Forwarded from Maftuu lawyer @Gola seeraa🙏️ (Maftu Ebrahim)
አቶ_ረዲ_አህመድ_እና_ወ_ሮ_መኪያ_ሀሰን_የሰ_መ_ቁ_175719.pdf
513.4 KB
Murtii MMWFDHI Lakk Galmee 175719 irratti gaafa 21/2/2013 kenne
Gaa'illi bitaa fi mirgaa mana murtii shari'aatti erga diigame booda bu'aa diigaa gaa'ilaa immoo Mana Murtii Idilee dhiyeessuun hin danda'aamu. kanaafu bu'aa diigaa gaa'ilaa kan ta'e qoodinsa qabeenyaas Mana Murtii Shari'aatti dhiyeessu qaba. kuniis Manni Murtii Idilee Aangoo hundee dubbii kan hin qabne waan ta'eef Manni Murtii Idilee fudhachu hin qabu.
Via elias kaasa
T.me/maftulawyer
Gaa'illi bitaa fi mirgaa mana murtii shari'aatti erga diigame booda bu'aa diigaa gaa'ilaa immoo Mana Murtii Idilee dhiyeessuun hin danda'aamu. kanaafu bu'aa diigaa gaa'ilaa kan ta'e qoodinsa qabeenyaas Mana Murtii Shari'aatti dhiyeessu qaba. kuniis Manni Murtii Idilee Aangoo hundee dubbii kan hin qabne waan ta'eef Manni Murtii Idilee fudhachu hin qabu.
Via elias kaasa
T.me/maftulawyer
DhIMMWF 𝑳𝒂𝒌𝒌 𝒈𝒂𝒍𝒎𝒆𝒆 218470 irratti gaafa guyyaa 28/11/2014 ooleen iyyata keessa deebii murtii(review of judgment) ilaalchisee murtii kennamee!
Ragaan haraa argamuu qofti bu'uura S.d.f.h.h. keewwata 6 tiin iyyata keessa deebii murtii(review of judgment) dhiyeeffachuuf gahaa miti.
Bu'uura S.d.f.h.h. keewwata 6(1) jalatti tumamee jirun iyyata keessa deebii murtii ilaalamu kan dandahu murtiin dura kennamee jiru ragaa barreeffamaa sobaan qophaa’e ykn jecha ragaa sobaan mana murtiitti namaan kenname ykn ragaan dhihaatee dhagaahame sun mattaa’aa fudhateera yoo ta’e ykn dhiibbaan seeraan alaa karaa kamiin iyyuu irraan geessifamee jiru bu'uura godhachuun kan kennamee jiru yoo ta'e dha.
ሰ/መ/ቁ. 218470 አዲስ ማስረጃ መገኘት በፍብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 6 መሠረት የዳግም ዳኝነት ጥያቄ ለማቅረብ በቂ አይደለም።
በፍብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 6(1) ላይ ዳግም ዳኝነት ሊታይ የሚችለው የተሠጠው ፍርድ በሀሰት የተዘጋጀ ሠነድ ወይም ሀሰተኛ የምስክርነት ቃልን ወይም መደለያን ወይም ወንጀል ጠቀስ የሆነ ተግባርን መሠረት ያደረገ ከሆነ ብቻ ነው።
𝐂𝐫𝐞𝐝𝐢𝐭:- 𝐃𝐞𝐫𝐞𝐣𝐞
https://t.me/http_Ijooseeraa
Telegram
https://t.me/ijoo seeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
10 ቁልፍ የሰበር ችሎት የህግ ትርጉሞች
#1- የሰበር መዝገብ ቁጥር 266395
• በወንጀል ሕግ አንቀጽ 192 እና 194 መሠረት የእስራት ቅጣትን ለመገደብ ከተበዳይ ጋር መታረቅ ወይም ገንዘብ መክፈል አስገዳጅ መስፈርት አይደለም።
• ቅጣቱ ሊገደብ የሚችለው ፍርድ ቤቱ የጥፋተኛውን ጠባይ መሻሻል እና ማኅበራዊ ፋይዳ ሲገመግም ነው።
#2- የሰበር መዝገብ ቁጥር 249911
• የጉዳዩ ጭብጥ: ባልተመዘገበ የማይንቀሳቀስ ንብረት ግዢ ላይ የቅን ልቦና ገዢ መሆን አለመሆንን የሚመለከት ነው።
• ቁልፍ የህግ ትርጓሜ:
• የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 1723፣ 1727፣ 2877 እና 2888: የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ህጋዊ ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ካልተደረገ ወይም ካልተመዘገበ የማይጸናና በሶስተኛ ወገን ላይም መቃወሚያ ሊሆን አይችልም።
• የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2882-2884 እና 997: በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ህጋዊ መብት የሌለው ሰው ውል ሲያደርግ፣ ገዢው ተገቢውን ጥንቃቄ አድርጎ ከገዛ፣ ትክክለኛው ባለሀብት ሻጩን እንጂ ገዢውን አይጠይቅም። ነገር ግን ገዢው ተገቢውን ጥንቃቄ ሳያደርግ ከሆነ ለትክክለኛው ባለሀብት ተጠያቂ ይሆናል።
የሰበር ሰሚው ችሎት ውሳኔ: አከራካሪው ቤት በማናቸውም ተከራካሪዎች ስም ያልተመዘገበ እና የግዥ ውሎቻቸውም ያልተመዘገቡ በመሆናቸው፣ አመልካች (ገዢው) ተገቢውን ጥንቃቄ ሳያደርጉ ግዥ ፈጽመዋል ተብሎ "የቅን ልቦና ገዢ አይደለችም" በማለት የሥር ፍርድ ቤቶች የወሰኑት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ነው። ፍርድ ቤቱ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባልተመዘገበበት ሁኔታ የቅን ልቦና ገዢነትን ፍቺ ከሰበር መዝገብ ቁጥር 60720፣ 88084 እና 163964 ጋር በማገናዘብ የህግ ትርጉም ሰጥቷል።
እንዲሁም ተጨማሪ 8 የህግ ትርጉሞች👇👇
https://t.me/http_Ijooseeraa
#1- የሰበር መዝገብ ቁጥር 266395
• በወንጀል ሕግ አንቀጽ 192 እና 194 መሠረት የእስራት ቅጣትን ለመገደብ ከተበዳይ ጋር መታረቅ ወይም ገንዘብ መክፈል አስገዳጅ መስፈርት አይደለም።
• ቅጣቱ ሊገደብ የሚችለው ፍርድ ቤቱ የጥፋተኛውን ጠባይ መሻሻል እና ማኅበራዊ ፋይዳ ሲገመግም ነው።
#2- የሰበር መዝገብ ቁጥር 249911
• የጉዳዩ ጭብጥ: ባልተመዘገበ የማይንቀሳቀስ ንብረት ግዢ ላይ የቅን ልቦና ገዢ መሆን አለመሆንን የሚመለከት ነው።
• ቁልፍ የህግ ትርጓሜ:
• የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 1723፣ 1727፣ 2877 እና 2888: የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ህጋዊ ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ካልተደረገ ወይም ካልተመዘገበ የማይጸናና በሶስተኛ ወገን ላይም መቃወሚያ ሊሆን አይችልም።
• የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር 2882-2884 እና 997: በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ህጋዊ መብት የሌለው ሰው ውል ሲያደርግ፣ ገዢው ተገቢውን ጥንቃቄ አድርጎ ከገዛ፣ ትክክለኛው ባለሀብት ሻጩን እንጂ ገዢውን አይጠይቅም። ነገር ግን ገዢው ተገቢውን ጥንቃቄ ሳያደርግ ከሆነ ለትክክለኛው ባለሀብት ተጠያቂ ይሆናል።
የሰበር ሰሚው ችሎት ውሳኔ: አከራካሪው ቤት በማናቸውም ተከራካሪዎች ስም ያልተመዘገበ እና የግዥ ውሎቻቸውም ያልተመዘገቡ በመሆናቸው፣ አመልካች (ገዢው) ተገቢውን ጥንቃቄ ሳያደርጉ ግዥ ፈጽመዋል ተብሎ "የቅን ልቦና ገዢ አይደለችም" በማለት የሥር ፍርድ ቤቶች የወሰኑት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ነው። ፍርድ ቤቱ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባልተመዘገበበት ሁኔታ የቅን ልቦና ገዢነትን ፍቺ ከሰበር መዝገብ ቁጥር 60720፣ 88084 እና 163964 ጋር በማገናዘብ የህግ ትርጉም ሰጥቷል።
እንዲሁም ተጨማሪ 8 የህግ ትርጉሞች👇👇
https://t.me/http_Ijooseeraa
Telegram
https://t.me/ijoo seeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
Dhaddachi Ijibbaataa Mana Murtii Waliigalaa Oromiyaa dhimma ol iyyannoo Mana Murtii Aadaa irraa dhiyaatu ilaalchisee Manneen Murtii Ol'aanaa fi Manni Murtii Waliigalaa aangoo kan hin qabne ta'uu murtii dirqisiisa kennee jira.kunoo☝️☝️☝️☝️
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
Telegram
https://t.me/ijoo seeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
Namni qabeenya du’aa dursee kennaan fudhate dhaala keessatti yoo hirmaate malee qabeenya fudhate deebisuuf hindarqamu. SHH kwt, 1073, Dh Ijb glme 191963 (vol 25).
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
Telegram
https://t.me/ijoo seeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa
https://t.me/http_Ijooseeraa