#የኔ ምክሮች
سـألـونـي أيـهـمـا أجـمـل أمـك أم الـقـمـر؟
فـقـلـت لـهـم إذا رأيـت أمـي نـسـيـت الـقـمـر وإذا رأيـت الـقـمـر تـذكـرت أمـي!
★ጨረቃ ናት አልያስ እናትህ ናት የበለጠችዋ ቆንጆ ብለው ሲጠይቁኝ!
👌እኔም እንዲህ በማለት መለስኩላቸው እናቴን ባየው ግዜ ጨረቃን እረሳለው
👌 ነገር ግን ጨረቃን ስመለከት እናቴን ታስታውሰኛለች!
سـألـونـي أيـهـمـا أجـمـل أمـك أم الـقـمـر؟
فـقـلـت لـهـم إذا رأيـت أمـي نـسـيـت الـقـمـر وإذا رأيـت الـقـمـر تـذكـرت أمـي!
★ጨረቃ ናት አልያስ እናትህ ናት የበለጠችዋ ቆንጆ ብለው ሲጠይቁኝ!
👌እኔም እንዲህ በማለት መለስኩላቸው እናቴን ባየው ግዜ ጨረቃን እረሳለው
👌 ነገር ግን ጨረቃን ስመለከት እናቴን ታስታውሰኛለች!
❤6🥰1👏1
#የኔ ምክሮች
أنـا بـخـيـر لـأنـنـي تـوقـفـت عـن مـنـح الـفـرص لـمـن لا يـسـتـحـق.
【አሁን ደህና ነኝ ምክነያቱም ለማይገባው ሰው ዕድል ከመስጠት ስላቆምኩኝ!】
أنـا بـخـيـر لـأنـنـي تـوقـفـت عـن مـنـح الـفـرص لـمـن لا يـسـتـحـق.
【አሁን ደህና ነኝ ምክነያቱም ለማይገባው ሰው ዕድል ከመስጠት ስላቆምኩኝ!】
❤3👍3🤩2👏1
#የኔ ምክሮች
★ረሱላችን ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም በተከበረዉ ሀዲሳቸዉ እንድህ ይሉናል፦
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم;
لا تحقرن من المعروف شيئا
【አንድን ኸይር ነገር ትንሽ ናት ብላቹህ እንዳትተዋት】
★ረሱላችን ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም በተከበረዉ ሀዲሳቸዉ እንድህ ይሉናል፦
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم;
لا تحقرن من المعروف شيئا
【አንድን ኸይር ነገር ትንሽ ናት ብላቹህ እንዳትተዋት】
👍7❤2👏2
#የኔ ምክሮች
وأرادوا قـتـل يـوسـف فـلـم يـمـت
وبـاعـوه لـيـكـون عـبـدا فـصـار مـلـكـا
إطـمـئـن إرادة الـلـّه فـوق الـجـمـيـع.
【ዩሱፍን መግደል ፈለጉ ግን አልሞተም】
【ባርያም እንዲሆን ሸጡትም ጭራሹኑ ንጉስ ሆነ】
:-[ ተረጋጋ የአሏህ ፍላጎት ከሁሉ ፍላጎት በላይ ነው!。。。。
وأرادوا قـتـل يـوسـف فـلـم يـمـت
وبـاعـوه لـيـكـون عـبـدا فـصـار مـلـكـا
إطـمـئـن إرادة الـلـّه فـوق الـجـمـيـع.
【ዩሱፍን መግደል ፈለጉ ግን አልሞተም】
【ባርያም እንዲሆን ሸጡትም ጭራሹኑ ንጉስ ሆነ】
:-[ ተረጋጋ የአሏህ ፍላጎት ከሁሉ ፍላጎት በላይ ነው!。。。。
❤5👍2🤩1
#የኔ ምክሮች
★ሀያቲ ውድ እህቴ አሏህን ፈሪ ከሆኑ ሰዎች ጋር ሁሌም ተወዳጂ፤እነርሱ በሚሰሩት ኸይር ስራዎች አንቺም ተካፋይ ትሆኛለሽ በተጨማሪም አሏህ ልዩ ፀጋ በነርሱ ላይ ሲያወርድ አንቺም ከፀጋዉ ተካፋይ ትሆኛለሽ ፤
★ከመጥፎ ሰዎች ጋር ግን አዳራ አትጎደኚ ከእነርሱ የሚገኝ መልካም ነገር የለምና፤የአሏህ ቅጣት በወረደባቸዉ ጊዜ ከቅጣቱ ተካፋይ ከመሆን በቀር!
ሀያቲ ውድ እህቴ ዘወትር አቀማመጥሽ ከዓሊሞች እንዲሁ ከዐሊማቶች ጋር ይሁን እነዚያ ብልሆች የሚናገሩትን ከልብሽ አድምጪ ፤ከአሏህ መልካሙን ምንዳ ስትጠብቂ ቅጣቱንም በመፍራት ይሁን፤ዘወትር ላለፉ ሀጢያቶችሽ ጌታሽ ይምርሽ ዘንድ ምህረትን ጠይቂ!
አደራሽን……,
★ሀያቲ ውድ እህቴ አሏህን ፈሪ ከሆኑ ሰዎች ጋር ሁሌም ተወዳጂ፤እነርሱ በሚሰሩት ኸይር ስራዎች አንቺም ተካፋይ ትሆኛለሽ በተጨማሪም አሏህ ልዩ ፀጋ በነርሱ ላይ ሲያወርድ አንቺም ከፀጋዉ ተካፋይ ትሆኛለሽ ፤
★ከመጥፎ ሰዎች ጋር ግን አዳራ አትጎደኚ ከእነርሱ የሚገኝ መልካም ነገር የለምና፤የአሏህ ቅጣት በወረደባቸዉ ጊዜ ከቅጣቱ ተካፋይ ከመሆን በቀር!
ሀያቲ ውድ እህቴ ዘወትር አቀማመጥሽ ከዓሊሞች እንዲሁ ከዐሊማቶች ጋር ይሁን እነዚያ ብልሆች የሚናገሩትን ከልብሽ አድምጪ ፤ከአሏህ መልካሙን ምንዳ ስትጠብቂ ቅጣቱንም በመፍራት ይሁን፤ዘወትር ላለፉ ሀጢያቶችሽ ጌታሽ ይምርሽ ዘንድ ምህረትን ጠይቂ!
አደራሽን……,
❤4🥰3👏2🤩1
#የኔ ምክሮች
#ውዱ_ወንድሜ_ሆይ_አይንህን_ስበር!!!👀
★ሁሌ እህትህን (ወቃሽ) አትሁን አሏህ ትእዛዙን ካንተ ነውና የጀመረው!!!
👀እይታህን መቆጣጠር አቅቶህ ስንቶችን ልብህ ተመኝቷል?
በስንቶችስ የሀራም ወጥመድ ተይዘሀል?
ምን ያህል ጊዜስ የሸይጧን መሳሪያ ሆነሀል?
#ወንድሜ_እይታ_በአሁኑ_ጊዜ_በአካል_አሊያም_በሶሻል_ሜዲያ( ፕሮፋይል፣ ፓስት፣ ፊልም፣ፎቶ .....) ሊሆን ይችላል!
★ለምን ወንድሜ ለምን? አንተኮ ውድ የአሏህ ባሪያ ነህ እንዴት በርካሽ የተራቆቱ እንስቶች ትሳባለህ።
የተላጠ ሙዝን ሚከበው ዝንብ እና ትንኝ እንጂ ሌላ ማን ሊሆን ይችላል?
★ለጥሩ ሚገባው ጥሩ ነውና፤ ጥሩ የሆነችዋን ለማግኘት መጀመሪያ አንተ ጥሩ ሁን፣አሏህን የትም ሆነህ ፍራው፣ እይታህን ተቆጣጠር አደራ አደራ!!! ( ምክንያቱም ጌታህ በምትሰራው ሁሉ ውስጥ አዋቂ ነው የዱንያ ቆይታህም እጅግ አጭር ነውና)!
አሏህም አለ፦
【 وَالطَّيِّبَاتُ لِلطَّيِّبِينَ وَالطَّيِّبُونَ لِلطَّيِّبَاتِ ۚ أُولَٰئِكَ مُبَرَّءُونَ مِمَّا يَقُولُونَ ۖ لَهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيم】
【መጥፎዎቹ ሴቶች ለመጥፎዎች ወንዶች መጥፎዎቹ ወንዶችም ለመጥፎዎቹ ሴቶች የተገቡ ናቸው】፡፡
ጥሩዎቹ ሴቶችም ለጥሩዎቹ ወንዶች ጥሩዎቹ ወንዶችም ለጥሩዎቹ ሴቶች የሚገቡ ናቸው፡፡
እነዚያ (መጥፎዎቹ) ከሚሉት ነገር ንጹሕ የተደረጉ ናቸው፡፡
ለእነርሱ ምህረትና መልካም ሲሳይ አላቸው፡፡
(ሱረት አል-ኑር፣ - 26)✍
【ሀያቲ አንቺም አይንሽን ሰበር 】
#ውዱ_ወንድሜ_ሆይ_አይንህን_ስበር!!!👀
★ሁሌ እህትህን (ወቃሽ) አትሁን አሏህ ትእዛዙን ካንተ ነውና የጀመረው!!!
👀እይታህን መቆጣጠር አቅቶህ ስንቶችን ልብህ ተመኝቷል?
በስንቶችስ የሀራም ወጥመድ ተይዘሀል?
ምን ያህል ጊዜስ የሸይጧን መሳሪያ ሆነሀል?
#ወንድሜ_እይታ_በአሁኑ_ጊዜ_በአካል_አሊያም_በሶሻል_ሜዲያ( ፕሮፋይል፣ ፓስት፣ ፊልም፣ፎቶ .....) ሊሆን ይችላል!
★ለምን ወንድሜ ለምን? አንተኮ ውድ የአሏህ ባሪያ ነህ እንዴት በርካሽ የተራቆቱ እንስቶች ትሳባለህ።
የተላጠ ሙዝን ሚከበው ዝንብ እና ትንኝ እንጂ ሌላ ማን ሊሆን ይችላል?
★ለጥሩ ሚገባው ጥሩ ነውና፤ ጥሩ የሆነችዋን ለማግኘት መጀመሪያ አንተ ጥሩ ሁን፣አሏህን የትም ሆነህ ፍራው፣ እይታህን ተቆጣጠር አደራ አደራ!!! ( ምክንያቱም ጌታህ በምትሰራው ሁሉ ውስጥ አዋቂ ነው የዱንያ ቆይታህም እጅግ አጭር ነውና)!
አሏህም አለ፦
【 وَالطَّيِّبَاتُ لِلطَّيِّبِينَ وَالطَّيِّبُونَ لِلطَّيِّبَاتِ ۚ أُولَٰئِكَ مُبَرَّءُونَ مِمَّا يَقُولُونَ ۖ لَهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيم】
【መጥፎዎቹ ሴቶች ለመጥፎዎች ወንዶች መጥፎዎቹ ወንዶችም ለመጥፎዎቹ ሴቶች የተገቡ ናቸው】፡፡
ጥሩዎቹ ሴቶችም ለጥሩዎቹ ወንዶች ጥሩዎቹ ወንዶችም ለጥሩዎቹ ሴቶች የሚገቡ ናቸው፡፡
እነዚያ (መጥፎዎቹ) ከሚሉት ነገር ንጹሕ የተደረጉ ናቸው፡፡
ለእነርሱ ምህረትና መልካም ሲሳይ አላቸው፡፡
(ሱረት አል-ኑር፣ - 26)✍
【ሀያቲ አንቺም አይንሽን ሰበር 】
👍3❤2👏1
#የኔ ምክሮች
عن أبي هريرة رضي الله عنه أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال "ليس الشديد من غلب بالصرعة إنما الشديد الذي يملك نفسه عند الغضب."رواه البخاري
★አቡ ሁረይህ ረድየሏሁ አንሁ እንዳስተላለፉት የአሏህ መልእክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሠለም እንዲህ ብለዋል:-"ጀግና ብሎ ማለት ሠዎችን ታግሎ የጣለ ሳይሆን በንዴት ግዜ ራሱን የተቆጣጠረ ሰው ነው።" ቡኻርይ ዘግበውታል።
🌿ቁጣን ለመተው ከሚያግዙ ነገራቶች መካከል አሏህ የሁሉነገራቶች ፈጣሪ መሆኑን እና ነገራቶችን ካለ ለመኖር ወደ መኖር የሚያስገባ መሆኑን ማስተንተን፤ በእያንዳንዱ ንግግሩ እና ተግባሩ አሏህ ዘንድ እንደሚጠየቅበት ማስተንተን እንዲሁም "ላ ኢላሀ ኢለሏህ" የሚለውን ዚክር ማብዛት እና እነዚህን የመሳሰሉ ነገራቶችን መከወን ቁጣን ለመተው ሠውየውን ይረዱታል።
🥀አንድ ሠው ቁጣ ሲመጣበት የነበረበትን ሁኔታ ይቀይር። ማለትም ቆሞ ከነበር ቁጭ ይበል ቁጭ ብሎ ከነበርም ጋደም ይበል እንዲሁም ውዱእ ያድርግ።ይህን ማድረጉ ንዴቱን ወይም ቁጣውን ለማብረድ ሁነኛ ሚናን ይጫወታል።
عن أبي هريرة رضي الله عنه أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال "ليس الشديد من غلب بالصرعة إنما الشديد الذي يملك نفسه عند الغضب."رواه البخاري
★አቡ ሁረይህ ረድየሏሁ አንሁ እንዳስተላለፉት የአሏህ መልእክተኛ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሠለም እንዲህ ብለዋል:-"ጀግና ብሎ ማለት ሠዎችን ታግሎ የጣለ ሳይሆን በንዴት ግዜ ራሱን የተቆጣጠረ ሰው ነው።" ቡኻርይ ዘግበውታል።
🌿ቁጣን ለመተው ከሚያግዙ ነገራቶች መካከል አሏህ የሁሉነገራቶች ፈጣሪ መሆኑን እና ነገራቶችን ካለ ለመኖር ወደ መኖር የሚያስገባ መሆኑን ማስተንተን፤ በእያንዳንዱ ንግግሩ እና ተግባሩ አሏህ ዘንድ እንደሚጠየቅበት ማስተንተን እንዲሁም "ላ ኢላሀ ኢለሏህ" የሚለውን ዚክር ማብዛት እና እነዚህን የመሳሰሉ ነገራቶችን መከወን ቁጣን ለመተው ሠውየውን ይረዱታል።
🥀አንድ ሠው ቁጣ ሲመጣበት የነበረበትን ሁኔታ ይቀይር። ማለትም ቆሞ ከነበር ቁጭ ይበል ቁጭ ብሎ ከነበርም ጋደም ይበል እንዲሁም ውዱእ ያድርግ።ይህን ማድረጉ ንዴቱን ወይም ቁጣውን ለማብረድ ሁነኛ ሚናን ይጫወታል።
❤2👍2👏1
#የኔ ምክሮች(ለእህቴ ሰዓዳ ይሁንልኝ)
الإنسانُ العَاقلُ يُهِمُّه دِينُه يُهِمُّه ءاخِرتُه لا يُبالي بمَن أحَبَّه و بمَن أبغَضَه بَعدَ أن يكونَ مُلتَزمًا لدِينِه مُلتَزمًا لتَقوى الله لا يُبالي بعدَ ذلك لمن أحبَّه و لمن كَرهَه و لمن مدَحَه و لمن ذمَّه. الخَلقُ لا يَضُرّونَ و لا يَنفَعُونَ إلا بمشيئَةِ الله.
#ጤነኛ ሰው እምነቱ እንዲሁ ቀጣይኛዉ ዓለሙ የሚያስጨንቀው ነው ባራቀው እንዲሁ በወደደው የማይጨነቅ ነው ይህም የሚሆነው በአሏህ ዲን ላይ እንዲሁ በአሏህ ፍራቻ ላይ የፀና እንደሆነ ከዛ ቡሀሏ ለወደደው እንዲሁ ለጠላው እንዲሁ ላወደሰው እንዲሁ ላወገዘው የማይጨነቅ ነው ባሮች አይጎዱም አይጠቅሙም በአሏህ ፍላጎት ቢሆን እንጂ።
الإنسانُ العَاقلُ يُهِمُّه دِينُه يُهِمُّه ءاخِرتُه لا يُبالي بمَن أحَبَّه و بمَن أبغَضَه بَعدَ أن يكونَ مُلتَزمًا لدِينِه مُلتَزمًا لتَقوى الله لا يُبالي بعدَ ذلك لمن أحبَّه و لمن كَرهَه و لمن مدَحَه و لمن ذمَّه. الخَلقُ لا يَضُرّونَ و لا يَنفَعُونَ إلا بمشيئَةِ الله.
#ጤነኛ ሰው እምነቱ እንዲሁ ቀጣይኛዉ ዓለሙ የሚያስጨንቀው ነው ባራቀው እንዲሁ በወደደው የማይጨነቅ ነው ይህም የሚሆነው በአሏህ ዲን ላይ እንዲሁ በአሏህ ፍራቻ ላይ የፀና እንደሆነ ከዛ ቡሀሏ ለወደደው እንዲሁ ለጠላው እንዲሁ ላወደሰው እንዲሁ ላወገዘው የማይጨነቅ ነው ባሮች አይጎዱም አይጠቅሙም በአሏህ ፍላጎት ቢሆን እንጂ።
❤1👏1
#የኔ ምክሮች
أعـظـم الـمـصـائـب الـجـهـل أن يـجـهـل الـجـاهـل جـهـلـه.
【የመሀይብነት ትልቁ ችግር መሀይብ መሀይብነቱን አለማወቁ ነው】።
أعـظـم الـمـصـائـب الـجـهـل أن يـجـهـل الـجـاهـل جـهـلـه.
【የመሀይብነት ትልቁ ችግር መሀይብ መሀይብነቱን አለማወቁ ነው】።
❤2👍1
#የኔ ምክሮች
الطفل يلهو بالحياة لما كان صغيرا دون أن يعلم أنّ الحياة سوف تلعب به لما يصير كبيرا.
【ህፃን ልጅ በልጅነቱ ላይ ሳለ በህይወት ይጫወት ነበር ወደፊት ትልቅ በሚሆንበት ግዜ ግን ህይወት እንደምትጫወትበት በፍፁም አያውቅም】
الطفل يلهو بالحياة لما كان صغيرا دون أن يعلم أنّ الحياة سوف تلعب به لما يصير كبيرا.
【ህፃን ልጅ በልጅነቱ ላይ ሳለ በህይወት ይጫወት ነበር ወደፊት ትልቅ በሚሆንበት ግዜ ግን ህይወት እንደምትጫወትበት በፍፁም አያውቅም】
👍7👏1
#የኔ ምክሮች
أيها الغافل ما عندك خبر منك ! فما تعرف من نفسك إلا ان تجوع فتاكل ، و تشبع فتنام ، و تغضب فتخاصم ، فبم تميزت عن البهائم !
አንተ ዘንጊ ሆይ ምን አዲስ ዜና አለህ?
👉ስለራስህ ምታውቀው ነገር ሲርብህ እንደምይበላ ነው!
👉እንዲሁ ስጠግብ እንደምተኛ ነው!
👉ስትቆጣ እንደምትጋጭ ነው!
እንግዲያውስ ከእንስሳ በምኑተለየህ?
أيها الغافل ما عندك خبر منك ! فما تعرف من نفسك إلا ان تجوع فتاكل ، و تشبع فتنام ، و تغضب فتخاصم ، فبم تميزت عن البهائم !
አንተ ዘንጊ ሆይ ምን አዲስ ዜና አለህ?
👉ስለራስህ ምታውቀው ነገር ሲርብህ እንደምይበላ ነው!
👉እንዲሁ ስጠግብ እንደምተኛ ነው!
👉ስትቆጣ እንደምትጋጭ ነው!
እንግዲያውስ ከእንስሳ በምኑተለየህ?
❤3👏1
جمعة مباركة
መልካም ጁሙዕ ብያለው ውዶች
#سنن_الجمعة★
👈الغسل
👈والتطيب
👈والسواك
👈ويلبس من أحسن ثيابه
👈وقرأة سورة الكهف
👈والتبكير إلى المسجد
👈والإكثار من الدعاء والصلاة على النبي صلى الله عليه وسلم. لأن النبي صلى الله عليه وسلم قال:-
«إن من أفضل أيامكم هو يوم الجمعة فأكثروا من الصلاة عليّ فإن صلاتكم معروضة علي»
#جمعة_مبارك🌙🌙🌙
#የጁምዐ_ሱናዎች
👉#መታጠብ
👉#ሽቶ መቀባት
👉#ጥርስን መፋቅ
👉#ጥሩ ልብስ መልበስ
👉#ሱረቱል ከህፍን መቅራት
👉 #በጊዜ ወደ መስጊድ መሄድ
👉#ዱዐ እና ሰለዋት ማብዛት
#ነቢያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ «በላጭ ቀን ብሎ ማለት እኮ የጁሙዐ ቀን ነው በሱ ቀን ውስጥም በኔ ላይ ሰለዋትን አብዙ የእናንተ ሰለዋት እኮ ለኔ ይቀረብልኛል» አሉ
#መልካም_ጁሙዓህ_ይሁንልን🌙🌙🌙
መልካም ጁሙዕ ብያለው ውዶች
#سنن_الجمعة★
👈الغسل
👈والتطيب
👈والسواك
👈ويلبس من أحسن ثيابه
👈وقرأة سورة الكهف
👈والتبكير إلى المسجد
👈والإكثار من الدعاء والصلاة على النبي صلى الله عليه وسلم. لأن النبي صلى الله عليه وسلم قال:-
«إن من أفضل أيامكم هو يوم الجمعة فأكثروا من الصلاة عليّ فإن صلاتكم معروضة علي»
#جمعة_مبارك🌙🌙🌙
#የጁምዐ_ሱናዎች
👉#መታጠብ
👉#ሽቶ መቀባት
👉#ጥርስን መፋቅ
👉#ጥሩ ልብስ መልበስ
👉#ሱረቱል ከህፍን መቅራት
👉 #በጊዜ ወደ መስጊድ መሄድ
👉#ዱዐ እና ሰለዋት ማብዛት
#ነቢያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ «በላጭ ቀን ብሎ ማለት እኮ የጁሙዐ ቀን ነው በሱ ቀን ውስጥም በኔ ላይ ሰለዋትን አብዙ የእናንተ ሰለዋት እኮ ለኔ ይቀረብልኛል» አሉ
#መልካም_ጁሙዓህ_ይሁንልን🌙🌙🌙
❤2👏2
#የኔ ምክሮች(ትዳርን በተመለከተ)
تعرفي على الصفات التي يحبها الزوج في زوجته وطبقها في واقع حياتك وابتعدي عن الصفات والأفعال التي يبغضها زوجك وابتعدي عنها وتذكري إنما الطاعة بالمعروف ولا تغضبي ربك من أجل زوجك فلا طاعة لمخلوق في معصية الخالق.
እህቴ ሆይ፦【ባልሽ በሚስቱ ላይ የሚወዳቸውን ባህሪ እወቅያቸው በእውነትም በህይወትሽ ላይም አቆራኛቸው ባልሽ ከሚጠላቸው ድርጊቶች እንዲሁ ባህርያቶች ራቂ ሁሌም እንዲሁም አስታውሺ ለባልሽም መታዘዝ የሚሆነው ሸሪዐን በሚስማማ መልኩ ነው ለባልሽም ብልሽ ፈጣሪሽን አታስቆጪ ፈጣሪን ወንጅሎ ፍጡርን መታዘዝ ሚባል ነገር የለምና】
تعرفي على الصفات التي يحبها الزوج في زوجته وطبقها في واقع حياتك وابتعدي عن الصفات والأفعال التي يبغضها زوجك وابتعدي عنها وتذكري إنما الطاعة بالمعروف ولا تغضبي ربك من أجل زوجك فلا طاعة لمخلوق في معصية الخالق.
እህቴ ሆይ፦【ባልሽ በሚስቱ ላይ የሚወዳቸውን ባህሪ እወቅያቸው በእውነትም በህይወትሽ ላይም አቆራኛቸው ባልሽ ከሚጠላቸው ድርጊቶች እንዲሁ ባህርያቶች ራቂ ሁሌም እንዲሁም አስታውሺ ለባልሽም መታዘዝ የሚሆነው ሸሪዐን በሚስማማ መልኩ ነው ለባልሽም ብልሽ ፈጣሪሽን አታስቆጪ ፈጣሪን ወንጅሎ ፍጡርን መታዘዝ ሚባል ነገር የለምና】
👍2🥰2
#የኔ ምክሮች(ትዳርን በተመለከተ)
لا تعتقدي أن زوجك لك وحدك فلا تريدين أن يذهب عنك ويلازمك طوال الوقت فعنده حقوق كثيرة أولها حق ربه وحق والديه وحق إخوانه وقرابته وأصدقائه ساعديه على أداء حقوقه.
እህቴ ሆይ፦【ባልሽ ያንቺ ብቻ እንደሆነ አታስቢ ማለቴ እንዲሁ ቀኑን ሙሉ ካንቺ ሳይለይ ውሎውን ካንቺ ጋር ብቻ እንዲሆን አትከጅይ እርሱ ዘንድ ብዙ ሀቃቸውን መሙላት እርሱ ላይ ግዴታ ያለበት ነገሮች አሉ የመጀመርያው የጌታው ሀቅ ነው ቀጥሎ የወላጆቹ ቀጥሎ የቅርብ ዘመዶቹ ቀጥሎ የጓደኞቹ የእነዚህ ነገሮች ሀቅ በመሙላት አግዢው】
لا تعتقدي أن زوجك لك وحدك فلا تريدين أن يذهب عنك ويلازمك طوال الوقت فعنده حقوق كثيرة أولها حق ربه وحق والديه وحق إخوانه وقرابته وأصدقائه ساعديه على أداء حقوقه.
እህቴ ሆይ፦【ባልሽ ያንቺ ብቻ እንደሆነ አታስቢ ማለቴ እንዲሁ ቀኑን ሙሉ ካንቺ ሳይለይ ውሎውን ካንቺ ጋር ብቻ እንዲሆን አትከጅይ እርሱ ዘንድ ብዙ ሀቃቸውን መሙላት እርሱ ላይ ግዴታ ያለበት ነገሮች አሉ የመጀመርያው የጌታው ሀቅ ነው ቀጥሎ የወላጆቹ ቀጥሎ የቅርብ ዘመዶቹ ቀጥሎ የጓደኞቹ የእነዚህ ነገሮች ሀቅ በመሙላት አግዢው】
🥰1👏1
#የኔ ምክሮች
👌.የረመዷን ወር ንያ ... ........
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌺
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
★. በርመዷን ወር ውስጥ ንያን
~.ማሳደርና ፈርድ የሆነውን ወር ረመዷን ለመፆም መነየት ....
تَبيِيْتُ النّيّةِ في الصّيامِ وتعيينها....
قالَ العُلمَاءُ: "كَمَالُ النِّيّةِ في رَمضَانَ نَوَيتُ صَومَ غَدٍ عن أدَاءِ فَرضِ رمضَانِ هَذهِ السّنَةِ إيْمانًا واحْتِسَابًا للهِ تَعالى"،
👍 .ዑለማኦች እንዲህ ይላሉ ፦ ★.የረመዷን ሙሉው ንያ ..የዚህን አመት ግዴታ የሆነውን ረመዷን ፆም ነገን ልፆም ነየሁ ግዴታነቱን ከማመን ጋር ከአሏሁ ተዓላም ሰዋብን ( አጅርን) ፈልጌ ።
🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴
በዓረበኛ "ነወይቱ ሰዉሚን ገዲን ዓን አዳኢ ፈርዲ ረመዷኒ ሀዚሂ አስሰነቲ ኢይማነን ወኢህቲሳበን ሊላሂ ተዓላ" ።
🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴
እርሰዎም ለወዳጅ ዘመደዎ በፍጥነት ሼር በማድርግ ሀላፊነትዎን ይወጡ ።
👌.የረመዷን ወር ንያ ... ........
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌺
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
★. በርመዷን ወር ውስጥ ንያን
~.ማሳደርና ፈርድ የሆነውን ወር ረመዷን ለመፆም መነየት ....
تَبيِيْتُ النّيّةِ في الصّيامِ وتعيينها....
قالَ العُلمَاءُ: "كَمَالُ النِّيّةِ في رَمضَانَ نَوَيتُ صَومَ غَدٍ عن أدَاءِ فَرضِ رمضَانِ هَذهِ السّنَةِ إيْمانًا واحْتِسَابًا للهِ تَعالى"،
👍 .ዑለማኦች እንዲህ ይላሉ ፦ ★.የረመዷን ሙሉው ንያ ..የዚህን አመት ግዴታ የሆነውን ረመዷን ፆም ነገን ልፆም ነየሁ ግዴታነቱን ከማመን ጋር ከአሏሁ ተዓላም ሰዋብን ( አጅርን) ፈልጌ ።
🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴
በዓረበኛ "ነወይቱ ሰዉሚን ገዲን ዓን አዳኢ ፈርዲ ረመዷኒ ሀዚሂ አስሰነቲ ኢይማነን ወኢህቲሳበን ሊላሂ ተዓላ" ።
🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴
እርሰዎም ለወዳጅ ዘመደዎ በፍጥነት ሼር በማድርግ ሀላፊነትዎን ይወጡ ።
❤2🥰1
#የኔ ምክሮች
يا مُطالباً باعماله ، يا مسؤلاً عن افعاله ، يا مكتوباً عليه جميع أقواله ، يا مناقشاً على كل أحواله ، نسيانك لهذا أمر عجيب !
★【አንተ በሰራህው ስራህ የምትፈለግ ሰው ሆይ
አንተ ስለ ስራህ የምትጠየቅ ሰው ሆይ
አንተ ንግግርህ ሁላ ተሰብስቦ የተፃፈልህ ሰው ሆይ
አንተ በሁሉ ሁኔታ ምትሞገት ሰው ሆይ
ለዚህ ሁሉ ጉዳይ ዘንጊ መሆንህ በጣሙን አስገራሚ ነው】
يا مُطالباً باعماله ، يا مسؤلاً عن افعاله ، يا مكتوباً عليه جميع أقواله ، يا مناقشاً على كل أحواله ، نسيانك لهذا أمر عجيب !
★【አንተ በሰራህው ስራህ የምትፈለግ ሰው ሆይ
አንተ ስለ ስራህ የምትጠየቅ ሰው ሆይ
አንተ ንግግርህ ሁላ ተሰብስቦ የተፃፈልህ ሰው ሆይ
አንተ በሁሉ ሁኔታ ምትሞገት ሰው ሆይ
ለዚህ ሁሉ ጉዳይ ዘንጊ መሆንህ በጣሙን አስገራሚ ነው】
👍2🥰2❤1
بسْـــــــــــــــــــمِ اللّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيْم
قال النبي صلى الله عليه وسلم:
تسحروا فإن في السحور بركة .
البخاري ١٩٢٣ ومسلم ١٠٩٥
#የአሏህ_መልእክተኛ_አሉ
💡#እሰሩ_ማሰር_ትልቅ_በረካ_አለው
#ቡኻሪ_እና_ሙስሊም
💡💡💡💡
#የረመዷን ፆም ኒያ ምን ይሆን ?
نَوَيْتُ صَوْمَ غَدٍ عَنْ أَدَا ءِ فَرْضِ رَمَضَانَ هَذِهِ السَّنَةِ إِيْمَانًا وَاحْتِسَابًا لِلَّهِ تَعَالَى
#አማረኛውን_
#ግዴታ_የሆነብኝን_የረመዷንን
#የዚህን_አመት_ነገን_ፆመኛ_ነኝ
قال النبي صلى الله عليه وسلم:
تسحروا فإن في السحور بركة .
البخاري ١٩٢٣ ومسلم ١٠٩٥
#የአሏህ_መልእክተኛ_አሉ
💡#እሰሩ_ማሰር_ትልቅ_በረካ_አለው
#ቡኻሪ_እና_ሙስሊም
💡💡💡💡
#የረመዷን ፆም ኒያ ምን ይሆን ?
نَوَيْتُ صَوْمَ غَدٍ عَنْ أَدَا ءِ فَرْضِ رَمَضَانَ هَذِهِ السَّنَةِ إِيْمَانًا وَاحْتِسَابًا لِلَّهِ تَعَالَى
#አማረኛውን_
#ግዴታ_የሆነብኝን_የረመዷንን
#የዚህን_አመት_ነገን_ፆመኛ_ነኝ
👍3🥰2❤1