#የኔ ምክሮች
(مَنْ عَرَفَ قَدْرَ الآخِرَةِ هَانَ عَلَيْهِ التَّعَبُ)
"የአኺራን ልክ ያወቀ ሰው ድካሙ ከአሁኑ ይጀምራል"
🙏ይሄን ፖስቸር ለሰራህልኝ ወንድሜ ቢላል ባረከሏሁ ፊከ አሏህ ይስጥህ ብያለው ሹክረን።
https://t.me/hamzaasedullah
(مَنْ عَرَفَ قَدْرَ الآخِرَةِ هَانَ عَلَيْهِ التَّعَبُ)
"የአኺራን ልክ ያወቀ ሰው ድካሙ ከአሁኑ ይጀምራል"
🙏ይሄን ፖስቸር ለሰራህልኝ ወንድሜ ቢላል ባረከሏሁ ፊከ አሏህ ይስጥህ ብያለው ሹክረን።
https://t.me/hamzaasedullah
👍5
#የኔ ምክሮች
🧕#ያለኝ እውቀት ለምክር ባያበቃኝም ውድ እህቴ ነገር ግን ትንሽ ልበልሽ፦
🙏#እህቴ ለመጣው ሁሉ ውድ አካልሽን አታሳይ፡
👍#የመጣው ሁሉ እያየሽ የሚሄድ ቡቲክ ውስጥ የተሰቀለ ልብስ አይደለሽም እና፡ልልሽ የፈለኩት፡
🧕#እንቁዋ የኢስላም ፈርጥ አንቺ ነሽ ጀግናዬ በሂጃብ የተሰተርሺዋ በክብርሽ የጸናሺው አንቺ ነሽ፡
💃💃#ምስል ላይ ምታያት ሴት ስለ ሴት ነፃነት ብላ ራቆቷን ሆና ትወጣለች አንቺን ለማሳቀቅ… ሚገርመው ግን ነገ ነገ
🤦♀🤦♀😭#በምታያት መልኩ ተደፍራ ወንድ ተጫውቶባት የስነ ልቦና ተጠቂ ሆኖ ታገኛታለሽ አሏህ ይጠብቀን ነገር ግን በቀጣዩም ግዜ ለሴት ነፃነት ይሉና ራቆትን ነፃነት ይሉታል ይወጣሉ ቀጣይኛዋ ትደፈራለች ሁሌም እንደዚ ይቀጥላል…
🧕#ሁሌ አንድ አይነት ህይወት እንዳትኖሪ ኢስላማዊ የህይወት ዘይቤ ልመጂ ውድ እህቴ…
🧕#ያለኝ እውቀት ለምክር ባያበቃኝም ውድ እህቴ ነገር ግን ትንሽ ልበልሽ፦
🙏#እህቴ ለመጣው ሁሉ ውድ አካልሽን አታሳይ፡
👍#የመጣው ሁሉ እያየሽ የሚሄድ ቡቲክ ውስጥ የተሰቀለ ልብስ አይደለሽም እና፡ልልሽ የፈለኩት፡
🧕#እንቁዋ የኢስላም ፈርጥ አንቺ ነሽ ጀግናዬ በሂጃብ የተሰተርሺዋ በክብርሽ የጸናሺው አንቺ ነሽ፡
💃💃#ምስል ላይ ምታያት ሴት ስለ ሴት ነፃነት ብላ ራቆቷን ሆና ትወጣለች አንቺን ለማሳቀቅ… ሚገርመው ግን ነገ ነገ
🤦♀🤦♀😭#በምታያት መልኩ ተደፍራ ወንድ ተጫውቶባት የስነ ልቦና ተጠቂ ሆኖ ታገኛታለሽ አሏህ ይጠብቀን ነገር ግን በቀጣዩም ግዜ ለሴት ነፃነት ይሉና ራቆትን ነፃነት ይሉታል ይወጣሉ ቀጣይኛዋ ትደፈራለች ሁሌም እንደዚ ይቀጥላል…
🧕#ሁሌ አንድ አይነት ህይወት እንዳትኖሪ ኢስላማዊ የህይወት ዘይቤ ልመጂ ውድ እህቴ…
❤5
#የኔ ምክሮች
#إذا تحدثنا عن التواضع
فقل سيد المتواضعين محمد
#ስለ መተናነስ ካወራን
ብለህ በል የተናናሾች አለቃ ሙሀመድ ናቸው
#إذا تحدثنا عن الحلم
فقل سيد الحلماء محمد
#ስለ ብልሀት ካወራን
ብለህ በል የብልሆች አለቃ ሙሀመድ ናቸው።
#إذا تحدثنا عن الأمانة
فقل سيد الأمناء محمد
#ስለ ታማኝነት ካወራን
ብለህ በል የታማኞች አለቃ ሙሀመድ ናቸው።
#إذا تحدثنا عن الشجاعة
فقل سيد الشجعان محمد
#ስለ ጀግንነት ካወራን
ብለህ በል የጀግኖች አለቃ ሙሀመድ ናቸው።
عليه وعلى آله وعلى أتباعه صلوات ربي وسلامه
#إذا تحدثنا عن التواضع
فقل سيد المتواضعين محمد
#ስለ መተናነስ ካወራን
ብለህ በል የተናናሾች አለቃ ሙሀመድ ናቸው
#إذا تحدثنا عن الحلم
فقل سيد الحلماء محمد
#ስለ ብልሀት ካወራን
ብለህ በል የብልሆች አለቃ ሙሀመድ ናቸው።
#إذا تحدثنا عن الأمانة
فقل سيد الأمناء محمد
#ስለ ታማኝነት ካወራን
ብለህ በል የታማኞች አለቃ ሙሀመድ ናቸው።
#إذا تحدثنا عن الشجاعة
فقل سيد الشجعان محمد
#ስለ ጀግንነት ካወራን
ብለህ በል የጀግኖች አለቃ ሙሀመድ ናቸው።
عليه وعلى آله وعلى أتباعه صلوات ربي وسلامه
❤8
#የኔ ምክሮች
በአሏህ ስም እጅጉን አዛኝ እንዲሁ ሩህሩህ በሆነው
#ትልቁ የጂናዛህ ሶላት የተሰገደበት ሰው በዘመነ ሱልጣን (ሱለይማን አልቃኑንይ) ረዲየሏሁ ዐንሁ፦
ታሪኩ እንዲህ ነው፦
#በእለታት አንድ ቀን ከለሊቶቹ በአንዱ ለሊት ታላቁ ሱልጣን ሱለይማን አልቃኑንይ ከእንቅልፋቸው በህልም ባዩት ነገር በመደንገጥ በመነሳት ከጠባቂዎቻቸው መካከል ቅርብ የሚሉትን ጠባቂያቸውን በማስጠራት መጓጓዣን እንድያዘጋጅላቸው አዘዙት፡እንዲሁም እንደ ወትሮ ልምዳቸው ይህ ታላቅ ንጉስ ወደ ሰዎቹ መንደር ዘልቆ በመሄድ እነርሱን በሀጃቸው በማገዝ የተጠመደ ይሆን ነበር ለጠባቅያቸው ንጉስ ሱለይማን እንዲህ አሉት ዛሬ ወደ ሰዎች ዘንዳ ተደባቂዎች ሁነን የሰዎችን ሁኔታ በቅርበት ለማወቅ እንወጣለን በማለት ነገሩት ይህንንም ጉዳይ ለመፈፀም ይህ ታላቅ ንጉስ ሱለይማንና የእርሱ የቅርብ ጠባቂ ብቻ ሁነው ወጡ።
ከወጡም በሀሏ በአንድ መንገድ ላይ በተወረወረ የወንድ ልጅ እሬሳ አለፉ ወደዚህም እሬሳ የተቃረበ አንድም ሰው አልነበረም :
ንጉስ ሱለይማንም የማን እሬሳ እንደሆነ ጠየቀ?
ሰዎችም እንዲህ በማለት ምላሽ ሰጡት፦ይህ እሬሳ መጠጥ ጠጪ እንዲሁ ዝሙት ሰሪ የነበረ ሰው እሬሳ እንደሆነ አወጉት።
እንዲህም አሉት እርሱን የሚቀብረው ልጅም ሆነ ቤተሰብ ከሚስት ውጪ እንደሌለው ተነገረው ንጉሱ ሱለይማንም በመናደድ እንዲህ አለ፦
#ከሙሀመድ ኡመት(ህዝብ) አይደለምን በማለት ባለመቀበሩ በመቆጣት የሟቹን ሬሳ በመሸከም ወደ ሟች ወደሆነው ሚስት ቤት ወሰደው፡ከእርሷም(ከ ሟቹ ሚስትም) እጅግ በጣም ከባድ ለቅሶ ቢሆን እንጂ ሌላ አልነበረም፡ንጉስ ሱለይማንም እጅጉን በጣም ተገረመ ምክንያቱም እርሷ ከባሏ ውጪ የንጉሱ ነገር ወይም መገኘት አላስገረማትም ነበር ፡ንጉስ ሱለይማንም እንዲህ አላት፦ለምንድነው እንደዚህ ምታለቅሽው ባልሽ እኮ መጠጥ ጠጪና ዝሙተኛ ነበር በማለት ነገራት፡እርሷም እንዲህ በማለት ለጥያቄው መልስ ሰጠች፦
😭የኔ ባል እኮ አሏህን የሚገዛ ከጌታው እንጂ ከዱንያ የማይፈልግ ሰው ነበር ብቻ ግን እርሱን አሏህ ልጅ ባለመረዘቁ(ባለስጠቱ )አሏህን ልጅ እንዲሰጠው በማጥበቅ ይመኝ እና ጌታውን አሏህንም ይለምን ነበር።
እንዲህም በማለት ንግግሯን ቀጠለች፦ልጆችና ዘሩ በጣም እንዲበዙልት ከመፈለጉ የተነሳ የኽምር መሸጫ ቦታ በመሄድ ኽምርን ገዝቶ ወደቤት በመምጣት በመታጠብያ ክፍል (ሽንት ቤት) ያፈሰው ነበር እንዲህም ይል ነበር አልሀምዱሊላህ በዛሬው እለት ከብዙ ሙስሊም ወንድሞቼ ኽምርን በመጣጣት የሚሰሩትን ወንጀሎች በጣቂቱ ቀነስኩ ይል ነበር ፡እንዲሁ ወደሴት ዝሙት ፈፃሚዎች በመሄድ ራሳቸውን ዝሙት እንዲፈፀምባቸው ካደረጉ ቡሀሏ የሚከፈላቸውን ሙሉ የሆነ የገንዘብ ልክ በመስጠት በድጋሚ ለዛሬ እንዳይመለሱ ቅድመ ሁኔታ በማስቀመጥ ይሸኛቸው ነበር ወደ ቤት በመመለስም አልሀምዱሊላህ በዛሬው እለት ከነርሱም እንዲሁ እነርሱ ዘንድ መጥተው ዝሙትን ከሚፈፅሙ ከፊል ሙስሊም ወንድሞቼ ወንጀልን ቀንሻለው በማለት ለጌታው ምስጋናን ያቀርብ ነበር ትላለች፡ሚስትም ቀጠለች ለባለቤቴም እንዲህ እለው ነበር ሰዎች ግልፅ ስራህን ነው ሚያዩት በምትሞትበት ግዜም አንድ አንተ ዘንድ ቀርቦ ከፍኖ አጥቦ ሰግዶ ሚቀብርህ አታገኝም በምትለው ግዜ
እርሱም በመሳቅ ሱልጣን ሱለይማንና እንዲሁ ታላቅ በስልጣን ላይ ያሉ ሀላፊዎች እንዲሁ አዋቂዎች አጠቃላይ የሀገሪቱ ሙስሊምም በጥቅሉ እኔ ላይ ይሰግዳሉ በማለት ምላሽ ይሰጣት እንደነበር ትናገራለች
ንጉስ ሱለይማንም ሚስቱ በተናገረችው ነገር እጁጉን በማለቀስ እንዲህ አለ በአሏህ እምላለው እውነትንም ተናግሯል በአሏህ እምላለው እኔው እራሴ አጥቤ በግሌም ቀብሬ ሙስሊሙን ባጠቃላይ በመሰብሰብ እንዲሰገድበት አደርጋለው በማለት ተናገረ ባለውም መሰረት ቃሉን ሳያጥፍ ንጉስ ሱልጣን ወታደሮችን ጨምሮ የዚህ ታላቅ አሏህ ፈሪ ሰው ላይ ሙስሊሙ ባጠቃላይ የጂናዛህ ሶላት እንዲሰገድበት እንዲሁም የዚህን ሰው አካል በስልጣን ላይ ከነበሩት የዑስማንዪች የተከበረ የቀብር ቦታ እንዲቀበር አዘዘ ።
#ይህም የሶላተል ጂናዛህ አሰጋገድ ከእርሱ ቡሀላ በዓለም ላይ ያልታየና በታሪኽም ወደር ያልተገኘለት ነበር።
ወንድም እህቶቼ ከዚህ ታሪኽ ብዙ ከመቶ ያላነሱ አንገብጋቢ የሆኑ ትምህርቶችን እንቀስምበታለት።
ከትምህርቶቹ መካከል የመጀመርያው እና ዋነኛው ሰዎችን በደፈና ውጫቸውን ብቻ አይተን መፍረድ እንደሌለብን እንማራለን ማለት ነው አሏህ እኔም ባወጋውት እናንተም ባነበባችሁት ምንጠቀም ያርገን
ወሰላሙላሂ ተዕላ ዓለይኩም ወራህመቱሁ ወበረካቱህ።።
ከወንድም ሀምዛ
በአሏህ ስም እጅጉን አዛኝ እንዲሁ ሩህሩህ በሆነው
#ትልቁ የጂናዛህ ሶላት የተሰገደበት ሰው በዘመነ ሱልጣን (ሱለይማን አልቃኑንይ) ረዲየሏሁ ዐንሁ፦
ታሪኩ እንዲህ ነው፦
#በእለታት አንድ ቀን ከለሊቶቹ በአንዱ ለሊት ታላቁ ሱልጣን ሱለይማን አልቃኑንይ ከእንቅልፋቸው በህልም ባዩት ነገር በመደንገጥ በመነሳት ከጠባቂዎቻቸው መካከል ቅርብ የሚሉትን ጠባቂያቸውን በማስጠራት መጓጓዣን እንድያዘጋጅላቸው አዘዙት፡እንዲሁም እንደ ወትሮ ልምዳቸው ይህ ታላቅ ንጉስ ወደ ሰዎቹ መንደር ዘልቆ በመሄድ እነርሱን በሀጃቸው በማገዝ የተጠመደ ይሆን ነበር ለጠባቅያቸው ንጉስ ሱለይማን እንዲህ አሉት ዛሬ ወደ ሰዎች ዘንዳ ተደባቂዎች ሁነን የሰዎችን ሁኔታ በቅርበት ለማወቅ እንወጣለን በማለት ነገሩት ይህንንም ጉዳይ ለመፈፀም ይህ ታላቅ ንጉስ ሱለይማንና የእርሱ የቅርብ ጠባቂ ብቻ ሁነው ወጡ።
ከወጡም በሀሏ በአንድ መንገድ ላይ በተወረወረ የወንድ ልጅ እሬሳ አለፉ ወደዚህም እሬሳ የተቃረበ አንድም ሰው አልነበረም :
ንጉስ ሱለይማንም የማን እሬሳ እንደሆነ ጠየቀ?
ሰዎችም እንዲህ በማለት ምላሽ ሰጡት፦ይህ እሬሳ መጠጥ ጠጪ እንዲሁ ዝሙት ሰሪ የነበረ ሰው እሬሳ እንደሆነ አወጉት።
እንዲህም አሉት እርሱን የሚቀብረው ልጅም ሆነ ቤተሰብ ከሚስት ውጪ እንደሌለው ተነገረው ንጉሱ ሱለይማንም በመናደድ እንዲህ አለ፦
#ከሙሀመድ ኡመት(ህዝብ) አይደለምን በማለት ባለመቀበሩ በመቆጣት የሟቹን ሬሳ በመሸከም ወደ ሟች ወደሆነው ሚስት ቤት ወሰደው፡ከእርሷም(ከ ሟቹ ሚስትም) እጅግ በጣም ከባድ ለቅሶ ቢሆን እንጂ ሌላ አልነበረም፡ንጉስ ሱለይማንም እጅጉን በጣም ተገረመ ምክንያቱም እርሷ ከባሏ ውጪ የንጉሱ ነገር ወይም መገኘት አላስገረማትም ነበር ፡ንጉስ ሱለይማንም እንዲህ አላት፦ለምንድነው እንደዚህ ምታለቅሽው ባልሽ እኮ መጠጥ ጠጪና ዝሙተኛ ነበር በማለት ነገራት፡እርሷም እንዲህ በማለት ለጥያቄው መልስ ሰጠች፦
😭የኔ ባል እኮ አሏህን የሚገዛ ከጌታው እንጂ ከዱንያ የማይፈልግ ሰው ነበር ብቻ ግን እርሱን አሏህ ልጅ ባለመረዘቁ(ባለስጠቱ )አሏህን ልጅ እንዲሰጠው በማጥበቅ ይመኝ እና ጌታውን አሏህንም ይለምን ነበር።
እንዲህም በማለት ንግግሯን ቀጠለች፦ልጆችና ዘሩ በጣም እንዲበዙልት ከመፈለጉ የተነሳ የኽምር መሸጫ ቦታ በመሄድ ኽምርን ገዝቶ ወደቤት በመምጣት በመታጠብያ ክፍል (ሽንት ቤት) ያፈሰው ነበር እንዲህም ይል ነበር አልሀምዱሊላህ በዛሬው እለት ከብዙ ሙስሊም ወንድሞቼ ኽምርን በመጣጣት የሚሰሩትን ወንጀሎች በጣቂቱ ቀነስኩ ይል ነበር ፡እንዲሁ ወደሴት ዝሙት ፈፃሚዎች በመሄድ ራሳቸውን ዝሙት እንዲፈፀምባቸው ካደረጉ ቡሀሏ የሚከፈላቸውን ሙሉ የሆነ የገንዘብ ልክ በመስጠት በድጋሚ ለዛሬ እንዳይመለሱ ቅድመ ሁኔታ በማስቀመጥ ይሸኛቸው ነበር ወደ ቤት በመመለስም አልሀምዱሊላህ በዛሬው እለት ከነርሱም እንዲሁ እነርሱ ዘንድ መጥተው ዝሙትን ከሚፈፅሙ ከፊል ሙስሊም ወንድሞቼ ወንጀልን ቀንሻለው በማለት ለጌታው ምስጋናን ያቀርብ ነበር ትላለች፡ሚስትም ቀጠለች ለባለቤቴም እንዲህ እለው ነበር ሰዎች ግልፅ ስራህን ነው ሚያዩት በምትሞትበት ግዜም አንድ አንተ ዘንድ ቀርቦ ከፍኖ አጥቦ ሰግዶ ሚቀብርህ አታገኝም በምትለው ግዜ
እርሱም በመሳቅ ሱልጣን ሱለይማንና እንዲሁ ታላቅ በስልጣን ላይ ያሉ ሀላፊዎች እንዲሁ አዋቂዎች አጠቃላይ የሀገሪቱ ሙስሊምም በጥቅሉ እኔ ላይ ይሰግዳሉ በማለት ምላሽ ይሰጣት እንደነበር ትናገራለች
ንጉስ ሱለይማንም ሚስቱ በተናገረችው ነገር እጁጉን በማለቀስ እንዲህ አለ በአሏህ እምላለው እውነትንም ተናግሯል በአሏህ እምላለው እኔው እራሴ አጥቤ በግሌም ቀብሬ ሙስሊሙን ባጠቃላይ በመሰብሰብ እንዲሰገድበት አደርጋለው በማለት ተናገረ ባለውም መሰረት ቃሉን ሳያጥፍ ንጉስ ሱልጣን ወታደሮችን ጨምሮ የዚህ ታላቅ አሏህ ፈሪ ሰው ላይ ሙስሊሙ ባጠቃላይ የጂናዛህ ሶላት እንዲሰገድበት እንዲሁም የዚህን ሰው አካል በስልጣን ላይ ከነበሩት የዑስማንዪች የተከበረ የቀብር ቦታ እንዲቀበር አዘዘ ።
#ይህም የሶላተል ጂናዛህ አሰጋገድ ከእርሱ ቡሀላ በዓለም ላይ ያልታየና በታሪኽም ወደር ያልተገኘለት ነበር።
ወንድም እህቶቼ ከዚህ ታሪኽ ብዙ ከመቶ ያላነሱ አንገብጋቢ የሆኑ ትምህርቶችን እንቀስምበታለት።
ከትምህርቶቹ መካከል የመጀመርያው እና ዋነኛው ሰዎችን በደፈና ውጫቸውን ብቻ አይተን መፍረድ እንደሌለብን እንማራለን ማለት ነው አሏህ እኔም ባወጋውት እናንተም ባነበባችሁት ምንጠቀም ያርገን
ወሰላሙላሂ ተዕላ ዓለይኩም ወራህመቱሁ ወበረካቱህ።።
ከወንድም ሀምዛ
❤5
#የኔ ምክሮች
✍ከቀናቶች ሁሉ በላጩ ቀን ጁሙዓ ነው ብለዋል ረሱሉና ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
(ሱረቱ አል- ጁሙዓህ - 9)
【እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነው ፡】
┈┈┈┈••◉❖◉●••┈┈┈┈
🌟⭐️ በጁምአ ሱናዎች እንበርታ!
✅ገላን መታጠብ
✅ሽቶ መቀባት ለወንድ
✅ልብስ መቀየር
✅ጥፍርን ማሳጠር
✅በጊዜ ወደ መስጂድ መሄድ
✅ሶለዋት ማብዛት
✅ሱረቱል ካህፍን መቅራት
✅ሲዋክ መጠቀም
✅ኹጥባን በጥሞና ማዳመጥ
✅ከጁምአ ቡሀላ የሱና ሶላት መስገድ
✅ዱአ ማድረግ
تقبّل اللهُ طاعاتكم
جُمعَةٌ طيبةٌ مُبارَكةٌ علَينَا وَعَلَيكُم وَعَلَى أهْلِكُم وَمَنْ تُحِبُّون وَرَزَقَنا اللهُ وإِيّاكُم من خَيْرَاتِ وبَرَكاتِ وأسْرَارِ هَذَا اليْوْمِ المُبَارَك
አሏህ አምልኮዋችሁን ይቀበላችሁ።
መልካም ጥሩ የተባረከች ጁሙዕ ለኛም ለናንተም ለቤተሰቦቻችሁም ለምትወዱትም ይሁን።አሏህ መልካም ነገሮችን በረካዎችን ይወፍቀን።
┈•✿•˚•❀•˚•✿•˚•❀•˚•✿•┈
የተባረከ ጁምዓ
ይሁንላችሁ!
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዳችሁት የውዴታ ምልክቱን ይጫኑት።
👇👇👇
✍ከቀናቶች ሁሉ በላጩ ቀን ጁሙዓ ነው ብለዋል ረሱሉና ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
(ሱረቱ አል- ጁሙዓህ - 9)
【እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነው ፡】
┈┈┈┈••◉❖◉●••┈┈┈┈
🌟⭐️ በጁምአ ሱናዎች እንበርታ!
✅ገላን መታጠብ
✅ሽቶ መቀባት ለወንድ
✅ልብስ መቀየር
✅ጥፍርን ማሳጠር
✅በጊዜ ወደ መስጂድ መሄድ
✅ሶለዋት ማብዛት
✅ሱረቱል ካህፍን መቅራት
✅ሲዋክ መጠቀም
✅ኹጥባን በጥሞና ማዳመጥ
✅ከጁምአ ቡሀላ የሱና ሶላት መስገድ
✅ዱአ ማድረግ
تقبّل اللهُ طاعاتكم
جُمعَةٌ طيبةٌ مُبارَكةٌ علَينَا وَعَلَيكُم وَعَلَى أهْلِكُم وَمَنْ تُحِبُّون وَرَزَقَنا اللهُ وإِيّاكُم من خَيْرَاتِ وبَرَكاتِ وأسْرَارِ هَذَا اليْوْمِ المُبَارَك
አሏህ አምልኮዋችሁን ይቀበላችሁ።
መልካም ጥሩ የተባረከች ጁሙዕ ለኛም ለናንተም ለቤተሰቦቻችሁም ለምትወዱትም ይሁን።አሏህ መልካም ነገሮችን በረካዎችን ይወፍቀን።
┈•✿•˚•❀•˚•✿•˚•❀•˚•✿•┈
የተባረከ ጁምዓ
ይሁንላችሁ!
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዳችሁት የውዴታ ምልክቱን ይጫኑት።
👇👇👇
👍5
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍
( إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَانَتْ لَهُمْ جَنَّاتُ الْفِرْدَوْسِ نُزُلًا خَالِدِينَ فِيهَا لَا يَبْغُونَ عَنْهَا حِوَلًا
قُل لَّوْ كَانَ الْبَحْرُ مِدَادًا لِّكَلِمَاتِ رَبِّي لَنَفِدَ الْبَحْرُ قَبْلَ أَن تَنفَدَ كَلِمَاتُ رَبِّي وَلَوْ جِئْنَا بِمِثْلِهِ مَدَدًا قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ رَبِّهِ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًا صَالِحًا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِ أَحَدًا )الكهف (107 108- 109-110)
( إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَانَتْ لَهُمْ جَنَّاتُ الْفِرْدَوْسِ نُزُلًا خَالِدِينَ فِيهَا لَا يَبْغُونَ عَنْهَا حِوَلًا
قُل لَّوْ كَانَ الْبَحْرُ مِدَادًا لِّكَلِمَاتِ رَبِّي لَنَفِدَ الْبَحْرُ قَبْلَ أَن تَنفَدَ كَلِمَاتُ رَبِّي وَلَوْ جِئْنَا بِمِثْلِهِ مَدَدًا قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ رَبِّهِ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًا صَالِحًا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِ أَحَدًا )الكهف (107 108- 109-110)
❤6
#የኔ ምክሮች
من أقوال العلماء؛ قال أحدهم؛
*"#ﺍﻹﻧﺴﺎﻥ ﻛﺎﻹﻧﺎﺀ ﺍﻟﻔﺎﺭﻍ ﻳﻮﻟﺪ ﻣﻦ ﺑﻄﻦ ﺃﻣﻪ ﻻ ﻳﻌﻠﻢ ﺷﻴﺌًﺎ ﺛﻢ ﺑﻌﺪ ﻭﻗﺖ ﻳﺼﻴﺮ ﻳﻔﻬﻢ ﺍﻟﻜﻼﻡ ... ﻓﺈﺫﺍ ﺻُﺐَّ ﻓﻴﻪ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻳﻘﺒﻠﻪ، ﻭﺇﺫﺍ ﺻُﺐَّ ﻓﻴﻪ ﺍﻟﺸﺮ ﻳﻘﺒﻠﻪ ... ﺇﻥ ﻋُﻠِّﻢَ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻳﺘﻌﻠﻢ، ﻭﺇﻥ ﻋُﻠِّﻢ ﺍﻟﻀﻼﻝ ﻳﺘﻌﻠﻢ " .*
#የሰው ልጅ እንደ ክፍት ዕቃ ነው አሉ ከእናቱ ሆድ ባዶ ምንም የማያውቅ ሆኖ ይወለዳል ከጥቂት ግዜ ቡሀላ ንግግር እየተረዳ ይመጣል መልካም ነገር ሲሰጠው ይቀበላል መጥፎም ከተሰጠው ይቀበላል መልካም ካስተማሩት ይማራል(መልካም ይሆናል) ሸርም ካስተማሩት ሸረኛ ይሆናል።
#መልካም ኽሚስ ይሁንላችሁ ውዶች በዱዓቹህ
✍አሏህ መልካም ተምረው ከሰሩበት ያድርገን
من أقوال العلماء؛ قال أحدهم؛
*"#ﺍﻹﻧﺴﺎﻥ ﻛﺎﻹﻧﺎﺀ ﺍﻟﻔﺎﺭﻍ ﻳﻮﻟﺪ ﻣﻦ ﺑﻄﻦ ﺃﻣﻪ ﻻ ﻳﻌﻠﻢ ﺷﻴﺌًﺎ ﺛﻢ ﺑﻌﺪ ﻭﻗﺖ ﻳﺼﻴﺮ ﻳﻔﻬﻢ ﺍﻟﻜﻼﻡ ... ﻓﺈﺫﺍ ﺻُﺐَّ ﻓﻴﻪ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻳﻘﺒﻠﻪ، ﻭﺇﺫﺍ ﺻُﺐَّ ﻓﻴﻪ ﺍﻟﺸﺮ ﻳﻘﺒﻠﻪ ... ﺇﻥ ﻋُﻠِّﻢَ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻳﺘﻌﻠﻢ، ﻭﺇﻥ ﻋُﻠِّﻢ ﺍﻟﻀﻼﻝ ﻳﺘﻌﻠﻢ " .*
#የሰው ልጅ እንደ ክፍት ዕቃ ነው አሉ ከእናቱ ሆድ ባዶ ምንም የማያውቅ ሆኖ ይወለዳል ከጥቂት ግዜ ቡሀላ ንግግር እየተረዳ ይመጣል መልካም ነገር ሲሰጠው ይቀበላል መጥፎም ከተሰጠው ይቀበላል መልካም ካስተማሩት ይማራል(መልካም ይሆናል) ሸርም ካስተማሩት ሸረኛ ይሆናል።
#መልካም ኽሚስ ይሁንላችሁ ውዶች በዱዓቹህ
✍አሏህ መልካም ተምረው ከሰሩበት ያድርገን
❤9
🌺 መልካም ጁምዓ 🌺
┄┄┉┉✽»❣🍃✿🍃❣»✽┉┉┄┄
ውዱ ነብያችን (ሶለሏሂ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ
*ﻗﺎﻝ ﺭﺳﻮﻝ ﺻﻠّﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠّﻢ* :
*ﻣَﻦْ ﺻَﻠَّﻰٰ ﻋَﻠَﻲَّ ﻳَﻮْﻡَ ﺍﻟْﺠُﻤُﻌَﺔِ ﺛَﻤَﺎﻧِﻴﻦَ ﻣَﺮَّﺓً ﻏﻔﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﻟَﻪُ ﺫُﻧُﻮﺏَ ﺛَﻤَﺎﻧِﻴﻦَ ﻋَﺎﻣًﺎ*
ትርጉም ፤
<<ጁሙዓ ከአሱር በኃላ 80 ግዜ ሶለዋት በኔ ላይ ያወረደ የ80 አመት ወንጀሉ ይማርለታል።>>
📌ከዛም ሶሀቦች እንዴት እያልን ነው ባንቱ ላይ ሶለዋት የምናወርደው ብለው ጠየቁ ❓
ከዛም ረሱል (ሶለሏሂ ዐለይሂ ወሰለም) እንደዚህ በሉ አሉ👇
*، ﻗﺎﻝ : ﺗﻘﻮل*؛؛
*ﺍﻟﻠﻬﻢّ ﺻﻞِّ ﻋﻠﻰ ﻣﺤﻤّﺪ ﻋَﺒْﺪِﻙَ ﻭﻧَﺒِﻴِّﻚَ ﻭﺭﺳﻮﻟِﻚَ ﺍﻟﻨﺒﻲِّ ﺍﻷمي*
<<አሏሁመ ሶልሊ ዐላ ሙሐምመዲን ዐብዲከ ወነቢይከ ወረሱሊከ አን-ነቢዪል ኡምሚይ>>
[ይህንንም ሀዲስ ዳሩል ቁጥኒይ ዘግበውታል።]
┄┄┉┉✽»❣🍃✿🍃❣»✽┉┉┄┄
┄┄┉┉✽»❣🍃✿🍃❣»✽┉┉┄┄
ውዱ ነብያችን (ሶለሏሂ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ
*ﻗﺎﻝ ﺭﺳﻮﻝ ﺻﻠّﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠّﻢ* :
*ﻣَﻦْ ﺻَﻠَّﻰٰ ﻋَﻠَﻲَّ ﻳَﻮْﻡَ ﺍﻟْﺠُﻤُﻌَﺔِ ﺛَﻤَﺎﻧِﻴﻦَ ﻣَﺮَّﺓً ﻏﻔﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﻟَﻪُ ﺫُﻧُﻮﺏَ ﺛَﻤَﺎﻧِﻴﻦَ ﻋَﺎﻣًﺎ*
ትርጉም ፤
<<ጁሙዓ ከአሱር በኃላ 80 ግዜ ሶለዋት በኔ ላይ ያወረደ የ80 አመት ወንጀሉ ይማርለታል።>>
📌ከዛም ሶሀቦች እንዴት እያልን ነው ባንቱ ላይ ሶለዋት የምናወርደው ብለው ጠየቁ ❓
ከዛም ረሱል (ሶለሏሂ ዐለይሂ ወሰለም) እንደዚህ በሉ አሉ👇
*، ﻗﺎﻝ : ﺗﻘﻮل*؛؛
*ﺍﻟﻠﻬﻢّ ﺻﻞِّ ﻋﻠﻰ ﻣﺤﻤّﺪ ﻋَﺒْﺪِﻙَ ﻭﻧَﺒِﻴِّﻚَ ﻭﺭﺳﻮﻟِﻚَ ﺍﻟﻨﺒﻲِّ ﺍﻷمي*
<<አሏሁመ ሶልሊ ዐላ ሙሐምመዲን ዐብዲከ ወነቢይከ ወረሱሊከ አን-ነቢዪል ኡምሚይ>>
[ይህንንም ሀዲስ ዳሩል ቁጥኒይ ዘግበውታል።]
┄┄┉┉✽»❣🍃✿🍃❣»✽┉┉┄┄
❤8
🥰7
#የኔ ምክሮች
❌ሸሪዕችን ካፊር ሆኖ ለሞተ ሰው ( rip )አልያ ይማርህ በሉ የሚል ቃል አላዘዘንም።ይልቅንስ ከልክሎናል።
በኩፍር ለሞተ ሰው “RIP” አይባልም “አሏህ ይማረው” አይባልም “የጀነት ያድርገው” አይባልም፡፡
አሏህ በባሮቹ ላይ ግዴታ ካደረገባቸው ነገራቶች ትልቁ ግዴታ አሏህን አውቀው እሱን ብቻ መገዛታቸው ነው፡፡አንድ ባሪያ ሊሰራቸው ከሚችሉ ወንጀሎች ትልቁ ደግሞ ኩፍር ነው፡፡ይህ ኩፍር የምንለው ሁለት አይነት ነው፡፡አንደኛው ኩፍር ሆኖ ሺሪክ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ኩፍር ሁኖ ሺርክ ያልሆነ ነው፡፡የትኛውንም አይነት የኩፍር አይነት የሚፈጽምና በዚሁ ላይ የሞተ የአሏህን ምህረት እና እዝነት አያገኝም፡፡ለዚህም አሏህ ምን ይለናል፡
إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ
(48 سورة النساء)
ትርጉም፡“አሏህ በእርሱ ላይ ያሻረከን አይምርም ከኩፍር ውጭ ያሉትን ወንጀሎች ግን ለፈለገው ይምራል”
በዚህ አንቀጽ ሙስሊሞች ከየትኛውም አይነት ኩፍር ርቀው ማለትም ከሺርክ ለምሳሌ ከአሏህ ውጭ ሌላን ከመገዛት ርቀው እንዲሁም ሺርክ ካልሆነ ኩፍር ለምሳሌ አሏህን መሳደብ ይመስል(ይህ ኩፍር ነው ግን ሺርክ የሚልስ ስያሜ አይሰጠውም) ከዚህም ርቀው ሌሎች ወንጀሎችን ሰርተው ሳይቶብቱ ቢሞቱ አሏህ ለፈለገው እንደሚምር ነግሮናል፡፡ኩፍር ላይ ሆኖ በዛው የሞተ ግን እዝነትንም ሆነ ምህረትን አያገኝም፡፡ለዚህም አሏህ በተከበረው ቁርኣን ላይ ምን ይለናል፡
إِنَّ الَّذِينَ كَفَرُوا وَصَدُّوا عَن سَبِيلِ اللَّهِ ثُمَّ مَاتُوا وَهُمْ كُفَّارٌ فَلَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَهُمْ
(34 سورة محمد)
ትርጉም፡”እነዚያ በአሏህ የካዱ፣ ሰዎችንም ወደ እስልምና እንዳይገቡ ያገዱ፣ ከዚያም እነርሱ ከሒደዎች ኾነው የሞቱ እንደሁ አሏህ እነርሱን በፍጹም አይምርም፡፡”
ثُمَّ مَاتُوا وَهُمْ كُفَّارٌ فَلَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَهُمْ
ይህ አንቀጽ ካፊር ሆኖ የሞተን አሏህ እንደማይምር በግልጽ የሚያስረዳ ነው፡፡
وَصَدُّوا عَن سَبِيلِ اللَّهِ
ይህ ደግሞ ሰዎችን ወደ እስልምና ከመግባት የሚያግዱ ማለት ሲሆን ይሁንና ካፊሩ የአሏህን ምህረት ላለማግኘቱ ቅድመ ሁኔታ አይደለም፡ይልቁንስ ካፊር ሆኖ ሰዎችን ወደ እስልምና እንዳይገቡ ይከልክልም አይከልክልም በኩፍሩ ከሞተ የአሏህን ምህረት አያገኝም፡ነገር ግን ለራሱ ካፊር ሆኖ በዛ ላይ ሰዎችን ወደ እስልምና እንዳይገቡ የሚከለክለው ለራሱ ካፊር ሆኖ ሰዎችን ከመስለም ከማይከለክለው የበለጠ ከባድ ወንጀል አለበት፡፡
وَمَن لَّمْ يُؤْمِن بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ فَإِنَّا أَعْتَدْنَا لِلْكَافِرِينَ سَعِيرًا
(13 سورة الفتح)
ትርጉም፡”በአሏህ እና በመልእክተኛው የማያምን ካፊር ነው ለካፊሮች የጀሀነም እሳት ተዘጋጅታለች”
ጀነት ሊገባ የሚችለው ሙስሊም እንጂ ከእስልምና ውጭ የሆነን እምነት የምትከተል ነፍስ እንዳልሆነች ቡኻሪይና ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ የአሏህ መልእክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡
“لا يَدْخُلُ الجَنَّةَ إلَّا نَفْسٌ مُسْلِمَةٌ”
ትርጉም፡”ጀነት የምትገባው ሙእሚን የሆነች ነፍስ ብቻ ነች”
እንዲሁም ከእስልምና ውጭ የሆነ ሰው ነገ ከጀሀነም ቅጣት እንደማይቀነስለት አሏህ በተከበረው ቁርኣን እንዲህ ብሎናል፡
خَالِدِينَ فِيهَا لَا يُخَفَّفُ عَنْهُمُ الْعَذَابُ
(88 سورة آل عمران)
ትርጉም፡”ካፊሮች ጀሀነም ውስጥ ዘውታሪ ናቸው ቅጣቱም አይቀነስላቸውም”
ثُمَّ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَى
(13 سورة الأعلى)
ይህ አንቀጽ ደግሞ ጀሀነም ውስጥ ካፊሮች ሞተው ከቅጣቱ አያርፉም እንዲሁም የእረፍት የሆነችን ህይወትም አይኖሩም ሁሌም ቅጣት ነው የሚለውን ያስረዳል፡፡
የካፊሮች ቅጣት በጀሀነም እጅግ ከባድ መሆኑን ከሚያመላክቱ አንቀጾች አንዱ የሚከተለው ነው፡
كُلَّمَا نَضِجَتْ جُلُودُهُمْ بَدَّلْنَاهُمْ جُلُودًا غَيْرَهَا لِيَذُوقُوا الْعَذَابَ ۗ
(سورة النساء -56)
ትርጉም፡”ስቃይን ይቀምሱ ዘንድ ቆዳዎቻቸው በተቃጠሉ ቁጥር ሌሎችን ቆዳዎች እንለውጥላቸዋለን”
አሏህ ከጀሀነም እሳት ይጠብቀን፡፡አሏህ ሐቁን ያሳውቀን፡፡እባካችሁ ልቦናችንን ተከትለን ሸሪዐ ጋር የሚጋጭ ነገርን አንፖስት፣ሸሪዐን የሚጋጭ ፖስትንም ላይክ አናድርግ እባካችሁ አሏህን እንፍራ!
#ሚዛናችን_የሸሪዓ_ሚዛን_ይሁን!
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
❌ሸሪዕችን ካፊር ሆኖ ለሞተ ሰው ( rip )አልያ ይማርህ በሉ የሚል ቃል አላዘዘንም።ይልቅንስ ከልክሎናል።
በኩፍር ለሞተ ሰው “RIP” አይባልም “አሏህ ይማረው” አይባልም “የጀነት ያድርገው” አይባልም፡፡
አሏህ በባሮቹ ላይ ግዴታ ካደረገባቸው ነገራቶች ትልቁ ግዴታ አሏህን አውቀው እሱን ብቻ መገዛታቸው ነው፡፡አንድ ባሪያ ሊሰራቸው ከሚችሉ ወንጀሎች ትልቁ ደግሞ ኩፍር ነው፡፡ይህ ኩፍር የምንለው ሁለት አይነት ነው፡፡አንደኛው ኩፍር ሆኖ ሺሪክ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ኩፍር ሁኖ ሺርክ ያልሆነ ነው፡፡የትኛውንም አይነት የኩፍር አይነት የሚፈጽምና በዚሁ ላይ የሞተ የአሏህን ምህረት እና እዝነት አያገኝም፡፡ለዚህም አሏህ ምን ይለናል፡
إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ
(48 سورة النساء)
ትርጉም፡“አሏህ በእርሱ ላይ ያሻረከን አይምርም ከኩፍር ውጭ ያሉትን ወንጀሎች ግን ለፈለገው ይምራል”
በዚህ አንቀጽ ሙስሊሞች ከየትኛውም አይነት ኩፍር ርቀው ማለትም ከሺርክ ለምሳሌ ከአሏህ ውጭ ሌላን ከመገዛት ርቀው እንዲሁም ሺርክ ካልሆነ ኩፍር ለምሳሌ አሏህን መሳደብ ይመስል(ይህ ኩፍር ነው ግን ሺርክ የሚልስ ስያሜ አይሰጠውም) ከዚህም ርቀው ሌሎች ወንጀሎችን ሰርተው ሳይቶብቱ ቢሞቱ አሏህ ለፈለገው እንደሚምር ነግሮናል፡፡ኩፍር ላይ ሆኖ በዛው የሞተ ግን እዝነትንም ሆነ ምህረትን አያገኝም፡፡ለዚህም አሏህ በተከበረው ቁርኣን ላይ ምን ይለናል፡
إِنَّ الَّذِينَ كَفَرُوا وَصَدُّوا عَن سَبِيلِ اللَّهِ ثُمَّ مَاتُوا وَهُمْ كُفَّارٌ فَلَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَهُمْ
(34 سورة محمد)
ትርጉም፡”እነዚያ በአሏህ የካዱ፣ ሰዎችንም ወደ እስልምና እንዳይገቡ ያገዱ፣ ከዚያም እነርሱ ከሒደዎች ኾነው የሞቱ እንደሁ አሏህ እነርሱን በፍጹም አይምርም፡፡”
ثُمَّ مَاتُوا وَهُمْ كُفَّارٌ فَلَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَهُمْ
ይህ አንቀጽ ካፊር ሆኖ የሞተን አሏህ እንደማይምር በግልጽ የሚያስረዳ ነው፡፡
وَصَدُّوا عَن سَبِيلِ اللَّهِ
ይህ ደግሞ ሰዎችን ወደ እስልምና ከመግባት የሚያግዱ ማለት ሲሆን ይሁንና ካፊሩ የአሏህን ምህረት ላለማግኘቱ ቅድመ ሁኔታ አይደለም፡ይልቁንስ ካፊር ሆኖ ሰዎችን ወደ እስልምና እንዳይገቡ ይከልክልም አይከልክልም በኩፍሩ ከሞተ የአሏህን ምህረት አያገኝም፡ነገር ግን ለራሱ ካፊር ሆኖ በዛ ላይ ሰዎችን ወደ እስልምና እንዳይገቡ የሚከለክለው ለራሱ ካፊር ሆኖ ሰዎችን ከመስለም ከማይከለክለው የበለጠ ከባድ ወንጀል አለበት፡፡
وَمَن لَّمْ يُؤْمِن بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ فَإِنَّا أَعْتَدْنَا لِلْكَافِرِينَ سَعِيرًا
(13 سورة الفتح)
ትርጉም፡”በአሏህ እና በመልእክተኛው የማያምን ካፊር ነው ለካፊሮች የጀሀነም እሳት ተዘጋጅታለች”
ጀነት ሊገባ የሚችለው ሙስሊም እንጂ ከእስልምና ውጭ የሆነን እምነት የምትከተል ነፍስ እንዳልሆነች ቡኻሪይና ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ የአሏህ መልእክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡
“لا يَدْخُلُ الجَنَّةَ إلَّا نَفْسٌ مُسْلِمَةٌ”
ትርጉም፡”ጀነት የምትገባው ሙእሚን የሆነች ነፍስ ብቻ ነች”
እንዲሁም ከእስልምና ውጭ የሆነ ሰው ነገ ከጀሀነም ቅጣት እንደማይቀነስለት አሏህ በተከበረው ቁርኣን እንዲህ ብሎናል፡
خَالِدِينَ فِيهَا لَا يُخَفَّفُ عَنْهُمُ الْعَذَابُ
(88 سورة آل عمران)
ትርጉም፡”ካፊሮች ጀሀነም ውስጥ ዘውታሪ ናቸው ቅጣቱም አይቀነስላቸውም”
ثُمَّ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَى
(13 سورة الأعلى)
ይህ አንቀጽ ደግሞ ጀሀነም ውስጥ ካፊሮች ሞተው ከቅጣቱ አያርፉም እንዲሁም የእረፍት የሆነችን ህይወትም አይኖሩም ሁሌም ቅጣት ነው የሚለውን ያስረዳል፡፡
የካፊሮች ቅጣት በጀሀነም እጅግ ከባድ መሆኑን ከሚያመላክቱ አንቀጾች አንዱ የሚከተለው ነው፡
كُلَّمَا نَضِجَتْ جُلُودُهُمْ بَدَّلْنَاهُمْ جُلُودًا غَيْرَهَا لِيَذُوقُوا الْعَذَابَ ۗ
(سورة النساء -56)
ትርጉም፡”ስቃይን ይቀምሱ ዘንድ ቆዳዎቻቸው በተቃጠሉ ቁጥር ሌሎችን ቆዳዎች እንለውጥላቸዋለን”
አሏህ ከጀሀነም እሳት ይጠብቀን፡፡አሏህ ሐቁን ያሳውቀን፡፡እባካችሁ ልቦናችንን ተከትለን ሸሪዐ ጋር የሚጋጭ ነገርን አንፖስት፣ሸሪዐን የሚጋጭ ፖስትንም ላይክ አናድርግ እባካችሁ አሏህን እንፍራ!
#ሚዛናችን_የሸሪዓ_ሚዛን_ይሁን!
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
👍8🔥2❤1
#የኔ ምክሮች
#إن الذي يؤدي الواجبات ويجتنب المحرّمات، ويعمل في قضاء حوائج المسلمين، ولو لم يكثر من النوافل، فهذا طريق للولاية. وجمعيتنا ( جمعية المشاريع) عملها في قضاء حوائج المسلمين بالعموم....
#ግዴታዎችን የሚፈፅም ሰው ክልክላቶችን የሚከለከል ሰው የሰዎችን አንገብጋቢ
ጉዳያቸውን የሚሞላላቸው (የሚፈፅምላቸው)
ይህ ሰው ሌሎች መስኑናቶችም ባያበዛም ለወልይነት ትልቁን መንገድ ላይ ነው ያለው።
{እርሱም ተውሂድ ነው}
#إن الذي يؤدي الواجبات ويجتنب المحرّمات، ويعمل في قضاء حوائج المسلمين، ولو لم يكثر من النوافل، فهذا طريق للولاية. وجمعيتنا ( جمعية المشاريع) عملها في قضاء حوائج المسلمين بالعموم....
#ግዴታዎችን የሚፈፅም ሰው ክልክላቶችን የሚከለከል ሰው የሰዎችን አንገብጋቢ
ጉዳያቸውን የሚሞላላቸው (የሚፈፅምላቸው)
ይህ ሰው ሌሎች መስኑናቶችም ባያበዛም ለወልይነት ትልቁን መንገድ ላይ ነው ያለው።
{እርሱም ተውሂድ ነው}
❤3
#የኔ ምክሮች
# أوصيكم بالتواضع لا يترفع أحد على أخيه وإن كان أقل منه علمًا ، ولا يأنف بأن ينقاد لأخيه الذي دونه في العلم والعمل ما دام هو يدعوه الى خير.
#【በመተናነስ አደራ እላቹሀለው ማንም ሰው ቢሆን በወንድሙ ላይ እንዳይመፃደቅ ይህ ሰው ከእርሱ ያነሰ እውቀት ቢኖረው እንኳን ከእርሱ በታች ላለው ወንድሙም ስለታዘዘ አይመፃደቅበት ይህ ሰው በእውቀት እና በስራ በመልካም ነገር እርሱን ከማዘዝ እስካልተወገደ ድረስ】
# أوصيكم بالتواضع لا يترفع أحد على أخيه وإن كان أقل منه علمًا ، ولا يأنف بأن ينقاد لأخيه الذي دونه في العلم والعمل ما دام هو يدعوه الى خير.
#【በመተናነስ አደራ እላቹሀለው ማንም ሰው ቢሆን በወንድሙ ላይ እንዳይመፃደቅ ይህ ሰው ከእርሱ ያነሰ እውቀት ቢኖረው እንኳን ከእርሱ በታች ላለው ወንድሙም ስለታዘዘ አይመፃደቅበት ይህ ሰው በእውቀት እና በስራ በመልካም ነገር እርሱን ከማዘዝ እስካልተወገደ ድረስ】
❤8
#የኔ ምክሮች
حسن الخلق
حُسنُ الخلقِ معناهُ بَذلُ المَعروفِ للنَّاسِ أي الإحسان إلى الناسِ وكفُّ الأَذَى عن الناسِ وتَحَمُّلُ أَذَى الغيرِ
መልካም ባህሪ
መልካም ባህሪ(ጥሩ ስነምግባር)ብሎ ማለት፦
¹ለሰዎች መልካምን ነገር ማድረግ
²ሰዎችን ከማስቸገር መቆጠብ
³የሰውን አዛ ችግር መቋቋም
ይህ ነው ጥሩ ስነ ምግባር ብሎ ማለት።
حسن الخلق
حُسنُ الخلقِ معناهُ بَذلُ المَعروفِ للنَّاسِ أي الإحسان إلى الناسِ وكفُّ الأَذَى عن الناسِ وتَحَمُّلُ أَذَى الغيرِ
መልካም ባህሪ
መልካም ባህሪ(ጥሩ ስነምግባር)ብሎ ማለት፦
¹ለሰዎች መልካምን ነገር ማድረግ
²ሰዎችን ከማስቸገር መቆጠብ
³የሰውን አዛ ችግር መቋቋም
ይህ ነው ጥሩ ስነ ምግባር ብሎ ማለት።
❤3👍3