#የኔ ምክሮች
عليك بالهدوء الشديد لحظة غضبه ولا تنامي الا وهو راض عنك. زوجك جنتك.
『እጅጉን በጣሙን በበዛ እርጋታ እንዲሁ ባነሰ ቁጣ አደራ እልሻለው እርሱ ወዶ ቢሆን እንጂ አተኚ ባልሽ ጀነትሽ』
عليك بالهدوء الشديد لحظة غضبه ولا تنامي الا وهو راض عنك. زوجك جنتك.
『እጅጉን በጣሙን በበዛ እርጋታ እንዲሁ ባነሰ ቁጣ አደራ እልሻለው እርሱ ወዶ ቢሆን እንጂ አተኚ ባልሽ ጀነትሽ』
❤3👍3🥰3👏2😢2
#የኔ ምክሮች
قال بعض الحكماء: "عَجِبْتُ مِمَّنْ يَحْزَنُ على نُقْصانِ مَالِه، ولا يَحْزَنُ علَى فَناءِ عُمرِه،
አንድ ጥበበኛ ሰው እንዲህ ይላሉ፦『ለገንዘቡ መቀነስ ለሚያዝን ሰው ለእድሜው በባዶ ነገር ግን መጥፋት ለማያዝን ሰው በጣሙኑ እገረማለው』
ጁሙዕህ ሙባረካህ 😍😍😍
قال بعض الحكماء: "عَجِبْتُ مِمَّنْ يَحْزَنُ على نُقْصانِ مَالِه، ولا يَحْزَنُ علَى فَناءِ عُمرِه،
አንድ ጥበበኛ ሰው እንዲህ ይላሉ፦『ለገንዘቡ መቀነስ ለሚያዝን ሰው ለእድሜው በባዶ ነገር ግን መጥፋት ለማያዝን ሰው በጣሙኑ እገረማለው』
ጁሙዕህ ሙባረካህ 😍😍😍
👍11❤2🥰2
#የኔ ምክሮች
قال صلى الله عليه وسلم؛
【 ثلاثٌ مَنْ كنَّ فيه وجد حلاوةَ الإيمان أن يكونَ اللهُ ورسولُه أحبَّ إليه مما سواهما …】
🪔ሶሰት ነገሮች እርሱ ላይ ያሉበት ሰው የኢማንን ጥፍጥና አግኝቷል አሉ፦
ከእነርሱ መካከልም ፦
『አሏህና መልዕክተኛው እርሱ ዘንድ ከማንም በላይ አብልጦ ሊወዳቸው ነው』
قال صلى الله عليه وسلم؛
【 ثلاثٌ مَنْ كنَّ فيه وجد حلاوةَ الإيمان أن يكونَ اللهُ ورسولُه أحبَّ إليه مما سواهما …】
🪔ሶሰት ነገሮች እርሱ ላይ ያሉበት ሰው የኢማንን ጥፍጥና አግኝቷል አሉ፦
ከእነርሱ መካከልም ፦
『አሏህና መልዕክተኛው እርሱ ዘንድ ከማንም በላይ አብልጦ ሊወዳቸው ነው』
👍10❤4🥰1
❤3🥰3👍2🤩1
#የኔ ምክሮች
استقبلي كل ما يأتي به إلى البيت من مأكل واشياء أخرى بشكر وثناء عليه.
【ባልሽ ወደ እቤት ይዞት የሚመጣውን ነገር ባጠቃላይ የምግብ አይነትም ሆነ ሌሎች ነገሮችን ቢሆኑ በምስጋና እና እርሱን በማወደስ ተቀበይው】
استقبلي كل ما يأتي به إلى البيت من مأكل واشياء أخرى بشكر وثناء عليه.
【ባልሽ ወደ እቤት ይዞት የሚመጣውን ነገር ባጠቃላይ የምግብ አይነትም ሆነ ሌሎች ነገሮችን ቢሆኑ በምስጋና እና እርሱን በማወደስ ተቀበይው】
❤7🤩4👍2🥰2
#የኔ ምክሮች
#ከመልካም ሚስት ባህርያቶች መሀከል፦
أن تربي أبنائها على محبة الله ورسوله صلى الله عليه وسلم ، وأن تربيهم كذلك على احترام والدهم وطاعته وأن لا تساعدهم على أمر يكرهه الزوج وعلى الاستمرار في الأخطاء.
『ልጆቿን በአሏህና በመልዕክተኛው ውዴታ ላይ ለቤተሰቦቻቸው ክብር በመስጠት እነርሱንም በመታዘዝ ልታሳድጋቸው ነው እንዲሁ ባሏ በሚጠላው ነገር በተከታታይ ስህተት ልጆቿን ላታግዛቸው ነው』
#ከመልካም ሚስት ባህርያቶች መሀከል፦
أن تربي أبنائها على محبة الله ورسوله صلى الله عليه وسلم ، وأن تربيهم كذلك على احترام والدهم وطاعته وأن لا تساعدهم على أمر يكرهه الزوج وعلى الاستمرار في الأخطاء.
『ልጆቿን በአሏህና በመልዕክተኛው ውዴታ ላይ ለቤተሰቦቻቸው ክብር በመስጠት እነርሱንም በመታዘዝ ልታሳድጋቸው ነው እንዲሁ ባሏ በሚጠላው ነገር በተከታታይ ስህተት ልጆቿን ላታግዛቸው ነው』
👍8❤3👏1
#የኔ ምክሮች
قالت لي جدتي
حتى تكون أسعد الناس في حياتك
اشكر ربك على نعمة الدين
والعقل والعافيةوالستر والسمع
والبصر والرزق والذريه الصالحه
قل الحمد لله دائما أبدا
🪀ሴት ሀያቴ እንዲህ አለችኝ፦
በህይወትህ ውስጥ ደስተኛ ትሆን ዘንዳ ጌታህን ለሰጠህ የዲን ፀጋ፣ትክክለኛ አዕምሮ፣
ሙሉ ጤና፣ለሀፍረትህ ሽፋን፣መስምያ፣
መመልከቻ፣ሲሳይ እንዲሁ አሏህን ፈሪ የሆነ ዘር ስለሰጠህ ሁሌም ጌታህን አልሀምዱሊላህ ብለህ አመስግን🤲
قالت لي جدتي
حتى تكون أسعد الناس في حياتك
اشكر ربك على نعمة الدين
والعقل والعافيةوالستر والسمع
والبصر والرزق والذريه الصالحه
قل الحمد لله دائما أبدا
🪀ሴት ሀያቴ እንዲህ አለችኝ፦
በህይወትህ ውስጥ ደስተኛ ትሆን ዘንዳ ጌታህን ለሰጠህ የዲን ፀጋ፣ትክክለኛ አዕምሮ፣
ሙሉ ጤና፣ለሀፍረትህ ሽፋን፣መስምያ፣
መመልከቻ፣ሲሳይ እንዲሁ አሏህን ፈሪ የሆነ ዘር ስለሰጠህ ሁሌም ጌታህን አልሀምዱሊላህ ብለህ አመስግን🤲
❤9👍6👏1
#የኔ ምክሮች
وَرَوَى الْبُخَارِيُّ وَمُسْلِم عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ عَنْ النَّبِيِّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: "تُنْكَحُ الْمَرْأَةُ لِأَرْبَعٍ لِمَالِهَا وَلِحَسَبِهَا وَلِجَمَالِهَا وَلِدِينِهَا فَاظْفَرْ بِذَاتِ الدِّينِ تَرِبَتْ يَدَاكَ".
ቡኻርይ እና ሙስሊም ከአቢ ሁረይረተ ረዲየሏሁ ዐንሑ ይዘው እንደዘገቡት የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል አሉ፦
“ሴት ልጅ ለአራት ነገሮች ትገባለች፦ ለሀብት ንብረቷ፣ ለክብሯ፣ ለቁንጅናዋ እና ለዲኗ አመድ አፋሽ ሁንና ያችን ሃይማኖት ያላትን ምረጥ።”
وَرَوَى الْبُخَارِيُّ وَمُسْلِم عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ عَنْ النَّبِيِّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: "تُنْكَحُ الْمَرْأَةُ لِأَرْبَعٍ لِمَالِهَا وَلِحَسَبِهَا وَلِجَمَالِهَا وَلِدِينِهَا فَاظْفَرْ بِذَاتِ الدِّينِ تَرِبَتْ يَدَاكَ".
ቡኻርይ እና ሙስሊም ከአቢ ሁረይረተ ረዲየሏሁ ዐንሑ ይዘው እንደዘገቡት የአሏህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል አሉ፦
“ሴት ልጅ ለአራት ነገሮች ትገባለች፦ ለሀብት ንብረቷ፣ ለክብሯ፣ ለቁንጅናዋ እና ለዲኗ አመድ አፋሽ ሁንና ያችን ሃይማኖት ያላትን ምረጥ።”
❤7👏1
#የኔ ምክሮች
(الْإِحْسَانُ ؛ أَنْ تَعْبُدَ اللَّهَ كَأَنَّكَ تَرَاهُ فإنْ لَمْ تَكُنْ تَرَاهُ فإنَّهُ يَرَاكَ)
የኢማን ትልቁ ደረጃ ብሎ ማለት፦
『አሏህን እንደምታየው ሆነህ ልትገዛው ነው አንተ ባታየውም እርሱ ያይሀልና』
(الْإِحْسَانُ ؛ أَنْ تَعْبُدَ اللَّهَ كَأَنَّكَ تَرَاهُ فإنْ لَمْ تَكُنْ تَرَاهُ فإنَّهُ يَرَاكَ)
የኢማን ትልቁ ደረጃ ብሎ ማለት፦
『አሏህን እንደምታየው ሆነህ ልትገዛው ነው አንተ ባታየውም እርሱ ያይሀልና』
👍9❤8👏1
#የኔ ምክሮች
"إذا مدحك الرجل بما ليس فيك، فلا تأمنه أن يذمك بما ليس فيك".
『አንድ ሰው አንተ በሌለህበት ነገር ቢያሞግስህ አንተ በሌለህበት ነገር ላይም ሲወቅስህ አትመነው』
"إذا مدحك الرجل بما ليس فيك، فلا تأمنه أن يذمك بما ليس فيك".
『አንድ ሰው አንተ በሌለህበት ነገር ቢያሞግስህ አንተ በሌለህበት ነገር ላይም ሲወቅስህ አትመነው』
❤7🥰6👏1
❤8👍8🥰2
#የኔ ምክሮች
👉አሏህን የት ነው አልያ እንዴት ነው አትበል!
【الذي أيّن الأين لا أين له ولا تقول له أين والذي كيّف الكيف لا كيف له ولا تقول له كيف】
『የትን የፈጠረ ጌታ የት አይባልም የት ነውም አትበለው እንዴትንምየፈጠረ ጌታ እንዴት አይባልም እንዴት አትበለው』
👉አሏህን የት ነው አልያ እንዴት ነው አትበል!
【الذي أيّن الأين لا أين له ولا تقول له أين والذي كيّف الكيف لا كيف له ولا تقول له كيف】
『የትን የፈጠረ ጌታ የት አይባልም የት ነውም አትበለው እንዴትንምየፈጠረ ጌታ እንዴት አይባልም እንዴት አትበለው』
❤8👍2👏1
#የኔ ምክሮች
"مهما تصورت ببالك فالله بخلاف ذلك"
『ምንም በአዕምሮህ ብትስል ብታንሰላስል አንተ የሳልከውና ያሰብከው አሏህን አይመስል』
ምንጭ ታሪኹ አዲመሽቅ ሊእብኒ ዓሳኪረ ረሂመሁሏህ
"مهما تصورت ببالك فالله بخلاف ذلك"
『ምንም በአዕምሮህ ብትስል ብታንሰላስል አንተ የሳልከውና ያሰብከው አሏህን አይመስል』
ምንጭ ታሪኹ አዲመሽቅ ሊእብኒ ዓሳኪረ ረሂመሁሏህ
❤7👍5🥰3👏3
#የኔ ምክሮች
الله غني عن العالمين ، الله لا يحتاج لشيء من خلقه ، الله لا يتشرف بشيء من خلقه ، لا تصح العبادة الا بعد معرفة المعبود.
『አሏህ ከዓለማት የተብቃቃ ነው አሏህ ከአንዱም ፍጡሩ አይፈልግም አሏህ በአንድም ፍጡሩ ልቅናን አያገኝም እርሱ ጅማሬ በሌለው መኖሩ የላቀ ነውና አምልኮ አትበቃም የሚገዙትን ጌታ ካወቁ ቡሀሏ ቢሆን እንጂ』
الله غني عن العالمين ، الله لا يحتاج لشيء من خلقه ، الله لا يتشرف بشيء من خلقه ، لا تصح العبادة الا بعد معرفة المعبود.
『አሏህ ከዓለማት የተብቃቃ ነው አሏህ ከአንዱም ፍጡሩ አይፈልግም አሏህ በአንድም ፍጡሩ ልቅናን አያገኝም እርሱ ጅማሬ በሌለው መኖሩ የላቀ ነውና አምልኮ አትበቃም የሚገዙትን ጌታ ካወቁ ቡሀሏ ቢሆን እንጂ』
❤12👍3🥰2
#የኔ ምክሮች(ይህን ወንድ ካገኘሽ ያ ሰላም
… …አንቺ ታውቅያለሽ ምን ማድረግ እንዳለብሽ)😍😍
تزوجي رجلا
إذا حاورته وجدته حكيما
وإذا غضب عنك كان حليما
وإذا ظفر برزق كان كريما
وإذا أصابك شيء ينزعج أكثر مما تنزعج أنت عليك.
وإذا وعدك أوفى
ولو كان الوعد عظيما.
ስታዋይው ጥበበኛ ሆኖ ምታገኚውን
ባንቺ ላይ ሲቆጣብሽ ጥበበኛ የሆነውን
ሲሳይን ሲሰጥ ለጋሽ የሆነውን
የሆነ ነገር ሲገጥምሽ አንቺ ከምትጨነቂው በላይ እርሱ የሚጨነቅ
ቃል ከገባልሽ የሚሞላ የሆነውን
የገባው ቃል ትልቅ ቢሆን እንኳን።
… …አንቺ ታውቅያለሽ ምን ማድረግ እንዳለብሽ)😍😍
تزوجي رجلا
إذا حاورته وجدته حكيما
وإذا غضب عنك كان حليما
وإذا ظفر برزق كان كريما
وإذا أصابك شيء ينزعج أكثر مما تنزعج أنت عليك.
وإذا وعدك أوفى
ولو كان الوعد عظيما.
ስታዋይው ጥበበኛ ሆኖ ምታገኚውን
ባንቺ ላይ ሲቆጣብሽ ጥበበኛ የሆነውን
ሲሳይን ሲሰጥ ለጋሽ የሆነውን
የሆነ ነገር ሲገጥምሽ አንቺ ከምትጨነቂው በላይ እርሱ የሚጨነቅ
ቃል ከገባልሽ የሚሞላ የሆነውን
የገባው ቃል ትልቅ ቢሆን እንኳን።
🥰12❤4👍1
#የኔ ምክሮች
عبدُ اللهِ بنُ مَسعود رضيَ الله عنه قالَ: "ما كُنتُ أظنُّ أنَّ أحَدًا مِنَّا يُحِبُّ المال حتى أَنزَلَ اللهُ تبَارَكَ وتعالى: ﴿مِنْكُمْ مَنْ يُرِيدُ الدُّنيا﴾
ዓብዱሏህ ብን መስዑድ እንዲህ አሉ፦『ከእኛ መካከል አንድም ቢሆን ገንዘብን የሚወድ አለ ብዪ አላስብም ነበር የአሏህ ይህን ንግግር እስኪያወርድ ድረስ 【ከእናንተ መካከል ዱንያን የሚወድም አለ】
አሏህ አሏህ አሏህ።።።።
عبدُ اللهِ بنُ مَسعود رضيَ الله عنه قالَ: "ما كُنتُ أظنُّ أنَّ أحَدًا مِنَّا يُحِبُّ المال حتى أَنزَلَ اللهُ تبَارَكَ وتعالى: ﴿مِنْكُمْ مَنْ يُرِيدُ الدُّنيا﴾
ዓብዱሏህ ብን መስዑድ እንዲህ አሉ፦『ከእኛ መካከል አንድም ቢሆን ገንዘብን የሚወድ አለ ብዪ አላስብም ነበር የአሏህ ይህን ንግግር እስኪያወርድ ድረስ 【ከእናንተ መካከል ዱንያን የሚወድም አለ】
አሏህ አሏህ አሏህ።።።።
❤8😢3🥰2👍1
#የኔ ምክሮች
المرأة لا تنسى رجلين
رجل أهملها وهي في قمة احتياجها له
ورجل أسعدها دون انتظار المقابل.
ሴት ልጅ ሁለት ወንዶችን አትረሳም፦
ለእርሱ ዋጋ በሰጠችበት ግዜ የዘነጋት የሆነን
እንዲሁ
ከእርሷ ምንም ነገር ባለመጠበቅ ያስደሰታት የሆነ።
المرأة لا تنسى رجلين
رجل أهملها وهي في قمة احتياجها له
ورجل أسعدها دون انتظار المقابل.
ሴት ልጅ ሁለት ወንዶችን አትረሳም፦
ለእርሱ ዋጋ በሰጠችበት ግዜ የዘነጋት የሆነን
እንዲሁ
ከእርሷ ምንም ነገር ባለመጠበቅ ያስደሰታት የሆነ።
👍12❤3🥰1👏1
#የኔ ምክሮች
اعط حبك لمن يهتم بك
اعط صداقتك لمن يكتم سرّك
اعط وقتك لمن يقدمك عن غيرك
اعط ظهرك لمن يتجاهلك
اعط قوتك لمن يبحث عن ضعفك
اعط قلبك لمن لا يستطيع العيش بدونك.
★ባንተ ላይ ትኩረት ለሚያደርግብህ ሰው ውዴታህን ስጠው
★ሚስጥርህን ለሚደብቅልህ ሰው ጓደኝነትህን ስጠው
★ከሌላው አንተን ለሚያስቀድምህ ሰው ግዜህን ስጠው
★መሀይብ አድርጎ ለሚያስብህ ጀርባህን ስጠው
★ድክመትህን ለሚፈልግ ጥንካሬህን ስጠው
★ያለ አንተ መኖር የማይችለውን ልብህን ስጠው
اعط حبك لمن يهتم بك
اعط صداقتك لمن يكتم سرّك
اعط وقتك لمن يقدمك عن غيرك
اعط ظهرك لمن يتجاهلك
اعط قوتك لمن يبحث عن ضعفك
اعط قلبك لمن لا يستطيع العيش بدونك.
★ባንተ ላይ ትኩረት ለሚያደርግብህ ሰው ውዴታህን ስጠው
★ሚስጥርህን ለሚደብቅልህ ሰው ጓደኝነትህን ስጠው
★ከሌላው አንተን ለሚያስቀድምህ ሰው ግዜህን ስጠው
★መሀይብ አድርጎ ለሚያስብህ ጀርባህን ስጠው
★ድክመትህን ለሚፈልግ ጥንካሬህን ስጠው
★ያለ አንተ መኖር የማይችለውን ልብህን ስጠው
👍9❤4🤩2
#የኔ ምክሮች
قَالَ الإِمَامُ عَلِيٌّ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ : " إِنَّ اللهَ خَلَقَ الْعَرْشَ إِظْهَارًا لِقُدْرَتِهِ وَلَمْ يَتَّخِذْهُ مَكَانًا لِذَاتِهِ". ذَكَرَهُ الإِمَامُ أَبُو مَنْصُورٍ الْبَغْدَادِيُّ فِي كِتَابِ الْفَرْقِ بَيْنَ الْفِرَقِ بَعْدَ أَنْ نَقَلَ الإِجْمَاعَ عَلَى تَنْزِيهِ اللهِ عَنِ الْمَكَانِ وَالْحَدِّ.
ታላቁ ኢማም አራተኛው ኽሊፋህ የነበሩት ዓልይ ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ፦
『አሏህ ዓርሽን የፈጠረው ችሎታውን ይፋ ለማድረግ እንጂ ለራሱ ቦታ አድርጎ ሊይዘው አይደለም』
ምንጭ፦አልኪታብ አልፈርቁ በይነል ፊረቅ ሊአቢ መንሱሪኒ አልበግዳድይ ሲሆን ይህን ሲጠቅሱም መጀመርያ አሏህ ከቦታና እና ከመጠን እንደጠራ የኢጅማዕን(የአኢመቱል ኢስላምን)ስምምነት ከጠቀሱ ቡሀሏ ይህን ንግግር በማጠናከርያነት አስደግፈው አምጥተዋል።
قَالَ الإِمَامُ عَلِيٌّ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ : " إِنَّ اللهَ خَلَقَ الْعَرْشَ إِظْهَارًا لِقُدْرَتِهِ وَلَمْ يَتَّخِذْهُ مَكَانًا لِذَاتِهِ". ذَكَرَهُ الإِمَامُ أَبُو مَنْصُورٍ الْبَغْدَادِيُّ فِي كِتَابِ الْفَرْقِ بَيْنَ الْفِرَقِ بَعْدَ أَنْ نَقَلَ الإِجْمَاعَ عَلَى تَنْزِيهِ اللهِ عَنِ الْمَكَانِ وَالْحَدِّ.
ታላቁ ኢማም አራተኛው ኽሊፋህ የነበሩት ዓልይ ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ፦
『አሏህ ዓርሽን የፈጠረው ችሎታውን ይፋ ለማድረግ እንጂ ለራሱ ቦታ አድርጎ ሊይዘው አይደለም』
ምንጭ፦አልኪታብ አልፈርቁ በይነል ፊረቅ ሊአቢ መንሱሪኒ አልበግዳድይ ሲሆን ይህን ሲጠቅሱም መጀመርያ አሏህ ከቦታና እና ከመጠን እንደጠራ የኢጅማዕን(የአኢመቱል ኢስላምን)ስምምነት ከጠቀሱ ቡሀሏ ይህን ንግግር በማጠናከርያነት አስደግፈው አምጥተዋል።
❤4👍4👏1