#የኔ ምክሮች
# أوصيكم بالتواضع لا يترفع أحد على أخيه وإن كان أقل منه علمًا ، ولا يأنف بأن ينقاد لأخيه الذي دونه في العلم والعمل ما دام هو يدعوه الى خير.
#【በመተናነስ አደራ እላቹሀለው ማንም ሰው ቢሆን በወንድሙ ላይ እንዳይመፃደቅ ይህ ሰው ከእርሱ ያነሰ እውቀት ቢኖረው እንኳን ከእርሱ በታች ላለው ወንድሙም ስለታዘዘ አይመፃደቅበት ይህ ሰው በእውቀት እና በስራ በመልካም ነገር እርሱን ከማዘዝ እስካልተወገደ ድረስ】
# أوصيكم بالتواضع لا يترفع أحد على أخيه وإن كان أقل منه علمًا ، ولا يأنف بأن ينقاد لأخيه الذي دونه في العلم والعمل ما دام هو يدعوه الى خير.
#【በመተናነስ አደራ እላቹሀለው ማንም ሰው ቢሆን በወንድሙ ላይ እንዳይመፃደቅ ይህ ሰው ከእርሱ ያነሰ እውቀት ቢኖረው እንኳን ከእርሱ በታች ላለው ወንድሙም ስለታዘዘ አይመፃደቅበት ይህ ሰው በእውቀት እና በስራ በመልካም ነገር እርሱን ከማዘዝ እስካልተወገደ ድረስ】
❤8
#የኔ ምክሮች
حسن الخلق
حُسنُ الخلقِ معناهُ بَذلُ المَعروفِ للنَّاسِ أي الإحسان إلى الناسِ وكفُّ الأَذَى عن الناسِ وتَحَمُّلُ أَذَى الغيرِ
መልካም ባህሪ
መልካም ባህሪ(ጥሩ ስነምግባር)ብሎ ማለት፦
¹ለሰዎች መልካምን ነገር ማድረግ
²ሰዎችን ከማስቸገር መቆጠብ
³የሰውን አዛ ችግር መቋቋም
ይህ ነው ጥሩ ስነ ምግባር ብሎ ማለት።
حسن الخلق
حُسنُ الخلقِ معناهُ بَذلُ المَعروفِ للنَّاسِ أي الإحسان إلى الناسِ وكفُّ الأَذَى عن الناسِ وتَحَمُّلُ أَذَى الغيرِ
መልካም ባህሪ
መልካም ባህሪ(ጥሩ ስነምግባር)ብሎ ማለት፦
¹ለሰዎች መልካምን ነገር ማድረግ
²ሰዎችን ከማስቸገር መቆጠብ
³የሰውን አዛ ችግር መቋቋም
ይህ ነው ጥሩ ስነ ምግባር ብሎ ማለት።
❤3👍3
#የኔ ምክሮች
روى الحاكم في المستدرك عن عمرَ بنِ الخطاب رضي الله عنه أن رسول الله ﷺ قال: "لَوْ أَنَّكُمْ تَوَكَّلْتُمْ عَلَى اللَّهِ حَقَّ تَوَكُّلِهِ لَرَزَقَكُمْ كَمَا يَرْزُقُ الطَّيْرَ تَغْدُو خِمَاصًا وَتَرُوحُ بِطَانًا"
ومعنى: “تَغْدُو خِمَاصًا” أيْ تخرجُ فِي أولِ النهارِ وليسَ فِي بطونِهَا أكلٌ. “وَتَرُوحُ بِطَانًا” أيْ وترجعُ إلَى أعشاشِهَا وقدِ امتلأَتْ بطونُهَا.
يطلع في أول النهار وبطنه فارغ
من الطعام فيُرزق طعامًا. ,
من الذي رزق الطير؟
الله تعالى.
فالذي يرزق الطير
يرزق الإنسان.
📥ሀኪም በሙስተድረካቸው ከዑመር ኢብኑል ኸጧብ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ነብያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ"እናንተ እኮ እውነት የሆነ መወከልን በአሏህ ላይ ብትወከሉ አሏህ ደግሞ እናንተን ይረዝቃቹህ ነበር" አሉ
"ልክ እንደ ወፍ ጠዋት ከቤቷ ስትወጣ ባዶ ሆዷን ትወጣለች ማታ ወደ ቤቷ(ማደሪያዋ) ስትመለስ ሆዷን ሞልታ ትመለሳለች" አሉ።
ማነው ወፏን የረዘቃት? አሏህ ነው።
አዕዋፍን የሚረዝቅ ጌታ ሰውንም የሚረዝቀው (ሲሳይን የሚሰጠው)እሱ ነው።
እናም በሁሉም ነገር ላይ አሏህ ላይ ልንወከል ይገባል።ግዴታም ነው።
روى الحاكم في المستدرك عن عمرَ بنِ الخطاب رضي الله عنه أن رسول الله ﷺ قال: "لَوْ أَنَّكُمْ تَوَكَّلْتُمْ عَلَى اللَّهِ حَقَّ تَوَكُّلِهِ لَرَزَقَكُمْ كَمَا يَرْزُقُ الطَّيْرَ تَغْدُو خِمَاصًا وَتَرُوحُ بِطَانًا"
ومعنى: “تَغْدُو خِمَاصًا” أيْ تخرجُ فِي أولِ النهارِ وليسَ فِي بطونِهَا أكلٌ. “وَتَرُوحُ بِطَانًا” أيْ وترجعُ إلَى أعشاشِهَا وقدِ امتلأَتْ بطونُهَا.
يطلع في أول النهار وبطنه فارغ
من الطعام فيُرزق طعامًا. ,
من الذي رزق الطير؟
الله تعالى.
فالذي يرزق الطير
يرزق الإنسان.
📥ሀኪም በሙስተድረካቸው ከዑመር ኢብኑል ኸጧብ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ነብያችን ዐለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ"እናንተ እኮ እውነት የሆነ መወከልን በአሏህ ላይ ብትወከሉ አሏህ ደግሞ እናንተን ይረዝቃቹህ ነበር" አሉ
"ልክ እንደ ወፍ ጠዋት ከቤቷ ስትወጣ ባዶ ሆዷን ትወጣለች ማታ ወደ ቤቷ(ማደሪያዋ) ስትመለስ ሆዷን ሞልታ ትመለሳለች" አሉ።
ማነው ወፏን የረዘቃት? አሏህ ነው።
አዕዋፍን የሚረዝቅ ጌታ ሰውንም የሚረዝቀው (ሲሳይን የሚሰጠው)እሱ ነው።
እናም በሁሉም ነገር ላይ አሏህ ላይ ልንወከል ይገባል።ግዴታም ነው።
❤8
#የኔ ምክሮች
الإنسانُ العَاقلُ يُهِمُّه دِينُه يُهِمُّه ءاخِرتُه لا يُبالي بمَن أحَبَّه و بمَن أبغَضَه بَعدَ أن يكونَ مُلتَزمًا لدِينِه مُلتَزمًا لتَقوى الله لا يُبالي بعدَ ذلك لمن أحبَّه و لمن كَرهَه و لمن مدَحَه و لمن ذمَّه. الخَلقُ لا يَضُرّونَ و لا يَنفَعُونَ إلا بمشيئَةِ الله.
#ጤነኛ ሰው እምነቱ እንዲሁ ቀጣይኛዉ ዓለሙ የሚያስጨንቀው ነው ባራቀው እንዲሁ በወደደው የማይጨነቅ ነው ይህም የሚሆነው በአሏህ ዲን ላይ እንዲሁ በአሏህ ፍራቻ ላይ የፀና እንደሆነ ከዛ ቡሀሏ ለወደደው እንዲሁ ለጠላው እንዲሁ ላወደሰው እንዲሁ ላወገዘው የማይጨነቅ ነው ባሮች አይጎዱም አይጠቅሙም በአሏህ ፍላጎት ቢሆን እንጂ።
الإنسانُ العَاقلُ يُهِمُّه دِينُه يُهِمُّه ءاخِرتُه لا يُبالي بمَن أحَبَّه و بمَن أبغَضَه بَعدَ أن يكونَ مُلتَزمًا لدِينِه مُلتَزمًا لتَقوى الله لا يُبالي بعدَ ذلك لمن أحبَّه و لمن كَرهَه و لمن مدَحَه و لمن ذمَّه. الخَلقُ لا يَضُرّونَ و لا يَنفَعُونَ إلا بمشيئَةِ الله.
#ጤነኛ ሰው እምነቱ እንዲሁ ቀጣይኛዉ ዓለሙ የሚያስጨንቀው ነው ባራቀው እንዲሁ በወደደው የማይጨነቅ ነው ይህም የሚሆነው በአሏህ ዲን ላይ እንዲሁ በአሏህ ፍራቻ ላይ የፀና እንደሆነ ከዛ ቡሀሏ ለወደደው እንዲሁ ለጠላው እንዲሁ ላወደሰው እንዲሁ ላወገዘው የማይጨነቅ ነው ባሮች አይጎዱም አይጠቅሙም በአሏህ ፍላጎት ቢሆን እንጂ።
❤7
#የኔ ምክሮች
#عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللهُ عَنهُ أَنَّ رَسُولَ اللهِ ﷺ قَالَ: "مَنْ دَعَا إِلَى هُدًى كَانَ لَهُ مِنَ الْأَجْرِ مِثْلُ أُجُورِ مَنْ تَبِعَهُ، لَا يَنْقُصُ ذَلِكَ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا. وَمَنْ دَعَا إِلَى ضَلَالَةٍ كَانَ عَلَيْهِ مِنَ الْإِثْمِ مِثْلُ ءاثَامِ مَنْ تَبِعَهُ، لَا يَنْقُصُ ذَلِكَ مِنْ آثَامِهِمْ شَيْئًا"رواهُ مسلم.اللَّهُمَّ اجعلْنا مَفَاتِيحَ لِلْخَيْرِ مَغَالِيقَ لِلشَّرِّ
#አቡ ሁረይራ ባስተላለፉት ሀዲስ ላይ ነቢያችን አለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ"ወደ ኸይር ተጣሪ የሆነ ሰው ያንን ኸይር ተከትለው የሚሰሩ ሰዎች አጅር ለሱ አለው ከነሱ አጅር ምንም ሳይቀነስ" አሉ "ወደ ጥመት ተጣሪ የሆነ ሰው ደግሞ በዛ ጥመት ላይ የተከተሉ ሰዎች ሀጢያት በሱ ላይ አለበት ከነሱ ሀጢያት ምንም ሳይቀነስ" አሉ።ሙስሊም ዘግበውታል።አሏህ የኸይር በርን ከሚከፍቱት፣የሸር በርን ደግሞ ከሚዘጉት ያድርገን።
https://t.me/hamzaasedullah
#عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللهُ عَنهُ أَنَّ رَسُولَ اللهِ ﷺ قَالَ: "مَنْ دَعَا إِلَى هُدًى كَانَ لَهُ مِنَ الْأَجْرِ مِثْلُ أُجُورِ مَنْ تَبِعَهُ، لَا يَنْقُصُ ذَلِكَ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا. وَمَنْ دَعَا إِلَى ضَلَالَةٍ كَانَ عَلَيْهِ مِنَ الْإِثْمِ مِثْلُ ءاثَامِ مَنْ تَبِعَهُ، لَا يَنْقُصُ ذَلِكَ مِنْ آثَامِهِمْ شَيْئًا"رواهُ مسلم.اللَّهُمَّ اجعلْنا مَفَاتِيحَ لِلْخَيْرِ مَغَالِيقَ لِلشَّرِّ
#አቡ ሁረይራ ባስተላለፉት ሀዲስ ላይ ነቢያችን አለይሂ ሷላቱ ወሰላም ምን ይላሉ"ወደ ኸይር ተጣሪ የሆነ ሰው ያንን ኸይር ተከትለው የሚሰሩ ሰዎች አጅር ለሱ አለው ከነሱ አጅር ምንም ሳይቀነስ" አሉ "ወደ ጥመት ተጣሪ የሆነ ሰው ደግሞ በዛ ጥመት ላይ የተከተሉ ሰዎች ሀጢያት በሱ ላይ አለበት ከነሱ ሀጢያት ምንም ሳይቀነስ" አሉ።ሙስሊም ዘግበውታል።አሏህ የኸይር በርን ከሚከፍቱት፣የሸር በርን ደግሞ ከሚዘጉት ያድርገን።
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
👍6
👍3
#የኔ ምክሮች
قال أحمد الرفاعي: أي سادة نزهوا الله عن سمات المحدثين وصفات المخلوقين وطهور عقائدكم عن تفسير معنى الإستواء في حقه تعالى بالاستقرار كستواء الجسام على الأجسام المستلزم للحلول تعالى عن ذلك.
*
#ኢማሙ_አህመዱ_ሪፋዕይ እንድህ አሉ፦ «እናንተ ሰዎች ሆይ!! አሏሕን በፋጡራን ከማመሳሰልና በፋጡራን ባህሪ ከመግለፅ አጥራሩ፤ እምነታችሁን አፅዱ የኢስተዋን ትርጉም በአሏሕ ላይ ተደላደለ ከማለት ልክ አንድ አካል በሌላኛው አካል ላይ እስቲዋዕ እንደሚያደርገውና በአንድ ነገር ላይ መስፈርን የሚያሲዝን ከዚህ ሁሉ ነገር አሏሕ ጥራት ተገባው።
وإياكم والقول بالفوقية والسفلية والمكان واليد والعين بالجارحة والنزول بالإتيان والانتقال
#አደራችሁን!!! በላይ ነው፣ በታች ነው ፣በቦታና ለአሏሕ እጅ፣ አይን አለው ከማለትና በመምጣትና በመዘዋወር ይወርዳል የሚባል ንግግርን ተቆጠቡ።»
****
"ከእነርሱ ጎን ተጠጋ"
ከታች ያለውን የውዴታ ምልክት አትርሱ
👇👇
https://t.me/hamzaasedullah
قال أحمد الرفاعي: أي سادة نزهوا الله عن سمات المحدثين وصفات المخلوقين وطهور عقائدكم عن تفسير معنى الإستواء في حقه تعالى بالاستقرار كستواء الجسام على الأجسام المستلزم للحلول تعالى عن ذلك.
*
#ኢማሙ_አህመዱ_ሪፋዕይ እንድህ አሉ፦ «እናንተ ሰዎች ሆይ!! አሏሕን በፋጡራን ከማመሳሰልና በፋጡራን ባህሪ ከመግለፅ አጥራሩ፤ እምነታችሁን አፅዱ የኢስተዋን ትርጉም በአሏሕ ላይ ተደላደለ ከማለት ልክ አንድ አካል በሌላኛው አካል ላይ እስቲዋዕ እንደሚያደርገውና በአንድ ነገር ላይ መስፈርን የሚያሲዝን ከዚህ ሁሉ ነገር አሏሕ ጥራት ተገባው።
وإياكم والقول بالفوقية والسفلية والمكان واليد والعين بالجارحة والنزول بالإتيان والانتقال
#አደራችሁን!!! በላይ ነው፣ በታች ነው ፣በቦታና ለአሏሕ እጅ፣ አይን አለው ከማለትና በመምጣትና በመዘዋወር ይወርዳል የሚባል ንግግርን ተቆጠቡ።»
****
"ከእነርሱ ጎን ተጠጋ"
ከታች ያለውን የውዴታ ምልክት አትርሱ
👇👇
https://t.me/hamzaasedullah
❤3👍2
#የኔ ምክሮች
#መልካም_ንግግር_የመልካሞች_መለያ_ነዉ!
°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°
بسم الله الرحمٰن الرحيم الحمد لله رب العالمين والصلاة والسلام على رسول الله
ሙስሊም አስነዋሪ ቃላትን ከመሰንዘር ፣በፋይዳ ቢስ ወሬዎች ከመጠመድ እና ሌሎችንም ከማማት የተቆጠ ነዉ፡፡ አንድ ሙስሊም መልካምን ንግግር ለመናገር ካልሆነ በስተቀር አንደበቱ በሆነ ባልሆነዉ ንግግር የሚዝረከረክ አይደለም፡፡በንግግሩ እጅግ ቁጥብ ከመሆኑ የተነሳ መልካምነቱን ቁጥብነቱ ይገልፃሉ፡፡መልካም ንግግር ካልሆነ በስተቀር የንግግርን ቁጥብነት አስመልክረቶ በርካታ ነብያዊ ሐዲሶች አሉ ። ልቅ ንግግር ለፀያፍ ነገሮች መንስኤ ነውና በቸልታ ሊታይ አይገባም ።
የአሏህ መልዕክተኛ ረሱሉ መሐመድ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በአፅንኦት እንደገለፁት ፦…
{من كثر كلامه كثر سقطه ومن كثر سقطه كثر ذنوبه ومن كثر ذنوبه كانت النار أولى به }
«ንግግር የሚያበዛ ስህተት ያበዛል ስህተት የሚያበዛው ወንጀል ያበዛል ወንጀል የሚያበዛ ደግሞ መኖሪያው እሳት (ጀሀነም) ይሆናል ።» በሌላ አጋጣሚ ደግሞ እንዲህ ሲሉ አስጠንቅቀዋል !
وهل يكب النــاس فـــى النـــار علـــى وجو ههــــم إلا حصائد ألسنتهـــــم
«ለመሆኑ የሰው ልጆች በፊታቸው ወደ እሳት ( ጀሀነም) የሚገፈትሩት በምላሳቸው ውጤት እንጂ (በሌላ ነውን?)»ይላሉ፡፡ምላስ የያዘዉ ጣጣዉ ከባድ ነዉና ብዙ ከማዉራት መቆጠብና በማያገባን ነገር ከመግባት መቆጠብ ተገቢ ነዉ፡፡ለዚያም ነዉ ሐቢቡና ሙሐመድ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም በሐዲሳቸዉ እንድህ ሲሉ የሚናገሩት፦
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم (من حسن الإسلام المرء تركه ما لا يعنيه)
የአንድ ሰው እስልምናዉ የማማሩ ምልክት (ከንግግርም ሆነ ከተግባር) የማይመለከቱትን ጉዳዮች መተው ወይም መከልከሉ ነው ።
#አሏሁ_ተዓላ_መልካም_ተናጋሪዎች_ያድርገን፡፡
#መልካም_ንግግር_የመልካሞች_መለያ_ነዉ!
°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°
بسم الله الرحمٰن الرحيم الحمد لله رب العالمين والصلاة والسلام على رسول الله
ሙስሊም አስነዋሪ ቃላትን ከመሰንዘር ፣በፋይዳ ቢስ ወሬዎች ከመጠመድ እና ሌሎችንም ከማማት የተቆጠ ነዉ፡፡ አንድ ሙስሊም መልካምን ንግግር ለመናገር ካልሆነ በስተቀር አንደበቱ በሆነ ባልሆነዉ ንግግር የሚዝረከረክ አይደለም፡፡በንግግሩ እጅግ ቁጥብ ከመሆኑ የተነሳ መልካምነቱን ቁጥብነቱ ይገልፃሉ፡፡መልካም ንግግር ካልሆነ በስተቀር የንግግርን ቁጥብነት አስመልክረቶ በርካታ ነብያዊ ሐዲሶች አሉ ። ልቅ ንግግር ለፀያፍ ነገሮች መንስኤ ነውና በቸልታ ሊታይ አይገባም ።
የአሏህ መልዕክተኛ ረሱሉ መሐመድ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በአፅንኦት እንደገለፁት ፦…
{من كثر كلامه كثر سقطه ومن كثر سقطه كثر ذنوبه ومن كثر ذنوبه كانت النار أولى به }
«ንግግር የሚያበዛ ስህተት ያበዛል ስህተት የሚያበዛው ወንጀል ያበዛል ወንጀል የሚያበዛ ደግሞ መኖሪያው እሳት (ጀሀነም) ይሆናል ።» በሌላ አጋጣሚ ደግሞ እንዲህ ሲሉ አስጠንቅቀዋል !
وهل يكب النــاس فـــى النـــار علـــى وجو ههــــم إلا حصائد ألسنتهـــــم
«ለመሆኑ የሰው ልጆች በፊታቸው ወደ እሳት ( ጀሀነም) የሚገፈትሩት በምላሳቸው ውጤት እንጂ (በሌላ ነውን?)»ይላሉ፡፡ምላስ የያዘዉ ጣጣዉ ከባድ ነዉና ብዙ ከማዉራት መቆጠብና በማያገባን ነገር ከመግባት መቆጠብ ተገቢ ነዉ፡፡ለዚያም ነዉ ሐቢቡና ሙሐመድ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም በሐዲሳቸዉ እንድህ ሲሉ የሚናገሩት፦
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم (من حسن الإسلام المرء تركه ما لا يعنيه)
የአንድ ሰው እስልምናዉ የማማሩ ምልክት (ከንግግርም ሆነ ከተግባር) የማይመለከቱትን ጉዳዮች መተው ወይም መከልከሉ ነው ።
#አሏሁ_ተዓላ_መልካም_ተናጋሪዎች_ያድርገን፡፡
❤4
#የኔ ምክሮች
قال الحسَنُ البِصريُّ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ: "الفَهمُ وِعاءُ العِلمِ، والعِلمُ دلِيلُ العمَلِ، والعمَلُ قائدُ الخَيرِ، والهوَى مَركِبُ المَعاصِي، والمَالُ داءُ المُتكبِّرين، والدُّنيا سُوقُ الآخِرةِ، والوَيلُ كُلُّ الوَيلِ لِمَنَ قَوِيَ بنِعَمِ اللهِ على مَعاصِيهِ
ታላቁ ታብዕይና ሱፊይ የሆኑት ሀሰኑል ቢስርይ እንዲህ አሉ፦መረዳት የእውቀት እቃ ነው¹እውቀት የስራ ማስረጃ ነው² ስራ የመልካም ነገር መሪ ነው³የአእምሮ ግምት ወደ ወንጀል ጋላቢ ነው⁴ገንዘብ የኩራተኞች መድሀኒት ናት⁵ ዱንያ የአኺራ ሱቅ ናት⁶ ወየሁለት ለእርሱ አሉ ንግግራቸውን ሲያጠናቅቁ ከአሏህ ፀጋ ይልቅ በእርሱ ላይ በመወንጀል ለበረታ አሉ⁷።
رضي الله عنه والله أعلم
¹ ማለትም መረዳት ሚባለው ነገር ለእውቀት በእቃ መልኩ መገለፁ መረዳት የሚባለው ነገር ለእውቀት ትልቅ መሳርያ መሆኑን እንረዳለን ማለትም ያለ መረዳት እውቀት ለተለያዩ አዘቅት ውስጥ ለመግባት ምክንያት ስለሚሆነን ማለት ነው።
²እንዲሁ የሰውዪው አዋቂነት የስራ ሰው እንደሆነ አመላካች የሆነ ይሆናል ማለት ነው ምክንያቱም ሰዎች እውቀትን በጨመሩ ቁጥር ማንነታቸውን የሚያልቅ ምልክት ስለሚሆናቸው።
³ ማለትም በመልካም እውቀት የሰራው ስራ መልካም ነውና መልካም ሰራው ለጥሩ ነገሮች የመሪነትን ሚና ይጫወትለታል ማለት ነው።
⁴ ሰዎች እንዲሁ ያለ እውቀት በመጣላቸው ነገር ሚናገሩና ምላሳቸውን ሚሰነዝሩ ከሆነ ወደ ወንጀል ለመሄድ ፈጣን አድራሻቸው ይሆናል።
⁵ እንዲሁ ገንዘብ ደሞ ኩራት ያለባቸው ሰዎች መድሀኒት ናት ነብዩ عليه الصلاة والسلام እንዳሉት የኔ ኡመት ፈተናዎች ገንዘብና ሴቶች ናቸው እንዳሉት ነው እንዳንድ አዋቂዎችም እንዲህ ብለዋል ገንዘብ ያሳብዳል ብለዋል።
⁶ ዱንያ ደሞ ለአኺራ ተስራርተንባትና አምርተንባት የምናልፍባት ሀገር ናት ልክ እንደ ግብይት ስፍራ።
⁷ በመጨረሻ የማስጠንቀቅያ መልእክታቸውን ሰነዘሩ ወየሁለት አሉ አሏህ በሰጠው ፀጋዎች እርሱን በመታዘዝ መጠንከርን በመተው አሏህን በመወንጀል የሚጠነክር ሰው የአሏህን ቅጣት ይፍራ እንዳሉ ነው።
والله أعلم
https://t.me/hamzaasedullah
قال الحسَنُ البِصريُّ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ: "الفَهمُ وِعاءُ العِلمِ، والعِلمُ دلِيلُ العمَلِ، والعمَلُ قائدُ الخَيرِ، والهوَى مَركِبُ المَعاصِي، والمَالُ داءُ المُتكبِّرين، والدُّنيا سُوقُ الآخِرةِ، والوَيلُ كُلُّ الوَيلِ لِمَنَ قَوِيَ بنِعَمِ اللهِ على مَعاصِيهِ
ታላቁ ታብዕይና ሱፊይ የሆኑት ሀሰኑል ቢስርይ እንዲህ አሉ፦መረዳት የእውቀት እቃ ነው¹እውቀት የስራ ማስረጃ ነው² ስራ የመልካም ነገር መሪ ነው³የአእምሮ ግምት ወደ ወንጀል ጋላቢ ነው⁴ገንዘብ የኩራተኞች መድሀኒት ናት⁵ ዱንያ የአኺራ ሱቅ ናት⁶ ወየሁለት ለእርሱ አሉ ንግግራቸውን ሲያጠናቅቁ ከአሏህ ፀጋ ይልቅ በእርሱ ላይ በመወንጀል ለበረታ አሉ⁷።
رضي الله عنه والله أعلم
¹ ማለትም መረዳት ሚባለው ነገር ለእውቀት በእቃ መልኩ መገለፁ መረዳት የሚባለው ነገር ለእውቀት ትልቅ መሳርያ መሆኑን እንረዳለን ማለትም ያለ መረዳት እውቀት ለተለያዩ አዘቅት ውስጥ ለመግባት ምክንያት ስለሚሆነን ማለት ነው።
²እንዲሁ የሰውዪው አዋቂነት የስራ ሰው እንደሆነ አመላካች የሆነ ይሆናል ማለት ነው ምክንያቱም ሰዎች እውቀትን በጨመሩ ቁጥር ማንነታቸውን የሚያልቅ ምልክት ስለሚሆናቸው።
³ ማለትም በመልካም እውቀት የሰራው ስራ መልካም ነውና መልካም ሰራው ለጥሩ ነገሮች የመሪነትን ሚና ይጫወትለታል ማለት ነው።
⁴ ሰዎች እንዲሁ ያለ እውቀት በመጣላቸው ነገር ሚናገሩና ምላሳቸውን ሚሰነዝሩ ከሆነ ወደ ወንጀል ለመሄድ ፈጣን አድራሻቸው ይሆናል።
⁵ እንዲሁ ገንዘብ ደሞ ኩራት ያለባቸው ሰዎች መድሀኒት ናት ነብዩ عليه الصلاة والسلام እንዳሉት የኔ ኡመት ፈተናዎች ገንዘብና ሴቶች ናቸው እንዳሉት ነው እንዳንድ አዋቂዎችም እንዲህ ብለዋል ገንዘብ ያሳብዳል ብለዋል።
⁶ ዱንያ ደሞ ለአኺራ ተስራርተንባትና አምርተንባት የምናልፍባት ሀገር ናት ልክ እንደ ግብይት ስፍራ።
⁷ በመጨረሻ የማስጠንቀቅያ መልእክታቸውን ሰነዘሩ ወየሁለት አሉ አሏህ በሰጠው ፀጋዎች እርሱን በመታዘዝ መጠንከርን በመተው አሏህን በመወንጀል የሚጠነክር ሰው የአሏህን ቅጣት ይፍራ እንዳሉ ነው።
والله أعلم
https://t.me/hamzaasedullah
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤7
AEVideoToAudio1647278470285
<unknown>
#የኔ ምክሮች
#በሰርጓ ቀን አይኗ የጠፋው ሙሽሪት ልብ በሉ ቁም ነገር ይወስዱበታል።
(ክፍል አንድ)
#የመጨረሻው ክፍል ክፍል ሁለት ይለቀቅ አልያስ አይለቀቅ የሚለው በውዴታችሁ ይወሰናል ታሪኩን ከወደዳችሁት በታሪኩ ላይ ያለውን የልብ ቅርፁን ምልክት ይጫኑ 20 ከደረሰ ቀጣዩ እና የመጨረሻው ክፍል ይለቀቃል።
ከወደዱት
👇👇
#በሰርጓ ቀን አይኗ የጠፋው ሙሽሪት ልብ በሉ ቁም ነገር ይወስዱበታል።
(ክፍል አንድ)
#የመጨረሻው ክፍል ክፍል ሁለት ይለቀቅ አልያስ አይለቀቅ የሚለው በውዴታችሁ ይወሰናል ታሪኩን ከወደዳችሁት በታሪኩ ላይ ያለውን የልብ ቅርፁን ምልክት ይጫኑ 20 ከደረሰ ቀጣዩ እና የመጨረሻው ክፍል ይለቀቃል።
ከወደዱት
👇👇
❤12👍2
እኔ ረመዳን ከመድረሱ በፊት ይቅርታ
ለመጠየቅ 1ኛ መሆን እፈልጋለሁ
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""'""'"
•ምናልባት የሆነ ቀን ላይ ከራሴ ጋር ወይም ከሰዉ ጋር ሁኜ ሆን ብዬ ወይም ሳላስበዉ ብዙ ነገር አርጌ ይሆናል እናም፦
-ይቅርታ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያስቀየምኩአችሁ
-ይቅርታ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያማሁአችሁ
-ይቅርታ በኔ ምክኒያት ትንሽም ብቶን ያናደድኩአችሁ
በእርግጥ አላህ በሀሜት የተዘፈቀን ሰዉ የሚምረዉ የታማዉ አካል በይቅርታ ሲያልፈዉ እንደሆነ አዉቂያለሁ እና ይቅርታ (Awfu) ሳትሉኝ እንዳታለፉኝ
=እኔ ለአላህ ብዬ ይቅር (Awfu) ብይለዉ ።
*እንዲሁም መላኢካዎች በረመዳን ወር የተኮራረፉ ሰዎች ያሉበት ቤት ሲቀር ሁሉም ቤት ይገባሉ እስቲ ለማስታወስ ያክል እናንተስ ከማን ጋር ተቀያይማቹሀል (ተኮራርፈዋል) ?
ከአባት
ከእናት
ከወንደም
ከእህት
ከዘመድ
ከጎሮቤት
ከጓዋደኛ…… ከአሁኑ ለአላህ ብላቹህ ይቅር (Awfu) ተባባሉ
ይቅርታ ጥሪ ነዉና ነፍሳችንን ንፁህ እናድርገዉ ።
* አሁን ያለንበትም ሁኔታ አሳዛኝ ነዉ ድንገተኛ ሞት እጅግ በዝቷል አላህ መጨረሻችንን ያሳምርልን 🤲
@ በአካል የምታቁኝ በስምም ብቻ ይሁን የምታቁኝ ሁላችሁም ይሄን ፅሁፍ ያነበባችሁ በሙሉ ለፈጣሪ (ለአላህ) ብላችሁ ይቅር (Awfu) እንድትሉኝ እጠይቃችሁአለሁ
ይቅርታ
╔═══════════════╗
https://t.me/hamzaasedullah
╚═══════════════╝
╔═══════════════╗
https://t.me/hamzaasedullah
╚═══════════════
@Habshey
@Habshey
👆👆👆
ለመጠየቅ 1ኛ መሆን እፈልጋለሁ
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""'""'"
•ምናልባት የሆነ ቀን ላይ ከራሴ ጋር ወይም ከሰዉ ጋር ሁኜ ሆን ብዬ ወይም ሳላስበዉ ብዙ ነገር አርጌ ይሆናል እናም፦
-ይቅርታ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያስቀየምኩአችሁ
-ይቅርታ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያማሁአችሁ
-ይቅርታ በኔ ምክኒያት ትንሽም ብቶን ያናደድኩአችሁ
በእርግጥ አላህ በሀሜት የተዘፈቀን ሰዉ የሚምረዉ የታማዉ አካል በይቅርታ ሲያልፈዉ እንደሆነ አዉቂያለሁ እና ይቅርታ (Awfu) ሳትሉኝ እንዳታለፉኝ
=እኔ ለአላህ ብዬ ይቅር (Awfu) ብይለዉ ።
*እንዲሁም መላኢካዎች በረመዳን ወር የተኮራረፉ ሰዎች ያሉበት ቤት ሲቀር ሁሉም ቤት ይገባሉ እስቲ ለማስታወስ ያክል እናንተስ ከማን ጋር ተቀያይማቹሀል (ተኮራርፈዋል) ?
ከአባት
ከእናት
ከወንደም
ከእህት
ከዘመድ
ከጎሮቤት
ከጓዋደኛ…… ከአሁኑ ለአላህ ብላቹህ ይቅር (Awfu) ተባባሉ
ይቅርታ ጥሪ ነዉና ነፍሳችንን ንፁህ እናድርገዉ ።
* አሁን ያለንበትም ሁኔታ አሳዛኝ ነዉ ድንገተኛ ሞት እጅግ በዝቷል አላህ መጨረሻችንን ያሳምርልን 🤲
@ በአካል የምታቁኝ በስምም ብቻ ይሁን የምታቁኝ ሁላችሁም ይሄን ፅሁፍ ያነበባችሁ በሙሉ ለፈጣሪ (ለአላህ) ብላችሁ ይቅር (Awfu) እንድትሉኝ እጠይቃችሁአለሁ
ይቅርታ
╔═══════════════╗
https://t.me/hamzaasedullah
╚═══════════════╝
╔═══════════════╗
https://t.me/hamzaasedullah
╚═══════════════
@Habshey
@Habshey
👆👆👆
Telegram
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
ስክነት የሚቸሩ አንደበቶች
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
በኡስታዝ ሐምዛ ብእር (اسد الله)
❤6
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#የኔ ምክሮች
#አሏህ አይምረንም ብለን ተስፋ በአሏህ ራህመት ላይ መቁረጥ አይበቃም ይህ ከቀልብ ወንጀል ነው ይህ
(القنوط من رحمة الله يعد من معاصي القلب)حقظنا الله منه
" በአሏህ እዝነት ላይ ተስፋ መቁረጥ ከቀልብ ወንጀል ውስጥ ነው የሚቆጠረው "አሏህ ይጠብቀንና።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
👆👆
ተቀላቀሉን
ከወደዱት
👇👇👇
#አሏህ አይምረንም ብለን ተስፋ በአሏህ ራህመት ላይ መቁረጥ አይበቃም ይህ ከቀልብ ወንጀል ነው ይህ
(القنوط من رحمة الله يعد من معاصي القلب)حقظنا الله منه
" በአሏህ እዝነት ላይ ተስፋ መቁረጥ ከቀልብ ወንጀል ውስጥ ነው የሚቆጠረው "አሏህ ይጠብቀንና።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
👆👆
ተቀላቀሉን
ከወደዱት
👇👇👇
❤5👍3
#የኔ ምክሮች
📝#አሏህን_ማወቅ
روى البخاري أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال: (كان الله ولم يكن شىء غيره)معناه كان الله وحده في الأزل.
كان موجودًا بلا مكان ولا جهة وبعد أن خلق كل شىء لم يتغير مازال موجودًا بلا مكان ولا جهة لأن التغير هو أقوى علامات الحدوث.
🪀ኢማሙል ቡኻሪይ በዘገቡት ሀዲስ የአሏህ መልዕክተኛ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም እንዲህ ብለዋል፦
【"አሏህ ነበር ምንም ነገር ሳይኖር በፊት" 】
👉አሏህ ምንም ነገር ሳይኖር በብቸኝነት ነበር፡፡ ቦታና አቅጣጫ ሳይኖር በፊት ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ ነበር ሁሉንም ነገር ከፈጠረ በኃላ ደግሞ ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ መኖሩ አይወገድም ምክንያቱም መቀያየር የፍጡራኖች ትልቁ ምልክት ነዉና አሏህ ደግሞ ፍጡሮችን አይመስልም።
الله موجـود بـلا مكـان ولا جهـة
📝#አሏህን_ማወቅ
روى البخاري أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال: (كان الله ولم يكن شىء غيره)معناه كان الله وحده في الأزل.
كان موجودًا بلا مكان ولا جهة وبعد أن خلق كل شىء لم يتغير مازال موجودًا بلا مكان ولا جهة لأن التغير هو أقوى علامات الحدوث.
🪀ኢማሙል ቡኻሪይ በዘገቡት ሀዲስ የአሏህ መልዕክተኛ ዐለይሂ ሶላቱ ወሰላም እንዲህ ብለዋል፦
【"አሏህ ነበር ምንም ነገር ሳይኖር በፊት" 】
👉አሏህ ምንም ነገር ሳይኖር በብቸኝነት ነበር፡፡ ቦታና አቅጣጫ ሳይኖር በፊት ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ ነበር ሁሉንም ነገር ከፈጠረ በኃላ ደግሞ ያለ ቦታና ያለ አቅጣጫ መኖሩ አይወገድም ምክንያቱም መቀያየር የፍጡራኖች ትልቁ ምልክት ነዉና አሏህ ደግሞ ፍጡሮችን አይመስልም።
الله موجـود بـلا مكـان ولا جهـة
❤5👎1
#የኔ ምክሮች
قال الحسن_البصري :
أفضل أخلاق المؤمنين : العفو
"የሙእሚኖች በላጩ አልያ ትልቁ ባህሪ ይቅር ባይነት ነው"
وقد ذكر الله أخلاق المؤمنين فقال [ والعافين عن الناس ]
በእርግጥም አሏህ የሙእሚኖችን ባህሪ ሲጠቅስ እንዲህ አለ፦【"ለሰዎች ይቅር ባይ"】ይህ ውደሳ ለነዛ ይቅር ለሚሉት ነው።
قال الحسن_البصري :
أفضل أخلاق المؤمنين : العفو
"የሙእሚኖች በላጩ አልያ ትልቁ ባህሪ ይቅር ባይነት ነው"
وقد ذكر الله أخلاق المؤمنين فقال [ والعافين عن الناس ]
በእርግጥም አሏህ የሙእሚኖችን ባህሪ ሲጠቅስ እንዲህ አለ፦【"ለሰዎች ይቅር ባይ"】ይህ ውደሳ ለነዛ ይቅር ለሚሉት ነው።
👍3❤2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#የኔ ምክሮች
#አሏህም ሱረቱ አልዐንከቡት ላይ እንዲህ ይላል፦
( كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۖ ثُمَّ إِلَيْنَا تُرْجَعُونَ )
العنكبوت (57)
"(#ሁሉም ነፍስ ሞትን ቀማሽ ናት ቀጥሎም ወደኛው ትመለሳላችሁ")
ዱንያ ላይ ሶስት ነገሮችን አስታውስ
አንዱ ትላንት ነው፦እርሱም ፈፅሞን አይመለስም አልፋልና።
ሁለተኛው ዛሬ ነው፦በመልካም ነገር ልታሳልፈው የሚገባ የማይቆይ።
ሶስተኛው ነገ ነው፦የሚሆነውን ማታውቅበት።
ስለዚህ ተውበት አድርግ።
#አሏህም ሱረቱ አልዐንከቡት ላይ እንዲህ ይላል፦
( كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۖ ثُمَّ إِلَيْنَا تُرْجَعُونَ )
العنكبوت (57)
"(#ሁሉም ነፍስ ሞትን ቀማሽ ናት ቀጥሎም ወደኛው ትመለሳላችሁ")
ዱንያ ላይ ሶስት ነገሮችን አስታውስ
አንዱ ትላንት ነው፦እርሱም ፈፅሞን አይመለስም አልፋልና።
ሁለተኛው ዛሬ ነው፦በመልካም ነገር ልታሳልፈው የሚገባ የማይቆይ።
ሶስተኛው ነገ ነው፦የሚሆነውን ማታውቅበት።
ስለዚህ ተውበት አድርግ።
👍7
#የኔ ምክሮች
{يَا بُنَيَّ أَقِمِ الصَّلَاةَ وَأْمُرْ بِالْمَعْرُوفِ وَانْهَ عَنِ الْمُنكَرِ وَاصْبِرْ عَلَى مَا أَصَابَكَ ۖ إِنَّ ذَٰلِكَ مِنْ عَزْمِ الْأُمُورِ }لقمان17
"ልጄ ሆይ ሷላትን በስትክክል ስገድ በጥሩ(በመልካም)ነገር እዘዝ ከመጥፎ ነገር ከልክል ላገኘህ ችግርም ታገስ ይህ በምር ከሚያዙ ነገሮች ነው፡፡" (ሱረቱ ሉቅማን - 17)
{يَا بُنَيَّ أَقِمِ الصَّلَاةَ وَأْمُرْ بِالْمَعْرُوفِ وَانْهَ عَنِ الْمُنكَرِ وَاصْبِرْ عَلَى مَا أَصَابَكَ ۖ إِنَّ ذَٰلِكَ مِنْ عَزْمِ الْأُمُورِ }لقمان17
"ልጄ ሆይ ሷላትን በስትክክል ስገድ በጥሩ(በመልካም)ነገር እዘዝ ከመጥፎ ነገር ከልክል ላገኘህ ችግርም ታገስ ይህ በምር ከሚያዙ ነገሮች ነው፡፡" (ሱረቱ ሉቅማን - 17)
❤6
AEVideoToAudio1647448761942
<unknown>
#የኔ ምክሮች
#የመስጂዱ ኢማም በረመዷን ወር በባልና ሚስት ቤት …
ክፍል አንድ【1⃣】
ክፍል ሁለት ከሰኣታት ቡሀሏ እንደ ውዴታው ብዛት ይለቀቃል።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዱት
👇👇
#የመስጂዱ ኢማም በረመዷን ወር በባልና ሚስት ቤት …
ክፍል አንድ【1⃣】
ክፍል ሁለት ከሰኣታት ቡሀሏ እንደ ውዴታው ብዛት ይለቀቃል።
https://t.me/hamzaasedullah
https://t.me/hamzaasedullah
ከወደዱት
👇👇
❤6👎1