👍10❤2
👍6❤2
#የኔ ምክሮች
لا شيء أطيب من اللسان إذا طاب، ولا أخبث منه إذا خبث.
#"ምንም እንደ ምላስ ምርጥ(ጣፋጭ) ነገር የለም ከጣፈጠ እንዲሁ እንደምላስም አስከፊ ነገር የለም መጥፎ ከሆነ "
لا شيء أطيب من اللسان إذا طاب، ولا أخبث منه إذا خبث.
#"ምንም እንደ ምላስ ምርጥ(ጣፋጭ) ነገር የለም ከጣፈጠ እንዲሁ እንደምላስም አስከፊ ነገር የለም መጥፎ ከሆነ "
👍6❤2
#የኔ ምክሮች
يا أخي إنك لما سقطت من بطن أمك استدبرت الدنيا واستقبلت الآخرة فأنت لما استقبلت أقرب لما استدبرت.
"【ወንድሜ ሆይ ከእናትህ ሆድ እንደወጣህ ዱንያን ትተህ ወደ አኺራ እየተጓዝክ ነው አንተ ወደ አንዱ ስትቀርብ ወደ አንዱ የበለጠ እየራክህ ነው ስለዚህ ወንድሜ ወደ አኺራ ቅረብ"ከዱንያ ትርቅ ዘንድ】
يا أخي إنك لما سقطت من بطن أمك استدبرت الدنيا واستقبلت الآخرة فأنت لما استقبلت أقرب لما استدبرت.
"【ወንድሜ ሆይ ከእናትህ ሆድ እንደወጣህ ዱንያን ትተህ ወደ አኺራ እየተጓዝክ ነው አንተ ወደ አንዱ ስትቀርብ ወደ አንዱ የበለጠ እየራክህ ነው ስለዚህ ወንድሜ ወደ አኺራ ቅረብ"ከዱንያ ትርቅ ዘንድ】
👍7❤2
👍5❤2
#የኔ ምክሮች
يا أخي: إياك وصاحب السوء فإنه كالسيف يحسن منظره، ويقبح أثره.
"ወንድሜ ሆይ መጥፎን ሰው ጓደኛ ከማድረግ ወየውልህ እርሱ ማለት ልክ እንደ ሰይፍ ነው እይታውን አሳምሮ ጣባሳው ግን መጥፎ የሆነ"
يا أخي: إياك وصاحب السوء فإنه كالسيف يحسن منظره، ويقبح أثره.
"ወንድሜ ሆይ መጥፎን ሰው ጓደኛ ከማድረግ ወየውልህ እርሱ ማለት ልክ እንደ ሰይፍ ነው እይታውን አሳምሮ ጣባሳው ግን መጥፎ የሆነ"
❤2👍2👏1
#የኔ ምክሮች
يا أخي؛ إذا كنت في الصلاة فاحفظ قلبك، وإن كنت على الطعام فاحفظ حلقك، وإن كنت في بيت الغير فاحفظ بصرك، وإن كنت بين الناس فاحفظ لسانك.
"ወንድሜ ሆይ ሷላት ውስጥ ከሆንክ ቀልብህን ጠብቅ በምግብ ላይ ከሆንክ ጎሮሮህን ጠብቅ በሌላ ሰው ቤት ውስጥ ከሆንክ አይታህን ጠብቅ በሰዎች መሀል ከሆንክ ምላስህን ጠብቅ"
ይህ ነው ሙሉ ሚያደርግህ
يا أخي؛ إذا كنت في الصلاة فاحفظ قلبك، وإن كنت على الطعام فاحفظ حلقك، وإن كنت في بيت الغير فاحفظ بصرك، وإن كنت بين الناس فاحفظ لسانك.
"ወንድሜ ሆይ ሷላት ውስጥ ከሆንክ ቀልብህን ጠብቅ በምግብ ላይ ከሆንክ ጎሮሮህን ጠብቅ በሌላ ሰው ቤት ውስጥ ከሆንክ አይታህን ጠብቅ በሰዎች መሀል ከሆንክ ምላስህን ጠብቅ"
ይህ ነው ሙሉ ሚያደርግህ
👏7❤1👍1
#የኔ ምክሮች
قال صلى الله عليه وسلم : (دَعْ مَا يُرِيبُكَ إلَى مَا لا يُرِيبُكَ) رَوَاهُ التِّرْمِذِيُّ
የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ አሉ፦
"【የሚያጠራጥርህን ነገር ትተህ ወደማያጠራጥህ ነገር ተሸጋገር】"ሀዲሱን ቲርሚዝይ ዘግበውታል።
ሰላም ትሆን ዘንድ አህካም በወረደባቸው ነገር ኑር ሚያጠራጥርህን ነገር ደግሞ ተው።
قال صلى الله عليه وسلم : (دَعْ مَا يُرِيبُكَ إلَى مَا لا يُرِيبُكَ) رَوَاهُ التِّرْمِذِيُّ
የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ አሉ፦
"【የሚያጠራጥርህን ነገር ትተህ ወደማያጠራጥህ ነገር ተሸጋገር】"ሀዲሱን ቲርሚዝይ ዘግበውታል።
ሰላም ትሆን ዘንድ አህካም በወረደባቸው ነገር ኑር ሚያጠራጥርህን ነገር ደግሞ ተው።
👍4❤1🥰1
#የኔ ምክሮች
يا أخي؛لا تضحك من غير عجب، ولا تمشى في غير أدب، ولا تسأل عما لا يعنيك.
"ወንድሜ ሆይ በማያስገርም ነገር አትሳቅ ያለ ስርኣትም አትጓዝ በማያገባህም ነገር አጠይቅ"
يا أخي؛لا تضحك من غير عجب، ولا تمشى في غير أدب، ولا تسأل عما لا يعنيك.
"ወንድሜ ሆይ በማያስገርም ነገር አትሳቅ ያለ ስርኣትም አትጓዝ በማያገባህም ነገር አጠይቅ"
👏4❤3
❤3👏3
#የኔ ምክሮች
"يَا إخي؛ لا تُرِ النَّاسَ أَنَّكَ تَخْشَى اللهَ لِيُكْرِمُوكَ وَقَلْبُكَ فَاجِرٌ.
#【ወንድሜ ሆይ ሰዎች እንዲያከብሩክ አሏህን ፈሪ አትምሰል ቀልብህ መጥፎ ሆኖ ሳለ】።
"يَا إخي؛ لا تُرِ النَّاسَ أَنَّكَ تَخْشَى اللهَ لِيُكْرِمُوكَ وَقَلْبُكَ فَاجِرٌ.
#【ወንድሜ ሆይ ሰዎች እንዲያከብሩክ አሏህን ፈሪ አትምሰል ቀልብህ መጥፎ ሆኖ ሳለ】።
❤4👍1
#የኔ ምክሮች
اللَّهُمَّ ﺃﺩْﺧِﻠْﻨﻲ ﺍﻟﺠَﻨَّﺔَ
🙏ጌታዬ ሆይ ጀነትን አስገባኝ
رَوَى ﺍﺑْﻦُ حِبَّانَ ﻓِﻲ ﺻَﺤِﻴﺤِﻪِ أنَّ رَسُولَ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: "مَنْ قَالَ كُلَّ يومٍ إذا أصبحَ ثلاثًا: اللَّهُمَّ ﺃﺩْﺧِﻠْﻨﻲ ﺍﻟﺠَﻨَّﺔَ، ﻗﺎﻟَﺖِ ﺍﻟﺠَﻨَّﺔُ: اللَّهُمَّ ﺃَﺩْﺧِﻠْﻪُ ﺍﻟﺠَﻨَّﺔَ"..
ኢብኑ ሂባን በሶሂሃቸው በዘገቡት ሀዲስ የአሏህ መልክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፣
#ጠዋትና ማታ ሶስት ሶስቴ ጊታዬ ጀነትን አስገባኝ እያለ ከለመነ ጀነትም አሏህ ሆይ ጀነትን አስገባው እያለች ትለምንለታለች።
😥ይረብ ጀነት እኮ እንድትገባባት ዱኣ ታደርግለሀለች ከዚህ በላይ ምን እንሻ?
اللَّهُمَّ ﺃﺩْﺧِﻠْﻨﻲ ﺍﻟﺠَﻨَّﺔَ
🙏ጌታዬ ሆይ ጀነትን አስገባኝ
رَوَى ﺍﺑْﻦُ حِبَّانَ ﻓِﻲ ﺻَﺤِﻴﺤِﻪِ أنَّ رَسُولَ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: "مَنْ قَالَ كُلَّ يومٍ إذا أصبحَ ثلاثًا: اللَّهُمَّ ﺃﺩْﺧِﻠْﻨﻲ ﺍﻟﺠَﻨَّﺔَ، ﻗﺎﻟَﺖِ ﺍﻟﺠَﻨَّﺔُ: اللَّهُمَّ ﺃَﺩْﺧِﻠْﻪُ ﺍﻟﺠَﻨَّﺔَ"..
ኢብኑ ሂባን በሶሂሃቸው በዘገቡት ሀዲስ የአሏህ መልክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፣
#ጠዋትና ማታ ሶስት ሶስቴ ጊታዬ ጀነትን አስገባኝ እያለ ከለመነ ጀነትም አሏህ ሆይ ጀነትን አስገባው እያለች ትለምንለታለች።
😥ይረብ ጀነት እኮ እንድትገባባት ዱኣ ታደርግለሀለች ከዚህ በላይ ምን እንሻ?
👏3❤2🥰1
#የኔ ምክሮች
برّ الوالدين
من أبواب البر للوالدين رعايتهما وقت الكبر، وخفض جناح الذّل لهما، ولقد جاء في الوصية تنبيهٌ عظيمٌ لمن كان أبواه على غير ملَّة التوحيد، بأن يعاملهما بالحسنى، وألّا يُفرط بتلك العلاقة الوثيقة بينه وبينهما، وإن أمراه بالشرك فعليه اجتناب ذلك بأفضل الطرق وأحسنها.وأن لا يدلهما إلى الكنسة.
🪀ወላጆችን ከመታዘዝ በሮች መካከል እድሜያቸው በገፋ ግዜ እነርሱን (መንከባከብ) እንዲሁ መጠበቅ ነው የእዝነት ክንፍህን ለእነርሱ መዘርጋት ነው።
#በእርግጥም ጠበቅ ያለ እንዲሁ የከበደ ምክር መጥቷል ወላጆቹ ተውሂድ የሌላቸው ከሆኑ ማለትም ካፊር ከሆኑ እነርሱን በጥሩ ሁኔታ መልካም ግኑኝነት እንዲያደርጋቸው እንዲሁ ከእነርሱ ጋርም በዚህ ሰኣት ባለው ግኑኝነት ድንበርን እንዳይጥስ ወላጆቹ በሽርክ ካዘዙት ይህን መጠንቀቁ ግድ ነው ይህንም ሲጠነቀቅ በጥሩ ሁኔታና እነርሱን አስተማሪ በሆነ መንገድ አለበት።እንዲሁ ወደ አምልኮ ቦታቸውም እንዳያመላክታቸው ይጠንቀቅ ምክነያቱም ይህን ካደረገ አሏህ ላይ እንዲያጋሩ እየተባበራቸው ሲለሚሆን ማለት ነው ሰዎችን ወደ ማሻረክያ ቦታዎች ከማመላከት እንቆጠብ።
برّ الوالدين
من أبواب البر للوالدين رعايتهما وقت الكبر، وخفض جناح الذّل لهما، ولقد جاء في الوصية تنبيهٌ عظيمٌ لمن كان أبواه على غير ملَّة التوحيد، بأن يعاملهما بالحسنى، وألّا يُفرط بتلك العلاقة الوثيقة بينه وبينهما، وإن أمراه بالشرك فعليه اجتناب ذلك بأفضل الطرق وأحسنها.وأن لا يدلهما إلى الكنسة.
🪀ወላጆችን ከመታዘዝ በሮች መካከል እድሜያቸው በገፋ ግዜ እነርሱን (መንከባከብ) እንዲሁ መጠበቅ ነው የእዝነት ክንፍህን ለእነርሱ መዘርጋት ነው።
#በእርግጥም ጠበቅ ያለ እንዲሁ የከበደ ምክር መጥቷል ወላጆቹ ተውሂድ የሌላቸው ከሆኑ ማለትም ካፊር ከሆኑ እነርሱን በጥሩ ሁኔታ መልካም ግኑኝነት እንዲያደርጋቸው እንዲሁ ከእነርሱ ጋርም በዚህ ሰኣት ባለው ግኑኝነት ድንበርን እንዳይጥስ ወላጆቹ በሽርክ ካዘዙት ይህን መጠንቀቁ ግድ ነው ይህንም ሲጠነቀቅ በጥሩ ሁኔታና እነርሱን አስተማሪ በሆነ መንገድ አለበት።እንዲሁ ወደ አምልኮ ቦታቸውም እንዳያመላክታቸው ይጠንቀቅ ምክነያቱም ይህን ካደረገ አሏህ ላይ እንዲያጋሩ እየተባበራቸው ሲለሚሆን ማለት ነው ሰዎችን ወደ ማሻረክያ ቦታዎች ከማመላከት እንቆጠብ።
🥰2👍1