እኔ ረመዳን ከመድረሱ በፊት ይቅርታ
ለመጠየቅ 1ኛ መሆን እፈልጋለሁ
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""'""'"
•ምናልባት የሆነ ቀን ላይ ከራሴ ጋር ወይም ከሰዉ ጋር ሁኜ ሆን ብዬ ወይም ሳላስበዉ ብዙ ነገር አርጌ ይሆናል እናም፦
-ይቅርታ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያስቀየምኩአችሁ
-ይቅርታ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያማሁአችሁ
-ይቅርታ በኔ ምክኒያት ትንሽም ብቶን ያናደድኩአችሁ
በእርግጥ አላህ በሀሜት የተዘፈቀን ሰዉ የሚምረዉ የታማዉ አካል በይቅርታ ሲያልፈዉ እንደሆነ አዉቂያለሁ እና ይቅርታ (Awfu) ሳትሉኝ እንዳታለፉኝ
=እኔ ለአላህ ብዬ ይቅር (Awfu) ብይለዉ ።
*እንዲሁም መላኢካዎች በረመዳን ወር የተኮራረፉ ሰዎች ያሉበት ቤት ሲቀር ሁሉም ቤት ይገባሉ እስቲ ለማስታወስ ያክል እናንተስ ከማን ጋር ተቀያይማቹሀል (ተኮራርፈዋል) ?
ከአባት
ከእናት
ከወንደም
ከእህት
ከዘመድ
ከጎሮቤት
ከጓዋደኛ…… ከአሁኑ ለአላህ ብላቹህ ይቅር (Awfu) ተባባሉ
ይቅርታ ጥሪ ነዉና ነፍሳችንን ንፁህ እናድርገዉ ።
* አሁን ያለንበትም ሁኔታ አሳዛኝ ነዉ ድንገተኛ ሞት እጅግ በዝቷል አላህ መጨረሻችንን ያሳምርልን 🤲
@ በአካል የምታቁኝ በስምም ብቻ ይሁን የምታቁኝ ሁላችሁም ይሄን ፅሁፍ ያነበባችሁ በሙሉ ለፈጣሪ (ለአላህ) ብላችሁ ይቅር (Awfu) እንድትሉኝ እጠይቃችሁአለሁ
ይቅርታ
╔═══════════════╗
https://t.me/hamzaasedullah
╚═══════════════╝
╔═══════════════╗
https://t.me/hamzaasedullah
╚═══════════════
@Habshey
@Habshey
👆👆👆
ለመጠየቅ 1ኛ መሆን እፈልጋለሁ
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""'""'"
•ምናልባት የሆነ ቀን ላይ ከራሴ ጋር ወይም ከሰዉ ጋር ሁኜ ሆን ብዬ ወይም ሳላስበዉ ብዙ ነገር አርጌ ይሆናል እናም፦
-ይቅርታ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያስቀየምኩአችሁ
-ይቅርታ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያማሁአችሁ
-ይቅርታ በኔ ምክኒያት ትንሽም ብቶን ያናደድኩአችሁ
በእርግጥ አላህ በሀሜት የተዘፈቀን ሰዉ የሚምረዉ የታማዉ አካል በይቅርታ ሲያልፈዉ እንደሆነ አዉቂያለሁ እና ይቅርታ (Awfu) ሳትሉኝ እንዳታለፉኝ
=እኔ ለአላህ ብዬ ይቅር (Awfu) ብይለዉ ።
*እንዲሁም መላኢካዎች በረመዳን ወር የተኮራረፉ ሰዎች ያሉበት ቤት ሲቀር ሁሉም ቤት ይገባሉ እስቲ ለማስታወስ ያክል እናንተስ ከማን ጋር ተቀያይማቹሀል (ተኮራርፈዋል) ?
ከአባት
ከእናት
ከወንደም
ከእህት
ከዘመድ
ከጎሮቤት
ከጓዋደኛ…… ከአሁኑ ለአላህ ብላቹህ ይቅር (Awfu) ተባባሉ
ይቅርታ ጥሪ ነዉና ነፍሳችንን ንፁህ እናድርገዉ ።
* አሁን ያለንበትም ሁኔታ አሳዛኝ ነዉ ድንገተኛ ሞት እጅግ በዝቷል አላህ መጨረሻችንን ያሳምርልን 🤲
@ በአካል የምታቁኝ በስምም ብቻ ይሁን የምታቁኝ ሁላችሁም ይሄን ፅሁፍ ያነበባችሁ በሙሉ ለፈጣሪ (ለአላህ) ብላችሁ ይቅር (Awfu) እንድትሉኝ እጠይቃችሁአለሁ
ይቅርታ
╔═══════════════╗
https://t.me/hamzaasedullah
╚═══════════════╝
╔═══════════════╗
https://t.me/hamzaasedullah
╚═══════════════
@Habshey
@Habshey
👆👆👆
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤6
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#የኔ ምክሮች
#አሏህ አይምረንም ብለን ተስፋ በአሏህ ራህመት ላይ መቁረጥ አይበቃም ይህ ከቀልብ ወንጀል ነው ይህ
(القنوط من رحمة الله يعد من معاصي القلب)حقظنا الله منه
" በአሏህ እዝነት ላይ ተስፋ መቁረጥ ከቀልብ ወንጀል ውስጥ ነው የሚቆጠረው "አሏህ ይጠብቀንና።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
👆👆
ተቀላቀሉን
ከወደዱት
👇👇👇
#አሏህ አይምረንም ብለን ተስፋ በአሏህ ራህመት ላይ መቁረጥ አይበቃም ይህ ከቀልብ ወንጀል ነው ይህ
(القنوط من رحمة الله يعد من معاصي القلب)حقظنا الله منه
" በአሏህ እዝነት ላይ ተስፋ መቁረጥ ከቀልብ ወንጀል ውስጥ ነው የሚቆጠረው "አሏህ ይጠብቀንና።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
👆👆
ተቀላቀሉን
ከወደዱት
👇👇👇
❤5👍3
#የኔ ምክሮች
📝#አሏህን_ማወቅ
روى البخاري أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال: (كان الله ولم يكن شىء غيره)معناه كان الله وحده في الأزل.
كان موجودًا بلا مكان ولا جهة وبعد أن خلق كل شىء لم يتغير مازال موجودًا بلا مكان ولا جهة لأن التغير هو أقوى علامات الحدوث.
🪀ኢማሙል ቡኻሪይ በዘገቡት ሀዲስ የአሏህ መልዕክተኛ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም እንዲህ ብለዋል፦
【"አሏህ ነበር ምንም ነገር ሳይኖር በፊት" 】
👉አሏህ ምንም ነገር ሳይኖር በብቸኝነት ነበር፡፡ ቦታና አቅጣጫ ሳይኖር በፊት ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ ነበር ሁሉንም ነገር ከፈጠረ በኃላ ደግሞ ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ መኖሩ አይወገድም ምክንያቱም መቀያየር የፍጡራኖች ትልቁ ምልክት ነዉና አሏህ ደግሞ ፍጡሮችን አይመስልም።
الله موجـود بـلا مكـان ولا جهـة
📝#አሏህን_ማወቅ
روى البخاري أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال: (كان الله ولم يكن شىء غيره)معناه كان الله وحده في الأزل.
كان موجودًا بلا مكان ولا جهة وبعد أن خلق كل شىء لم يتغير مازال موجودًا بلا مكان ولا جهة لأن التغير هو أقوى علامات الحدوث.
🪀ኢማሙል ቡኻሪይ በዘገቡት ሀዲስ የአሏህ መልዕክተኛ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም እንዲህ ብለዋል፦
【"አሏህ ነበር ምንም ነገር ሳይኖር በፊት" 】
👉አሏህ ምንም ነገር ሳይኖር በብቸኝነት ነበር፡፡ ቦታና አቅጣጫ ሳይኖር በፊት ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ ነበር ሁሉንም ነገር ከፈጠረ በኃላ ደግሞ ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ መኖሩ አይወገድም ምክንያቱም መቀያየር የፍጡራኖች ትልቁ ምልክት ነዉና አሏህ ደግሞ ፍጡሮችን አይመስልም።
الله موجـود بـلا مكـان ولا جهـة
❤5👎1
#የኔ ምክሮች
قال الحسن_البصري :
أفضل أخلاق المؤمنين : العفو
"የሙእሚኖች በላጩ አልያ ትልቁ ባህሪ ይቅር ባይነት ነው"
وقد ذكر الله أخلاق المؤمنين فقال [ والعافين عن الناس ]
በእርግጥም አሏህ የሙእሚኖችን ባህሪ ሲጠቅስ እንዲህ አለ፦【"ለሰዎች ይቅር ባይ"】ይህ ውደሳ ለነዛ ይቅር ለሚሉት ነው።
قال الحسن_البصري :
أفضل أخلاق المؤمنين : العفو
"የሙእሚኖች በላጩ አልያ ትልቁ ባህሪ ይቅር ባይነት ነው"
وقد ذكر الله أخلاق المؤمنين فقال [ والعافين عن الناس ]
በእርግጥም አሏህ የሙእሚኖችን ባህሪ ሲጠቅስ እንዲህ አለ፦【"ለሰዎች ይቅር ባይ"】ይህ ውደሳ ለነዛ ይቅር ለሚሉት ነው።
👍3❤2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#የኔ ምክሮች
#አሏህም ሱረቱ አልዐንከቡት ላይ እንዲህ ይላል፦
( كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۖ ثُمَّ إِلَيْنَا تُرْجَعُونَ )
العنكبوت (57)
"(#ሁሉም ነፍስ ሞትን ቀማሽ ናት ቀጥሎም ወደኛው ትመለሳላችሁ")
ዱንያ ላይ ሶስት ነገሮችን አስታውስ
አንዱ ትላንት ነው፦እርሱም ፈፅሞን አይመለስም አልፋልና።
ሁለተኛው ዛሬ ነው፦በመልካም ነገር ልታሳልፈው የሚገባ የማይቆይ።
ሶስተኛው ነገ ነው፦የሚሆነውን ማታውቅበት።
ስለዚህ ተውበት አድርግ።
#አሏህም ሱረቱ አልዐንከቡት ላይ እንዲህ ይላል፦
( كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۖ ثُمَّ إِلَيْنَا تُرْجَعُونَ )
العنكبوت (57)
"(#ሁሉም ነፍስ ሞትን ቀማሽ ናት ቀጥሎም ወደኛው ትመለሳላችሁ")
ዱንያ ላይ ሶስት ነገሮችን አስታውስ
አንዱ ትላንት ነው፦እርሱም ፈፅሞን አይመለስም አልፋልና።
ሁለተኛው ዛሬ ነው፦በመልካም ነገር ልታሳልፈው የሚገባ የማይቆይ።
ሶስተኛው ነገ ነው፦የሚሆነውን ማታውቅበት።
ስለዚህ ተውበት አድርግ።
👍7
#የኔ ምክሮች
{يَا بُنَيَّ أَقِمِ الصَّلَاةَ وَأْمُرْ بِالْمَعْرُوفِ وَانْهَ عَنِ الْمُنكَرِ وَاصْبِرْ عَلَى مَا أَصَابَكَ ۖ إِنَّ ذَٰلِكَ مِنْ عَزْمِ الْأُمُورِ }لقمان17
"ልጄ ሆይ ሷላትን በስትክክል ስገድ በጥሩ(በመልካም)ነገር እዘዝ ከመጥፎ ነገር ከልክል ላገኘህ ችግርም ታገስ ይህ በምር ከሚያዙ ነገሮች ነው፡፡" (ሱረቱ ሉቅማን - 17)
{يَا بُنَيَّ أَقِمِ الصَّلَاةَ وَأْمُرْ بِالْمَعْرُوفِ وَانْهَ عَنِ الْمُنكَرِ وَاصْبِرْ عَلَى مَا أَصَابَكَ ۖ إِنَّ ذَٰلِكَ مِنْ عَزْمِ الْأُمُورِ }لقمان17
"ልጄ ሆይ ሷላትን በስትክክል ስገድ በጥሩ(በመልካም)ነገር እዘዝ ከመጥፎ ነገር ከልክል ላገኘህ ችግርም ታገስ ይህ በምር ከሚያዙ ነገሮች ነው፡፡" (ሱረቱ ሉቅማን - 17)
❤6
AEVideoToAudio1647448761942
<unknown>
#የኔ ምክሮች
#የመስጂዱ ኢማም በረመዷን ወር በባልና ሚስት ቤት …
ክፍል አንድ【1⃣】
ክፍል ሁለት ከሰኣታት ቡሀሏ እንደ ውዴታው ብዛት ይለቀቃል።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዱት
👇👇
#የመስጂዱ ኢማም በረመዷን ወር በባልና ሚስት ቤት …
ክፍል አንድ【1⃣】
ክፍል ሁለት ከሰኣታት ቡሀሏ እንደ ውዴታው ብዛት ይለቀቃል።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዱት
👇👇
❤6👎1
#የኔ ምክሮች
ሙራቀበቱላህ!!
---------------------------
#የአላህ ፍራቻ "ተቅዋ" ን ለመላበስ እና ኢማንን ለማበልፀግ ከሚያግዙ ብዙ ነገሮች መካከል የአላህን ተቆጣጣሪነት ማሰብ እና ለምንሰራው ስራ ሁሉ አላህ እንደሚያየን ማሰብ "ሙራቀበቱላህ" በብዙ ኡለማዎች በግንባር ቀደምነት ይጠቀሳል።
#አላህ ተመልካች መሆኑን በማስታወስ አላህን በራሳችን ላይ ተቆጣጣሪ ማድረግ ስንል፤ ስራን መገምገም፣ በግልፅም ይሁን በድብቅ የምንሰራዉን ሁሉ አላህ እንደሚያውቅ ማስተዋል ማለት ነው።
#አላሁ ተዕላ በእውቀቱ ከፍጥረታቱ ጋር ነው፤ ለእርሱ የታዘዙትን እና እርሱን ብቻ የተገዙትን በእርዳታው ከነሱ ጋር ነው። የካዱትም ቢሆን በአላህ ቁጥጥር ውስጥ ናቸው።
አላህን ባናየው እንኳ እርሱ ያየናልና ስናመልከው እንደምናየው አድርገን መሆን አለበት።
ኢህሳን የምንለው የመልካም ስራ እርከን ይህ ነው። ከአላህ እይታና ቁጥጥር መራቅ አንችልም።
ስለዚህም፤ ለምንናገረውና ለምንሰራው ሁሉ አላህን እንፍራ! መልካም ስራን ስንፈፅምም ፍፁም ለአላህ ብቻ ይሁን።
በተለይ ከሰዎች እይታ በራቅንበት
ወቅት አላህን በኛ ላይ ተቆጣጣሪ ማድረግ ተቅዋን በእጅጉ ከሚያበለፅጉ ነገሮች አንዱ ነው።
አልኣንደሉሲይ ልጃቸውን ለመምከር የቋጠሯቸው ስንኞች ተከታዩን መልእክት ያዘሉ ነበሩ።
"وإذا خلوت بريبة في ظلمة
والنفس داعية إلى الطغيان
فاستحيي من نظر الإله وقل لها
إن الذي خلق الظلام يراني"
« በጨለማ አሻሚ ቦታ ላይ ሆነህ
ነብስህ ድንበር እንድትጥስ ስትገፋፋህ፤
"ለሷም ብለህ በላት ጨለማን የፈጠረ ጌታ እኔን ከመመልከት የተሳነው አትደለም"
አዎን! አላህ ኢስቲቃማን ይሰጥህ ዘንድ በጌታህ ታገዝ አትሳነፍም!
ከአቡሁረይራ በተዘገበ ሀዲስ ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል።
•عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ : ”...احْرِصْ عَلَى مَا يَنْفَعُكَ وَاسْتَعِنْ بِاللهِ وَلَا تَعْجَزْ، وَإِنْ أَصَابَكَ شَرٌّ فَلَا تَقُلْ لَوْ أَنِّي فَعَلْتُ كَذَا وَكَذَا قُلْ قَدَّرَ اللهُ وَمَا شَاءَ اللهُ فَعَلَ، فَإِنَّ لَوْ تَفْتَحُ عَمَلَ الشَّيْطَانِ“ رَوَاهُ مُسْلِم
«በሚጠቅምህ ነገር ላይ ጉጉት ይኑርህ፤ በአላህ ታገዝ፤ አትሰላች፤ መጥፎ ነገር ባጋጠመህ ጊዜ፤ «ይህን ነገር እንዲህ ወይም እንዲያ ባደርገው ኖሮ… አትበል። » ነገር ግን “አላህ የወሰነው ሆነ፤ አላህ የፈለገውን ይሰራል” በል።
‘እንዲህ ቢሆን ኖሮ’ የሚለው ንግግር ለሰይጣን ስራ በር ይከፍታል።»
©ሙስሊም ዘግበዉታል
https://t.me/hamzaasedullah
ሙራቀበቱላህ!!
---------------------------
#የአላህ ፍራቻ "ተቅዋ" ን ለመላበስ እና ኢማንን ለማበልፀግ ከሚያግዙ ብዙ ነገሮች መካከል የአላህን ተቆጣጣሪነት ማሰብ እና ለምንሰራው ስራ ሁሉ አላህ እንደሚያየን ማሰብ "ሙራቀበቱላህ" በብዙ ኡለማዎች በግንባር ቀደምነት ይጠቀሳል።
#አላህ ተመልካች መሆኑን በማስታወስ አላህን በራሳችን ላይ ተቆጣጣሪ ማድረግ ስንል፤ ስራን መገምገም፣ በግልፅም ይሁን በድብቅ የምንሰራዉን ሁሉ አላህ እንደሚያውቅ ማስተዋል ማለት ነው።
#አላሁ ተዕላ በእውቀቱ ከፍጥረታቱ ጋር ነው፤ ለእርሱ የታዘዙትን እና እርሱን ብቻ የተገዙትን በእርዳታው ከነሱ ጋር ነው። የካዱትም ቢሆን በአላህ ቁጥጥር ውስጥ ናቸው።
አላህን ባናየው እንኳ እርሱ ያየናልና ስናመልከው እንደምናየው አድርገን መሆን አለበት።
ኢህሳን የምንለው የመልካም ስራ እርከን ይህ ነው። ከአላህ እይታና ቁጥጥር መራቅ አንችልም።
ስለዚህም፤ ለምንናገረውና ለምንሰራው ሁሉ አላህን እንፍራ! መልካም ስራን ስንፈፅምም ፍፁም ለአላህ ብቻ ይሁን።
በተለይ ከሰዎች እይታ በራቅንበት
ወቅት አላህን በኛ ላይ ተቆጣጣሪ ማድረግ ተቅዋን በእጅጉ ከሚያበለፅጉ ነገሮች አንዱ ነው።
አልኣንደሉሲይ ልጃቸውን ለመምከር የቋጠሯቸው ስንኞች ተከታዩን መልእክት ያዘሉ ነበሩ።
"وإذا خلوت بريبة في ظلمة
والنفس داعية إلى الطغيان
فاستحيي من نظر الإله وقل لها
إن الذي خلق الظلام يراني"
« በጨለማ አሻሚ ቦታ ላይ ሆነህ
ነብስህ ድንበር እንድትጥስ ስትገፋፋህ፤
"ለሷም ብለህ በላት ጨለማን የፈጠረ ጌታ እኔን ከመመልከት የተሳነው አትደለም"
አዎን! አላህ ኢስቲቃማን ይሰጥህ ዘንድ በጌታህ ታገዝ አትሳነፍም!
ከአቡሁረይራ በተዘገበ ሀዲስ ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል።
•عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ : ”...احْرِصْ عَلَى مَا يَنْفَعُكَ وَاسْتَعِنْ بِاللهِ وَلَا تَعْجَزْ، وَإِنْ أَصَابَكَ شَرٌّ فَلَا تَقُلْ لَوْ أَنِّي فَعَلْتُ كَذَا وَكَذَا قُلْ قَدَّرَ اللهُ وَمَا شَاءَ اللهُ فَعَلَ، فَإِنَّ لَوْ تَفْتَحُ عَمَلَ الشَّيْطَانِ“ رَوَاهُ مُسْلِم
«በሚጠቅምህ ነገር ላይ ጉጉት ይኑርህ፤ በአላህ ታገዝ፤ አትሰላች፤ መጥፎ ነገር ባጋጠመህ ጊዜ፤ «ይህን ነገር እንዲህ ወይም እንዲያ ባደርገው ኖሮ… አትበል። » ነገር ግን “አላህ የወሰነው ሆነ፤ አላህ የፈለገውን ይሰራል” በል።
‘እንዲህ ቢሆን ኖሮ’ የሚለው ንግግር ለሰይጣን ስራ በር ይከፍታል።»
©ሙስሊም ዘግበዉታል
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤5
AEVideoToAudio1647521109122
<unknown>
#የኔ ምክሮች
#የመስጂዱ ኢማም በረመዷን ወር በባልና ሚስት ቤት በሌብነት …
ክፍል አንድ【2⃣】
የመጨረሻው ክፍል ሶስት ዛሬ ምሽት ከ 2:30 ቡሀሏ እንደ ውዴታው ብዛት ይለቀቃል።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዱት
👇👇
#የመስጂዱ ኢማም በረመዷን ወር በባልና ሚስት ቤት በሌብነት …
ክፍል አንድ【2⃣】
የመጨረሻው ክፍል ሶስት ዛሬ ምሽት ከ 2:30 ቡሀሏ እንደ ውዴታው ብዛት ይለቀቃል።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዱት
👇👇
❤6😢1
#የኔ ምክሮች
عن معاذ بن جبل رضي الله عنه قال :
قال رسول الله ﷺ :
((«الصَّدَقَةُ تُطْفِئُ الخَطِيئَةَ كَمَا يُطْفِئُ المَاءُ النَّارَ»))
رواه الترمذي
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንደስተላለፉት:-
"የአሏህ መልክተኛ ሷለሏሁ ዐለይ ወሰለም ምን አሉ:-
«ሰደቃ ወንጀልን ያጠፋል" ውሃ እሳት እንደሚያጠፋው» አሉ ቲርሚዚይ ዘግበውታል።
عن معاذ بن جبل رضي الله عنه قال :
قال رسول الله ﷺ :
((«الصَّدَقَةُ تُطْفِئُ الخَطِيئَةَ كَمَا يُطْفِئُ المَاءُ النَّارَ»))
رواه الترمذي
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንደስተላለፉት:-
"የአሏህ መልክተኛ ሷለሏሁ ዐለይ ወሰለም ምን አሉ:-
«ሰደቃ ወንጀልን ያጠፋል" ውሃ እሳት እንደሚያጠፋው» አሉ ቲርሚዚይ ዘግበውታል።
❤9
AEVideoToAudio1647542832490
<unknown>
#የኔ ምክሮች
#የመስጂዱ ኢማም በረመዷን ወር በባልና ሚስት ቤት በሌብነት …
ክፍል አንድ【3⃣】
የመጨረሻው ክፍል ሶስት ይደመጥ ጠቃሚ እውቀት ይቀሰምበታል።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዱት
👇👇
#የመስጂዱ ኢማም በረመዷን ወር በባልና ሚስት ቤት በሌብነት …
ክፍል አንድ【3⃣】
የመጨረሻው ክፍል ሶስት ይደመጥ ጠቃሚ እውቀት ይቀሰምበታል።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዱት
👇👇
❤4
👍5❤2
جمعة مباركة
መልካም ጁሙዕ ብያለው ውዶች
#سنن_الجمعة★
👈الغسل
👈والتطيب
👈والسواك
👈ويلبس من أحسن ثيابه
👈وقرأة سورة الكهف
👈والتبكير إلى المسجد
👈والإكثار من الدعاء والصلاة على النبي صلى الله عليه وسلم. لأن النبي صلى الله عليه وسلم قال:-
«إن من أفضل أيامكم هو يوم الجمعة فأكثروا من الصلاة عليّ فإن صلاتكم معروضة علي»
#جمعة_مبارك🌙🌙🌙
#የጁምዐ_ሱናዎች
👉#መታጠብ
👉#ሽቶ መቀባት
👉#ጥርስን መፋቅ
👉#ጥሩ ልብስ መልበስ
👉#ሱረቱል ከህፍን መቅራት
👉 #በጊዜ ወደ መስጊድ መሄድ
👉#ዱዐ እና ሰለዋት ማብዛት
#ነቢያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ «በላጭ ቀን ብሎ ማለት እኮ የጁሙዐ ቀን ነው በሱ ቀን ውስጥም በኔ ላይ ሰለዋትን አብዙ የእናንተ ሰለዋት እኮ ለኔ ይቀረብልኛል» አሉ
#መልካም_ጁሙዓህ_ይሁንልን🌙🌙🌙
መልካም ጁሙዕ ብያለው ውዶች
#سنن_الجمعة★
👈الغسل
👈والتطيب
👈والسواك
👈ويلبس من أحسن ثيابه
👈وقرأة سورة الكهف
👈والتبكير إلى المسجد
👈والإكثار من الدعاء والصلاة على النبي صلى الله عليه وسلم. لأن النبي صلى الله عليه وسلم قال:-
«إن من أفضل أيامكم هو يوم الجمعة فأكثروا من الصلاة عليّ فإن صلاتكم معروضة علي»
#جمعة_مبارك🌙🌙🌙
#የጁምዐ_ሱናዎች
👉#መታጠብ
👉#ሽቶ መቀባት
👉#ጥርስን መፋቅ
👉#ጥሩ ልብስ መልበስ
👉#ሱረቱል ከህፍን መቅራት
👉 #በጊዜ ወደ መስጊድ መሄድ
👉#ዱዐ እና ሰለዋት ማብዛት
#ነቢያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ «በላጭ ቀን ብሎ ማለት እኮ የጁሙዐ ቀን ነው በሱ ቀን ውስጥም በኔ ላይ ሰለዋትን አብዙ የእናንተ ሰለዋት እኮ ለኔ ይቀረብልኛል» አሉ
#መልካም_ጁሙዓህ_ይሁንልን🌙🌙🌙
❤6👍2
#የኔ ምክሮች
عن أنس بن مالك رضي الله عنه ،
عن النبي ﷺ أنه قال :
((«الْتَمِسُوا السَّاعَةَ الَّتِي تُرْجَى فِي يَوْمِ الجُمُعَةِ بَعْدَ العَصْرِ إلَى غَيْبُوبَةِ الشَّمْسِ»)) رواه الترمذي.
ከአነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተዘገበው"ነቢያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ:-
«የጁሙዓ ቀን፣ከዐስር እስከ መግሪብ ያለውን፣ዱዓ ሙስተጃብ የሚሆንበትን ሰኣት ተጠባበቁ» አሉ።ቲርሚዚይ ዘግበውታል።
عن أنس بن مالك رضي الله عنه ،
عن النبي ﷺ أنه قال :
((«الْتَمِسُوا السَّاعَةَ الَّتِي تُرْجَى فِي يَوْمِ الجُمُعَةِ بَعْدَ العَصْرِ إلَى غَيْبُوبَةِ الشَّمْسِ»)) رواه الترمذي.
ከአነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተዘገበው"ነቢያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ:-
«የጁሙዓ ቀን፣ከዐስር እስከ መግሪብ ያለውን፣ዱዓ ሙስተጃብ የሚሆንበትን ሰኣት ተጠባበቁ» አሉ።ቲርሚዚይ ዘግበውታል።
❤5
#የኔ ምክሮች
فائدة؛ أرسل الله الرسل ليعلم الناس مصالح دينهم ودنياهم ولدعوة الناس إلى عبادة الله وأن لا يشركوا به شيئا
✍ጥቅም፦ አሏህ መልእክተኞችን የላከው ሰዎች ለዲን እና ለዱንያቸው የሚበጃቸውን(የሚጠቅማቸውን ) ሊያስተምሯቸው እንዲሁም አሏህን ወደ ማምለክ በሱም ምንንም ማንንም እንዳያሻርኩበት(እንዳያጀጋሩበት) ሊጣሩ ነው።
قال تعالى ⭐️ فبعث الله النبيين مبشرين ومنذرين ⭐️ سورة البقرة
✍ትርጉም ⭐️ አሏህ ነቢያቶችን ላከ መዕመናቶችን በጀነት ኣብሳሪ እና ካፊሮችን በጀሃነም ኣስጠንቃቂ አድርጓቸው ⭐️
الحديث "أفضل ما قلت أنا والنبيون من قبلي لا إله إلا الله"
✍ ሓዲስ "እኔም ሆንኩ ከኔ በፊት የነበሩት ነብያት በላጩ ንግግራችን ላኢላሃ ኢለሏህ ነው"
ቡካሪ ዘግበዋል
فائدة؛ أرسل الله الرسل ليعلم الناس مصالح دينهم ودنياهم ولدعوة الناس إلى عبادة الله وأن لا يشركوا به شيئا
✍ጥቅም፦ አሏህ መልእክተኞችን የላከው ሰዎች ለዲን እና ለዱንያቸው የሚበጃቸውን(የሚጠቅማቸውን ) ሊያስተምሯቸው እንዲሁም አሏህን ወደ ማምለክ በሱም ምንንም ማንንም እንዳያሻርኩበት(እንዳያጀጋሩበት) ሊጣሩ ነው።
قال تعالى ⭐️ فبعث الله النبيين مبشرين ومنذرين ⭐️ سورة البقرة
✍ትርጉም ⭐️ አሏህ ነቢያቶችን ላከ መዕመናቶችን በጀነት ኣብሳሪ እና ካፊሮችን በጀሃነም ኣስጠንቃቂ አድርጓቸው ⭐️
الحديث "أفضل ما قلت أنا والنبيون من قبلي لا إله إلا الله"
✍ ሓዲስ "እኔም ሆንኩ ከኔ በፊት የነበሩት ነብያት በላጩ ንግግራችን ላኢላሃ ኢለሏህ ነው"
ቡካሪ ዘግበዋል
❤3👍2👏1