#የኔ ምክሮች
✍ከቀናቶች ሁሉ በላጩ ቀን ጁሙዓ ነው ብለዋል ረሱሉና ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
(ሱረቱ አል- ጁሙዓህ - 9)
【እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነው ፡】
┈┈┈┈••◉❖◉●••┈┈┈┈
🌟⭐️ በጁምአ ሱናዎች እንበርታ!
✅ገላን መታጠብ
✅ሽቶ መቀባት ለወንድ
✅ልብስ መቀየር
✅ጥፍርን ማሳጠር
✅በጊዜ ወደ መስጂድ መሄድ
✅ሶለዋት ማብዛት
✅ሱረቱል ካህፍን መቅራት
✅ሲዋክ መጠቀም
✅ኹጥባን በጥሞና ማዳመጥ
✅ከጁምአ ቡሀላ የሱና ሶላት መስገድ
✅ዱአ ማድረግ
تقبّل اللهُ طاعاتكم
جُمعَةٌ طيبةٌ مُبارَكةٌ علَينَا وَعَلَيكُم وَعَلَى أهْلِكُم وَمَنْ تُحِبُّون وَرَزَقَنا اللهُ وإِيّاكُم من خَيْرَاتِ وبَرَكاتِ وأسْرَارِ هَذَا اليْوْمِ المُبَارَك
አሏህ አምልኮዋችሁን ይቀበላችሁ።
መልካም ጥሩ የተባረከች ጁሙዕ ለኛም ለናንተም ለቤተሰቦቻችሁም ለምትወዱትም ይሁን።አሏህ መልካም ነገሮችን በረካዎችን ይወፍቀን።
┈•✿•˚•❀•˚•✿•˚•❀•˚•✿•┈
የተባረከ ጁምዓ
ይሁንላችሁ!
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዳችሁት የውዴታ ምልክቱን ይጫኑት።
👇👇👇
✍ከቀናቶች ሁሉ በላጩ ቀን ጁሙዓ ነው ብለዋል ረሱሉና ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
(ሱረቱ አል- ጁሙዓህ - 9)
【እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነው ፡】
┈┈┈┈••◉❖◉●••┈┈┈┈
🌟⭐️ በጁምአ ሱናዎች እንበርታ!
✅ገላን መታጠብ
✅ሽቶ መቀባት ለወንድ
✅ልብስ መቀየር
✅ጥፍርን ማሳጠር
✅በጊዜ ወደ መስጂድ መሄድ
✅ሶለዋት ማብዛት
✅ሱረቱል ካህፍን መቅራት
✅ሲዋክ መጠቀም
✅ኹጥባን በጥሞና ማዳመጥ
✅ከጁምአ ቡሀላ የሱና ሶላት መስገድ
✅ዱአ ማድረግ
تقبّل اللهُ طاعاتكم
جُمعَةٌ طيبةٌ مُبارَكةٌ علَينَا وَعَلَيكُم وَعَلَى أهْلِكُم وَمَنْ تُحِبُّون وَرَزَقَنا اللهُ وإِيّاكُم من خَيْرَاتِ وبَرَكاتِ وأسْرَارِ هَذَا اليْوْمِ المُبَارَك
አሏህ አምልኮዋችሁን ይቀበላችሁ።
መልካም ጥሩ የተባረከች ጁሙዕ ለኛም ለናንተም ለቤተሰቦቻችሁም ለምትወዱትም ይሁን።አሏህ መልካም ነገሮችን በረካዎችን ይወፍቀን።
┈•✿•˚•❀•˚•✿•˚•❀•˚•✿•┈
የተባረከ ጁምዓ
ይሁንላችሁ!
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዳችሁት የውዴታ ምልክቱን ይጫኑት።
👇👇👇
👍5
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍😍
( إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَانَتْ لَهُمْ جَنَّاتُ الْفِرْدَوْسِ نُزُلًا خَالِدِينَ فِيهَا لَا يَبْغُونَ عَنْهَا حِوَلًا
قُل لَّوْ كَانَ الْبَحْرُ مِدَادًا لِّكَلِمَاتِ رَبِّي لَنَفِدَ الْبَحْرُ قَبْلَ أَن تَنفَدَ كَلِمَاتُ رَبِّي وَلَوْ جِئْنَا بِمِثْلِهِ مَدَدًا قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ رَبِّهِ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًا صَالِحًا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِ أَحَدًا )الكهف (107 108- 109-110)
( إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَانَتْ لَهُمْ جَنَّاتُ الْفِرْدَوْسِ نُزُلًا خَالِدِينَ فِيهَا لَا يَبْغُونَ عَنْهَا حِوَلًا
قُل لَّوْ كَانَ الْبَحْرُ مِدَادًا لِّكَلِمَاتِ رَبِّي لَنَفِدَ الْبَحْرُ قَبْلَ أَن تَنفَدَ كَلِمَاتُ رَبِّي وَلَوْ جِئْنَا بِمِثْلِهِ مَدَدًا قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ رَبِّهِ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًا صَالِحًا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِ أَحَدًا )الكهف (107 108- 109-110)
❤6
#የኔ ምክሮች
من أقوال العلماء؛ قال أحدهم؛
*"#ﺍﻹﻧﺴﺎﻥ ﻛﺎﻹﻧﺎﺀ ﺍﻟﻔﺎﺭﻍ ﻳﻮﻟﺪ ﻣﻦ ﺑﻄﻦ ﺃﻣﻪ ﻻ ﻳﻌﻠﻢ ﺷﻴﺌًﺎ ﺛﻢ ﺑﻌﺪ ﻭﻗﺖ ﻳﺼﻴﺮ ﻳﻔﻬﻢ ﺍﻟﻜﻼﻡ ... ﻓﺈﺫﺍ ﺻُﺐَّ ﻓﻴﻪ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻳﻘﺒﻠﻪ، ﻭﺇﺫﺍ ﺻُﺐَّ ﻓﻴﻪ ﺍﻟﺸﺮ ﻳﻘﺒﻠﻪ ... ﺇﻥ ﻋُﻠِّﻢَ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻳﺘﻌﻠﻢ، ﻭﺇﻥ ﻋُﻠِّﻢ ﺍﻟﻀﻼﻝ ﻳﺘﻌﻠﻢ " .*
#የሰው ልጅ እንደ ክፍት ዕቃ ነው አሉ ከእናቱ ሆድ ባዶ ምንም የማያውቅ ሆኖ ይወለዳል ከጥቂት ግዜ ቡሀላ ንግግር እየተረዳ ይመጣል መልካም ነገር ሲሰጠው ይቀበላል መጥፎም ከተሰጠው ይቀበላል መልካም ካስተማሩት ይማራል(መልካም ይሆናል) ሸርም ካስተማሩት ሸረኛ ይሆናል።
#መልካም ኽሚስ ይሁንላችሁ ውዶች በዱዓቹህ
✍አሏህ መልካም ተምረው ከሰሩበት ያድርገን
من أقوال العلماء؛ قال أحدهم؛
*"#ﺍﻹﻧﺴﺎﻥ ﻛﺎﻹﻧﺎﺀ ﺍﻟﻔﺎﺭﻍ ﻳﻮﻟﺪ ﻣﻦ ﺑﻄﻦ ﺃﻣﻪ ﻻ ﻳﻌﻠﻢ ﺷﻴﺌًﺎ ﺛﻢ ﺑﻌﺪ ﻭﻗﺖ ﻳﺼﻴﺮ ﻳﻔﻬﻢ ﺍﻟﻜﻼﻡ ... ﻓﺈﺫﺍ ﺻُﺐَّ ﻓﻴﻪ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻳﻘﺒﻠﻪ، ﻭﺇﺫﺍ ﺻُﺐَّ ﻓﻴﻪ ﺍﻟﺸﺮ ﻳﻘﺒﻠﻪ ... ﺇﻥ ﻋُﻠِّﻢَ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﻳﺘﻌﻠﻢ، ﻭﺇﻥ ﻋُﻠِّﻢ ﺍﻟﻀﻼﻝ ﻳﺘﻌﻠﻢ " .*
#የሰው ልጅ እንደ ክፍት ዕቃ ነው አሉ ከእናቱ ሆድ ባዶ ምንም የማያውቅ ሆኖ ይወለዳል ከጥቂት ግዜ ቡሀላ ንግግር እየተረዳ ይመጣል መልካም ነገር ሲሰጠው ይቀበላል መጥፎም ከተሰጠው ይቀበላል መልካም ካስተማሩት ይማራል(መልካም ይሆናል) ሸርም ካስተማሩት ሸረኛ ይሆናል።
#መልካም ኽሚስ ይሁንላችሁ ውዶች በዱዓቹህ
✍አሏህ መልካም ተምረው ከሰሩበት ያድርገን
❤9
🌺 መልካም ጁምዓ 🌺
┄┄┉┉✽»❣🍃✿🍃❣»✽┉┉┄┄
ውዱ ነብያችን (ሶለሏሂ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ
*ﻗﺎﻝ ﺭﺳﻮﻝ ﺻﻠّﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠّﻢ* :
*ﻣَﻦْ ﺻَﻠَّﻰٰ ﻋَﻠَﻲَّ ﻳَﻮْﻡَ ﺍﻟْﺠُﻤُﻌَﺔِ ﺛَﻤَﺎﻧِﻴﻦَ ﻣَﺮَّﺓً ﻏﻔﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﻟَﻪُ ﺫُﻧُﻮﺏَ ﺛَﻤَﺎﻧِﻴﻦَ ﻋَﺎﻣًﺎ*
ትርጉም ፤
<<ጁሙዓ ከአሱር በኃላ 80 ግዜ ሶለዋት በኔ ላይ ያወረደ የ80 አመት ወንጀሉ ይማርለታል።>>
📌ከዛም ሶሀቦች እንዴት እያልን ነው ባንቱ ላይ ሶለዋት የምናወርደው ብለው ጠየቁ ❓
ከዛም ረሱል (ሶለሏሂ ዐለይሂ ወሰለም) እንደዚህ በሉ አሉ👇
*، ﻗﺎﻝ : ﺗﻘﻮل*؛؛
*ﺍﻟﻠﻬﻢّ ﺻﻞِّ ﻋﻠﻰ ﻣﺤﻤّﺪ ﻋَﺒْﺪِﻙَ ﻭﻧَﺒِﻴِّﻚَ ﻭﺭﺳﻮﻟِﻚَ ﺍﻟﻨﺒﻲِّ ﺍﻷمي*
<<አሏሁመ ሶልሊ ዐላ ሙሐምመዲን ዐብዲከ ወነቢይከ ወረሱሊከ አን-ነቢዪል ኡምሚይ>>
[ይህንንም ሀዲስ ዳሩል ቁጥኒይ ዘግበውታል።]
┄┄┉┉✽»❣🍃✿🍃❣»✽┉┉┄┄
┄┄┉┉✽»❣🍃✿🍃❣»✽┉┉┄┄
ውዱ ነብያችን (ሶለሏሂ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ
*ﻗﺎﻝ ﺭﺳﻮﻝ ﺻﻠّﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠّﻢ* :
*ﻣَﻦْ ﺻَﻠَّﻰٰ ﻋَﻠَﻲَّ ﻳَﻮْﻡَ ﺍﻟْﺠُﻤُﻌَﺔِ ﺛَﻤَﺎﻧِﻴﻦَ ﻣَﺮَّﺓً ﻏﻔﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﻟَﻪُ ﺫُﻧُﻮﺏَ ﺛَﻤَﺎﻧِﻴﻦَ ﻋَﺎﻣًﺎ*
ትርጉም ፤
<<ጁሙዓ ከአሱር በኃላ 80 ግዜ ሶለዋት በኔ ላይ ያወረደ የ80 አመት ወንጀሉ ይማርለታል።>>
📌ከዛም ሶሀቦች እንዴት እያልን ነው ባንቱ ላይ ሶለዋት የምናወርደው ብለው ጠየቁ ❓
ከዛም ረሱል (ሶለሏሂ ዐለይሂ ወሰለም) እንደዚህ በሉ አሉ👇
*، ﻗﺎﻝ : ﺗﻘﻮل*؛؛
*ﺍﻟﻠﻬﻢّ ﺻﻞِّ ﻋﻠﻰ ﻣﺤﻤّﺪ ﻋَﺒْﺪِﻙَ ﻭﻧَﺒِﻴِّﻚَ ﻭﺭﺳﻮﻟِﻚَ ﺍﻟﻨﺒﻲِّ ﺍﻷمي*
<<አሏሁመ ሶልሊ ዐላ ሙሐምመዲን ዐብዲከ ወነቢይከ ወረሱሊከ አን-ነቢዪል ኡምሚይ>>
[ይህንንም ሀዲስ ዳሩል ቁጥኒይ ዘግበውታል።]
┄┄┉┉✽»❣🍃✿🍃❣»✽┉┉┄┄
❤8
🥰7
#የኔ ምክሮች
❌ሸሪዕችን ካፊር ሆኖ ለሞተ ሰው ( rip )አልያ ይማርህ በሉ የሚል ቃል አላዘዘንም።ይልቅንስ ከልክሎናል።
በኩፍር ለሞተ ሰው “RIP” አይባልም “አሏህ ይማረው” አይባልም “የጀነት ያድርገው” አይባልም፡፡
አሏህ በባሮቹ ላይ ግዴታ ካደረገባቸው ነገራቶች ትልቁ ግዴታ አሏህን አውቀው እሱን ብቻ መገዛታቸው ነው፡፡አንድ ባሪያ ሊሰራቸው ከሚችሉ ወንጀሎች ትልቁ ደግሞ ኩፍር ነው፡፡ይህ ኩፍር የምንለው ሁለት አይነት ነው፡፡አንደኛው ኩፍር ሆኖ ሺሪክ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ኩፍር ሁኖ ሺርክ ያልሆነ ነው፡፡የትኛውንም አይነት የኩፍር አይነት የሚፈጽምና በዚሁ ላይ የሞተ የአሏህን ምህረት እና እዝነት አያገኝም፡፡ለዚህም አሏህ ምን ይለናል፡
إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ
(48 سورة النساء)
ትርጉም፡“አሏህ በእርሱ ላይ ያሻረከን አይምርም ከኩፍር ውጭ ያሉትን ወንጀሎች ግን ለፈለገው ይምራል”
በዚህ አንቀጽ ሙስሊሞች ከየትኛውም አይነት ኩፍር ርቀው ማለትም ከሺርክ ለምሳሌ ከአሏህ ውጭ ሌላን ከመገዛት ርቀው እንዲሁም ሺርክ ካልሆነ ኩፍር ለምሳሌ አሏህን መሳደብ ይመስል(ይህ ኩፍር ነው ግን ሺርክ የሚልስ ስያሜ አይሰጠውም) ከዚህም ርቀው ሌሎች ወንጀሎችን ሰርተው ሳይቶብቱ ቢሞቱ አሏህ ለፈለገው እንደሚምር ነግሮናል፡፡ኩፍር ላይ ሆኖ በዛው የሞተ ግን እዝነትንም ሆነ ምህረትን አያገኝም፡፡ለዚህም አሏህ በተከበረው ቁርኣን ላይ ምን ይለናል፡
إِنَّ الَّذِينَ كَفَرُوا وَصَدُّوا عَن سَبِيلِ اللَّهِ ثُمَّ مَاتُوا وَهُمْ كُفَّارٌ فَلَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَهُمْ
(34 سورة محمد)
ትርጉም፡”እነዚያ በአሏህ የካዱ፣ ሰዎችንም ወደ እስልምና እንዳይገቡ ያገዱ፣ ከዚያም እነርሱ ከሒደዎች ኾነው የሞቱ እንደሁ አሏህ እነርሱን በፍጹም አይምርም፡፡”
ثُمَّ مَاتُوا وَهُمْ كُفَّارٌ فَلَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَهُمْ
ይህ አንቀጽ ካፊር ሆኖ የሞተን አሏህ እንደማይምር በግልጽ የሚያስረዳ ነው፡፡
وَصَدُّوا عَن سَبِيلِ اللَّهِ
ይህ ደግሞ ሰዎችን ወደ እስልምና ከመግባት የሚያግዱ ማለት ሲሆን ይሁንና ካፊሩ የአሏህን ምህረት ላለማግኘቱ ቅድመ ሁኔታ አይደለም፡ይልቁንስ ካፊር ሆኖ ሰዎችን ወደ እስልምና እንዳይገቡ ይከልክልም አይከልክልም በኩፍሩ ከሞተ የአሏህን ምህረት አያገኝም፡ነገር ግን ለራሱ ካፊር ሆኖ በዛ ላይ ሰዎችን ወደ እስልምና እንዳይገቡ የሚከለክለው ለራሱ ካፊር ሆኖ ሰዎችን ከመስለም ከማይከለክለው የበለጠ ከባድ ወንጀል አለበት፡፡
وَمَن لَّمْ يُؤْمِن بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ فَإِنَّا أَعْتَدْنَا لِلْكَافِرِينَ سَعِيرًا
(13 سورة الفتح)
ትርጉም፡”በአሏህ እና በመልእክተኛው የማያምን ካፊር ነው ለካፊሮች የጀሀነም እሳት ተዘጋጅታለች”
ጀነት ሊገባ የሚችለው ሙስሊም እንጂ ከእስልምና ውጭ የሆነን እምነት የምትከተል ነፍስ እንዳልሆነች ቡኻሪይና ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ የአሏህ መልእክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡
“لا يَدْخُلُ الجَنَّةَ إلَّا نَفْسٌ مُسْلِمَةٌ”
ትርጉም፡”ጀነት የምትገባው ሙእሚን የሆነች ነፍስ ብቻ ነች”
እንዲሁም ከእስልምና ውጭ የሆነ ሰው ነገ ከጀሀነም ቅጣት እንደማይቀነስለት አሏህ በተከበረው ቁርኣን እንዲህ ብሎናል፡
خَالِدِينَ فِيهَا لَا يُخَفَّفُ عَنْهُمُ الْعَذَابُ
(88 سورة آل عمران)
ትርጉም፡”ካፊሮች ጀሀነም ውስጥ ዘውታሪ ናቸው ቅጣቱም አይቀነስላቸውም”
ثُمَّ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَى
(13 سورة الأعلى)
ይህ አንቀጽ ደግሞ ጀሀነም ውስጥ ካፊሮች ሞተው ከቅጣቱ አያርፉም እንዲሁም የእረፍት የሆነችን ህይወትም አይኖሩም ሁሌም ቅጣት ነው የሚለውን ያስረዳል፡፡
የካፊሮች ቅጣት በጀሀነም እጅግ ከባድ መሆኑን ከሚያመላክቱ አንቀጾች አንዱ የሚከተለው ነው፡
كُلَّمَا نَضِجَتْ جُلُودُهُمْ بَدَّلْنَاهُمْ جُلُودًا غَيْرَهَا لِيَذُوقُوا الْعَذَابَ ۗ
(سورة النساء -56)
ትርጉም፡”ስቃይን ይቀምሱ ዘንድ ቆዳዎቻቸው በተቃጠሉ ቁጥር ሌሎችን ቆዳዎች እንለውጥላቸዋለን”
አሏህ ከጀሀነም እሳት ይጠብቀን፡፡አሏህ ሐቁን ያሳውቀን፡፡እባካችሁ ልቦናችንን ተከትለን ሸሪዐ ጋር የሚጋጭ ነገርን አንፖስት፣ሸሪዐን የሚጋጭ ፖስትንም ላይክ አናድርግ እባካችሁ አሏህን እንፍራ!
#ሚዛናችን_የሸሪዓ_ሚዛን_ይሁን!
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
❌ሸሪዕችን ካፊር ሆኖ ለሞተ ሰው ( rip )አልያ ይማርህ በሉ የሚል ቃል አላዘዘንም።ይልቅንስ ከልክሎናል።
በኩፍር ለሞተ ሰው “RIP” አይባልም “አሏህ ይማረው” አይባልም “የጀነት ያድርገው” አይባልም፡፡
አሏህ በባሮቹ ላይ ግዴታ ካደረገባቸው ነገራቶች ትልቁ ግዴታ አሏህን አውቀው እሱን ብቻ መገዛታቸው ነው፡፡አንድ ባሪያ ሊሰራቸው ከሚችሉ ወንጀሎች ትልቁ ደግሞ ኩፍር ነው፡፡ይህ ኩፍር የምንለው ሁለት አይነት ነው፡፡አንደኛው ኩፍር ሆኖ ሺሪክ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ኩፍር ሁኖ ሺርክ ያልሆነ ነው፡፡የትኛውንም አይነት የኩፍር አይነት የሚፈጽምና በዚሁ ላይ የሞተ የአሏህን ምህረት እና እዝነት አያገኝም፡፡ለዚህም አሏህ ምን ይለናል፡
إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ
(48 سورة النساء)
ትርጉም፡“አሏህ በእርሱ ላይ ያሻረከን አይምርም ከኩፍር ውጭ ያሉትን ወንጀሎች ግን ለፈለገው ይምራል”
በዚህ አንቀጽ ሙስሊሞች ከየትኛውም አይነት ኩፍር ርቀው ማለትም ከሺርክ ለምሳሌ ከአሏህ ውጭ ሌላን ከመገዛት ርቀው እንዲሁም ሺርክ ካልሆነ ኩፍር ለምሳሌ አሏህን መሳደብ ይመስል(ይህ ኩፍር ነው ግን ሺርክ የሚልስ ስያሜ አይሰጠውም) ከዚህም ርቀው ሌሎች ወንጀሎችን ሰርተው ሳይቶብቱ ቢሞቱ አሏህ ለፈለገው እንደሚምር ነግሮናል፡፡ኩፍር ላይ ሆኖ በዛው የሞተ ግን እዝነትንም ሆነ ምህረትን አያገኝም፡፡ለዚህም አሏህ በተከበረው ቁርኣን ላይ ምን ይለናል፡
إِنَّ الَّذِينَ كَفَرُوا وَصَدُّوا عَن سَبِيلِ اللَّهِ ثُمَّ مَاتُوا وَهُمْ كُفَّارٌ فَلَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَهُمْ
(34 سورة محمد)
ትርጉም፡”እነዚያ በአሏህ የካዱ፣ ሰዎችንም ወደ እስልምና እንዳይገቡ ያገዱ፣ ከዚያም እነርሱ ከሒደዎች ኾነው የሞቱ እንደሁ አሏህ እነርሱን በፍጹም አይምርም፡፡”
ثُمَّ مَاتُوا وَهُمْ كُفَّارٌ فَلَن يَغْفِرَ اللَّهُ لَهُمْ
ይህ አንቀጽ ካፊር ሆኖ የሞተን አሏህ እንደማይምር በግልጽ የሚያስረዳ ነው፡፡
وَصَدُّوا عَن سَبِيلِ اللَّهِ
ይህ ደግሞ ሰዎችን ወደ እስልምና ከመግባት የሚያግዱ ማለት ሲሆን ይሁንና ካፊሩ የአሏህን ምህረት ላለማግኘቱ ቅድመ ሁኔታ አይደለም፡ይልቁንስ ካፊር ሆኖ ሰዎችን ወደ እስልምና እንዳይገቡ ይከልክልም አይከልክልም በኩፍሩ ከሞተ የአሏህን ምህረት አያገኝም፡ነገር ግን ለራሱ ካፊር ሆኖ በዛ ላይ ሰዎችን ወደ እስልምና እንዳይገቡ የሚከለክለው ለራሱ ካፊር ሆኖ ሰዎችን ከመስለም ከማይከለክለው የበለጠ ከባድ ወንጀል አለበት፡፡
وَمَن لَّمْ يُؤْمِن بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ فَإِنَّا أَعْتَدْنَا لِلْكَافِرِينَ سَعِيرًا
(13 سورة الفتح)
ትርጉም፡”በአሏህ እና በመልእክተኛው የማያምን ካፊር ነው ለካፊሮች የጀሀነም እሳት ተዘጋጅታለች”
ጀነት ሊገባ የሚችለው ሙስሊም እንጂ ከእስልምና ውጭ የሆነን እምነት የምትከተል ነፍስ እንዳልሆነች ቡኻሪይና ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ የአሏህ መልእክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡
“لا يَدْخُلُ الجَنَّةَ إلَّا نَفْسٌ مُسْلِمَةٌ”
ትርጉም፡”ጀነት የምትገባው ሙእሚን የሆነች ነፍስ ብቻ ነች”
እንዲሁም ከእስልምና ውጭ የሆነ ሰው ነገ ከጀሀነም ቅጣት እንደማይቀነስለት አሏህ በተከበረው ቁርኣን እንዲህ ብሎናል፡
خَالِدِينَ فِيهَا لَا يُخَفَّفُ عَنْهُمُ الْعَذَابُ
(88 سورة آل عمران)
ትርጉም፡”ካፊሮች ጀሀነም ውስጥ ዘውታሪ ናቸው ቅጣቱም አይቀነስላቸውም”
ثُمَّ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَى
(13 سورة الأعلى)
ይህ አንቀጽ ደግሞ ጀሀነም ውስጥ ካፊሮች ሞተው ከቅጣቱ አያርፉም እንዲሁም የእረፍት የሆነችን ህይወትም አይኖሩም ሁሌም ቅጣት ነው የሚለውን ያስረዳል፡፡
የካፊሮች ቅጣት በጀሀነም እጅግ ከባድ መሆኑን ከሚያመላክቱ አንቀጾች አንዱ የሚከተለው ነው፡
كُلَّمَا نَضِجَتْ جُلُودُهُمْ بَدَّلْنَاهُمْ جُلُودًا غَيْرَهَا لِيَذُوقُوا الْعَذَابَ ۗ
(سورة النساء -56)
ትርጉም፡”ስቃይን ይቀምሱ ዘንድ ቆዳዎቻቸው በተቃጠሉ ቁጥር ሌሎችን ቆዳዎች እንለውጥላቸዋለን”
አሏህ ከጀሀነም እሳት ይጠብቀን፡፡አሏህ ሐቁን ያሳውቀን፡፡እባካችሁ ልቦናችንን ተከትለን ሸሪዐ ጋር የሚጋጭ ነገርን አንፖስት፣ሸሪዐን የሚጋጭ ፖስትንም ላይክ አናድርግ እባካችሁ አሏህን እንፍራ!
#ሚዛናችን_የሸሪዓ_ሚዛን_ይሁን!
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
👍8🔥2❤1
#የኔ ምክሮች
#إن الذي يؤدي الواجبات ويجتنب المحرّمات، ويعمل في قضاء حوائج المسلمين، ولو لم يكثر من النوافل، فهذا طريق للولاية. وجمعيتنا ( جمعية المشاريع) عملها في قضاء حوائج المسلمين بالعموم....
#ግዴታዎችን የሚፈፅም ሰው ክልክላቶችን የሚከለከል ሰው የሰዎችን አንገብጋቢ
ጉዳያቸውን የሚሞላላቸው (የሚፈፅምላቸው)
ይህ ሰው ሌሎች መስኑናቶችም ባያበዛም ለወልይነት ትልቁን መንገድ ላይ ነው ያለው።
{እርሱም ተውሂድ ነው}
#إن الذي يؤدي الواجبات ويجتنب المحرّمات، ويعمل في قضاء حوائج المسلمين، ولو لم يكثر من النوافل، فهذا طريق للولاية. وجمعيتنا ( جمعية المشاريع) عملها في قضاء حوائج المسلمين بالعموم....
#ግዴታዎችን የሚፈፅም ሰው ክልክላቶችን የሚከለከል ሰው የሰዎችን አንገብጋቢ
ጉዳያቸውን የሚሞላላቸው (የሚፈፅምላቸው)
ይህ ሰው ሌሎች መስኑናቶችም ባያበዛም ለወልይነት ትልቁን መንገድ ላይ ነው ያለው።
{እርሱም ተውሂድ ነው}
❤3
#የኔ ምክሮች
# أوصيكم بالتواضع لا يترفع أحد على أخيه وإن كان أقل منه علمًا ، ولا يأنف بأن ينقاد لأخيه الذي دونه في العلم والعمل ما دام هو يدعوه الى خير.
#【በመተናነስ አደራ እላቹሀለው ማንም ሰው ቢሆን በወንድሙ ላይ እንዳይመፃደቅ ይህ ሰው ከእርሱ ያነሰ እውቀት ቢኖረው እንኳን ከእርሱ በታች ላለው ወንድሙም ስለታዘዘ አይመፃደቅበት ይህ ሰው በእውቀት እና በስራ በመልካም ነገር እርሱን ከማዘዝ እስካልተወገደ ድረስ】
# أوصيكم بالتواضع لا يترفع أحد على أخيه وإن كان أقل منه علمًا ، ولا يأنف بأن ينقاد لأخيه الذي دونه في العلم والعمل ما دام هو يدعوه الى خير.
#【በመተናነስ አደራ እላቹሀለው ማንም ሰው ቢሆን በወንድሙ ላይ እንዳይመፃደቅ ይህ ሰው ከእርሱ ያነሰ እውቀት ቢኖረው እንኳን ከእርሱ በታች ላለው ወንድሙም ስለታዘዘ አይመፃደቅበት ይህ ሰው በእውቀት እና በስራ በመልካም ነገር እርሱን ከማዘዝ እስካልተወገደ ድረስ】
❤8
#የኔ ምክሮች
حسن الخلق
حُسنُ الخلقِ معناهُ بَذلُ المَعروفِ للنَّاسِ أي الإحسان إلى الناسِ وكفُّ الأَذَى عن الناسِ وتَحَمُّلُ أَذَى الغيرِ
መልካም ባህሪ
መልካም ባህሪ(ጥሩ ስነምግባር)ብሎ ማለት፦
¹ለሰዎች መልካምን ነገር ማድረግ
²ሰዎችን ከማስቸገር መቆጠብ
³የሰውን አዛ ችግር መቋቋም
ይህ ነው ጥሩ ስነ ምግባር ብሎ ማለት።
حسن الخلق
حُسنُ الخلقِ معناهُ بَذلُ المَعروفِ للنَّاسِ أي الإحسان إلى الناسِ وكفُّ الأَذَى عن الناسِ وتَحَمُّلُ أَذَى الغيرِ
መልካም ባህሪ
መልካም ባህሪ(ጥሩ ስነምግባር)ብሎ ማለት፦
¹ለሰዎች መልካምን ነገር ማድረግ
²ሰዎችን ከማስቸገር መቆጠብ
³የሰውን አዛ ችግር መቋቋም
ይህ ነው ጥሩ ስነ ምግባር ብሎ ማለት።
❤3👍3
#የኔ ምክሮች
روى الحاكم في المستدرك عن عمرَ بنِ الخطاب رضي الله عنه أن رسول الله ﷺ قال: "لَوْ أَنَّكُمْ تَوَكَّلْتُمْ عَلَى اللَّهِ حَقَّ تَوَكُّلِهِ لَرَزَقَكُمْ كَمَا يَرْزُقُ الطَّيْرَ تَغْدُو خِمَاصًا وَتَرُوحُ بِطَانًا"
ومعنى: “تَغْدُو خِمَاصًا” أيْ تخرجُ فِي أولِ النهارِ وليسَ فِي بطونِهَا أكلٌ. “وَتَرُوحُ بِطَانًا” أيْ وترجعُ إلَى أعشاشِهَا وقدِ امتلأَتْ بطونُهَا.
يطلع في أول النهار وبطنه فارغ
من الطعام فيُرزق طعامًا. ,
من الذي رزق الطير؟
الله تعالى.
فالذي يرزق الطير
يرزق الإنسان.
📥ሀኪም በሙስተድረካቸው ከዑመር ኢብኑል ኸጧብ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ነብያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ"እናንተ እኮ እውነት የሆነ መወከልን በአሏህ ላይ ብትወከሉ አሏህ ደግሞ እናንተን ይረዝቃቹህ ነበር" አሉ
"ልክ እንደ ወፍ ጠዋት ከቤቷ ስትወጣ ባዶ ሆዷን ትወጣለች ማታ ወደ ቤቷ(ማደሪያዋ) ስትመለስ ሆዷን ሞልታ ትመለሳለች" አሉ።
ማነው ወፏን የረዘቃት? አሏህ ነው።
አዕዋፍን የሚረዝቅ ጌታ ሰውንም የሚረዝቀው (ሲሳይን የሚሰጠው)እሱ ነው።
እናም በሁሉም ነገር ላይ አሏህ ላይ ልንወከል ይገባል።ግዴታም ነው።
روى الحاكم في المستدرك عن عمرَ بنِ الخطاب رضي الله عنه أن رسول الله ﷺ قال: "لَوْ أَنَّكُمْ تَوَكَّلْتُمْ عَلَى اللَّهِ حَقَّ تَوَكُّلِهِ لَرَزَقَكُمْ كَمَا يَرْزُقُ الطَّيْرَ تَغْدُو خِمَاصًا وَتَرُوحُ بِطَانًا"
ومعنى: “تَغْدُو خِمَاصًا” أيْ تخرجُ فِي أولِ النهارِ وليسَ فِي بطونِهَا أكلٌ. “وَتَرُوحُ بِطَانًا” أيْ وترجعُ إلَى أعشاشِهَا وقدِ امتلأَتْ بطونُهَا.
يطلع في أول النهار وبطنه فارغ
من الطعام فيُرزق طعامًا. ,
من الذي رزق الطير؟
الله تعالى.
فالذي يرزق الطير
يرزق الإنسان.
📥ሀኪም በሙስተድረካቸው ከዑመር ኢብኑል ኸጧብ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ነብያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ"እናንተ እኮ እውነት የሆነ መወከልን በአሏህ ላይ ብትወከሉ አሏህ ደግሞ እናንተን ይረዝቃቹህ ነበር" አሉ
"ልክ እንደ ወፍ ጠዋት ከቤቷ ስትወጣ ባዶ ሆዷን ትወጣለች ማታ ወደ ቤቷ(ማደሪያዋ) ስትመለስ ሆዷን ሞልታ ትመለሳለች" አሉ።
ማነው ወፏን የረዘቃት? አሏህ ነው።
አዕዋፍን የሚረዝቅ ጌታ ሰውንም የሚረዝቀው (ሲሳይን የሚሰጠው)እሱ ነው።
እናም በሁሉም ነገር ላይ አሏህ ላይ ልንወከል ይገባል።ግዴታም ነው።
❤8
#የኔ ምክሮች
الإنسانُ العَاقلُ يُهِمُّه دِينُه يُهِمُّه ءاخِرتُه لا يُبالي بمَن أحَبَّه و بمَن أبغَضَه بَعدَ أن يكونَ مُلتَزمًا لدِينِه مُلتَزمًا لتَقوى الله لا يُبالي بعدَ ذلك لمن أحبَّه و لمن كَرهَه و لمن مدَحَه و لمن ذمَّه. الخَلقُ لا يَضُرّونَ و لا يَنفَعُونَ إلا بمشيئَةِ الله.
#ጤነኛ ሰው እምነቱ እንዲሁ ቀጣይኛዉ ዓለሙ የሚያስጨንቀው ነው ባራቀው እንዲሁ በወደደው የማይጨነቅ ነው ይህም የሚሆነው በአሏህ ዲን ላይ እንዲሁ በአሏህ ፍራቻ ላይ የፀና እንደሆነ ከዛ ቡሀሏ ለወደደው እንዲሁ ለጠላው እንዲሁ ላወደሰው እንዲሁ ላወገዘው የማይጨነቅ ነው ባሮች አይጎዱም አይጠቅሙም በአሏህ ፍላጎት ቢሆን እንጂ።
الإنسانُ العَاقلُ يُهِمُّه دِينُه يُهِمُّه ءاخِرتُه لا يُبالي بمَن أحَبَّه و بمَن أبغَضَه بَعدَ أن يكونَ مُلتَزمًا لدِينِه مُلتَزمًا لتَقوى الله لا يُبالي بعدَ ذلك لمن أحبَّه و لمن كَرهَه و لمن مدَحَه و لمن ذمَّه. الخَلقُ لا يَضُرّونَ و لا يَنفَعُونَ إلا بمشيئَةِ الله.
#ጤነኛ ሰው እምነቱ እንዲሁ ቀጣይኛዉ ዓለሙ የሚያስጨንቀው ነው ባራቀው እንዲሁ በወደደው የማይጨነቅ ነው ይህም የሚሆነው በአሏህ ዲን ላይ እንዲሁ በአሏህ ፍራቻ ላይ የፀና እንደሆነ ከዛ ቡሀሏ ለወደደው እንዲሁ ለጠላው እንዲሁ ላወደሰው እንዲሁ ላወገዘው የማይጨነቅ ነው ባሮች አይጎዱም አይጠቅሙም በአሏህ ፍላጎት ቢሆን እንጂ።
❤7
#የኔ ምክሮች
#عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللهُ عَنهُ أَنَّ رَسُولَ اللهِ ﷺ قَالَ: "مَنْ دَعَا إِلَى هُدًى كَانَ لَهُ مِنَ الْأَجْرِ مِثْلُ أُجُورِ مَنْ تَبِعَهُ، لَا يَنْقُصُ ذَلِكَ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا. وَمَنْ دَعَا إِلَى ضَلَالَةٍ كَانَ عَلَيْهِ مِنَ الْإِثْمِ مِثْلُ ءاثَامِ مَنْ تَبِعَهُ، لَا يَنْقُصُ ذَلِكَ مِنْ آثَامِهِمْ شَيْئًا"رواهُ مسلم.اللَّهُمَّ اجعلْنا مَفَاتِيحَ لِلْخَيْرِ مَغَالِيقَ لِلشَّرِّ
#አቡ ሁረይራ ባስተላለፉት ሀዲስ ላይ ነቢያችን አለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ"ወደ ኸይር ተጣሪ የሆነ ሰው ያንን ኸይር ተከትለው የሚሰሩ ሰዎች አጅር ለሱ አለው ከነሱ አጅር ምንም ሳይቀነስ" አሉ "ወደ ጥመት ተጣሪ የሆነ ሰው ደግሞ በዛ ጥመት ላይ የተከተሉ ሰዎች ሀጢያት በሱ ላይ አለበት ከነሱ ሀጢያት ምንም ሳይቀነስ" አሉ።ሙስሊም ዘግበውታል።አሏህ የኸይር በርን ከሚከፍቱት፣የሸር በርን ደግሞ ከሚዘጉት ያድርገን።
https://t.me/hamzaasedullah
#عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللهُ عَنهُ أَنَّ رَسُولَ اللهِ ﷺ قَالَ: "مَنْ دَعَا إِلَى هُدًى كَانَ لَهُ مِنَ الْأَجْرِ مِثْلُ أُجُورِ مَنْ تَبِعَهُ، لَا يَنْقُصُ ذَلِكَ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا. وَمَنْ دَعَا إِلَى ضَلَالَةٍ كَانَ عَلَيْهِ مِنَ الْإِثْمِ مِثْلُ ءاثَامِ مَنْ تَبِعَهُ، لَا يَنْقُصُ ذَلِكَ مِنْ آثَامِهِمْ شَيْئًا"رواهُ مسلم.اللَّهُمَّ اجعلْنا مَفَاتِيحَ لِلْخَيْرِ مَغَالِيقَ لِلشَّرِّ
#አቡ ሁረይራ ባስተላለፉት ሀዲስ ላይ ነቢያችን አለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ"ወደ ኸይር ተጣሪ የሆነ ሰው ያንን ኸይር ተከትለው የሚሰሩ ሰዎች አጅር ለሱ አለው ከነሱ አጅር ምንም ሳይቀነስ" አሉ "ወደ ጥመት ተጣሪ የሆነ ሰው ደግሞ በዛ ጥመት ላይ የተከተሉ ሰዎች ሀጢያት በሱ ላይ አለበት ከነሱ ሀጢያት ምንም ሳይቀነስ" አሉ።ሙስሊም ዘግበውታል።አሏህ የኸይር በርን ከሚከፍቱት፣የሸር በርን ደግሞ ከሚዘጉት ያድርገን።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
👍6
👍3
#የኔ ምክሮች
قال أحمد الرفاعي: أي سادة نزهوا الله عن سمات المحدثين وصفات المخلوقين وطهور عقائدكم عن تفسير معنى الإستواء في حقه تعالى بالاستقرار كستواء الجسام على الأجسام المستلزم للحلول تعالى عن ذلك.
*
#ኢማሙ_አህመዱ_ሪፋዕይ እንድህ አሉ፦ «እናንተ ሰዎች ሆይ!! አሏሕን በፋጡራን ከማመሳሰልና በፋጡራን ባህሪ ከመግለፅ አጥራሩ፤ እምነታችሁን አፅዱ የኢስተዋን ትርጉም በአሏሕ ላይ ተደላደለ ከማለት ልክ አንድ አካል በሌላኛው አካል ላይ እስቲዋዕ እንደሚያደርገውና በአንድ ነገር ላይ መስፈርን የሚያሲዝን ከዚህ ሁሉ ነገር አሏሕ ጥራት ተገባው።
وإياكم والقول بالفوقية والسفلية والمكان واليد والعين بالجارحة والنزول بالإتيان والانتقال
#አደራችሁን!!! በላይ ነው፣ በታች ነው ፣በቦታና ለአሏሕ እጅ፣ አይን አለው ከማለትና በመምጣትና በመዘዋወር ይወርዳል የሚባል ንግግርን ተቆጠቡ።»
****
"ከእነርሱ ጎን ተጠጋ"
ከታች ያለውን የውዴታ ምልክት አትርሱ
👇👇
https://t.me/hamzaasedullah
قال أحمد الرفاعي: أي سادة نزهوا الله عن سمات المحدثين وصفات المخلوقين وطهور عقائدكم عن تفسير معنى الإستواء في حقه تعالى بالاستقرار كستواء الجسام على الأجسام المستلزم للحلول تعالى عن ذلك.
*
#ኢማሙ_አህመዱ_ሪፋዕይ እንድህ አሉ፦ «እናንተ ሰዎች ሆይ!! አሏሕን በፋጡራን ከማመሳሰልና በፋጡራን ባህሪ ከመግለፅ አጥራሩ፤ እምነታችሁን አፅዱ የኢስተዋን ትርጉም በአሏሕ ላይ ተደላደለ ከማለት ልክ አንድ አካል በሌላኛው አካል ላይ እስቲዋዕ እንደሚያደርገውና በአንድ ነገር ላይ መስፈርን የሚያሲዝን ከዚህ ሁሉ ነገር አሏሕ ጥራት ተገባው።
وإياكم والقول بالفوقية والسفلية والمكان واليد والعين بالجارحة والنزول بالإتيان والانتقال
#አደራችሁን!!! በላይ ነው፣ በታች ነው ፣በቦታና ለአሏሕ እጅ፣ አይን አለው ከማለትና በመምጣትና በመዘዋወር ይወርዳል የሚባል ንግግርን ተቆጠቡ።»
****
"ከእነርሱ ጎን ተጠጋ"
ከታች ያለውን የውዴታ ምልክት አትርሱ
👇👇
https://t.me/hamzaasedullah
❤3👍2