የሐምዛ ዲናዊ ምክሮች{وصايا حمزة}
532 subscribers
68 photos
17 videos
1 file
69 links
ይህ ቻናል የሀምዛ 【أسد الله】ዲናዊ ምክሮች ብቻ ናቸው የሚለቀቁበት ተከታተሉት።

@Habshey
@Habshey


ማንኛውም ሀሳብና አስተያየት ካለዎት ያድርሱኝ።
Download Telegram
#የኔ ምክሮች

ሙራቀበቱላህ!!
---------------------------

#የአላህ ፍራቻ "ተቅዋ" ን ለመላበስ እና ኢማንን ለማበልፀግ ከሚያግዙ ብዙ ነገሮች መካከል የአላህን ተቆጣጣሪነት ማሰብ እና ለምንሰራው ስራ ሁሉ አላህ እንደሚያየን ማሰብ "ሙራቀበቱላህ" በብዙ ኡለማዎች በግንባር ቀደምነት ይጠቀሳል።

#አላህ ተመልካች መሆኑን በማስታወስ አላህን በራሳችን ላይ ተቆጣጣሪ ማድረግ ስንል፤ ስራን መገምገም፣ በግልፅም ይሁን በድብቅ የምንሰራዉን ሁሉ አላህ እንደሚያውቅ ማስተዋል ማለት ነው።

#አላሁ ተዕላ በእውቀቱ ከፍጥረታቱ ጋር ነው፤ ለእርሱ የታዘዙትን እና እርሱን ብቻ የተገዙትን በእርዳታው ከነሱ ጋር ነው። የካዱትም ቢሆን በአላህ ቁጥጥር ውስጥ ናቸው።

አላህን ባናየው እንኳ እርሱ ያየናልና ስናመልከው እንደምናየው አድርገን መሆን አለበት።
ኢህሳን የምንለው የመልካም ስራ እርከን ይህ ነው። ከአላህ እይታና ቁጥጥር መራቅ አንችልም።

ስለዚህም፤ ለምንናገረውና ለምንሰራው ሁሉ አላህን እንፍራ! መልካም ስራን ስንፈፅምም ፍፁም ለአላህ ብቻ ይሁን።

በተለይ ከሰዎች እይታ በራቅንበት
ወቅት አላህን በኛ ላይ ተቆጣጣሪ ማድረግ ተቅዋን በእጅጉ ከሚያበለፅጉ ነገሮች አንዱ ነው።

አልኣንደሉሲይ ልጃቸውን ለመምከር የቋጠሯቸው ስንኞች ተከታዩን መልእክት ያዘሉ ነበሩ።

"وإذا خلوت بريبة في ظلمة
والنفس داعية إلى الطغيان

فاستحيي من نظر الإله وقل لها
إن الذي خلق الظلام يراني"

« በጨለማ አሻሚ ቦታ ላይ ሆነህ
ነብስህ ድንበር እንድትጥስ ስትገፋፋህ፤

"ለሷም ብለህ በላት ጨለማን የፈጠረ ጌታ እኔን ከመመልከት የተሳነው አትደለም"

አዎን! አላህ ኢስቲቃማን ይሰጥህ ዘንድ በጌታህ ታገዝ አትሳነፍም!

ከአቡሁረይራ በተዘገበ ሀዲስ ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል።

•عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ : ”...احْرِصْ عَلَى مَا يَنْفَعُكَ وَاسْتَعِنْ بِاللهِ وَلَا تَعْجَزْ، وَإِنْ أَصَابَكَ شَرٌّ فَلَا تَقُلْ لَوْ أَنِّي فَعَلْتُ كَذَا وَكَذَا قُلْ قَدَّرَ اللهُ وَمَا شَاءَ اللهُ فَعَلَ، فَإِنَّ لَوْ تَفْتَحُ عَمَلَ الشَّيْطَانِ“ رَوَاهُ مُسْلِم

«በሚጠቅምህ ነገር ላይ ጉጉት ይኑርህ፤ በአላህ ታገዝ፤ አትሰላች፤ መጥፎ ነገር ባጋጠመህ ጊዜ፤ «ይህን ነገር እንዲህ ወይም እንዲያ ባደርገው ኖሮ… አትበል። » ነገር ግን “አላህ የወሰነው ሆነ፤ አላህ የፈለገውን ይሰራል” በል።
‘እንዲህ ቢሆን ኖሮ’ የሚለው ንግግር ለሰይጣን ስራ በር ይከፍታል።»

©ሙስሊም ዘግበዉታል


https://t.me/hamzaasedullah
5
AEVideoToAudio1647521109122
<unknown>
#የኔ ምክሮች

#የመስጂዱ ኢማም በረመዷን ወር በባልና ሚስት ቤት በሌብነት …

ክፍል አንድ【2⃣

የመጨረሻው ክፍል ሶስት ዛሬ ምሽት ከ 2:30 ቡሀሏ እንደ ውዴታው ብዛት ይለቀቃል።

https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah

ከወደዱት
👇👇
6😢1
#የኔ ምክሮች


عن معاذ بن جبل رضي الله عنه قال :
قال رسول الله ﷺ :

((«الصَّدَقَةُ تُطْفِئُ الخَطِيئَةَ كَمَا يُطْفِئُ المَاءُ النَّارَ»))
رواه الترمذي

ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንደስተላለፉት:-
"የአሏህ መልክተኛ ሷለሏሁ ዐለይ ወሰለም ምን አሉ:-
«ሰደቃ ወንጀልን ያጠፋል" ውሃ እሳት እንደሚያጠፋው» አሉ ቲርሚዚይ ዘግበውታል።
9
AEVideoToAudio1647542832490
<unknown>
#የኔ ምክሮች

#የመስጂዱ ኢማም በረመዷን ወር በባልና ሚስት ቤት በሌብነት …

ክፍል አንድ【3⃣

የመጨረሻው ክፍል ሶስት ይደመጥ ጠቃሚ እውቀት ይቀሰምበታል።

https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah

ከወደዱት
👇👇
4
@Habshey
@Habshey
👆👆👆

ሀሳብ አስተያየት ካላችሁ ቀስቱ ላይ ባለው ሊንክ አድርሱኝ ባረከሏሁ ፊኩም።
👍52
جمعة مباركة

መልካም ጁሙዕ ብያለው ውዶች

#سنن_الجمعة
👈الغسل
👈والتطيب
👈والسواك
👈ويلبس من أحسن ثيابه
👈وقرأة سورة الكهف
👈والتبكير إلى المسجد
👈والإكثار من الدعاء والصلاة على النبي صلى الله عليه وسلم. لأن النبي صلى الله عليه وسلم قال:-
«إن من أفضل أيامكم هو يوم الجمعة فأكثروا من الصلاة عليّ فإن صلاتكم معروضة علي»

#جمعة_مبارك🌙🌙🌙

#የጁምዐ_ሱናዎች
👉
#መታጠብ
👉
#ሽቶ መቀባት
👉
#ጥርስን መፋቅ
👉
#ጥሩ ልብስ መልበስ
👉
#ሱረቱል ከህፍን መቅራት
👉
#በጊዜ ወደ መስጊድ መሄድ
👉
#ዱዐ እና ሰለዋት ማብዛት

#ነቢያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ «በላጭ ቀን ብሎ ማለት እኮ የጁሙዐ ቀን ነው በሱ ቀን ውስጥም በኔ ላይ ሰለዋትን አብዙ የእናንተ ሰለዋት እኮ ለኔ ይቀረብልኛል» አሉ

#መልካም_ጁሙዓህ_ይሁንልን🌙🌙🌙
6👍2
66299f98b2bfd548cbd24e2d1824c7fd.mp4
619.4 KB
سبحان الله
والحمد لله
لا إلٰه إلا الله
والله أكبر
5
#የኔ ምክሮች


عن أنس بن مالك رضي الله عنه ،
عن النبي ﷺ أنه قال :

((«الْتَمِسُوا السَّاعَةَ الَّتِي تُرْجَى فِي يَوْمِ الجُمُعَةِ بَعْدَ العَصْرِ إلَى غَيْبُوبَةِ الشَّمْسِ»)) رواه الترمذي.

ከአነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተዘገበው"ነቢያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ:-
«የጁሙዓ ቀን፣ከዐስር እስከ መግሪብ ያለውን፣ዱዓ ሙስተጃብ የሚሆንበትን ሰኣት ተጠባበቁ» አሉ።ቲርሚዚይ ዘግበውታል።
5
#የኔ ምክሮች


فائدة؛ أرسل الله الرسل ليعلم الناس مصالح دينهم ودنياهم ولدعوة الناس إلى عبادة الله وأن لا يشركوا به شيئا

ጥቅም፦ አሏህ መልእክተኞችን የላከው ሰዎች ለዲን እና ለዱንያቸው የሚበጃቸውን(የሚጠቅማቸውን ) ሊያስተምሯቸው እንዲሁም አሏህን ወደ ማምለክ በሱም ምንንም ማንንም እንዳያሻርኩበት(እንዳያጀጋሩበት) ሊጣሩ ነው።

قال تعالى ⭐️ فبعث الله النبيين مبشرين ومنذرين ⭐️ سورة البقرة

ትርጉም ⭐️ አሏህ ነቢያቶችን ላከ መዕመናቶችን በጀነት ኣብሳሪ እና ካፊሮችን በጀሃነም ኣስጠንቃቂ አድርጓቸው ⭐️

الحديث "أفضل ما قلت أنا والنبيون من قبلي لا إله إلا الله"

ሓዲስ "እኔም ሆንኩ ከኔ በፊት የነበሩት ነብያት በላጩ ንግግራችን ላኢላሃ ኢለሏህ ነው"
ቡካሪ ዘግበዋል
3👍2👏1
#የኔ ምክሮች


قال الله تعالى :-«وَوَصَّيْنَا ٱلْإِنسَٰنَ بِوَٰلِدَيْهِ إِحْسَٰنًا ۖ حَمَلَتْهُ أُمُّهُۥ كُرْهًۭا وَوَضَعَتْهُ كُرْهًۭا ۖ وَحَمْلُهُۥ وَفِصَٰلُهُۥ ثَلَٰثُونَ شَهْرًا ۚ حَتَّىٰٓ إِذَا بَلَغَ أَشُدَّهُۥ وَبَلَغَ أَرْبَعِينَ سَنَةًۭ قَالَ رَبِّ أَوْزِعْنِىٓ أَنْ أَشْكُرَ نِعْمَتَكَ ٱلَّتِىٓ أَنْعَمْتَ عَلَىَّ وَعَلَىٰ وَٰلِدَىَّ وَأَنْ أَعْمَلَ صَٰلِحًۭا تَرْضَىٰهُ وَأَصْلِحْ لِى فِى ذُرِّيَّتِىٓ ۖ إِنِّى تُبْتُ إِلَيْكَ وَإِنِّى مِنَ ٱلْمُسْلِمِينَ.{صدق الله العظيم}


አሏሁ ተዓላ ምን ይላል:-【 «ሰውንም በወላጆቹ በጎ መዋልን በጥብቅ አዘዝነው» እናቱ በችግር ላይ ኾና አረገዘችው፡፡ በችግርም ወለደችው፡፡ እርግዝናውና ከጡት መለያውም ሰላሳ ወር ነው፡፡ ጥንካሬውንም ወቅት በደረሰ ጊዜ (ከዚያ አልፎ) አርባ ዓመትንም በደረሰ ጊዜ «ጌታዬ ሆይ! ያችን በእኔ ላይና በወላጆቼ ላይ የለገስካትን ጸጋህን እንዳመሰግን የምትወደውንም መልካም ሥራ እንድሠራ ምራኝ፡፡ ዘሮቼንም ለእኔ አብጅልኝ፡፡ እኔ ወዳንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም ከሙስሊሞ ነኝ»】 አለ
4👍4
#የሀምዛ ምክሮች

قال رسول الله صلى الله عليه و سلم :
« لا تزول قدما عبد يوم القيامة حتى يسأل عن أربع خصال عن عمره فيما أفناه وعن شبابه فيما أبلاه وعن ماله من أين اكتسبه وفيما أنفقه وعن علمه ماذا عمل فيه» رواه الطبراني


#የአላህ_መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–

«በትንሳኤ እለት የማንኛውም ባሪያ እግሮች ከአራት ነገሮች ሳይጠየቅ (ከሒሳብ ቦታ) አይንቀሳቀሱም:

👉ስለእድሜው በምን እንዳሳለፈው፣
👉ስለወጣትነቱ በምን እንዳጠፋው፣
👉ስለገንዘቡ ከየት እንዳመጣው እና ወደ ምን እንዳወጣው፣
👉ስለእውቀቱም ምን እንደሰራበት»

ሀዲሱን ጦበራኒ ዘግበውታል።
👍6
👉አሰላሙ ዓለይኩም ውዶች
#ሀምዛ እባላለው አህባበና ይህን ቻናል ለማሳደግ ለ 10 ሰው በትንሹ የዚህን ቻናል ሊንክ በመላክ እንተባበር።

አስተያየት ካላችሁ

@Habshey
@Habshey
@Habshey
👆👆👆
👍7
#የኔ ምክሮች

قال الإمام الشافعي رضي الله عنه؛
(إرضاء الناس غاية لا تدرك..راجع نفسك. وارض ربك.ولا تهتم بعدها لمن كرهك أو أحبك)

ኢማሙ ሻፊዒይ እንዲህ ይላሉ፦

"ሁሉንም ሰው አስደሳለሁ ማለት መጨረሻው አይደረስም፣ መለስ በልና የአሏህን ውዴታ ብቻ ፈልግ። (የማትደርስበትን ነገር ትተህ ግዴታህን ተወጣ) ከዛም ለወደደህ ለጠላህ አትጨነቅ"

አንዴ እንዲህ ተከሰተ፥

ሉቅማኑል ሀኪም ልጃቸውን

"ና» የሰውን ጉዱን ላሳይህ" ብለው በቅሎ ይዘው መንገድ ጀመሩ።

መንገድ ላይም አንዱ

"ምን አይነት ሞኞች ናቸው በቅሎ እንዴት እንደሚጋለብ አያቁም እንዴ?" ብሎ አፌዘባቸውና ባይሆን አባትየው ተሰቀል አላቸው።
የተባሉትን አድርገው ሲሄዱ ሌላኛው ሰው አይቷቸው... "ውይ አባት ለጋ ልጁን እያንከራተተ እሱ በበቅሎ??

ያሳዝናል" አለና ልጁን እንዲያሰቅል ጠየቀው። የተባሉትን አድርገው አሁንም ጉዟቸውን ቀጠሉ ብዙም ሳይቆዩ ሌላ ያያቸው ሰው ልጁን ቆጣ ብሎ "አንተ! አባትክን አታከብርምን?
ቢደክምህስ አብረህ አታሰቅለውምን?" ብሎ አንባረቀበት አብረውም ተሰቀሉ።

በስተመጨረሻ አሁንም አንዱ "አይ ሰው! ዘመኑ ተበላሸ ለእንስሳዋ አያዝኑንምን?? ብሎ አዘነባቸውና አስወረዳቸው።
ከዛም ጠቢቡና ሊቁ ሉቅማን ለልጃቸው "አየህ አይደል ሁሉንም?!ሰው እንግዲህ እንዲህ ነው" አሉት

አያችሁ! በማንኛውም ሁኔታ መልካምም ሰራን መጥፎ አድናቂም አውጋዥም አለን።
ስለዚህ ለሰው ማለቱን ትተን
ለአሏህ ስንል ብቻ እንስራ።
👍6
#የኔ ምክሮች

#እንቁ-ሴት-እሷ-ናት💘

አንድ ሰው
#መልኳን #ብሎ ካገባት መልኳ አሏህ ብሎት ሲጠፋ(ስታረጅ) ይጠላታል፤

🌷
#ገንዘቧን #ብሎ ካገባት ገንዘቧም ያልቅና ወደ አልተፈለገ ነገር ይገባሉ፤
ዲኗን ብሎ ያገባት እንደሆነ

🌷
#ግን #ዲን እስከመጨረሻው ድረስ አብሯት የሚቆይ ነው በዱንያም በአኼራም

#ዲን #ያላትን #ሴት #የማግባት #ጥቅሞች፡-

💧 አንድ ሰው ዲኗን ብሎ ካገባት እርሱንም ወደ አሏህ እንዲቃረብ ትረዳዋለች

💧በተሳሳተና ባጠፋ ጊዜ ታርመዋለች

💧ባስቀየማትና ባስከፋት ወቅት ለአሏህ ስትል ይቅር ትለዋለች

💧 ወደ ጥመት በሄደ ጊዜ ወደ ትክክለኛው መንገድ ትመራዋለች

💧ልጆቹን በመልካም ስነ-ምግባር አንፃ ታሳድግለታለች

💧 ቤተሰቦቹን ለአሏህ ምንዳ ስትል ትንከባከብለታለች

💧እርዳታዋንና እገዛዋን በሻት ጊዜ ሁሌም ትረዳዋለች

💧 ከአሏህ ጋር ያለውን ግንኙነት እንዲያሳምር ታግዘዋለች
እነዚህና ሌሎች መልካም ነገሮችን በሙሉ ዲን ካላት ሴት ማግኘት ይቻላል፡፡

#ለዚህም #ነው ታላቁ ነብያችን(ዐለይሂ አፍደሉ ሶላቱ ወሰላም) 💘‹‹#ዲን #ያላትን #መርጠህ #አግባ›› ብለው የመከሩን፡፡

ሀያቲ ለዲኗ ጠብ ረገፍ ከምትለዋ ለመሆን እንትጋና ያኔ......ስናገባ ባላችንን አስደስተን ጀሊሉንም የምናስደስት እንሆናለን...
👍72
#የኔ ምክሮች

قال أبو سليمان رحمه الله تعالى:(جَالسِ العلماءَ.. فإنْ أَصَبتَ حَمِدوكَ، وإنْ أخِطَأتَ علَّموكَ، وإنْ جَهِلْتَ لم يُعَنّفوكَ، ولَا تُجَالسِ الجُّهَالَ.. فإنْ أَصبتَ لم يَحْمَدوكَ، وإنْ أَخْطَأت لمْ يُعلِّمُوكَ، وإنْ جَهِلْتَ عَنَّفوكَ، وإنْ شَهِدوا لكَ لم يَنْفَعوكَ).

#አቡ ሱለይማን አሏህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ፦ከዑለማዎች ጋር ተቀማመጥ

👉 ትክክሉን ብታገኝ ያወድሱሀል (አያመሰግኑህም)
👉 ከተሳሳትክ ያሳውቁሀል
👉 ካላወቅክ አያርቁህም

🩸ከመሀይባኖች ጋር አትቀማመጥ

👉ትክክሉን ብታገኝም አያወድሱህም(አያመሰግኑህም)
👉 ብትሳሳት አያሳውቁህም
👉 ካላወቅክ ያርቁሀል

ቢመሰክሩልህም አይጠቅሙህም።
👍7
#የኔ ምክሮች

قال الله تعالى
{لَيْسَ كَمِثْلِهِۦ شَىْءٌ وَهُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ}

【እርሱ(አሏሕን) የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም ሰሚዕ ተመልካች ነው፡፡】

አሏሁ ተዓላ ይችን ዓለም በችሎታው ፈጥሯል

•ይች አለም ለመኖሯ ጅማሬና መጨረሻ አላት። አንዳንድ ነገሯቶች ብቻ አሏህ መዘውተራቸውን የፈለገላቸው ሲቀር ጀነት እና ጀሀነምን ወ.ዘ.ተ... ይመስል።

ይዚችን አለም ባጣቃላይም ሆነ በዝርዝር ከተመለከትን መኖሯ በቦታ እና በአቅጣጫ ነው። ሰማያትን ፣ዓርሽን፣ ኩርስይን ከተመለከትን የላይኛው የአለም ክፍል ሲሆኑ ፥ ምድርን ፣ ጀሀነምን ሌሎችንም ከተመለከትን የታችኛው የዓለም ክፍል ናቸው።

አሏህ ደግሞ የዚች ዓለምን አስገኝ የሆነ ጌታ ለመኖሩ ጅማሬም ሆነ መጨረሻ የሌለው ፣ለመኖሩ ቦታም ሆነ አቅጣጫ የማያስፈልገው ዘላለማዊ ህያው የሆነ ጌታ ነው።

ስለዚህ አሏሕ በታችም ሆነ በላይ ነው ያለው ተብሎ አይገለፅም በአቀጣጫ የሚገለፅ ፍጡር ነው እንጅ ፈጣሪ አይደለም።

ፈጣሪም ፉጡራንን ከመምሰል የተጥራራ ነው ከፉጡራን ባህሪያት መካከል በቦታና በአቅጣጫ መገለፅ ነው።

قال الله تعالى
{وَلِلَّهِ ٱلْمَثَلُ ٱلْأَعْلَىٰ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ}

{ለአላህም ታላቅ ባሕርይ አለው፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡}

ታላቁ መፈሲር አቡሓያን አል አንዶሊሲይ እንድህ አሉ፦
{የአሏሕ ታላቅ ባህሪያቶች ከልጅ፣ከጓደኛ እና ካፊሮች ከሚያስጠጉት የማይገቡ ባህሪያቶች ባጠቃላይ ማለትም አሏህን ማመሳሰል፣ከቦታ ቦታ ይንቀሳቀሳል ፣አሏሕ በምስል ይመጣል ከማለት ሁሉ የተጥራራ ነው።}

©የአሏሕ ባህሪያቶች የፍጡራንን የማይመስሉ እና ካፊሮችም ከሚሉት ነገር ሁሉ የተጥራራ ነው። አሏሕን በቦታ እና በአቅጣጫ የሚገልፁት ሙስሊሞች ሳይሆኑ በአሏሕ የካዱ ካፊር ሰዎች ናቸው። ለአሏህ ቦታ እና አቅጣጫ ማረጋገጥ የአሏሕን ልቅናውን እና ክብሩን ዝቅ ማድረግ ነው። ይህ ደግሞ የቁርዐና ና የሀድስን አስተምህሮት የሚፃረር ነው።
👍6
#የኔ ምክሮች


المؤمن لا يطلب الدنيا أبداً .. لماذا؟ .. لأن الحياة الحقيقية للانسان في الآخرة. فيها الحياة الأبدية والنعيم الذي لا يفارقك ولا تفارقه. فالمؤمن لا يطلب مثلاً أن يرزقه الله مالاً كثيراً ولا أن يمتلك عمارة مثلاً .. لأنه يعلم أن كل هذا وقتي وزائلة .. ولكنه يطلب ما ينجيه من النار ويوصله الى الجنة.

#ሙሉ አማኝ ሰው ዱንያን በፍፁም አይሻም !ለምን?ምክነያቱም ትክክለኛው ህይወት ያለው አኺራ ላይ ስለሆነ ነው: አኺራ ውስጥ ነው የፀጋ እንዲሁ ዘላለማዊ ህይወት ያለው የማይለይህ የማትለየው።ሙእሚን ሰው ብዙ ገንዘብን መሰጠትን መመኘት እንዲሁ ብዙ እንድሜን መሰጠትን መመኘት የለበትም ምክነያቱም እኚህ ነገሮች ባጠቃላይ የማትቆይ ግዜያዊ እንዲሁ የምትወገድ መሆኑን ስለሚያውቅ ነገር ግን ከእሳት የሚያድነውን እና ወደ ጀነት የሚያደርሰውን መንገድ መፈለግ አለበት።
👍7
#የኔ ምክሮች

إذا افتخر الناس بحسن كلامهم فافتخر أنت بحسن صمتك.

#ሰዎች በጥሩ ንግግራቸው ከኮሩ አንድ በጥሩ ዝምታህ ኩራ።
👍6👎1
#የኔ ምክሮች

ثلاثة لا يعرفون إلا في ثلاثة: الشجاع في الحرب والكريم في الحاجة والحليم عند الغضب.

#ሶስት ነገሮች በሶስት ጊዜዎች ቢሆን እንጂ አይታወቁም ጀግንነት በጦርነት ጊዜ እንዲሁ ቸርነት በችግር ጊዜ እንዲሁ ብልህነት በቁጣ ጊዜ…

አንተ ማንነትህን እንደነዚህ ሰዎች አድርግ ያለ ቦታህ ጀግና አትምሰል ።አትምሰል ያልኩህ ጀግና ብትሆንም የሀቂቃ ያለ ቦታህ ከሆነ ግነረ መሰልክ እንጂ ሆንክ አትባልም ሌሎችም እንደዛው።
👍4