#የኔ ምክሮች
من لزم الحمد
تتابعت عليه الخيرات
ومن لزم الإستغفار
فتحت له المغاليق
ومن لزم صلاة على النبي
وجد ما تمنى وكفى همه وغفر ذنبه.
የአሏህን ምስጋናን አጥብቆ የያዘ
"መልካም ነገሮች ትከታተልበታለች"
የአሏህን ማህርታን አጥብቆ የያዘ
"የተዘጉ ነገሮች ይከፈቱለታል"
በነብዩ ላይ صلى الله عليه وسلم ላይ ሶለዋት ማውረድን አጥብቆ የያዘ
【የተመኘውን ያገኘ ሆነ
ጭንቀቱ አበቃ
ወንጀሉ የተማረም ሆነ】
من لزم الحمد
تتابعت عليه الخيرات
ومن لزم الإستغفار
فتحت له المغاليق
ومن لزم صلاة على النبي
وجد ما تمنى وكفى همه وغفر ذنبه.
የአሏህን ምስጋናን አጥብቆ የያዘ
"መልካም ነገሮች ትከታተልበታለች"
የአሏህን ማህርታን አጥብቆ የያዘ
"የተዘጉ ነገሮች ይከፈቱለታል"
በነብዩ ላይ صلى الله عليه وسلم ላይ ሶለዋት ማውረድን አጥብቆ የያዘ
【የተመኘውን ያገኘ ሆነ
ጭንቀቱ አበቃ
ወንጀሉ የተማረም ሆነ】
❤6🥰3👍2🎉1
#የኔ ምክሮች
قال الشافعي: لو علم الناس ما في الكلام من الأهواء لفروا منه كما يفرون من الأسد.
【ኢማም አሻፍዕይ ይህን አሉ፦የሰው ልጅ በባጢል በሆነ ንግግር ውስጥ ያለውን ነገር ቢያውቁ ልክ ከአንበሳ እንደሚሸሹት ሁሉ ከእርሱም ይሸሹ ነበር】
قال الشافعي: لو علم الناس ما في الكلام من الأهواء لفروا منه كما يفرون من الأسد.
【ኢማም አሻፍዕይ ይህን አሉ፦የሰው ልጅ በባጢል በሆነ ንግግር ውስጥ ያለውን ነገር ቢያውቁ ልክ ከአንበሳ እንደሚሸሹት ሁሉ ከእርሱም ይሸሹ ነበር】
👍4❤3🤩2
#የኔ ምክሮች
✨ حب الخير للغير من الإيمان ✨
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم:لا يَبْلُغُ العَبْدُ حَقيقةَ الإيمانِ حتى يُحِبَّ للنَّاسِ ما يُحِبُّ لِنَفسِه منَ الخَير ".
"ለሌላው መልካምን ነገር መውደድ ከኢማን ነው"
የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ አሉ፦【አንድ ባርያ የኢማንን ሀቂቃ (ሙሉነት)አይደርስም ለራሱ(ለነፍሱ) የሚወደውን መልካም ነገር ለሰዎች እስካልወደደ ድረስ】
✨ حب الخير للغير من الإيمان ✨
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم:لا يَبْلُغُ العَبْدُ حَقيقةَ الإيمانِ حتى يُحِبَّ للنَّاسِ ما يُحِبُّ لِنَفسِه منَ الخَير ".
"ለሌላው መልካምን ነገር መውደድ ከኢማን ነው"
የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ አሉ፦【አንድ ባርያ የኢማንን ሀቂቃ (ሙሉነት)አይደርስም ለራሱ(ለነፍሱ) የሚወደውን መልካም ነገር ለሰዎች እስካልወደደ ድረስ】
👍6❤3👏1
#የኔ ምክሮች
الذي يترك الصلاة فلا تصدقه
كما ترك ربه يتركك.
【ሶላትን የሚተው ሰው አትመነው ልክ ጌታውን እንደተወው አንተንም ይተውሀልና】
الذي يترك الصلاة فلا تصدقه
كما ترك ربه يتركك.
【ሶላትን የሚተው ሰው አትመነው ልክ ጌታውን እንደተወው አንተንም ይተውሀልና】
👍6❤4🎉2
#የኔ ምክሮች
إن هؤلاء الملوك قد تركوا لكم الآخرة وأنتم اتركوا لهم الدّنيا.
【እነዛ ነገስታቶች በእርግጥም አኺራን ትተውሏቹሀል እናንተም ዱንያን ተውላቸው】
إن هؤلاء الملوك قد تركوا لكم الآخرة وأنتم اتركوا لهم الدّنيا.
【እነዛ ነገስታቶች በእርግጥም አኺራን ትተውሏቹሀል እናንተም ዱንያን ተውላቸው】
👍6❤4🤩2
#የኔ ምክሮች
قال الإمام عبد القاهر بن طاهر البغدادي المتوفى سنة 429 للهجرة في كتابه " الفَرقُ بين الفِرَق " ناقلاً الإجماع في تنزيه الله تعالى عن المكان ما نصه :
"و أجمعوا - أي أهل السنة و الجماعة - على أنه - أي الله تعالى - لا يحويهِ مكان ولا يجري عليه زمان " . اهـ ،
አ‘ል–ኢማም ዐብዱል ቃሂር – ብን– ጧሂር አልበግዳድይ በ ሂጅራ አቆጣጠር –(429)–ላይ የሞቱት በኪታባቸው 【አል‘ፈርቁ በይነ አል‘ፊረቅ】
🪔በተባለ ኪታባቸው ላይ የዑለማዎችን ባጠቃላይ አሏህን በቦታ የማጥራታቸውን ንግግር በዚህ መልኩ ሲያስተላልፉ እንዲህ የሚለውን ጠቅሰዋል፦
©『ተስማምተዋል –(ማለትም)–የአህሉ ሱና ወልጀምዐህ መንገድ ተከታዮች እርሱ እኮ–(ማለትም)–የተጥራራው አሏህ ቦታ አያካብበውም ዘመናትም አይፈራረቅበትም』
قال الإمام عبد القاهر بن طاهر البغدادي المتوفى سنة 429 للهجرة في كتابه " الفَرقُ بين الفِرَق " ناقلاً الإجماع في تنزيه الله تعالى عن المكان ما نصه :
"و أجمعوا - أي أهل السنة و الجماعة - على أنه - أي الله تعالى - لا يحويهِ مكان ولا يجري عليه زمان " . اهـ ،
አ‘ል–ኢማም ዐብዱል ቃሂር – ብን– ጧሂር አልበግዳድይ በ ሂጅራ አቆጣጠር –(429)–ላይ የሞቱት በኪታባቸው 【አል‘ፈርቁ በይነ አል‘ፊረቅ】
🪔በተባለ ኪታባቸው ላይ የዑለማዎችን ባጠቃላይ አሏህን በቦታ የማጥራታቸውን ንግግር በዚህ መልኩ ሲያስተላልፉ እንዲህ የሚለውን ጠቅሰዋል፦
©『ተስማምተዋል –(ማለትም)–የአህሉ ሱና ወልጀምዐህ መንገድ ተከታዮች እርሱ እኮ–(ማለትም)–የተጥራራው አሏህ ቦታ አያካብበውም ዘመናትም አይፈራረቅበትም』
👍6❤3
👍7❤4🤩2
#የኔ ምክሮች
فوضت أمري للذي فطر الورىٰ
فهو العليم بما سيحدث أو جرىٰ
【ጉዳዪን ሁሉ ፍጡርን ላስገኘው ሰጥቻለው
እርሱ አዋቂ ነው ወደ ፊት በሚከሰተውም በተከሰተውም】
فوضت أمري للذي فطر الورىٰ
فهو العليم بما سيحدث أو جرىٰ
【ጉዳዪን ሁሉ ፍጡርን ላስገኘው ሰጥቻለው
እርሱ አዋቂ ነው ወደ ፊት በሚከሰተውም በተከሰተውም】
❤5👍3👏2
❤7👍2🔥2
#የኔ ምክሮች
أحيانا الكرماء ينقصهم المال
والأغنياء ينقصهم الكرم.
『አንዳንዴ የተላቁ ሰዎች ገንዘብ ይጎድላቸዋል
ሀብታሞች ደግሞ ልቅና ይጎድላቸዋል』
أحيانا الكرماء ينقصهم المال
والأغنياء ينقصهم الكرم.
『አንዳንዴ የተላቁ ሰዎች ገንዘብ ይጎድላቸዋል
ሀብታሞች ደግሞ ልቅና ይጎድላቸዋል』
❤7👍4
‼️ዘግናኙ የሙስሊሞች ጥቃት በጎንደር
😭😭
ጉዳዩ፦ሀገራችን ኢትዮጵያ የተለያዩ የሃይማኖት ተከታዮች በጋራ የሚኖሩባት ምድር ናት:: ሙስሊሞች በየትኛውም ቦታ በነፃነት የመኖር እምነታቸው የመተግበር መብት አላቸው:: በአንዳንድ የአገራችን ክፍሎች ላይ የሚስተዋሉት ሙስሊሙን የመጨቆን እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ መጥተዋል:: ዛሬም በጎንደር ከተማ ሙስሊሞች ላይ ግፍ ተፈፅሟል:: የአገር አባትና ሽማግሌ የሆኑት የሸይኽ ከማል ለጋስ ስርአተ ቀብር እንዳይፈፀም ቀባሪው ላይ ዘግናኝ ጥቃት በመፈፀም ደም አፍስሰዋል:: የሙስሊሙ ቤትና ንብረትን ለማውደም የድብደባ የማቃጠል ተግባሮች ታይተዋል:: መንግስት ይህንን ወንጀል የፈፀሙት ሰዎች ላይ ተገቢውን እርምጃ እንዲወስድና ለወደፊቱም እንዲህ አይነት ትንኮሳዎች እንዳይደገሙ አስፈላጊውን ሁሉ እንዲያደርግና የሙስሊሙን መብት እንዲያስከብር አጥብቀን እናሳስባለን:: በመጨረሻም አላህ ሀገራችን ኢትዮጵያን እንዲጠብቅልን እንለምነዋለን::
😭😭
ጉዳዩ፦ሀገራችን ኢትዮጵያ የተለያዩ የሃይማኖት ተከታዮች በጋራ የሚኖሩባት ምድር ናት:: ሙስሊሞች በየትኛውም ቦታ በነፃነት የመኖር እምነታቸው የመተግበር መብት አላቸው:: በአንዳንድ የአገራችን ክፍሎች ላይ የሚስተዋሉት ሙስሊሙን የመጨቆን እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ መጥተዋል:: ዛሬም በጎንደር ከተማ ሙስሊሞች ላይ ግፍ ተፈፅሟል:: የአገር አባትና ሽማግሌ የሆኑት የሸይኽ ከማል ለጋስ ስርአተ ቀብር እንዳይፈፀም ቀባሪው ላይ ዘግናኝ ጥቃት በመፈፀም ደም አፍስሰዋል:: የሙስሊሙ ቤትና ንብረትን ለማውደም የድብደባ የማቃጠል ተግባሮች ታይተዋል:: መንግስት ይህንን ወንጀል የፈፀሙት ሰዎች ላይ ተገቢውን እርምጃ እንዲወስድና ለወደፊቱም እንዲህ አይነት ትንኮሳዎች እንዳይደገሙ አስፈላጊውን ሁሉ እንዲያደርግና የሙስሊሙን መብት እንዲያስከብር አጥብቀን እናሳስባለን:: በመጨረሻም አላህ ሀገራችን ኢትዮጵያን እንዲጠብቅልን እንለምነዋለን::
🤔3👍1
🩸የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ትላንት በአክራሪ ሰው መሰል ሰይጣን ክርስትያኖች በጎንደር በሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ የተፈፀመውን ድርጊት አስመልክቶ የተሰጠ ባለ 13 ነጥብ የአቋም መግለጫ መግለጫ።
🥰3👍1
"ችለን እንጂ ተቻችለን አይደለም የኖርነው"
👉የጎንደር ሙስሊሞች የሹሀዳዎች ቁጥር ከ35 አጫቅቧል ንብረት ወድሟል የሙስሊሙ ሱቆች(የንግድ ስፍራወዎች) ተለይተው ተዘርፈዋል መስጂዶች ተቃጥለዋል የተከበረው የአሏህ ቃል (ቀርኣን)ተቃጥሎዋል የተከበሩ ቦታዎች ወድመዋል ሴቶች ሆጃባቸው ተገፏል የቆሰሉት ወንሞች ቁጥር ለማወቅ ይታክታል እነዚህን አካላቶች መንግስት ለህግ እንዲያቀርብ እኛ ሙስሊሞች እንጠይቃለን።
አሏህ አሏህ አሏህ
{ولا تحسَبنَّ الذينَ قُتِلُوا في سَبيلِ الله أَمواتًا بلْ أَحياءٌ عندَ ربّهِم يُرْزَقُون} آل عمران 169
【እነዛህ በአሏህ መንገድ ላይ የተገደሉ ሰዎችን ሙታን አድርገህ አታስባቸው ይልቁንስ ህያው ናቸው ጌታቸው ዘንዳም ሲሳይን ይለገሳሉ】ሱረቱል ዒምራን 169
ፋቲሀ እንቅራላቸው በመጨረሻም አሏህ ሆይ የቀርኣኑን (ሰዋብ)(ث) ለሙታኖች አድርስ እንበል ባረከሏሁ ፊይኩም።
👉የጎንደር ሙስሊሞች የሹሀዳዎች ቁጥር ከ35 አጫቅቧል ንብረት ወድሟል የሙስሊሙ ሱቆች(የንግድ ስፍራወዎች) ተለይተው ተዘርፈዋል መስጂዶች ተቃጥለዋል የተከበረው የአሏህ ቃል (ቀርኣን)ተቃጥሎዋል የተከበሩ ቦታዎች ወድመዋል ሴቶች ሆጃባቸው ተገፏል የቆሰሉት ወንሞች ቁጥር ለማወቅ ይታክታል እነዚህን አካላቶች መንግስት ለህግ እንዲያቀርብ እኛ ሙስሊሞች እንጠይቃለን።
አሏህ አሏህ አሏህ
{ولا تحسَبنَّ الذينَ قُتِلُوا في سَبيلِ الله أَمواتًا بلْ أَحياءٌ عندَ ربّهِم يُرْزَقُون} آل عمران 169
【እነዛህ በአሏህ መንገድ ላይ የተገደሉ ሰዎችን ሙታን አድርገህ አታስባቸው ይልቁንስ ህያው ናቸው ጌታቸው ዘንዳም ሲሳይን ይለገሳሉ】ሱረቱል ዒምራን 169
ፋቲሀ እንቅራላቸው በመጨረሻም አሏህ ሆይ የቀርኣኑን (ሰዋብ)(ث) ለሙታኖች አድርስ እንበል ባረከሏሁ ፊይኩም።
😢3