسـراء والـمـعـراج السابع
✍ ኢስራእ_እና_ሚዕራጅ ሰባት
✍#ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ በሚዕራጅ ካዩዋቸው #አስገራሚ ነገራት መካከል የተወሰኑትን እንመልከት፦
☞#በይተል_መእሙር:-ይህ የተቀደሰ ቤት
ሲሆን ለሰው ልጆች ካእባ እንደምንለው ሁሉ
ለመላኢካዎች እንደዛው የተቀደሰ ቦታ ነው።
☞#ጀነት:ከሰባት ሰማያት በላይ ስትሆን
#ነብዩ_ሙሐመድ_ﷺ እንዲህ
ብለዋል“ጀነትን ተመለከትኩኝ ፣አብዛኛው
ባለቤቶቿ ድሆች ሆነው
አገኝቻቸዋለሁ” [ቡኻሪና ሙስሊም]
ዘግበውታል::አሏህ ከጀነት ሰዎች ያድርገን
አሚን
☞#ሑረልዒን:-ረሱል ጀነት ውስጥ ሑረልዒኖችን
አይተዋል ጂብሪልም ለነዚህ ሰላምታ
እንዲያቀርቡላቸው አዝዟቸው እነሱም
አሉ“እኛ መልካምና ቆንጆ የሆንን አሏህ
ላከበራቸው #ሚስቶች ነን”።
☞#ሰይዱና_ጅብሪልን በትክክለኛ
አፈጣጠራቸው ተመልክተዋል።
✍#ነቢያችን_ﷺ ለመጀመሪያ ጊዜ ጂብሪልን በትክክለኛ አፈጣጠራቸው የተመለከቷቸው #በመካ_አጅያድ በምትባል ቦታ ሲሆን በተመለከቷቸውም ጊዜ ራሳቸውን ስተው ነበር::በዚህ በተባረከች ሌሊት #ለሁለተኛ ጊዜ በትትክክለኛ አፈጣጠራቸው በተመለከቷቸው ሰዐት ግን እራሳቸውን ስተው #አልወደቁም ነበር።ይህም ጥንካሬና ችሎታ ስለተጎናጸፉ ነበር። #ከዛስ_ምን_ተከሰተ.....
🪀የሚለውን በቀጣይ ክፍል እናየዋለን ሼር አድርጉት
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤4👍2
#የኔ ምክሮች
قَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ :
«بلِّغوا عنِّي ولو آيةً»
رواه البخاري.
🪀የአሏህ መልክተኛ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል:–
«ከእኔ የሰማችሁትን አንዲትም አያት(አንቀፅ) ብትሆን አድርሱ(አስተላልፉ» አሉ። ቡኻሪ ዘግበውታል
https://t.me/hamzaasedullah
قَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ :
«بلِّغوا عنِّي ولو آيةً»
رواه البخاري.
🪀የአሏህ መልክተኛ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል:–
«ከእኔ የሰማችሁትን አንዲትም አያት(አንቀፅ) ብትሆን አድርሱ(አስተላልፉ» አሉ። ቡኻሪ ዘግበውታል
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤6
#ከአዕምሮዪ የማይጠፉ አባባሎች
قال أحدٌ لصاحبِهِ؛ صفْ لي نعيم الجنة
قال فيها رسولُ الله.
🪀አንዱ ለጓደኛው እንዲህ አለው እስቲ የጀነትን ፀጋ ግለፅልኝ አለው እርሱም አለው፦【እርሷ ውስጥ የአሏህ መልዕክተኛ አሉ።】
https://t.me/hamzaasedullah
قال أحدٌ لصاحبِهِ؛ صفْ لي نعيم الجنة
قال فيها رسولُ الله.
🪀አንዱ ለጓደኛው እንዲህ አለው እስቲ የጀነትን ፀጋ ግለፅልኝ አለው እርሱም አለው፦【እርሷ ውስጥ የአሏህ መልዕክተኛ አሉ።】
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤5
#የኔ ምክሮች
#يَحْرُمُ_هَجْرُ_الْمُسْلِمِ أَخَاهُ الْمُسْلِم فَوْقَ ثَلاَثٍ إِنْ كَانَ الْهَجْرُ بِغَيْرِ عُذْرٍ شَرْعِيٍّ، قَالَ رَسُولُ اللـهِ صَلَّى اللـهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: “لاَ يَحِلُّ لِمُسْلِمٍ أَنْ يَهْجُرَ أَخَاهُ فَوْقَ ثَلاَثِ لَيَالٍ يَلْتَقِيَانِ فَيُعْرِضُ هَذَا وَيُعْرِضُ هَذَا، وَخَيْرُهُمَا الَّذِي يَبْدَأُ بِالسَّلاَمِ” رَوَاهُ الْبُخَارِيُّ.
#ሙስሊም የሆነን ሰው ያለምንም ሸሪዓዊ ምክኒያት ከ3 ቀን በላይ ማኩረፍ ሀራም ነው አይፈቀድም።
ነቢያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን አሉ «ለአንድ ሙስሊም ሙስሊም የሆነን ወንድሙን ከ3ቀን በላይ ማኩረፍ አይፈቀድለትም፣ይገናኛሉ ያ ወደዛ ይዞራል(ይተወዋል) ይሄም ወደዛ ይዞራል(ይተወዋል)፣ ነገር ግን ከሁለቱ ሰዎች በላጩ ሰላምታን ቀድሞ የሚለው ነው» አሉ ቡኻሪ ዘግበውታል።
https://t.me/hamzaasedullah
#يَحْرُمُ_هَجْرُ_الْمُسْلِمِ أَخَاهُ الْمُسْلِم فَوْقَ ثَلاَثٍ إِنْ كَانَ الْهَجْرُ بِغَيْرِ عُذْرٍ شَرْعِيٍّ، قَالَ رَسُولُ اللـهِ صَلَّى اللـهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: “لاَ يَحِلُّ لِمُسْلِمٍ أَنْ يَهْجُرَ أَخَاهُ فَوْقَ ثَلاَثِ لَيَالٍ يَلْتَقِيَانِ فَيُعْرِضُ هَذَا وَيُعْرِضُ هَذَا، وَخَيْرُهُمَا الَّذِي يَبْدَأُ بِالسَّلاَمِ” رَوَاهُ الْبُخَارِيُّ.
#ሙስሊም የሆነን ሰው ያለምንም ሸሪዓዊ ምክኒያት ከ3 ቀን በላይ ማኩረፍ ሀራም ነው አይፈቀድም።
ነቢያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን አሉ «ለአንድ ሙስሊም ሙስሊም የሆነን ወንድሙን ከ3ቀን በላይ ማኩረፍ አይፈቀድለትም፣ይገናኛሉ ያ ወደዛ ይዞራል(ይተወዋል) ይሄም ወደዛ ይዞራል(ይተወዋል)፣ ነገር ግን ከሁለቱ ሰዎች በላጩ ሰላምታን ቀድሞ የሚለው ነው» አሉ ቡኻሪ ዘግበውታል።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤5
👉#ጠቃሚ ነጥቦቼ
#البراق بعدما ركبه الرسول عاد إلى الجنة، الرسول ركب البراق في ذهابه من مكة إلى المسجد الأقصى، أما في الرجوع رجع بطريق خرق العادة بدون البراق
#ቡራቅ ነብዩ ከጋለቡት ቡሀሏ ወደ ጀነት ተመልሷል የአሏህ መልዕክተኛ ቡራቅን ከመካህ ወደ መስጂደል አቅሷ ሲጓዙ ጋልበውታል።ነገር ግን ሲመለሱ ያለ ቡራቅ ተለምዶን በተቃረነ መልኩ ደርሰዋል።
https://t.me/hamzaasedullah
ሊንኩን ለጓደኞቻችሁ በየግሩፑ ሼር አድርጉት።
ከወደዱት የውዴታ ምልክቱን ይጫኑት።
👇👇👇👇
#البراق بعدما ركبه الرسول عاد إلى الجنة، الرسول ركب البراق في ذهابه من مكة إلى المسجد الأقصى، أما في الرجوع رجع بطريق خرق العادة بدون البراق
#ቡራቅ ነብዩ ከጋለቡት ቡሀሏ ወደ ጀነት ተመልሷል የአሏህ መልዕክተኛ ቡራቅን ከመካህ ወደ መስጂደል አቅሷ ሲጓዙ ጋልበውታል።ነገር ግን ሲመለሱ ያለ ቡራቅ ተለምዶን በተቃረነ መልኩ ደርሰዋል።
https://t.me/hamzaasedullah
ሊንኩን ለጓደኞቻችሁ በየግሩፑ ሼር አድርጉት።
ከወደዱት የውዴታ ምልክቱን ይጫኑት።
👇👇👇👇
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤6
#የኔ ምክሮች
فــــــــائـــــــدة
قال البغوي
"رُويَ أنّ موسى -عليه السلام- لمّا أراد أن يفارقه الخضر -عليه السلام- قال له: أوصني.
قال له: يا موسى، لا تطلبِ العلمَ لتحدِّث به، واطلبه لتعملَ به.
በገውይ አሉ፦
ከሰይዱና ሙሳ እንደተዘገበው ከኽዲር ዐለይሂ አሰላም ጋር መለየት በፈለጉ ግዜ ምከረኝ አሉት ፡
ሰይዱና ኽዲርም አሉ ሙሳ ሆይ፦
【እውቀትን ለመናገር አትፈልገው
【ይልቅንስ ልትሰራበት ዘንዳ ፈልገው】
فــــــــائـــــــدة
قال البغوي
"رُويَ أنّ موسى -عليه السلام- لمّا أراد أن يفارقه الخضر -عليه السلام- قال له: أوصني.
قال له: يا موسى، لا تطلبِ العلمَ لتحدِّث به، واطلبه لتعملَ به.
በገውይ አሉ፦
ከሰይዱና ሙሳ እንደተዘገበው ከኽዲር ዐለይሂ አሰላም ጋር መለየት በፈለጉ ግዜ ምከረኝ አሉት ፡
ሰይዱና ኽዲርም አሉ ሙሳ ሆይ፦
【እውቀትን ለመናገር አትፈልገው
【ይልቅንስ ልትሰራበት ዘንዳ ፈልገው】
❤6👎1