💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.68K subscribers
1.29K photos
494 videos
124 files
5.15K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
أمر مهم في معنى قول النبي #ﷺ:
«خيركم من تعلم القرآن وعلمه»



🎙الشيخ : عبدالرزاق البدر حفظه الله.

t.me/https_Asselfya
🔖አቢ ሁረይራ እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል፦

ሁል ጊዜ የሌሊቱ አንድ ሶስተኛ ሲቀር አላህ (ለሀያልነቱና ለልቅናው በተገባው መልኩ) ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ይወርዳል። ማነው የሚለምነኝ የምሰጠው? ማነው የሚጠይቀኝ እሺ የምለው? ማነው መሀርታ የሚጠይቀኝ የምምረው ይላል።

📚(ኢማሙ ቡኻሪ ዘግቦታል)
﴿ يَوْمَ تَرَى الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ يَسْعَىٰ نُورُهُمْ بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَبِأَيْمَانِهِمْ ﴾.

#تلاوة
«የመውሊድ ማምታቻዎችና ሹብሐዎች»


☞︎︎︎ የአህባሾች ቅጥፈትና ውሸት!
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3790
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3790

☞︎︎︎ መውሊድን ማን ጀመረው?
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3678
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3678

☞︎︎︎ ነብዩ መቼ ተወለዱ?
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3694
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3694

☞︎︎︎ መውሊድን በተመለከተ ግንዛቤ
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3735
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3735


« ለመውሊድ ደጋፊዎች የተሰጠ መልስ»


☞︎︎︎ ክፍል አንድ↓↓
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3661
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3661

☞︎︎︎ ክፍል ሁለት ↓↓
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3690
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3690

☞︎︎︎ክፍል ሶስት↓↓
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3704
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3704

☞︎︎︎ ክፍል አራት↓↓
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3736
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3736

☞︎︎︎ክፍል አምስት↓↓
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3737
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3737

☞︎︎︎ክፍል ስድስት↓↓
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3755
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3755

☞︎︎︎ ክፍል ሰባት↓↓
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3766
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3766

☞︎︎︎ ክፍል ስምንት↓↓
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3787
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3787

☞︎︎︎ክፍል ዘጠኝ↓↓
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3794
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/3794

«ተጨማሪም ብዙ ነጥቦች ስለ መዉሊድ የተሰጡበት ትምህርት በቻናሉ ያገኛሉ ⇗⇗⇗»
👍1
የልብ ድርቀትን ለማከም
~
1- ዱዓእ ማድረግ፣
2- ቁርኣን መቅራት፣ መልእክቱን ተደቡር ማድረግ፣
3- ዚክር ማብዛት፣
4- ሞትን ማስታወስ፣ የቀብር ዚያራ፣
5- ከደጋጎች ጋር መቀማመጥና መጎዳኘት፣
6- ለደካሞች መልካም መዋል እና
7- ኢስቲግፋር እና ተውበት ማብዛት።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
«آيتان في تذكير النساء عامة وطَالباتِ العلمِ خاصة»

الشيخ صالح العصيمي حَفظه الله.


t.me/https_Asselfya
📱 🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠

ከተጠቀማችሁ አይቀር እንዚህ
🔤🔤🅰️🔤🔤🔤🔤 ተቀላቀሉ



🔈 🔠🔠🔠🔠 🔤🔤🔘

🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤🅰️🔤🔤🔤🔤
🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠
https://t.me/VbaDmOohsw5ZDg0
https://t.me/VbaDmOohsw5ZDg0

✔️✔️✔️✔️💎
ለተጨማሪ ጥቆማ @twhidfirst1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
እስከምናረጋግጥ ዝም ብንልስ?
~
"ሙስሊም አይደለችም ተብሏል"፣ " በተደጋጋሚ ስርቆት ላይ የተያዘች ነች ተብሏል።"
እንዲህ አይነት ያልተረጋገጡ ወሬዎችን ባናሰራጭ ይሻላል። ከተጠራጠርን በሶብር እንጠብቅ። ምንም ቢሆን ደግሞ እንደ ህግ አስከባሪ የተፈፀመው ተግባር ልክ አይደለም።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
💦يَٰبُنَىَّ أَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ وَأْمُرْ بِٱلْمَعْرُوفِ وَٱنْهَ عَنِ ٱلْمُنكَرِ وَٱصْبِرْ عَلَىٰ مَآ أَصَابَكَ ۖ إِنَّ ذَٰلِكَ مِنْ عَزْمِ ٱلْأُمُورِ
«ልጄ ሆይ! ሶላትን አስተካክለህ ስገድ፡፡ በበጎ (በመልካም)ነገርም እዘዝ፡፡ ከመጥፎ ሁሉ ከልክል፡፡ በሚያገኝህም መከራ ላይ ታገስ፡፡ ይህ በጥብቅ ከታዘዙ  ነገሮች ጭምር ናቸዉ፡፡

💦وَلَا تُصَعِّرْ خَدَّكَ لِلنَّاسِ وَلَا تَمْشِ فِى ٱلْأَرْضِ مَرَحًا ۖ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يُحِبُّ كُلَّ مُخْتَالٍۢ فَخُورٍۢ
«ጉንጭህንም (በኩራት) ከሰዎች አታዙር፡፡ በምድርም ላይ ተንበጥርረህ አትሂድ፡፡ አላህ ተንበጥራሪን ጉረኛን ሁሉ አይወድምና።

💦وَٱقْصِدْ فِى مَشْيِكَ وَٱغْضُضْ مِن صَوْتِكَ ۚ إِنَّ أَنكَرَ ٱلْأَصْوَٰتِ لَصَوْتُ ٱلْحَمِيرِ

«በአካኼድህም መካከለኛ ኹን፡፡
ከድምጽህም ዝቅ አድርግ፡፡ ከድምጾች ሁሉ አስከፊው የአህዮች ድምጽ ነውና፡፡»

=
t.me/https_Asselfya
👍1
Audio
የተቅዋ የኢማን ውበት

ከታኢያ የተቆረጠ አጭር ምክር

🎤ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር

https://t.me/Muhammedsirage
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
የተቅዋ የኢማን ውበት ከታኢያ የተቆረጠ አጭር ምክር 🎤ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር https://t.me/Muhammedsirage
~ዉበት ብሎ ማለት ኢማን ነዉ።
~ዉበት ብሎ ማለት ኢልም ነዉ።
~ዉበት ብሎ ማለት ተቅዋ ነዉ።

ዉበት ብሎ ማለት ከዚህ ጋር የተያያዘዉ ብቻ ነዉ


~
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድ ወሌ – መውሊድ
~“ነብዩን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም መውደድ ማለት መደነስ ወይም አሮጌ በሬ ማረድ ጫት ማኘክ ማለት አይደለም።

~እሳቸውን መውደድ ማለት ሱናቸውን መከተል የከለከሉትን መከልከል የሰሩትን መስራት ማለት ነው።

ሼይኽ መሀመድ ወሌ አላህ ይዘንላቸዉ

~
﴿وَلِمَن خافَ مَقامَ رَبِّهِ جَنَّتانِ﴾
~ረሱል ﷺ እንዲህ አሉ..

ከምግብ ሁሉ አሏህ ዘንድ ተወዳጁ በርሱ ላይ እጆች የበዙበት ነዉ።

[صحيح الجامع (171)]
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔖የፍች መብዛት ምክንያቱ...!

[ ســبــب كــثــرة الــطــلاق ]

🎙لفضيلة العلّامة
صالح الفوزان حفظهُ ﷲ ورعاه

t.me/https_Asselfya
«አትመን ካሜራ»
🎙በኑረዲን አል-አረብ
ፈገግ ያደረገኝ ግጥም

ፊታቸው ከአረብ እግራቸው ከሱዳን አላለም