#የኔ ምክሮች
حديث "لا يَبلُغُ العَبدُ حَقِيقَةَ الإيمَانِ حتى يُحِبَّ للنّاسِ مَا يُحِبُّ لنَفسِه مِنَ الخَير"رواه ابن حبان. معناهُ للكَافِر يُحِبُّ لهُ أن يُسلِمَ وللمُسلِم يُحِبُّ لهُ أن يتَرقَّى في الدّين، هذَا شَىءُ حَسَنٌ.
#ሀዲስ፦"የሀቂቃ ኢማን ላይ አንድ ባርያ አይደርስም ለነፍስያው የሚወደውን መልካም ነገር ለወንድሙ እስካልወደደ ድረስ "(ኢብን ሂባን ዘግበውታል)
የሀዲሱ ትርጉም፦ካፊር ለሆነ ሰው መስለሙን ሊወድለት ይገባል እንዲሁ ለአማኝ ወንድሙ ደግሞ ዲኑ ላይ ጠንካራ ሊሆን ዘንዳ ይህ ደግሞ መልካም ነው።
https://t.me/hamzaasedullah
حديث "لا يَبلُغُ العَبدُ حَقِيقَةَ الإيمَانِ حتى يُحِبَّ للنّاسِ مَا يُحِبُّ لنَفسِه مِنَ الخَير"رواه ابن حبان. معناهُ للكَافِر يُحِبُّ لهُ أن يُسلِمَ وللمُسلِم يُحِبُّ لهُ أن يتَرقَّى في الدّين، هذَا شَىءُ حَسَنٌ.
#ሀዲስ፦"የሀቂቃ ኢማን ላይ አንድ ባርያ አይደርስም ለነፍስያው የሚወደውን መልካም ነገር ለወንድሙ እስካልወደደ ድረስ "(ኢብን ሂባን ዘግበውታል)
የሀዲሱ ትርጉም፦ካፊር ለሆነ ሰው መስለሙን ሊወድለት ይገባል እንዲሁ ለአማኝ ወንድሙ ደግሞ ዲኑ ላይ ጠንካራ ሊሆን ዘንዳ ይህ ደግሞ መልካም ነው።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤7
#የኔ ምክሮች
خلق الله العرش ليظهر قدرته للخلق لأن العرش هو أعظم مخلوقات الله تعالى من حيث الحجم لا ليقعد عليه . قال سيدنا علي رضي الله عنه إن الله خلق العرش إظهارا لقدرته ولم يتخذه مكانا لذاته.رواه أبو منصور البغدادي في الفرق
👉አሏህ ዓርሽን የፈጠረው ቦታ አድርጎ ይዞት ሊቀመጥበት ሆነ ሊደላደልበት አይደለም ምክንያቱም አሏህ ቦታ አያስፈልገውም በመቀመጥ ባህሪም አይገለፅምና አሏህ
#ያለቦታና አቅጣጫ ያለ ጌታ ነው በለው#።
፦#ታላቁ ኢማም ዓልይ ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ ብለዋል ፦ «አሏህ ዓርሽን የፈጠረው ችሎታውን ሊያሳይበት ነው እንጂ ለእውነታው መቀመጫ አድርጎ ሊይዘው አይደለም በለው።
(አቡመንሱር አልበግዳድይ አልፈርቅ ላይ እንደዘገቡት)
خلق الله العرش ليظهر قدرته للخلق لأن العرش هو أعظم مخلوقات الله تعالى من حيث الحجم لا ليقعد عليه . قال سيدنا علي رضي الله عنه إن الله خلق العرش إظهارا لقدرته ولم يتخذه مكانا لذاته.رواه أبو منصور البغدادي في الفرق
👉አሏህ ዓርሽን የፈጠረው ቦታ አድርጎ ይዞት ሊቀመጥበት ሆነ ሊደላደልበት አይደለም ምክንያቱም አሏህ ቦታ አያስፈልገውም በመቀመጥ ባህሪም አይገለፅምና አሏህ
#ያለቦታና አቅጣጫ ያለ ጌታ ነው በለው#።
፦#ታላቁ ኢማም ዓልይ ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ ብለዋል ፦ «አሏህ ዓርሽን የፈጠረው ችሎታውን ሊያሳይበት ነው እንጂ ለእውነታው መቀመጫ አድርጎ ሊይዘው አይደለም በለው።
(አቡመንሱር አልበግዳድይ አልፈርቅ ላይ እንደዘገቡት)
❤7
#የኔ ምክሮች
نصيحة لي ولكم : عليك بتقليل الكلام
قال رسول ﷺ " عليك بطول الصّمت إلا من خير فإنّه مطردة للشّيطان عنك وعون لك على أمر دينك "
ምክር ከኔም ለእናንተም ለእናንተም፦
የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፦
【"አደራህን በረጅም ዝምታ በመልካም ነገር ሲቀር ይህ ደግሞ ሸይጧንን ካንተ አባራሪ እንዲሁ ለዲንህ ጉዳይ ደግሞ አጠንካሪህ ነው"】
ከወደዳችሁት የውዴታ ምልክቱን ተጫኑት።
👇👇👇
نصيحة لي ولكم : عليك بتقليل الكلام
قال رسول ﷺ " عليك بطول الصّمت إلا من خير فإنّه مطردة للشّيطان عنك وعون لك على أمر دينك "
ምክር ከኔም ለእናንተም ለእናንተም፦
የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፦
【"አደራህን በረጅም ዝምታ በመልካም ነገር ሲቀር ይህ ደግሞ ሸይጧንን ካንተ አባራሪ እንዲሁ ለዲንህ ጉዳይ ደግሞ አጠንካሪህ ነው"】
ከወደዳችሁት የውዴታ ምልክቱን ተጫኑት።
👇👇👇
❤9
❤7👍2
❤6
#የኔ ምክሮች
🪀إذا أرادَ لعبدِهِ المؤمنِ درجةً عاليةً يحمِيهِ من مصائبِ الدِّينِ ويُكثِّرُ عليهِ مصائبَ الدُّنيا في بدنهِ أو مالِهِ أو محبوبِهِ، ومن جملةِ مصائبِ الدُّنيا وهي كثيرةٌ الفقرُ والمرضُ وأذى الناسِ…
አሏሁ ተዕላ ለአማኝ ባርያው ትልቅ ደረጃን ማጎናፀፍ ሲሻ ከዲን አደጋዎች ይጠብቀውና የዱንያ ችግሮችን ያበዛበታል በጤናው ፣በገንዘቡ፣በወዳጆቹ ሌላው ከዱንያ ችግሮች መካከል እጅጉን መደህየት እንዲሁ ህመም ፣የሰው አዛ ማድረግ እርሱን ይገኝበታል።
አሏህ ይጠብቀንና🤲አሚን።
🪀إذا أرادَ لعبدِهِ المؤمنِ درجةً عاليةً يحمِيهِ من مصائبِ الدِّينِ ويُكثِّرُ عليهِ مصائبَ الدُّنيا في بدنهِ أو مالِهِ أو محبوبِهِ، ومن جملةِ مصائبِ الدُّنيا وهي كثيرةٌ الفقرُ والمرضُ وأذى الناسِ…
አሏሁ ተዕላ ለአማኝ ባርያው ትልቅ ደረጃን ማጎናፀፍ ሲሻ ከዲን አደጋዎች ይጠብቀውና የዱንያ ችግሮችን ያበዛበታል በጤናው ፣በገንዘቡ፣በወዳጆቹ ሌላው ከዱንያ ችግሮች መካከል እጅጉን መደህየት እንዲሁ ህመም ፣የሰው አዛ ማድረግ እርሱን ይገኝበታል።
አሏህ ይጠብቀንና🤲አሚን።
❤7
#የኔ ምክሮች
بسم الله الرحمن الرحيم
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : "من أعطي فشكر وابتلي فصبر وظُلم فغفر وظَلم فاستغفر أولئك لهم الأمن وهم مهتدون" رواه ابن حبان.
ነብዩና ሙሀመድ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፦
👍ሲሰጠው ያመሰገነ፤
👍ሲፈተን የታገሰ፤
👍ተበድሎ ይቅር ያለ፤
👍በድሎ ይቅርታ ያስጠየቀ፤
እኚህ ሰዎች ናቸው ሰላም የሆኑት ቀጥተኛውንም መንገድ ተመሪዎች።【ኢብኑ ሂባን ዘግበውታል】
بسم الله الرحمن الرحيم
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : "من أعطي فشكر وابتلي فصبر وظُلم فغفر وظَلم فاستغفر أولئك لهم الأمن وهم مهتدون" رواه ابن حبان.
ነብዩና ሙሀመድ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፦
👍ሲሰጠው ያመሰገነ፤
👍ሲፈተን የታገሰ፤
👍ተበድሎ ይቅር ያለ፤
👍በድሎ ይቅርታ ያስጠየቀ፤
እኚህ ሰዎች ናቸው ሰላም የሆኑት ቀጥተኛውንም መንገድ ተመሪዎች።【ኢብኑ ሂባን ዘግበውታል】
❤6
🪀ውዶቼ ረመዷንን ልንዘልቀው በጣት የሚቆጠሩ ቀናቶች ቀርተውታል።
🪀ሀምዛ ነኝ ሰው ነኝ ያውም በዳይ ባርያ ከኔ ስህተት አለመጠበቅ ሞኝነት ነው ሰው ነኝና እሳሳታለው ውዶች ግን አንድ ነገር አውቃለው እናንተ ከኔ የተሻላችሁ እንደሆናችሁ ይቅር በሉኝና በሰላም ሸህሩል ሙባረክ ረመዷንን እንቀበለው ።
👉በተፈጥሮዪ ስህተት ካለ ዱዓ አድርጉልኝ በእናንተ ምክር ሰበብ የሚስተካከል ከሆነ ደግሞ ምከሩኝ የተሻለው ባርያ ከስህተቱ የተመለሰ ነውና።
شهر صفاء الروح
🪀ሀምዛ ነኝ ሰው ነኝ ያውም በዳይ ባርያ ከኔ ስህተት አለመጠበቅ ሞኝነት ነው ሰው ነኝና እሳሳታለው ውዶች ግን አንድ ነገር አውቃለው እናንተ ከኔ የተሻላችሁ እንደሆናችሁ ይቅር በሉኝና በሰላም ሸህሩል ሙባረክ ረመዷንን እንቀበለው ።
👉በተፈጥሮዪ ስህተት ካለ ዱዓ አድርጉልኝ በእናንተ ምክር ሰበብ የሚስተካከል ከሆነ ደግሞ ምከሩኝ የተሻለው ባርያ ከስህተቱ የተመለሰ ነውና።
شهر صفاء الروح
🥰6👍1
#የኔ ምክሮች
قال أحدٌ من زمرة العلماء؛: الذي تَسَلَّطَ عَلَيْهِ الكَسَلُ إذا توضأ يَخفُ عنهُ ، والذي أعياهُ التعب من السيرِ إذا توضأ يذهبُ عنهُ جُزءٌ من التعبِ أو كُلُّهُ.
ከዑለማዎች ጎራ የሆኑት አንድ ዓሊም እንዲህ አሉ፦
"ስልችት ያደረገበት ሰው ውዱእ ካደረገ ይህ ስልቹነቱ ይቀንስለታል ድካም ያደከመው ሰው ደግሞ በጉዞ ውዱእ ካደረገ ከድካሙ ከፊሉ አልያ ሙልእ ድካሙ ከእርሱ ይሄድለታል"
قال أحدٌ من زمرة العلماء؛: الذي تَسَلَّطَ عَلَيْهِ الكَسَلُ إذا توضأ يَخفُ عنهُ ، والذي أعياهُ التعب من السيرِ إذا توضأ يذهبُ عنهُ جُزءٌ من التعبِ أو كُلُّهُ.
ከዑለማዎች ጎራ የሆኑት አንድ ዓሊም እንዲህ አሉ፦
"ስልችት ያደረገበት ሰው ውዱእ ካደረገ ይህ ስልቹነቱ ይቀንስለታል ድካም ያደከመው ሰው ደግሞ በጉዞ ውዱእ ካደረገ ከድካሙ ከፊሉ አልያ ሙልእ ድካሙ ከእርሱ ይሄድለታል"
❤7
#የኔ ምክሮች
ባለ አንድዮ ምላስ፣ ባለ ሁለት ጆሮ
ሆነህ መፈጠርህ
ጥቂት እንዲሆን ነው የምላሱ ግብርህ
እውነትን እንጂ ውሸትን በማያወሩት፣ ከወሕይ እንጂ ከረእይ (ከግምት) በማይናገሩት ትልቁ ሰው አንደበት እንደተላለፈልን
أكثر خطايا ابن آدم من لسانه
«የአደም ልጅ ብዙ ስሑቱ (ስህተትም ወንጀሉ) ከምላሱ ነው።»
አንዱ ጠቢብ ንግግርን ሲያበዛ ወዳስተዋሉት ወጣት ቀረብ ብለው እንዲህ አሉት
"إن الله تعالى إنما خلق لك أذنين ولسانا واحداً، ليكون ما تسمعه ضعف ما تتكلم به"
«አሏህ ሁለት ጆሮዎችንና አንድ ምላስን የፈጠረልህ የምትሰማው ከምትናገረው በላይ እጥፍ ሊሆን ዘንድ ነው»
ጠቢቡ በጠቢብ ሾሬ «ንግግርህን ቆጥብ፣ አሳንስ
ብዙ አድማጭ እንጂ ብዙ ተናጋሪ አትሁን» እያሉት ነው።
ከተናገርን ስለ ጠቃሚነቱ ተጨንቀን ይሁን፣ አሊያ ግን «#ዝም ያለ ነፃ ወጣ» ነውና ሐዲሱ ዝም እንበል።
ባለ አንድዮ ምላስ፣ ባለ ሁለት ጆሮ
ሆነህ መፈጠርህ
ጥቂት እንዲሆን ነው የምላሱ ግብርህ
እውነትን እንጂ ውሸትን በማያወሩት፣ ከወሕይ እንጂ ከረእይ (ከግምት) በማይናገሩት ትልቁ ሰው አንደበት እንደተላለፈልን
أكثر خطايا ابن آدم من لسانه
«የአደም ልጅ ብዙ ስሑቱ (ስህተትም ወንጀሉ) ከምላሱ ነው።»
አንዱ ጠቢብ ንግግርን ሲያበዛ ወዳስተዋሉት ወጣት ቀረብ ብለው እንዲህ አሉት
"إن الله تعالى إنما خلق لك أذنين ولسانا واحداً، ليكون ما تسمعه ضعف ما تتكلم به"
«አሏህ ሁለት ጆሮዎችንና አንድ ምላስን የፈጠረልህ የምትሰማው ከምትናገረው በላይ እጥፍ ሊሆን ዘንድ ነው»
ጠቢቡ በጠቢብ ሾሬ «ንግግርህን ቆጥብ፣ አሳንስ
ብዙ አድማጭ እንጂ ብዙ ተናጋሪ አትሁን» እያሉት ነው።
ከተናገርን ስለ ጠቃሚነቱ ተጨንቀን ይሁን፣ አሊያ ግን «#ዝም ያለ ነፃ ወጣ» ነውና ሐዲሱ ዝም እንበል።
❤6
#የኔ ምክሮች
روى الإمام مالك في مُوَطئه أَنَّ رَسُولَ اللهِ ﷺ قَالَ: "إِذَا تَوَضَّأَ الْعَبْدُ الْمُؤْمِنُ فَتَمَضْمَضَ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ فِيهِ وَإِذَا اسْتَنْثَرَ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ أَنْفِهِ فَإِذَا غَسَلَ وَجْهَهُ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ وَجْهِهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ تَحْتِ أَشْفَارِ عَيْنَيْهِ فَإِذَا غَسَلَ يَدَيْهِ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ يَدَيْهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ تَحْتِ أَظْفَارِ يَدَيْهِ فَإِذَا مَسَحَ بِرَأْسِهِ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ رَأْسِهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ أُذُنَيْهِ فَإِذَا غَسَلَ رِجْلَيْهِ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ رِجْلَيْهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ تَحْتِ أَظْفَارِ رِجْلَيْهِ".
✓#ኢማሙ ማሊክ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ነብያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም እንዲህ ይላሉ፦
«ሙዕሚን የሆነ የአሏህ ባሪያ ዉዱዕ ሲያደርግ አሉ ሲጉመጠመጥ በአፉ የሰራው ሀጢያት ባጠቃላይ ከውሀው ጋር አብሮ ይወገዳል ይጠረግለታል፣ በአፍንጫው ውሀን ሲስብ ደግሞ በአፍንጫው የሰራው እንዲሁም ፊቱን ሲያጥብ በአይኑ የሰራው ሀጢያት ባጠቃላይ አብሮ ይታጠብለታል፣እጁን ሲያጥብ በእጁ የሰራው ወንጀል አብሮ ይታጠብለታል ይሰረዝለታል፣እራሱን ሲያብስ እንደዛው በጆሮው የሰራው ሀጢያት ሳይቀር ይታበስለታል እንዲሁም እግሩን ሲያጥብ በእግሩ የሰራው ሀጢያት ማለትም ትናንሽ ወንጀሉ አብሮ ይታጠብለታል፣ይሰረዝለታል»አሉ
روى الإمام مالك في مُوَطئه أَنَّ رَسُولَ اللهِ ﷺ قَالَ: "إِذَا تَوَضَّأَ الْعَبْدُ الْمُؤْمِنُ فَتَمَضْمَضَ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ فِيهِ وَإِذَا اسْتَنْثَرَ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ أَنْفِهِ فَإِذَا غَسَلَ وَجْهَهُ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ وَجْهِهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ تَحْتِ أَشْفَارِ عَيْنَيْهِ فَإِذَا غَسَلَ يَدَيْهِ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ يَدَيْهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ تَحْتِ أَظْفَارِ يَدَيْهِ فَإِذَا مَسَحَ بِرَأْسِهِ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ رَأْسِهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ أُذُنَيْهِ فَإِذَا غَسَلَ رِجْلَيْهِ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ رِجْلَيْهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ تَحْتِ أَظْفَارِ رِجْلَيْهِ".
✓#ኢማሙ ማሊክ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ነብያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም እንዲህ ይላሉ፦
«ሙዕሚን የሆነ የአሏህ ባሪያ ዉዱዕ ሲያደርግ አሉ ሲጉመጠመጥ በአፉ የሰራው ሀጢያት ባጠቃላይ ከውሀው ጋር አብሮ ይወገዳል ይጠረግለታል፣ በአፍንጫው ውሀን ሲስብ ደግሞ በአፍንጫው የሰራው እንዲሁም ፊቱን ሲያጥብ በአይኑ የሰራው ሀጢያት ባጠቃላይ አብሮ ይታጠብለታል፣እጁን ሲያጥብ በእጁ የሰራው ወንጀል አብሮ ይታጠብለታል ይሰረዝለታል፣እራሱን ሲያብስ እንደዛው በጆሮው የሰራው ሀጢያት ሳይቀር ይታበስለታል እንዲሁም እግሩን ሲያጥብ በእግሩ የሰራው ሀጢያት ማለትም ትናንሽ ወንጀሉ አብሮ ይታጠብለታል፣ይሰረዝለታል»አሉ
👍5❤2
#የኔ ምክሮች
لله تعالى
التوحيد: إفراد القديم من المُحدث"
•ተውሒድ ማለት፦ጅማሪ የሌለውን ከፍጡር ለይቶ ማወቅ ነው።
والقديم هنا أي الله الذي لا ابتداء له، كان
قبل المكان والزمان،
•ቀድም እዚህ ዘንድ ጅማሪ የሌለው፣ ከቦታና ከዘመናት በፊት የነበረውን አሏሕ ነው።
والمُحدث أي المخلوق وهو كل ما سوى الله تعالى
•ሙህደስ ማለት ፍጥረታት ማለት ነው እሱም ከአሏሕ ውጭ ያሉ ነገራቶች በሙሉ።
لله تعالى
التوحيد: إفراد القديم من المُحدث"
•ተውሒድ ማለት፦ጅማሪ የሌለውን ከፍጡር ለይቶ ማወቅ ነው።
والقديم هنا أي الله الذي لا ابتداء له، كان
قبل المكان والزمان،
•ቀድም እዚህ ዘንድ ጅማሪ የሌለው፣ ከቦታና ከዘመናት በፊት የነበረውን አሏሕ ነው።
والمُحدث أي المخلوق وهو كل ما سوى الله تعالى
•ሙህደስ ማለት ፍጥረታት ማለት ነው እሱም ከአሏሕ ውጭ ያሉ ነገራቶች በሙሉ።
❤6
#የኔ ምክሮች
وعن ابن عباسٍ رضي الله عنهما، قَالَ: مرَّ رسول الله صلى الله عليه وسلم بِقُبورٍ بالمدِينَةِ فَأقْبَلَ عَلَيْهِمْ بِوَجْهِهِ، فَقَالَ: ((السَّلامُ عَلَيْكُمْ يَا أهْلَ القُبُورِ، يَغْفِرُ اللهُ لَنَا وَلَكُمْ، أنْتُمْ سَلَفُنَا وَنَحنُ بالأثَرِ)). رواه الترمذي، وقال: (حَدِيثٌ حَسَنٌ).
في هذه الحديث: استحباب زيارة القبور والدعاء لأهلها.
👉 ከዓብዱሏህ ኢብን ዓባስ ተይዞ እንደተወራው የአሏህ መልእክተኛ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም መዲና ውሰጥ ካሉ ቀብሮች ስያልፉ ሳለ ወደ መቃብሩ ፊታቸውን በማቀጣጨት እንዲህ አሉ፦【እናንተ የዚህ ቀብር ባልተቤቶች ሆይ የአሏህ ሰላም በእናንተ ላይ ይሁን ፡አሏህ ለእናንተም ለኛም ይማረን፡ እናንተ ቀዳሚዎች ናችሁ እኛ እንዲሁ ተከታዮቻችሁ ነን አሉ】
ቲርሚዚይ ይህን ሀዲስ ሀሰን(ጥሩ) ነው ብለውታል።
✍ኢማም አነወውይ ይህንን ሀዲስ አስቀምጠው ከጨረሱ ቡሀላ እንዲህ አሉ፦
ከዚህ ሀዲስ የምንማረው ቀብርን መዘየር እንዲሁ ለሟቾችም ዱዓ ማድረግ የተወደደ እንደሆነ እንማራለን አሉ።
وعن ابن عباسٍ رضي الله عنهما، قَالَ: مرَّ رسول الله صلى الله عليه وسلم بِقُبورٍ بالمدِينَةِ فَأقْبَلَ عَلَيْهِمْ بِوَجْهِهِ، فَقَالَ: ((السَّلامُ عَلَيْكُمْ يَا أهْلَ القُبُورِ، يَغْفِرُ اللهُ لَنَا وَلَكُمْ، أنْتُمْ سَلَفُنَا وَنَحنُ بالأثَرِ)). رواه الترمذي، وقال: (حَدِيثٌ حَسَنٌ).
في هذه الحديث: استحباب زيارة القبور والدعاء لأهلها.
👉 ከዓብዱሏህ ኢብን ዓባስ ተይዞ እንደተወራው የአሏህ መልእክተኛ ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም መዲና ውሰጥ ካሉ ቀብሮች ስያልፉ ሳለ ወደ መቃብሩ ፊታቸውን በማቀጣጨት እንዲህ አሉ፦【እናንተ የዚህ ቀብር ባልተቤቶች ሆይ የአሏህ ሰላም በእናንተ ላይ ይሁን ፡አሏህ ለእናንተም ለኛም ይማረን፡ እናንተ ቀዳሚዎች ናችሁ እኛ እንዲሁ ተከታዮቻችሁ ነን አሉ】
ቲርሚዚይ ይህን ሀዲስ ሀሰን(ጥሩ) ነው ብለውታል።
✍ኢማም አነወውይ ይህንን ሀዲስ አስቀምጠው ከጨረሱ ቡሀላ እንዲህ አሉ፦
ከዚህ ሀዲስ የምንማረው ቀብርን መዘየር እንዲሁ ለሟቾችም ዱዓ ማድረግ የተወደደ እንደሆነ እንማራለን አሉ።
❤5🎉1
#የኔ ምክሮች
فائدة؛ فقديما كانت الأمة إذا فعلوا شيئا من المعاصي يكتب على بابهم بأنه عصى الله تلك الليلة ولا يستطيع أن يحذفه يا أحبابي والله تعالى رحمنا ولو لا رحمة الله لنا لهلكنا لملئت الأبواب بكتابة الذنوب.
#በበፊት ኡመቶች ዘመን አንድ ሰው በቤቱ ወንጀልን የፈፀመ እንደሆነ በዛች ለሊት የወነጀለ እንደሆነ በቤቱ በር ላይ ወንጀለኛ ተብሎ ይፃፍበት ነበር ያንንም ፁሁፍ መፋቅ አይችልም ነበር ውዶቼ ወሏህ ነው ምላችሁ አሏህ ምሮናል የኛም ሁኔታ እንደነዛ ህዝቦች ቢሆን በወንጀላችን በጠፋን እንዲሁ ወንጀሎቻችን ተፅፈው በሮቻችንን በሞሉት ነበር።
فائدة؛ فقديما كانت الأمة إذا فعلوا شيئا من المعاصي يكتب على بابهم بأنه عصى الله تلك الليلة ولا يستطيع أن يحذفه يا أحبابي والله تعالى رحمنا ولو لا رحمة الله لنا لهلكنا لملئت الأبواب بكتابة الذنوب.
#በበፊት ኡመቶች ዘመን አንድ ሰው በቤቱ ወንጀልን የፈፀመ እንደሆነ በዛች ለሊት የወነጀለ እንደሆነ በቤቱ በር ላይ ወንጀለኛ ተብሎ ይፃፍበት ነበር ያንንም ፁሁፍ መፋቅ አይችልም ነበር ውዶቼ ወሏህ ነው ምላችሁ አሏህ ምሮናል የኛም ሁኔታ እንደነዛ ህዝቦች ቢሆን በወንጀላችን በጠፋን እንዲሁ ወንጀሎቻችን ተፅፈው በሮቻችንን በሞሉት ነበር።
😢5😱1
#የኔ ምክሮች
أَحِبَّ المساكينَ وجالِسْهُم ولا تَنْظُرْ إلى من هوَ فَوْقَكَ وانْظُر إلى من هوَ دُونَك واشكر الله.
#"ምስኪኖችን ውደድ ከነርሱ ጋርም ተቀማመጥ ካንተ በላይ ስላለ ሰው አትመልከት ካንተ በታች ስላለ ሰው ተመልከት አሏህንም አመስግን"
أَحِبَّ المساكينَ وجالِسْهُم ولا تَنْظُرْ إلى من هوَ فَوْقَكَ وانْظُر إلى من هوَ دُونَك واشكر الله.
#"ምስኪኖችን ውደድ ከነርሱ ጋርም ተቀማመጥ ካንተ በላይ ስላለ ሰው አትመልከት ካንተ በታች ስላለ ሰው ተመልከት አሏህንም አመስግን"
❤6
#የኔ ምክሮች
#قال مالك بن دينار
"إذا طلبَ العبدُ العلمَ ليعمل به به كسره علمه وإذا طلبه لغير العمل زاده كبرا"
رواه البيهقي
#ማሊክ ኢብን ዲናር የተባሉ ታላቅ ዓሊም እንዲህ አሉ፦"አንድ ባርያ እውቀትን የፈለገው ባወቀው ነገር ሊሰራበት እንደሆነ ይህ ሰው እውቀቱ መተናነስ እና አለመኩራራትን ይጨምርለታል አሉ፤ነገር ግን ይህን እውቀት ላይሰራበት ከሆነ የፈለገው ኩራትን ነው የሚጨምርበት አሉ።
"በይሀቅይ ዘግበውታል"
#قال مالك بن دينار
"إذا طلبَ العبدُ العلمَ ليعمل به به كسره علمه وإذا طلبه لغير العمل زاده كبرا"
رواه البيهقي
#ማሊክ ኢብን ዲናር የተባሉ ታላቅ ዓሊም እንዲህ አሉ፦"አንድ ባርያ እውቀትን የፈለገው ባወቀው ነገር ሊሰራበት እንደሆነ ይህ ሰው እውቀቱ መተናነስ እና አለመኩራራትን ይጨምርለታል አሉ፤ነገር ግን ይህን እውቀት ላይሰራበት ከሆነ የፈለገው ኩራትን ነው የሚጨምርበት አሉ።
"በይሀቅይ ዘግበውታል"
👍6