🔖በደጋጓች( በመልካሞች) ላይ በጣም ብርቱ ከሆኑ ነገሮች ዉስጥ አንደኛዉ ሪያዕ ነዉ ብለዉታል። ለምን? ሪያዕ ደጋጓችን (መልካሞችን)የሚፈትን ትልቅ የሆነ ፈተና ነዉ።
~ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንላቸዉና እንዲህ ብለዋል፦
ሰፊ የሆነ ባህር ነዉ ለሱ ዳርቻ የሌለዉ የሆነ ነዉ ብለዋል።
~ከዚህ በሽታ ለመዉጣት የረዘመ ትግል ያስፈልገዋል ።ምክንያቱም እንደ ተባለዉ አደለምና ተራዎችን መልካሞችን የሚፈትን ተግባር ነዉ። አንዳንዴ በዚህ በሽታ ከተራዎች ይበልጥ መልካሞችን ጧሊበተል ኢልም መሻይኸ ይፈተኑበታል።
~ከሰለፎቻችን ምን ብለዋል ፦ኢኸላስ ላይ ያደረኩትን ትግል የትም ቦታ ላይ አላደረኩትም ብለዋል ።
فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
=
t.me/https_Asselfya
~ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንላቸዉና እንዲህ ብለዋል፦
ሰፊ የሆነ ባህር ነዉ ለሱ ዳርቻ የሌለዉ የሆነ ነዉ ብለዋል።
~ከዚህ በሽታ ለመዉጣት የረዘመ ትግል ያስፈልገዋል ።ምክንያቱም እንደ ተባለዉ አደለምና ተራዎችን መልካሞችን የሚፈትን ተግባር ነዉ። አንዳንዴ በዚህ በሽታ ከተራዎች ይበልጥ መልካሞችን ጧሊበተል ኢልም መሻይኸ ይፈተኑበታል።
~ከሰለፎቻችን ምን ብለዋል ፦ኢኸላስ ላይ ያደረኩትን ትግል የትም ቦታ ላይ አላደረኩትም ብለዋል ።
فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
=
t.me/https_Asselfya
🔖 َمـا هــي الكلمــــة الطيبــــة ..؟
════✺══✺══✺════
۞ قـــال الشيخ ابــن العثيميـــن رحمـه الله :
❉ الكلمــــة الطيبــــة قســـمـان :
❶ - طيبة بذاتها .
❷ - طيبة بغاياتها .
۞ - أما الطيبة بذاتها :
❉ كالذكر [ لا إله إلا الله ، الله أكبر ، الحمد لله ، لا حول ولا قوة إلا بالله ] ..
❉ وأفضل الذكر قراءة القرآن .
۞ - وأما الكلمة الطيبة بغاياتها :
❉ فهي الكلمة المباحة ، كالتحدث مع الناس إذا قصدت بهذا إيناسهم وإدخال السرور عليهم .
❉ فإن هذا الكلام وإن لم يكن طيبا بذاته ، لكنه طيبا في غاياته في إدخال السرور على إخوانك ، وإدخال السرور على إخوانك مما يقربك إلى الله عز وجل " .
❒ شـرح ريـاض الصـالحيـن (290/1)
════✺══✺══✺════
t.me/https_Asselfya
════✺══✺══✺════
۞ قـــال الشيخ ابــن العثيميـــن رحمـه الله :
❉ الكلمــــة الطيبــــة قســـمـان :
❶ - طيبة بذاتها .
❷ - طيبة بغاياتها .
۞ - أما الطيبة بذاتها :
❉ كالذكر [ لا إله إلا الله ، الله أكبر ، الحمد لله ، لا حول ولا قوة إلا بالله ] ..
❉ وأفضل الذكر قراءة القرآن .
۞ - وأما الكلمة الطيبة بغاياتها :
❉ فهي الكلمة المباحة ، كالتحدث مع الناس إذا قصدت بهذا إيناسهم وإدخال السرور عليهم .
❉ فإن هذا الكلام وإن لم يكن طيبا بذاته ، لكنه طيبا في غاياته في إدخال السرور على إخوانك ، وإدخال السرور على إخوانك مما يقربك إلى الله عز وجل " .
❒ شـرح ريـاض الصـالحيـن (290/1)
════✺══✺══✺════
t.me/https_Asselfya
አላማ ይኑርህ
Daru tewhid
ህይወት የምትጣፍጠው ፣ ደስታ የምታገኘው እንደፈለክ እንደ እንስሳ ስትኖር ሳይሆን ጠንካራ ሆነህ የአቋም ሰው ስትሆን ነው!!
🎙በኡስታዝ አቡል ዐባስ ሀፊዘሁላህ
t.me/Darutewhide
🎙በኡስታዝ አቡል ዐባስ ሀፊዘሁላህ
t.me/Darutewhide
🔖 ቁርአን ተጅዊድና ቃኢደቱል ኑራንያ መማር የምትፈልጉ በዚህ ሊንክ ሴቶች ብቻ ግቡ የምታቀራዉ ሴት ነች መስፈርቱ ይነገራችኋል ....!
t.me/+iPN3KTXRrRIzZWQ8
t.me/+iPN3KTXRrRIzZWQ8
t.me/+iPN3KTXRrRIzZWQ8
t.me/+iPN3KTXRrRIzZWQ8
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
﴿تَتَجافى جُنُوبُهم عَنِ المَضاجِعِ يَدْعُونَ رَبَّهم خَوْفًا وطَمَعًا﴾
"وتأمل كيف قابل ما أخفوه من قيام الليل بالجزاء الذي أخفاه لهم مما لا تعلمه نفس؟
وكيف قابل قلقهم وخوفهم واضطرابهم على مضاجعهم حين يقوموا إلى صلاة الليل بقرة الأعين في الجنة".
ابن القيم، حادي الأرواح صـ ٥٩٣ || القارئ: محمد خليل القارئ رحمه الله.
#تلاوة
"وتأمل كيف قابل ما أخفوه من قيام الليل بالجزاء الذي أخفاه لهم مما لا تعلمه نفس؟
وكيف قابل قلقهم وخوفهم واضطرابهم على مضاجعهم حين يقوموا إلى صلاة الليل بقرة الأعين في الجنة".
ابن القيم، حادي الأرواح صـ ٥٩٣ || القارئ: محمد خليل القارئ رحمه الله.
#تلاوة
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም – 12-القواعد الحسان
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
13-القواعد الحسان
ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም
🔖 አዲስ ተከታታይ ደርስ
📚የአል_ቀዋዒዱል_ሒሳን ኪታብ
~ ክፍል - 13
🎙️ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም
የኪታቡን Pdf ለማግኘት* ↓↓↓
t.me/SheikhMuhammedZainAdam/8593
📚የአል_ቀዋዒዱል_ሒሳን ኪታብ
~ ክፍል - 13
🎙️ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም
የኪታቡን Pdf ለማግኘት* ↓↓↓
t.me/SheikhMuhammedZainAdam/8593
~ከሴት ልጅ ሀያእ ከተወገደ አበቃ !ጨዋነት
እንደ ወንድ ወይም ከወንድ የባሠች ትሆናለች።
የሀያዕ መወገድ የራሱ ምክንየቶች አሉት
~መቀላቀልን ማብዛት
~ከልጅነት ጀምሮ ከጨዋነትና ከሀያዕ የራቁ አለባበስን መልበስ
👉ከዚያም ይህን ነገር እንድትለምደዉና እንዲትፀናበት ያደርጋታል።
🎙ሼኸ ኢብኑ ኡሰይሚን
~
t.me/https_Asselfya
እንደ ወንድ ወይም ከወንድ የባሠች ትሆናለች።
የሀያዕ መወገድ የራሱ ምክንየቶች አሉት
~መቀላቀልን ማብዛት
~ከልጅነት ጀምሮ ከጨዋነትና ከሀያዕ የራቁ አለባበስን መልበስ
👉ከዚያም ይህን ነገር እንድትለምደዉና እንዲትፀናበት ያደርጋታል።
🎙ሼኸ ኢብኑ ኡሰይሚን
~
t.me/https_Asselfya
👍1
ለጋጠ-ወጥ ሙስሊም እህቶቻችን ብቻ አድርሱልኝ
አላማረብሽም...!!
--------------------
አይዞሽ እያሉ የሚያመናቅሩሽ፡
ተጠንቀቂ እህቴ መና-እንዳያስቀሩሽ፡
ይልቅ ዑስታዞችሽ ተውሒድ ሱናን ያቅሩሽ!
ሐቅን የያዘ ሴት አሏህን ይፈራል፡
በአደብ ተሰተሪ ስርዓት ያስከብራል፡
ሐያዕ ውበትሽ ነው ከሰው ጋር ያኖራል፡
ወላሒ አደብ ነው የሴትነት ሞራል፡
ዛሬ ወጣት ሆነሽ አለኝ ብትይ ውበት፡
ጤዛ ነው ይረግፋል ያጠፋዋል ሽበት፡
ይልቅ ተሸፈኝ ኒቃብ ጨምሪበት፡
ለጊዜው ነው እንጂ፤
አብሮ አይኖር ቁንጂና፡
ጥሩ ልብ ይሩርሽ፤
አይከስምም በርጂና፡
ሙስሊም ሆነሽ ሳለ አትሁኝ መሳቂያ፡
እምነትሽ አይደለም ወንጀል መደ'በቂያ፡
ስንቶች እህቶችሽ በአንች ተሳቀቁ፡
አፈሩብሽ አወ ከቲክቶክ ለቀቁ፡
ሞጣ እሚባል ቁርበት የሚገለምጥሽ፡
ዮኒ እሚባል ጋኛ የሚገለፍጥሽ፡
ወላጅ የለሽም ወይ የሚቆነጥጥሽ!?
ይሰለቻል አሉ ቁንጂና ቀን በቀን፡
ጥሩ ልብ ይኑርሽ የለውም ሰቀቀን፡
ፈተናውን ታገሽ ሁሉም ነገር ያልፋል፡
ይልቅ ተሰተሪ እምነትሽ ይገዝፋል፡
ነገ ጀናዛ ነሽ ውበትሽ ይጠፋል፡
ዛሬ ላይክና ሸር ዝና ቢያሰክርሽም፡
ነገ ቀብር አለ ተይው ግደለሽም፡
ወላሒ ልንገርሽ አላማረብሽም፡
«ኑረዲን አል አረብ»
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
አላማረብሽም...!!
--------------------
አይዞሽ እያሉ የሚያመናቅሩሽ፡
ተጠንቀቂ እህቴ መና-እንዳያስቀሩሽ፡
ይልቅ ዑስታዞችሽ ተውሒድ ሱናን ያቅሩሽ!
ሐቅን የያዘ ሴት አሏህን ይፈራል፡
በአደብ ተሰተሪ ስርዓት ያስከብራል፡
ሐያዕ ውበትሽ ነው ከሰው ጋር ያኖራል፡
ወላሒ አደብ ነው የሴትነት ሞራል፡
ዛሬ ወጣት ሆነሽ አለኝ ብትይ ውበት፡
ጤዛ ነው ይረግፋል ያጠፋዋል ሽበት፡
ይልቅ ተሸፈኝ ኒቃብ ጨምሪበት፡
ለጊዜው ነው እንጂ፤
አብሮ አይኖር ቁንጂና፡
ጥሩ ልብ ይሩርሽ፤
አይከስምም በርጂና፡
ሙስሊም ሆነሽ ሳለ አትሁኝ መሳቂያ፡
እምነትሽ አይደለም ወንጀል መደ'በቂያ፡
ስንቶች እህቶችሽ በአንች ተሳቀቁ፡
አፈሩብሽ አወ ከቲክቶክ ለቀቁ፡
ሞጣ እሚባል ቁርበት የሚገለምጥሽ፡
ዮኒ እሚባል ጋኛ የሚገለፍጥሽ፡
ወላጅ የለሽም ወይ የሚቆነጥጥሽ!?
ይሰለቻል አሉ ቁንጂና ቀን በቀን፡
ጥሩ ልብ ይኑርሽ የለውም ሰቀቀን፡
ፈተናውን ታገሽ ሁሉም ነገር ያልፋል፡
ይልቅ ተሰተሪ እምነትሽ ይገዝፋል፡
ነገ ጀናዛ ነሽ ውበትሽ ይጠፋል፡
ዛሬ ላይክና ሸር ዝና ቢያሰክርሽም፡
ነገ ቀብር አለ ተይው ግደለሽም፡
ወላሒ ልንገርሽ አላማረብሽም፡
«ኑረዲን አል አረብ»
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
【አላማረብሽም】
በኑረዲን አል-አረብ
ዛሬ ላይክና ሸር ዝና ቢያሰክርሽም፡
ነገ ቀብር አለ ተይው ግደለሽም፡
ወላሒ ልንገርሽ አላማረብሽም፡
ነገ ቀብር አለ ተይው ግደለሽም፡
ወላሒ ልንገርሽ አላማረብሽም፡
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Photo
አባካኝነትን እንራቅ
~
ሁሉም ነገር ልክ አለው። እዝነት ልክ አለው። መስዋእትነት ልክ አለው። ዒባዳ ልክ አለው። ቸርነት ልክ አለው። ደግነት ልክ አለው። መልካም ነገር ከልኩ ሲያልፍ ስሙ ይቀየራል። ደግነቱ ሞኝነት ይሆናል። ጥንቃቄው ፍርሃት ይሆናል። ብልህነቱ አጉል ብልጣብልጥነት ይሆናል። ያኔ ውበቱን መልኩን ያጣል። ያኔ ጉዳዩ ወደ ውጉዝነት ተሸጋግሯል ማለት ነው።
ይህ እንዳይሆን ትኩረት መስጠት ይገባል። በልክ መሆን ውበት ነው። በልክ መሆን ጨዋነት ነው። በልክ መሆን ታስቦበት ሲሆን ዒባዳ ነው። በልክ መሆን ሞገስ አለው።
ልክ ማለት ወደ ላይም ወደ ታችም ድንበር አለማለፍ ነው። በአቋምህ ድንበር አትለፍ። በንግግርህ ድንበር አትለፍ። በገንዘብ አያያዝህ ድንበር አትለፍ። በጊዜ አጠቃቀምህ ድንበር አትለፍ። ለሁሉም ነገራችን ለከት ሊኖረው ይገባል። ለምሳሌ ገንዘብ ጋር የተያያዘውን አባካኝነት ላንሳ። ጌታችን አላህ አባካኝነትን ይነቅፋል። እንዲህ ይላል፦
{ وَلَا تُبَذِّرۡ تَبۡذِیرًا (26) إِنَّ ٱلۡمُبَذِّرِینَ كَانُوۤا۟ إِخۡوَ ٰنَ ٱلشَّیَـٰطِینِۖ وَكَانَ ٱلشَّیۡطَـٰنُ لِرَبِّهِۦ كَفُورࣰا (27) }
"ማባከንንም አታባክን፡፡ አባካኞች የሰይጣናት ወንድሞች ናቸውና፡፡ ሰይጣንም ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው።" [አልኢስራእ፡ 26-27]
በዚህ ቦታ ላይ አባካኝነት ከግልፅ ክልከላ ባለፈ በጥብቅ እየተኮነነ ነው። ሙስሊም የሆነ ሰው እንዲህ ዓይነቱን ማሳሰቢያ እንደዋዛ ሊያልፈው አይገባም። ስለዚህ፦
* አመጋገባችን ላይ ብክነት እንዳይኖር እንጠንቀቅ። በልካችን እናቅርብ። በልካችን እንመገብ። አላህ አባካኞችን አይወድም።
{وَكُلُوا۟ وَٱشۡرَبُوا۟ وَلَا تُسۡرِفُوۤا۟ۚ إِنَّهُۥ لَا یُحِبُّ ٱلۡمُسۡرِفِینَ }
"ብሉ፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ አባካኞችን አይወድምና።" [አልአዕራፍ፡ 31]
* ስንታጠብ፣ ውዱእ ስናደርግ፣ እቃ ስናጥብ ውሃ አናባክን። ነብያችን ﷺ በውዱአቸውም በትጥበታቸውም ላይ የውሃ አጠቃቀማቸው የተመጠነ ነበር። በመኖሪያ ቤቶችም ይሁን በመስጂዶች ወይም በሌላ ቦታዎች የውሃ አጠቃቀማችን በልክ ይሁን። ስንጨርስ ቧንቧዎችን በትክክል እንዝጋ። የተበላሸውን እንጠግን።
* ያለ ፋይዳ መብራቶችን አናብራ። በማይፈልግ ቦታና ጊዜ የሚበሩትን እናጥፋቸው። የቤታችንን መብራት፣ ማገዶ፣ ናፍጣ፣ ነዳጅ፣ ሲሊንደር ጋዝ፣ ... ያለ ፋይዳ ሲሰራ አይተን አንለፍ።
* በጥቅሉ ልብሳችን፣ ገንዘባችን፣ ሞባይላችን፣ ኮምፒተራችን፣ ... ሁሉም አይነት ንብረታችን ባግባቡ ሊይያዝ የሚገባ የጌታችን ስጦታ ነው። ያለ አገልግሎት የትኛውም ሃብት ሊባክን አይገባም። ጌታችን ስለዋለልን ኒዕማዎች ከማመስገን ውስጥ አንዱ ፀጋዎቹን ባግባቡ መጠቀም ነው። ይሄ ከደጋግ የአረሕማን ባሪያዎች መታወቂያዎች ውስጥ ነው። የላቀው ጌታ እንዲህ ይላል፦
{ وَٱلَّذِینَ إِذَاۤ أَنفَقُوا۟ لَمۡ یُسۡرِفُوا۟ وَلَمۡ یَقۡتُرُوا۟ وَكَانَ بَیۡنَ ذَ ٰلِكَ قَوَامࣰا }
"እነዚያም በለገሱ ጊዜ የማያባክኑ የማይቆጥቡትም ናቸው፡፡ በዚህም መካከል (ልግስናቸው) ትክክለኛ የሆነ ነው።" [አልፉርቃን፡ 67]
ባይሆን አታባክን ማለት ሰስት ማለት አይደለም። አላህ የሰጠንን ፀጋ እሱ በሚወደው ቦታ ላይ ባግባቡ ማውጣት የታዘዝንበት አደራ ነው። ብቻ ሁሉም በልክ ሲሆን ያምራል።
{ وَلَا تَجۡعَلۡ یَدَكَ مَغۡلُولَةً إِلَىٰ عُنُقِكَ وَلَا تَبۡسُطۡهَا كُلَّ ٱلۡبَسۡطِ فَتَقۡعُدَ مَلُومࣰا مَّحۡسُورًا }
"እጅህንም ወደ አንገትህ የታሰረች አታድርግ፡፡ መዘርጋትንም ሁሉ አትዘርጋት፤ የተወቀስክ የተቆጨኽ ትኾናለህና።" [አልኢስራእ፡ 29]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
t.me/IbnuMunewor
~
ሁሉም ነገር ልክ አለው። እዝነት ልክ አለው። መስዋእትነት ልክ አለው። ዒባዳ ልክ አለው። ቸርነት ልክ አለው። ደግነት ልክ አለው። መልካም ነገር ከልኩ ሲያልፍ ስሙ ይቀየራል። ደግነቱ ሞኝነት ይሆናል። ጥንቃቄው ፍርሃት ይሆናል። ብልህነቱ አጉል ብልጣብልጥነት ይሆናል። ያኔ ውበቱን መልኩን ያጣል። ያኔ ጉዳዩ ወደ ውጉዝነት ተሸጋግሯል ማለት ነው።
ይህ እንዳይሆን ትኩረት መስጠት ይገባል። በልክ መሆን ውበት ነው። በልክ መሆን ጨዋነት ነው። በልክ መሆን ታስቦበት ሲሆን ዒባዳ ነው። በልክ መሆን ሞገስ አለው።
ልክ ማለት ወደ ላይም ወደ ታችም ድንበር አለማለፍ ነው። በአቋምህ ድንበር አትለፍ። በንግግርህ ድንበር አትለፍ። በገንዘብ አያያዝህ ድንበር አትለፍ። በጊዜ አጠቃቀምህ ድንበር አትለፍ። ለሁሉም ነገራችን ለከት ሊኖረው ይገባል። ለምሳሌ ገንዘብ ጋር የተያያዘውን አባካኝነት ላንሳ። ጌታችን አላህ አባካኝነትን ይነቅፋል። እንዲህ ይላል፦
{ وَلَا تُبَذِّرۡ تَبۡذِیرًا (26) إِنَّ ٱلۡمُبَذِّرِینَ كَانُوۤا۟ إِخۡوَ ٰنَ ٱلشَّیَـٰطِینِۖ وَكَانَ ٱلشَّیۡطَـٰنُ لِرَبِّهِۦ كَفُورࣰا (27) }
"ማባከንንም አታባክን፡፡ አባካኞች የሰይጣናት ወንድሞች ናቸውና፡፡ ሰይጣንም ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው።" [አልኢስራእ፡ 26-27]
በዚህ ቦታ ላይ አባካኝነት ከግልፅ ክልከላ ባለፈ በጥብቅ እየተኮነነ ነው። ሙስሊም የሆነ ሰው እንዲህ ዓይነቱን ማሳሰቢያ እንደዋዛ ሊያልፈው አይገባም። ስለዚህ፦
* አመጋገባችን ላይ ብክነት እንዳይኖር እንጠንቀቅ። በልካችን እናቅርብ። በልካችን እንመገብ። አላህ አባካኞችን አይወድም።
{وَكُلُوا۟ وَٱشۡرَبُوا۟ وَلَا تُسۡرِفُوۤا۟ۚ إِنَّهُۥ لَا یُحِبُّ ٱلۡمُسۡرِفِینَ }
"ብሉ፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ አባካኞችን አይወድምና።" [አልአዕራፍ፡ 31]
* ስንታጠብ፣ ውዱእ ስናደርግ፣ እቃ ስናጥብ ውሃ አናባክን። ነብያችን ﷺ በውዱአቸውም በትጥበታቸውም ላይ የውሃ አጠቃቀማቸው የተመጠነ ነበር። በመኖሪያ ቤቶችም ይሁን በመስጂዶች ወይም በሌላ ቦታዎች የውሃ አጠቃቀማችን በልክ ይሁን። ስንጨርስ ቧንቧዎችን በትክክል እንዝጋ። የተበላሸውን እንጠግን።
* ያለ ፋይዳ መብራቶችን አናብራ። በማይፈልግ ቦታና ጊዜ የሚበሩትን እናጥፋቸው። የቤታችንን መብራት፣ ማገዶ፣ ናፍጣ፣ ነዳጅ፣ ሲሊንደር ጋዝ፣ ... ያለ ፋይዳ ሲሰራ አይተን አንለፍ።
* በጥቅሉ ልብሳችን፣ ገንዘባችን፣ ሞባይላችን፣ ኮምፒተራችን፣ ... ሁሉም አይነት ንብረታችን ባግባቡ ሊይያዝ የሚገባ የጌታችን ስጦታ ነው። ያለ አገልግሎት የትኛውም ሃብት ሊባክን አይገባም። ጌታችን ስለዋለልን ኒዕማዎች ከማመስገን ውስጥ አንዱ ፀጋዎቹን ባግባቡ መጠቀም ነው። ይሄ ከደጋግ የአረሕማን ባሪያዎች መታወቂያዎች ውስጥ ነው። የላቀው ጌታ እንዲህ ይላል፦
{ وَٱلَّذِینَ إِذَاۤ أَنفَقُوا۟ لَمۡ یُسۡرِفُوا۟ وَلَمۡ یَقۡتُرُوا۟ وَكَانَ بَیۡنَ ذَ ٰلِكَ قَوَامࣰا }
"እነዚያም በለገሱ ጊዜ የማያባክኑ የማይቆጥቡትም ናቸው፡፡ በዚህም መካከል (ልግስናቸው) ትክክለኛ የሆነ ነው።" [አልፉርቃን፡ 67]
ባይሆን አታባክን ማለት ሰስት ማለት አይደለም። አላህ የሰጠንን ፀጋ እሱ በሚወደው ቦታ ላይ ባግባቡ ማውጣት የታዘዝንበት አደራ ነው። ብቻ ሁሉም በልክ ሲሆን ያምራል።
{ وَلَا تَجۡعَلۡ یَدَكَ مَغۡلُولَةً إِلَىٰ عُنُقِكَ وَلَا تَبۡسُطۡهَا كُلَّ ٱلۡبَسۡطِ فَتَقۡعُدَ مَلُومࣰا مَّحۡسُورًا }
"እጅህንም ወደ አንገትህ የታሰረች አታድርግ፡፡ መዘርጋትንም ሁሉ አትዘርጋት፤ የተወቀስክ የተቆጨኽ ትኾናለህና።" [አልኢስራእ፡ 29]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
t.me/IbnuMunewor
👍1
ድክመትህን አላህ ፊት ብቻ ግለጥ። ዓለም ጉልበትህን ብቻ ይመልከት!…
ማንም ድክመትህን እንዳያይ! በመስታወት የሚያዩህ ዓይኖችህ እንኳን የጨፈገገና የተከፋ ፊትህን አይመልከቱ!
ደስታህ ሰዎች በሚዘረጉልህ የእዝነት እጅ ወይም በሚያሳዩህ ፊት ላይ አይቋጠር!…
የሰዎች እገዛም ሆነ ጫና ደስታህን ከፍም ሆነ ዝቅ አያድርጉብህ! የሰዎች መልካም ትድድር ተጨማሪ ነገር ሆኖ የደስታህና የእረፍትህ ምንጭ ቀልብህ ይሁን!
ህይወት ለደካሞች ጠባብ ናት!
t.me/https_Asselfya
ማንም ድክመትህን እንዳያይ! በመስታወት የሚያዩህ ዓይኖችህ እንኳን የጨፈገገና የተከፋ ፊትህን አይመልከቱ!
ደስታህ ሰዎች በሚዘረጉልህ የእዝነት እጅ ወይም በሚያሳዩህ ፊት ላይ አይቋጠር!…
የሰዎች እገዛም ሆነ ጫና ደስታህን ከፍም ሆነ ዝቅ አያድርጉብህ! የሰዎች መልካም ትድድር ተጨማሪ ነገር ሆኖ የደስታህና የእረፍትህ ምንጭ ቀልብህ ይሁን!
ህይወት ለደካሞች ጠባብ ናት!
t.me/https_Asselfya
VID_20210528_213317_315_٢٠٢١٠٥٢٨٢١٤٢١٨٥٤٨_a01
<unknown>
~ጣፋጭ ቲላዋ ተጋበዙልኝ ከማስተንተን ጋ..
~
~
🔖 የማታ ዚክር አትርሱ ...!
~ ~ ~ ~ ~ ~ ~
🌻اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ فِي الدُّنْيَا وَاْلآخِرَةِ، اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ فِي دِيْنِيْ وَدُنْيَايَ وَأَهْلِيْ وَمَالِيْ. اَللَّهُمَّ احْفَظْنِيْ مِنْ بَيْنِ يَدَيَّ، وَمِنْ خَلْفِيْ، وَعَنْ يَمِيْنِيْ وَعَنْ شِمَالِيْ، وَمِنْ فَوْقِيْ، وَأَعُوْذُ بِعَظَمَتِكَ أَنْ أُغْتَالَ مِنْ تَحْتِيْ.
#አላህ ሆይ! በዚህችም ሆነ በቀጣዩ ዓለም ይቅርታንና ጤንነትን እጠይቅሃለሁ፡፡
አላህ ሆይ! በሀይማኖቴ፥ በዚህች አለም ህይወቴም፥ በቤተሰቦቼም፥ በንብረቴም ደህንነትን እጠይቅሃለሁ፡፡ አላህ ሆይ! ነውሬን ሸፍንልኝ፡፡
አላህ ሆይ! ከፊት ለፊቴ ከኃላዬም፥ ከቀኜም፥ ከግራዬም፥ ከበላዬም ጠብቀኝ፡፡ ከበታቼም እንዳልጠቃ በአንተ እጠበቃለሁ፡፡
~
t.me/https_Asselfya
~ ~ ~ ~ ~ ~ ~
🌻اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ فِي الدُّنْيَا وَاْلآخِرَةِ، اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ فِي دِيْنِيْ وَدُنْيَايَ وَأَهْلِيْ وَمَالِيْ. اَللَّهُمَّ احْفَظْنِيْ مِنْ بَيْنِ يَدَيَّ، وَمِنْ خَلْفِيْ، وَعَنْ يَمِيْنِيْ وَعَنْ شِمَالِيْ، وَمِنْ فَوْقِيْ، وَأَعُوْذُ بِعَظَمَتِكَ أَنْ أُغْتَالَ مِنْ تَحْتِيْ.
#አላህ ሆይ! በዚህችም ሆነ በቀጣዩ ዓለም ይቅርታንና ጤንነትን እጠይቅሃለሁ፡፡
አላህ ሆይ! በሀይማኖቴ፥ በዚህች አለም ህይወቴም፥ በቤተሰቦቼም፥ በንብረቴም ደህንነትን እጠይቅሃለሁ፡፡ አላህ ሆይ! ነውሬን ሸፍንልኝ፡፡
አላህ ሆይ! ከፊት ለፊቴ ከኃላዬም፥ ከቀኜም፥ ከግራዬም፥ ከበላዬም ጠብቀኝ፡፡ ከበታቼም እንዳልጠቃ በአንተ እጠበቃለሁ፡፡
~
t.me/https_Asselfya
መልእክት ለሴቶች
Abdul Aziz
ውድ ወንድሜ አብዱል አዚዝ ይባላል አላህ ይጠብቀው ።
ልብ ሰርስሮ የሚገባ ምክር ነው የመከረን
ልብ ሰርስሮ የሚገባ ምክር ነው የመከረን
🔖 አቡ ደርዳእ እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አሉ
✅
📚(ቲርሚዚ ዘግቦታል)
t.me/https_Asselfya
✅
ከወንድሙ ክብር የተከላከለ (የመለሰ) ሰው የውመልቂያማ አላህ ከፊቱ እሳት ይከላከልለታል (ይመልስለታል)።📚(ቲርሚዚ ዘግቦታል)
t.me/https_Asselfya