የሐምዛ ዲናዊ ምክሮች{وصايا حمزة}
532 subscribers
68 photos
17 videos
1 file
69 links
ይህ ቻናል የሀምዛ 【أسد الله】ዲናዊ ምክሮች ብቻ ናቸው የሚለቀቁበት ተከታተሉት።

@Habshey
@Habshey


ማንኛውም ሀሳብና አስተያየት ካለዎት ያድርሱኝ።
Download Telegram
#የኔ ምክሮች


قال الله تبارَكَ وتعالى:
📍﴿ادْعُ إِلِى سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ وَجَادِلْهُم بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعْلَمُ بِمَن ضَلَّ عَن سَبِيلِهِ وَهُوَ أَعْلَمُ بِالْمُهْتَدِينَ {125} 


#አሏሁ ተባረከ ወተዕላ ለመልዕክተኛው ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም እንዲህ አላቸው፦

【" ወደ ጌታህ መንገድ በጥበብ እንዲሁ በጥሩ ምክር ተጣራ መልካም በሚባልም መንገድም ተሟገታቸው እርሱ ጌታህ ከእርሱ መንገድ የጠመመውን አዋቂ ነው እንዲሁ የቀጥተኛ መንገድ ተመሪዎችንም አዋቂ ነው"】

ከወደዳችሁት የውዴታ ምልክቱን ተጫኑት።
👇👇👇
7
#የኔ ምክሮች

ከቀናቶች ሁሉ በላጩ ቀን ጁሙዓ ነው ብለዋል ረሱሉና ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም


يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ

(ሱረቱ አል- ጁሙዓህ - 9)

【እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነው ፡】

┈┈┈┈••◉❖◉●••┈┈┈┈

🌟⭐️ በጁምአ ሱናዎች እንበርታ!

ገላን መታጠብ
ሽቶ መቀባት ለወንድ
ልብስ መቀየር
ጥፍርን ማሳጠር
በጊዜ ወደ መስጂድ መሄድ
ሶለዋት ማብዛት
ሱረቱል ካህፍን መቅራት
ሲዋክ መጠቀም
ኹጥባን በጥሞና ማዳመጥ
ከጁምአ ቡሀላ የሱና ሶላት መስገድ
ዱአ ማድረግ


تقبّل اللهُ طاعاتكم

جُمعَةٌ طيبةٌ مُبارَكةٌ علَينَا وَعَلَيكُم وَعَلَى أهْلِكُم وَمَنْ تُحِبُّون وَرَزَقَنا اللهُ وإِيّاكُم من خَيْرَاتِ وبَرَكاتِ وأسْرَارِ هَذَا اليْوْمِ المُبَارَك

አሏህ አምልኮዋችሁን ይቀበላችሁ።

መልካም ጥሩ የተባረከች ጁሙዕ ለኛም ለናንተም ለቤተሰቦቻችሁም ለምትወዱትም ይሁን።አሏህ መልካም ነገሮችን በረካዎችን ይወፍቀን።

┈•✿•˚•❀•˚•✿•˚•❀•˚•✿•┈
የተባረከ ጁምዓ
ይሁንላችሁ!


https://t.me/hamzaasedullah

ከወደዳችሁት የውዴታ ምልክቱን ይጫኑት።
👇👇👇
4
#የኔ ምክሮች

قـال أحـد الـصـالـحـيـن؛ مـنْ كـان شـيـخـه كـتـابُـهُ كـثُـرَ خـطـؤُه وقـل صـوابُـهُ.

አሏህን ፈሪ ከሆኑ ሰዎች ዘንዳ አንድ ትልቅ ሰው ይህን አሉ፦

【 "አስተማሪው መፅሀፉ የሆነ ሰው ስህተቱ የበዛ የሚያገኘው ሀቅ ያነሰ ይሆናል አሉ"】

👉አስተማሪዎቻችን መሻይኾቻችን እንጂ መፀሀፎቻችን ብቻ መሆን የለባቸውም።
2
#የኔ ምክሮች

قال كثير من العلماء

【"مهما تَصَوَّرْتَ ببالك فالله بخلاف ذلك" 】

👉ብዙ ዑለማዎች እንዲህ አሉ፦

【"ምንም ብትስል ብታንሰላስል አንተ የሳልከው አሏህን አይመስልም"】
6
ውዶቼ ሰላሙሏሂ ዐለይኩም በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያስከፋዋችሁ ዐውፍ እንድትሉኝ። ሰው ነኝና እሳሳታለው ባረከሏሁ ፊኩም።

【"ከእናንተ ውስጥ በላጩ ከስህተቱ ተውበት ያደረገ ነው"】

@Habshey
@Habshey
@Habshey
👆👆👆


ሀሳብ አስተያየት ካላችሁ እቀበላለው።
4🥰3
#የኔ ምክሮች

اعلم يتكم عنك الناس في ثلاثة حالات؛

الأول؛عندما لا يملكون ما تملك.

الثاني؛وعندما يعجزون أن يكون مثلك.

الثالث؛وعندما لا يستطيعون الوصول إليك.

👉ሰዎች ስላንተ በሶስት ሁኔታዎች ያወራሉ፦

አንዱ፦አንተ ያለህ ነገር እነርሱ ሳይኖራቸው ሲቀር።

ሁለት፦አንተን መሆን ሲሳናቸው።

ሶስት፦አንተ ላይ መድረስ ስያቅታቸው።

አሏህ ይጠብቀን።


የቻናሉን ሊንክ ቢያንስ ለ 10 ሰው ሼር አድርጉ።
6
#የኔ ምክሮች


حديث "لا يَبلُغُ العَبدُ حَقِيقَةَ الإيمَانِ حتى يُحِبَّ للنّاسِ مَا يُحِبُّ لنَفسِه مِنَ الخَير"رواه ابن حبان. معناهُ للكَافِر يُحِبُّ لهُ أن يُسلِمَ وللمُسلِم يُحِبُّ لهُ أن يتَرقَّى في الدّين، هذَا شَىءُ حَسَنٌ.

#ሀዲስ፦"የሀቂቃ ኢማን ላይ አንድ ባርያ አይደርስም ለነፍስያው የሚወደውን መልካም ነገር ለወንድሙ እስካልወደደ ድረስ "(ኢብን ሂባን ዘግበውታል)

የሀዲሱ ትርጉም፦ካፊር ለሆነ ሰው መስለሙን ሊወድለት ይገባል እንዲሁ ለአማኝ ወንድሙ ደግሞ ዲኑ ላይ ጠንካራ ሊሆን ዘንዳ ይህ ደግሞ መልካም ነው።


https://t.me/hamzaasedullah
7
#የኔ ምክሮች

خلق الله العرش ليظهر قدرته للخلق لأن العرش هو أعظم مخلوقات الله تعالى من حيث الحجم لا ليقعد عليه . قال سيدنا علي رضي الله عنه إن الله خلق العرش إظهارا لقدرته ولم يتخذه مكانا لذاته.رواه أبو منصور البغدادي في الفرق


👉አሏህ ዓርሽን የፈጠረው ቦታ አድርጎ ይዞት ሊቀመጥበት ሆነ ሊደላደልበት አይደለም ምክንያቱም አሏህ ቦታ አያስፈልገውም በመቀመጥ ባህሪም አይገለፅምና አሏህ

#ያለቦታና አቅጣጫ ያለ ጌታ ነው በለው#።

#ታላቁ ኢማም ዓልይ ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ ብለዋል ፦ «አሏህ ዓርሽን የፈጠረው ችሎታውን ሊያሳይበት ነው እንጂ ለእውነታው መቀመጫ አድርጎ ሊይዘው አይደለም በለው።

(አቡመንሱር አልበግዳድይ አልፈርቅ ላይ እንደዘገቡት)
7
#የኔ ምክሮች


نصيحة لي ولكم : عليك بتقليل الكلام

قال رسول ﷺ " عليك بطول الصّمت إلا من خير فإنّه مطردة للشّيطان عنك وعون لك على أمر دينك "
ምክር ከኔም ለእናንተም ለእናንተም፦

የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፦

【"አደራህን በረጅም ዝምታ በመልካም ነገር ሲቀር ይህ ደግሞ ሸይጧንን ካንተ አባራሪ እንዲሁ ለዲንህ ጉዳይ ደግሞ አጠንካሪህ ነው"】



ከወደዳችሁት የውዴታ ምልክቱን ተጫኑት።
👇👇👇
9
#የኔ ምክሮች

لا تصاحبوا إلا إنسانًا يساعد على الدين.

"ዲንን ከሚያግዝ ሰው በስተቀር ጓደኛ አድርገህ አትያዝ
"
7👍2
#የኔ ምክሮች

(مَنْ عَرَفَ قَدْرَ الآخِرَةِ هَانَ عَلَيْهِ التَّعَبُ)

"የአኺራን ልክ ያወቀ ሰው ድካሙ ከአሁኑ ይጀምራል"
6
#የኔ ምክሮች


🪀إذا أرادَ لعبدِهِ المؤمنِ درجةً عاليةً يحمِيهِ من مصائبِ الدِّينِ ويُكثِّرُ عليهِ مصائبَ الدُّنيا في بدنهِ أو مالِهِ أو محبوبِهِ، ومن جملةِ مصائبِ الدُّنيا وهي كثيرةٌ الفقرُ والمرضُ وأذى الناسِ…

አሏሁ ተዕላ ለአማኝ ባርያው ትልቅ ደረጃን ማጎናፀፍ ሲሻ ከዲን አደጋዎች ይጠብቀውና የዱንያ ችግሮችን ያበዛበታል በጤናው ፣በገንዘቡ፣በወዳጆቹ ሌላው ከዱንያ ችግሮች መካከል እጅጉን መደህየት እንዲሁ ህመም ፣የሰው አዛ ማድረግ እርሱን ይገኝበታል።

አሏህ ይጠብቀንና🤲አሚን።
7
#የኔ ምክሮች

بسم الله الرحمن الرحيم

قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : "من أعطي فشكر وابتلي فصبر وظُلم فغفر وظَلم فاستغفر أولئك لهم الأمن وهم مهتدون" رواه ابن حبان.

ነብዩና ሙሀመድ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፦

👍ሲሰጠው ያመሰገነ፤
👍ሲፈተን የታገሰ፤
👍ተበድሎ ይቅር ያለ፤
👍በድሎ ይቅርታ ያስጠየቀ፤

እኚህ ሰዎች ናቸው ሰላም የሆኑት ቀጥተኛውንም መንገድ ተመሪዎች።【ኢብኑ ሂባን ዘግበውታል
6
🪀ውዶቼ ረመዷንን ልንዘልቀው በጣት የሚቆጠሩ ቀናቶች ቀርተውታል።

🪀ሀምዛ ነኝ ሰው ነኝ ያውም በዳይ ባርያ ከኔ ስህተት አለመጠበቅ ሞኝነት ነው ሰው ነኝና እሳሳታለው ውዶች ግን አንድ ነገር አውቃለው እናንተ ከኔ የተሻላችሁ እንደሆናችሁ ይቅር በሉኝና በሰላም ሸህሩል ሙባረክ ረመዷንን እንቀበለው ።

👉በተፈጥሮዪ ስህተት ካለ ዱዓ አድርጉልኝ በእናንተ ምክር ሰበብ የሚስተካከል ከሆነ ደግሞ ምከሩኝ የተሻለው ባርያ ከስህተቱ የተመለሰ ነውና።

شهر صفاء الروح
🥰6👍1
#የኔ ምክሮች


قال أحدٌ من زمرة العلماء؛: الذي تَسَلَّطَ عَلَيْهِ الكَسَلُ إذا توضأ يَخفُ عنهُ ، والذي أعياهُ التعب من السيرِ إذا توضأ يذهبُ عنهُ جُزءٌ من التعبِ أو كُلُّهُ.

ከዑለማዎች ጎራ የሆኑት አንድ ዓሊም እንዲህ አሉ፦

"ስልችት ያደረገበት ሰው ውዱእ ካደረገ ይህ ስልቹነቱ ይቀንስለታል ድካም ያደከመው ሰው ደግሞ በጉዞ ውዱእ ካደረገ ከድካሙ ከፊሉ አልያ ሙልእ ድካሙ ከእርሱ ይሄድለታል
"
7
#የኔ ምክሮች

حسن الخلق

َال رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيهِ وَسَلَّمَ: "اتَّقِ اللَّهَ حَيثُمَا كُنتَ" المعنَى أَنَّ الإنسَانَ حَيثُمَا كَانَ عَلَيهِ أَن يَتَّقِيَ اللَّهَ ...

#ሰይዱና ሙሀመድ ዓለይሂ ሶላቱ ወሰላም እንዲህ አሉ፦"#የትም ብትሆን አሏህ ፍራ"

ማለትም አንድ ሰው የትም ቢሆን አሏህን መፍራት ይገባዋል።
7
#የኔ ምክሮች


#قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: "كلمتان خفيفتان على اللسان، ثقيلتان في الميزان، حبيبتان إلى الرحمٰن: سبحان الله وبحمده سبحان الله العظيم"★ رواه البخاري ومسلم


#ረሱል ሷለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ምን አሉ"ሁለት ቃላት ለምላስ ቀላል፣ሚዛን ላይ ከባድ፣አሏህ ዘንድ ተወዳጅ የሆኑ ናቸው" እነሱም"ሱብሀነሏህ ወቢሀምዲሂ ሱብሀነሏሂል ዐዚም"★ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበዋል።
5👍4
#የኔ ምክሮች

ባለ አንድዮ ምላስ፣ ባለ ሁለት ጆሮ
ሆነህ መፈጠርህ
ጥቂት እንዲሆን ነው የምላሱ ግብርህ

እውነትን እንጂ ውሸትን በማያወሩት፣ ከወሕይ እንጂ ከረእይ (ከግምት) በማይናገሩት ትልቁ ሰው አንደበት እንደተላለፈልን
أكثر خطايا ابن آدم من لسانه
«የአደም ልጅ ብዙ ስሑቱ (ስህተትም ወንጀሉ) ከምላሱ ነው።»

አንዱ ጠቢብ ንግግርን ሲያበዛ ወዳስተዋሉት ወጣት ቀረብ ብለው እንዲህ አሉት

"إن الله تعالى إنما خلق لك أذنين ولسانا واحداً، ليكون ما تسمعه ضعف ما تتكلم به"

«አሏህ ሁለት ጆሮዎችንና አንድ ምላስን የፈጠረልህ የምትሰማው ከምትናገረው በላይ እጥፍ ሊሆን ዘንድ ነው»

ጠቢቡ በጠቢብ ሾሬ «ንግግርህን ቆጥብ፣ አሳንስ
ብዙ አድማጭ እንጂ ብዙ ተናጋሪ አትሁን» እያሉት ነው።

ከተናገርን ስለ ጠቃሚነቱ ተጨንቀን ይሁን፣ አሊያ ግን «
#ዝም ያለ ነፃ ወጣ» ነውና ሐዲሱ ዝም እንበል
6
#የኔ ምክሮች


روى الإمام مالك في مُوَطئه أَنَّ رَسُولَ اللهِ ﷺ قَالَ: "إِذَا تَوَضَّأَ الْعَبْدُ الْمُؤْمِنُ فَتَمَضْمَضَ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ فِيهِ وَإِذَا اسْتَنْثَرَ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ أَنْفِهِ فَإِذَا غَسَلَ وَجْهَهُ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ وَجْهِهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ تَحْتِ أَشْفَارِ عَيْنَيْهِ فَإِذَا غَسَلَ يَدَيْهِ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ يَدَيْهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ تَحْتِ أَظْفَارِ يَدَيْهِ فَإِذَا مَسَحَ بِرَأْسِهِ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ رَأْسِهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ أُذُنَيْهِ فَإِذَا غَسَلَ رِجْلَيْهِ خَرَجَتِ الْخَطَايَا مِنْ رِجْلَيْهِ حَتَّى تَخْرُجَ مِنْ تَحْتِ أَظْفَارِ رِجْلَيْهِ".

#ኢማሙ ማሊክ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ነብያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም እንዲህ ይላሉ፦

«ሙዕሚን የሆነ የአሏህ ባሪያ ዉዱዕ ሲያደርግ አሉ ሲጉመጠመጥ በአፉ የሰራው ሀጢያት ባጠቃላይ ከውሀው ጋር አብሮ ይወገዳል ይጠረግለታል፣ በአፍንጫው ውሀን ሲስብ ደግሞ በአፍንጫው የሰራው እንዲሁም ፊቱን ሲያጥብ በአይኑ የሰራው ሀጢያት ባጠቃላይ አብሮ ይታጠብለታል፣እጁን ሲያጥብ በእጁ የሰራው ወንጀል አብሮ ይታጠብለታል ይሰረዝለታል፣እራሱን ሲያብስ እንደዛው በጆሮው የሰራው ሀጢያት ሳይቀር ይታበስለታል እንዲሁም እግሩን ሲያጥብ በእግሩ የሰራው ሀጢያት ማለትም ትናንሽ ወንጀሉ አብሮ ይታጠብለታል፣ይሰረዝለታል»አሉ
👍52