የቁርአን ተፍሲር ቁጥር1 (1).apk
347.5 MB
~አንዴ ካወረዳችሁ በኋላ ያለ ኔት እንደፈለጋችሁ መጠቀም ትችላላችሁ አዉርዱት
~
~
👍3
🔖የጓደኝነት ጥግ‼️
~ ~
ጦርነቱ ጋብ ካለ በኋላ አንድ ወታደር በውጊያ ሜዳ የወደቀውን ጓደኛውን ለመፈለግ አለቃውን ያስፈቅዳል፡፡
አለቃውም «መሞቱ ለማያጠራጥር ሰው ብለህ ህይወትህን አደጋ ላይ እንድትጥል አልፈቅድልህም» በማለት ፍቃድ ይነፍገዋል፡፡ ወታደሩ ግን አሻፈረኝ ብሎ ፍለጋውን ይቀጥላል፡፡ ከፍለጋ በኋላ እሱም ሞት አፋፍ ላይ ባደረሰው ሁኔታ ቆስሎ የሞተ ጓደኛውን አስክሬን ተሸክሞ ይመጣል።
አለቃውም «ይሞታል ብዬህ አልነበረም?
ለሚሞት ሠው ብለህ ይህን ሁሉ መስዋዕትነት መክፈል ነበረብህ...?» በማለት ይወቅሰዋል፡፡
ወታደሩ ግን በስራው ደስተኛ ነበር‼️
አለቃዬ ይህ'ኮ ምንም ማለት አይደለም
ጓደኛዬ በሞት አፋፍ ላይ ደርሸበት ያለኝን ብነግርህ ትረዳኝ ነበር.........
አለቃውም ምን አለህ? ሲለው
ወታደሩም...............
እንደምትመጣ እርግጠኛ ነበርኩ!
እውነተኛ ጓደኛ ማለት በሀዘን፣ በደስታው ግዜ በሀሳብ ከጎንህ የማይጠፋው ሁሉም ሰው ሲሸሽህ እሱ ግን የሚፈልግህ ነው...!
ሁላችንም በህይወታችን የራሳችን የምንላቸው ዋጋቸውን እንክፈላቸው ብንል ከፍለን የማንጨርሰው፤ የአላህ ስጦታ ናቸው የምንላቸው ጓደኞች አሉን።
👉እነዚህንና መልካም ጓደኞችን አላህ ያብዛልን።
t.me/https_Asselfya
~ ~
ጦርነቱ ጋብ ካለ በኋላ አንድ ወታደር በውጊያ ሜዳ የወደቀውን ጓደኛውን ለመፈለግ አለቃውን ያስፈቅዳል፡፡
አለቃውም «መሞቱ ለማያጠራጥር ሰው ብለህ ህይወትህን አደጋ ላይ እንድትጥል አልፈቅድልህም» በማለት ፍቃድ ይነፍገዋል፡፡ ወታደሩ ግን አሻፈረኝ ብሎ ፍለጋውን ይቀጥላል፡፡ ከፍለጋ በኋላ እሱም ሞት አፋፍ ላይ ባደረሰው ሁኔታ ቆስሎ የሞተ ጓደኛውን አስክሬን ተሸክሞ ይመጣል።
አለቃውም «ይሞታል ብዬህ አልነበረም?
ለሚሞት ሠው ብለህ ይህን ሁሉ መስዋዕትነት መክፈል ነበረብህ...?» በማለት ይወቅሰዋል፡፡
ወታደሩ ግን በስራው ደስተኛ ነበር‼️
አለቃዬ ይህ'ኮ ምንም ማለት አይደለም
ጓደኛዬ በሞት አፋፍ ላይ ደርሸበት ያለኝን ብነግርህ ትረዳኝ ነበር.........
አለቃውም ምን አለህ? ሲለው
ወታደሩም...............
እንደምትመጣ እርግጠኛ ነበርኩ!
እውነተኛ ጓደኛ ማለት በሀዘን፣ በደስታው ግዜ በሀሳብ ከጎንህ የማይጠፋው ሁሉም ሰው ሲሸሽህ እሱ ግን የሚፈልግህ ነው...!
ሁላችንም በህይወታችን የራሳችን የምንላቸው ዋጋቸውን እንክፈላቸው ብንል ከፍለን የማንጨርሰው፤ የአላህ ስጦታ ናቸው የምንላቸው ጓደኞች አሉን።
👉እነዚህንና መልካም ጓደኞችን አላህ ያብዛልን።
t.me/https_Asselfya
👍3
~ዱአችን ይበልጥ ተቀባይነት እንዲኖራቸዉ የሚያደርጉ ወቅቶች .....
~ለሊት ላይ
~በአዛንና በኢቃማ መካከል
~ሁኔታዎች በጣም በተቸገርን ግዜ አላህን መለመን
~ሱጁድ ላይ ሆነን አላህን መለመን የመሳሠሉት...
🔍ዱአ ተቀባይነት እንዳይኖር ከሚያደርጉ ነገሮችመራቅ ...
-ሀራም መብላት
-ሀራም መጠጣት
-ሀራም መልበስ
-ሠዎች በሀራም ዉስጥ ሆነዉ እየተመለከትን መከልከል እየቻልን አለመከልከል
-በመልካም ነገር ማዘዝ እየቻልን አለማዘዝ እነዚህንና መሠል ነገሮች ሊጠበቁ ይገባቸዋል።
t.me/https_Asselfya
~ለሊት ላይ
~በአዛንና በኢቃማ መካከል
~ሁኔታዎች በጣም በተቸገርን ግዜ አላህን መለመን
~ሱጁድ ላይ ሆነን አላህን መለመን የመሳሠሉት...
🔍ዱአ ተቀባይነት እንዳይኖር ከሚያደርጉ ነገሮችመራቅ ...
-ሀራም መብላት
-ሀራም መጠጣት
-ሀራም መልበስ
-ሠዎች በሀራም ዉስጥ ሆነዉ እየተመለከትን መከልከል እየቻልን አለመከልከል
-በመልካም ነገር ማዘዝ እየቻልን አለማዘዝ እነዚህንና መሠል ነገሮች ሊጠበቁ ይገባቸዋል።
t.me/https_Asselfya
~አንዲት ሴት አጋጣሚዋን እንዲህ ትናገራለች፤ የሆነ ጊዜ ኒቃብ መልበስ ፈለኩና ቤተሰቦቼን ሳማክራቸዉ አባቴም እናቴም ከለከሉኝ።ፍቃደኛ አልሆኑም ነበር።
ከዕለታት አንድ ቀን ታዲያ ኒቃብ ለመልበስ ወስኜ ለበስኩ።ቤተሰቦቼ ኒቃቡን ሲመለከቱ ማንም ለትዳር አይጠይቅሺም፣መማር አትችይም፣መስራት አትችይም…እያሉ መጮህ ጀምሩብኝ።የ አላህ መሻት ሆነና በዛዉ ሳምንት ዉስጥ የሆነ ወጣት ለትዳር ጠየቀኝ። ኒካህ ታሰረ።
ባሌም የሆነ ቀን እንድህ አለኝ«ታውቂያለሽ ከ9 አመታት በፊት ነበር የምወድሽ።ኒቃብ እስከምትለብሺ ነበር የምጠብቀዉ። ልክ እንደለበሽ አንቺን ለማግባት መጣሁ» አለኝ። ከአምስት አመታት ብሃላ ቁርአን በ10 አይነት አቀራር አስሀፈዘኝ በጣም አጋዤም ነበር።
||
☞አላህን ፈርቶ ትዕግስት የሚያደርግ ሁሉ አላህ የተሻለ ነገርን ይወፍቀዋል።
منقول
ከዕለታት አንድ ቀን ታዲያ ኒቃብ ለመልበስ ወስኜ ለበስኩ።ቤተሰቦቼ ኒቃቡን ሲመለከቱ ማንም ለትዳር አይጠይቅሺም፣መማር አትችይም፣መስራት አትችይም…እያሉ መጮህ ጀምሩብኝ።የ አላህ መሻት ሆነና በዛዉ ሳምንት ዉስጥ የሆነ ወጣት ለትዳር ጠየቀኝ። ኒካህ ታሰረ።
ባሌም የሆነ ቀን እንድህ አለኝ«ታውቂያለሽ ከ9 አመታት በፊት ነበር የምወድሽ።ኒቃብ እስከምትለብሺ ነበር የምጠብቀዉ። ልክ እንደለበሽ አንቺን ለማግባት መጣሁ» አለኝ። ከአምስት አመታት ብሃላ ቁርአን በ10 አይነት አቀራር አስሀፈዘኝ በጣም አጋዤም ነበር።
||
☞አላህን ፈርቶ ትዕግስት የሚያደርግ ሁሉ አላህ የተሻለ ነገርን ይወፍቀዋል።
منقول
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢኸዋኖች ጉድ ...
❌ሶስት ዒድ ያለው ሀሚድ ሙሳ ዘንድ ነው እንጂ፡
የአላህ መልእክተኛ ይዘውት በመጡት ሪሳላ/ ኢስላም ከሁለት ዒድ ውጭ የለም!!
t.me/https_Asselfya
❌ሶስት ዒድ ያለው ሀሚድ ሙሳ ዘንድ ነው እንጂ፡
የአላህ መልእክተኛ ይዘውት በመጡት ሪሳላ/ ኢስላም ከሁለት ዒድ ውጭ የለም!!
t.me/https_Asselfya
👍1
ኢኸዋን ሱሩሪያ-1 የቢድዓ ሰዎች ግለሠቦች ላይ መናገር በኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ መሓመድ ኑር (ሀፊዘሁላህ)
በኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ መሓመድ ኑር (ሀፊዘሁላህ)
✅ ኢህዋኖች አቂዳቸው ምንድ ነው?
✅ የኢህዋኖች የአቂዳ ስብስብ
✅ ስሩርይ የሚባሉ ኢህዋኖች
🎙በሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://t.me/Muhammedsirage
https://t.me/Muhammedsirage
✅ የኢህዋኖች የአቂዳ ስብስብ
✅ ስሩርይ የሚባሉ ኢህዋኖች
🎙በሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://t.me/Muhammedsirage
https://t.me/Muhammedsirage
Audio
~ቀልባችን ከወንጀል ብትፀዳ ኖሮ ፣ ቁርዓንን አንብበን አንጠግብም ነበር። ቁርዓንን ማንበብ አለመቻል ትልቅ ነውር ነው። ማንበብ ችለውም ደግሞ ሳያነቡት ችላ ማለት ሞኝነት ነው።
~
t.me/https_Asselfya
~
t.me/https_Asselfya
አንዳንድ ወንዶች ጂም የሚባል ነገር አያውቁም፡ ሆኖም ግን ከአንዷ ሴት ወደ ሌላኛዋ #የመዝለል ልዩ ልምድ አልላቸው።
አለ አንድ ወንድም!
❌ዝሙት የአኼራው ቅጣት እንዳለው ሁሉ፡ በዱንያም ድህነትና ወራዳነትን ያስወርሳል!
~
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (Ms MN)
ዱንያ ውስጥ እየተኖረ " ዱንያን እርግፍ አድርጋችሁ ተው " ተብሎ አይመከርም - ከዱንያ እጣችሁን አትዘንጉ ይባላል እንጂ !
ዱንያን ከአኺራ ማስቀደም ግን ቀልብን አብዝቶ የሚያበላሽ በሽታ ነውና ጥንቃቄ ያስፈልጋል !
አላህ ይመልሰን !
ዱንያን ከአኺራ ማስቀደም ግን ቀልብን አብዝቶ የሚያበላሽ በሽታ ነውና ጥንቃቄ ያስፈልጋል !
አላህ ይመልሰን !
Forwarded from 📜(( هَذِهِ عَقِيدَتُنَا ))📜
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
لا تحسبوا أيها الإخوة والأخوات أن ما ندرسه بعيد عن الواقع الذي نعيشه!
أبدا والله؛ إن أناسا يعيشون بيننا، وينتسبون إلى ديننا ما زالوا حتى الآن يرددون شبهات السابقين، كأنه ميراث يتناقلونه جيلا بعد جيل !
فانتبهوا رحمكم الله، وليكن الدليل إمامكم، والحجة في أذهانكم، هذا والله هو الجهاد الأكبر (جهاد العلم والبيان).
كونوا مستعدين متجهزين متحصنين بالأدلة النقلية والعقلية، فإن التوجه الصوفي الخرافي تزداد أمواجه في ديار المسلمين، ولكن مع الحق لا تبقى خرافة بإذن الله تعالى {يُرِيدُونَ لِيُطْفِئُوا نُورَ اللَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَاللَّهُ مُتِمُّ نُورِهِ}
قال شيخنا رسلان -حفظه الله-: ((إِنَّ الحَقَّ هُوَ الَّذِي يَبْقَى، وَالبَاطِلُ لَا بَقَاءَ لَهُ {إِنَّ البَّاطِلَ كَانَ زَهُوقًا} فَهُوَ زَهُوق، رُوحُهُ قَصِيرَةٌ، نَفَسُهُ لَا يَمْتَدُّ))
أبدا والله؛ إن أناسا يعيشون بيننا، وينتسبون إلى ديننا ما زالوا حتى الآن يرددون شبهات السابقين، كأنه ميراث يتناقلونه جيلا بعد جيل !
فانتبهوا رحمكم الله، وليكن الدليل إمامكم، والحجة في أذهانكم، هذا والله هو الجهاد الأكبر (جهاد العلم والبيان).
كونوا مستعدين متجهزين متحصنين بالأدلة النقلية والعقلية، فإن التوجه الصوفي الخرافي تزداد أمواجه في ديار المسلمين، ولكن مع الحق لا تبقى خرافة بإذن الله تعالى {يُرِيدُونَ لِيُطْفِئُوا نُورَ اللَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَاللَّهُ مُتِمُّ نُورِهِ}
قال شيخنا رسلان -حفظه الله-: ((إِنَّ الحَقَّ هُوَ الَّذِي يَبْقَى، وَالبَاطِلُ لَا بَقَاءَ لَهُ {إِنَّ البَّاطِلَ كَانَ زَهُوقًا} فَهُوَ زَهُوق، رُوحُهُ قَصِيرَةٌ، نَفَسُهُ لَا يَمْتَدُّ))
~አንዳንዴ መልቀቅንም ልመድ መተውን ልመድ መገፋትንም ልመድ በሁሉም ሰው ታሪክ ውስጥ ሁሌም ጥሩ መሆን እንደማትችልም ልመደው.....
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
👍4
Forwarded from ፈዋኢድ (عبد الرزاق بن محمد)
🎤አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
⭐️ኡሙ ዓብዱረህማን ኦንላይን የሴቶች መድረሳ
⚡️የአላህ ቃል የሆነውን ቁርአንን ለመማር ጊዜ እና ቦታ ሳይገድባችሁ ሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ ባላችሁበት ሆናችሁ በቀላል እና ዘመናዊ በሆነ መልኩ በኦንላይን መማር ለምትፈልጉ ሁሉ መድረሳችን ኡሙ ዓብዱረህማን 2ተኛውን ዙር ምዝገባ እያካሄደ ይገኛል፡፡
⚡️ ያሉን የምዝገባ ቦታዎች ውስን ስለሆኑ ከታች ባለው ዩዘር ኔም አማካኝነት ዛሬውኑ ምዝገባውን ያካሂዱ፡፡
✨ማሳሰቢያ:- ይህ መድረሳችን ሁሉንም የእድሜ ክልል ያማከለ ነው፡፡
💫የምንሰጣቸው አስተምህሮቶች :- 1, ሂፍዝ እና
ሙራጀአ
2,ቁራንን በነዘር
ማስኸተም
3,ከአሊፍ ጀምሮ
ቃኢዳን ማስጨረስ
💥 ለበለጠ መረጃ:- 0907136729 ላይ ይደውሉ፡፡
ለመመዝገብ👇👇👇
@rahmimujahid
⭐️ኡሙ ዓብዱረህማን ኦንላይን የሴቶች መድረሳ
⚡️የአላህ ቃል የሆነውን ቁርአንን ለመማር ጊዜ እና ቦታ ሳይገድባችሁ ሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ ባላችሁበት ሆናችሁ በቀላል እና ዘመናዊ በሆነ መልኩ በኦንላይን መማር ለምትፈልጉ ሁሉ መድረሳችን ኡሙ ዓብዱረህማን 2ተኛውን ዙር ምዝገባ እያካሄደ ይገኛል፡፡
⚡️ ያሉን የምዝገባ ቦታዎች ውስን ስለሆኑ ከታች ባለው ዩዘር ኔም አማካኝነት ዛሬውኑ ምዝገባውን ያካሂዱ፡፡
✨ማሳሰቢያ:- ይህ መድረሳችን ሁሉንም የእድሜ ክልል ያማከለ ነው፡፡
💫የምንሰጣቸው አስተምህሮቶች :- 1, ሂፍዝ እና
ሙራጀአ
2,ቁራንን በነዘር
ማስኸተም
3,ከአሊፍ ጀምሮ
ቃኢዳን ማስጨረስ
💥 ለበለጠ መረጃ:- 0907136729 ላይ ይደውሉ፡፡
ለመመዝገብ👇👇👇
@rahmimujahid
👍1
ፋጢማ አላህ መልካም ስራዋ ይውደድላትና #የጅሙአ ቀን ከአሱር በኋላ አንድ ልጅ ታስቀምጥና ፀሀይ እንዲመለከትላት ታዘዋለች። #ይህ ሰው ፀሀይ ልትገባ እየተቃረበች መሆኑን ሲነግራት፦ ሁሉንም ነገር እርግፍ አድርጋ በመተው ፀሀይዋ እስክትጠልቅ ድረስ ወደ ዱአ ትዞር ነበር።
~
t.me/https_Asselfya
كانت فاطمةُ رضيَ اللهُ عنهَا إذا كانَ يومُ الجمعة، أرسلَت غلامًا لها ينظرُ لها الشّمس، فإذا أخبرَها أنها تدلّت للغُروب، أقبلَت علىٰ الدُّعَاء إلىٰ أن تغِيب.
📕 [ فتح الباري كتاب الجمعة (۱۹۲۲) ]
ፋጢማ አላህ መልካም ስራዋ ይውደድላትና #የጅሙአ ቀን ከአሱር በኋላ አንድ ልጅ ታስቀምጥና ፀሀይ እንዲመለከትላት ታዘዋለች። #ይህ ሰው ፀሀይ ልትገባ እየተቃረበች መሆኑን ሲነግራት፦ ሁሉንም ነገር እርግፍ አድርጋ በመተው ፀሀይዋ እስክትጠልቅ ድረስ ወደ ዱአ ትዞር ነበር።
~
t.me/https_Asselfya