👉አንድ ሴት ሰለፍይ ወይም ሷሊህ ደግ ናት ማለት ወንጀል የማትሰራ የማትሳሳት ጥቡቅ ናት ማለት አይደለም። ነገር ግን፦
☞ሲያስታውሷት ትነቃለች
☞ሲመክሯት ትቀበላለች
☞ከስህተቷ ትመለሳለች
☞ለወንጀሏ እስቲግፋር ትጠይቃለች።
~
ممقول
t.me/https_Asselfya
☞ሲያስታውሷት ትነቃለች
☞ሲመክሯት ትቀበላለች
☞ከስህተቷ ትመለሳለች
☞ለወንጀሏ እስቲግፋር ትጠይቃለች።
~
ممقول
t.me/https_Asselfya
👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
~ህይወትህ ሃሳብህን ተከታይ ነው ።
~
~
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም – 11-القواعد الحسان
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
12-القواعد الحسان
ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም
🔖 አዲስ ተከታታይ ደርስ
📚የአል_ቀዋዒዱል_ሒሳን ኪታብ
~ ክፍል - 12
🎙️ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም
የኪታቡን Pdf ለማግኘት* ↓↓↓
t.me/SheikhMuhammedZainAdam/8593
📚የአል_ቀዋዒዱል_ሒሳን ኪታብ
~ ክፍል - 12
🎙️ሸይኽ ሙሐመድዘይን ሸይኽ ኣደም
የኪታቡን Pdf ለማግኘት* ↓↓↓
t.me/SheikhMuhammedZainAdam/8593
الصَمْتُ حِكْمَةٌ وَقَلِيلٌ فَاعِلُه .
عنْ أَنَسٍ رضي الله عنه أَنَّ لُقْمَانَ قَالَ :
إِنَّ مِنَ الْحِكَمِ الصَّمْتَ وَقَلِيلٌ فَاعِلُهُ .
📖 روضة العقلاء لابن حبان .
عنْ أَنَسٍ رضي الله عنه أَنَّ لُقْمَانَ قَالَ :
إِنَّ مِنَ الْحِكَمِ الصَّمْتَ وَقَلِيلٌ فَاعِلُهُ .
📖 روضة العقلاء لابن حبان .
~ዝምታን ማብዛት ከነብያት ስነምግባር መካከል አንዱ ነዉ
🔖የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰላም .
ለረዠም ግዜ ዝምታ ያበዙ ነበር ሳቃቸዉ ትንሸ ነበር ።
=
t.me/https_Asselfya
🔖የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰላም .
ለረዠም ግዜ ዝምታ ያበዙ ነበር ሳቃቸዉ ትንሸ ነበር ።
=
t.me/https_Asselfya
🔖በደጋጓች( በመልካሞች) ላይ በጣም ብርቱ ከሆኑ ነገሮች ዉስጥ አንደኛዉ ሪያዕ ነዉ ብለዉታል። ለምን? ሪያዕ ደጋጓችን (መልካሞችን)የሚፈትን ትልቅ የሆነ ፈተና ነዉ።
~ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንላቸዉና እንዲህ ብለዋል፦
ሰፊ የሆነ ባህር ነዉ ለሱ ዳርቻ የሌለዉ የሆነ ነዉ ብለዋል።
~ከዚህ በሽታ ለመዉጣት የረዘመ ትግል ያስፈልገዋል ።ምክንያቱም እንደ ተባለዉ አደለምና ተራዎችን መልካሞችን የሚፈትን ተግባር ነዉ። አንዳንዴ በዚህ በሽታ ከተራዎች ይበልጥ መልካሞችን ጧሊበተል ኢልም መሻይኸ ይፈተኑበታል።
~ከሰለፎቻችን ምን ብለዋል ፦ኢኸላስ ላይ ያደረኩትን ትግል የትም ቦታ ላይ አላደረኩትም ብለዋል ።
فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
=
t.me/https_Asselfya
~ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንላቸዉና እንዲህ ብለዋል፦
ሰፊ የሆነ ባህር ነዉ ለሱ ዳርቻ የሌለዉ የሆነ ነዉ ብለዋል።
~ከዚህ በሽታ ለመዉጣት የረዘመ ትግል ያስፈልገዋል ።ምክንያቱም እንደ ተባለዉ አደለምና ተራዎችን መልካሞችን የሚፈትን ተግባር ነዉ። አንዳንዴ በዚህ በሽታ ከተራዎች ይበልጥ መልካሞችን ጧሊበተል ኢልም መሻይኸ ይፈተኑበታል።
~ከሰለፎቻችን ምን ብለዋል ፦ኢኸላስ ላይ ያደረኩትን ትግል የትም ቦታ ላይ አላደረኩትም ብለዋል ።
فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
=
t.me/https_Asselfya