💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
ትቀመጥልሽ ስጦታ 🌸 = t.me/https_Asselfya
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔖የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም በጧትና በማታ ሶስት ሶስት ግዜ ይሉት ነበር!
🌻اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَدَنِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي سَمْعِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَصْرِي، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ، اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوْذُ بِكَ مِنَ الْكُفْرِ، وَالْفَقْرِ، وأَعُوْذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ.[ثَلاثَ مَرَّاتٍ]
~አላህ ሆይ! አካሌን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ ~አላህ ሆይ ! ጆሮዬን ጤናማ አድርግለኝ፡፡ ~አላህ ሆይ ! ዓይኔን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ ከአንተ ውጭ በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም፡፡
~ አላይ ሆይ ! ከክህድትና ከድህነት በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቀብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከአንተ ውጭ በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም፡፡
~
t.me/https_Asselfya
🌻اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَدَنِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي سَمْعِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَصْرِي، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ، اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوْذُ بِكَ مِنَ الْكُفْرِ، وَالْفَقْرِ، وأَعُوْذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ.[ثَلاثَ مَرَّاتٍ]
~አላህ ሆይ! አካሌን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ ~አላህ ሆይ ! ጆሮዬን ጤናማ አድርግለኝ፡፡ ~አላህ ሆይ ! ዓይኔን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ ከአንተ ውጭ በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም፡፡
~ አላይ ሆይ ! ከክህድትና ከድህነት በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቀብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከአንተ ውጭ በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም፡፡
~
t.me/https_Asselfya
ባለ ሶስት ተደራራቢ ኒቃቦቻችን አራት አይነት ርዝመት ያላቸው ሲሆን
1ኛ🔹አንድ ሜትር ከ38 ሴንቲም
2ኛ🤍አንድ ሜትር ከ32 ሴንቲም
3ኛ🤍አንድ ሜትር ከ6 ሴንቲም
4ኛ🤍 90 ሳንቲም የሚረዝሙ አሉን።
🔴ባለ ሁለት ተደራራቢ ሶስት አይነት ርዝመት ያላቸው ሲሆን
🔹አንድ ሜትር ከ38
🔹አንድ ሜትር ከ32 ሴንቲም
🤍አንድ ሜትር ከ11 ሴንቲም (በዝግ)
🔹90 ሳንቲም ርዝመት አላቸው።
ከዘህ በላይ ረጅም ኒቃብ የምትፈልጉ ካላችሁ በትዕዛዝ የምናቀርብላችሁ ይሆናል።
ለበለጠ መረጃ
📞 @Okaz0913511818
📞 0913511818
በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም እና በዋትሳፕ ያናግሩን።
ወደ ጉሩፓችን ለመቀላቀል
https://t.me/OkazHijab
1ኛ🔹አንድ ሜትር ከ38 ሴንቲም
2ኛ🤍አንድ ሜትር ከ32 ሴንቲም
3ኛ🤍አንድ ሜትር ከ6 ሴንቲም
4ኛ🤍 90 ሳንቲም የሚረዝሙ አሉን።
🔴ባለ ሁለት ተደራራቢ ሶስት አይነት ርዝመት ያላቸው ሲሆን
🔹አንድ ሜትር ከ38
🔹አንድ ሜትር ከ32 ሴንቲም
🤍አንድ ሜትር ከ11 ሴንቲም (በዝግ)
🔹90 ሳንቲም ርዝመት አላቸው።
ከዘህ በላይ ረጅም ኒቃብ የምትፈልጉ ካላችሁ በትዕዛዝ የምናቀርብላችሁ ይሆናል።
ለበለጠ መረጃ
📞 @Okaz0913511818
📞 0913511818
በቀጥታ ወይንም በቴሌግራም እና በዋትሳፕ ያናግሩን።
ወደ ጉሩፓችን ለመቀላቀል
https://t.me/OkazHijab
~ኢላሂ መሽቶ የሚነጋዉ ባንተ ነዉ፣ ተኝተን የምንነሳዉም ባንተ ነዉ፣ ወጥተን የምንገባዉም በእዝነትህ ነዉ፣ ሰርተን የምናገኘዉም ሰለፈቀድክልን ነዉ፣ አልሓምዱሊላህ....
~ኢላሂ ለተጨነቀው ሁሉ ፈረጃን ፣ ላዘነው ሁሉ መፅናናትን ፣ ለዱአዎች ሁሉ ተቀባይነትን ፣ ለታመመው ሁሉ መሻርን ለግሰው ፣ ያአሏህ ከእዝነትህ አታርቀን ፣ ወንጀላችንን ሁሉ ማረን በሀቅ ላይ አፅናን መጨረሻችንን አሳምርልን ኣሚን ያረብ ።
==
t.me/https_Asselfya
~ኢላሂ ለተጨነቀው ሁሉ ፈረጃን ፣ ላዘነው ሁሉ መፅናናትን ፣ ለዱአዎች ሁሉ ተቀባይነትን ፣ ለታመመው ሁሉ መሻርን ለግሰው ፣ ያአሏህ ከእዝነትህ አታርቀን ፣ ወንጀላችንን ሁሉ ማረን በሀቅ ላይ አፅናን መጨረሻችንን አሳምርልን ኣሚን ያረብ ።
==
t.me/https_Asselfya
Forwarded from Dr. Seid Mussa
بشرى
إعلان عن محاضرة في مسجد الإمام أحمد بالعاصمة أديس أبابا حي ألم بنك
بعنوان
{ثلاثون فائدة عقدية وإيمانية من حديث حذيفة في الفتن}
لفضيلة الشيخ الدكتور / إبراهيم المحيميد - حفظه الله تعالى ورعاه -
وذلك بعد عصر اليوم ١٢ يوليو 2024 م .
https://t.me/AbulBukhariSeid
إعلان عن محاضرة في مسجد الإمام أحمد بالعاصمة أديس أبابا حي ألم بنك
بعنوان
{ثلاثون فائدة عقدية وإيمانية من حديث حذيفة في الفتن}
لفضيلة الشيخ الدكتور / إبراهيم المحيميد - حفظه الله تعالى ورعاه -
وذلك بعد عصر اليوم ١٢ يوليو 2024 م .
https://t.me/AbulBukhariSeid
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
~የዱሀ ሶላትን የሚጠባበቅ የለም ወደጌታው የተጸጸተ ቢሆን እንጅ ....
~
~
ተክቢራ_74
Daru tewhid
📢📢 ረጅም ተክቢራ
ቤት ውስጥ ስትሆኑ
ሱቅ ውስጥ ስትቀመጡ
በመንገዶች ስትንቀሳቀሱ
እየነዳችሁም ይሁን ተሳፋሪ ብትሆኑ
እሄን ማራኪ ተክቢራ እያዳመጣችሁ፣እያላችሁም ፏ እያላችሁ ዋሉ።
t.me/Darutewhide
ቤት ውስጥ ስትሆኑ
ሱቅ ውስጥ ስትቀመጡ
በመንገዶች ስትንቀሳቀሱ
እየነዳችሁም ይሁን ተሳፋሪ ብትሆኑ
እሄን ማራኪ ተክቢራ እያዳመጣችሁ፣እያላችሁም ፏ እያላችሁ ዋሉ።
t.me/Darutewhide
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Daru tewhid – ተክቢራ_74
~አንድ ባሪያ አንድ ጌዜ 【አላሁ አክበር】ማለቱ ዱንያና በዱንያ ውስጥ ካሉ ነገሮች ሁሉ የተሻለና የበለጠ ነው።
ኡመር ኢብኑል ኸጧብ
ኡመር ኢብኑል ኸጧብ
Forwarded from 📜(( هَذِهِ عَقِيدَتُنَا ))📜
💎 بشرى لمن لَازَمَ التكبير في عشر ذي الحجة
▪️عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( ما أَهَلَّ مُهِلٌّ قَطُّ إلَّا بُشِّرَ، ولا كَبَّرَ مُكَبِّرٌ قَطُّ إلَّا بُشِّرَ))
قيل: يا رسولَ اللهِ، بالجَنَّةِ؟
قال: (( نَعَمْ ))
📚 حسن الألباني إسناده في « السلسلة الصحيحة » - رقم : (1621)
▪️عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( ما أَهَلَّ مُهِلٌّ قَطُّ إلَّا بُشِّرَ، ولا كَبَّرَ مُكَبِّرٌ قَطُّ إلَّا بُشِّرَ))
قيل: يا رسولَ اللهِ، بالجَنَّةِ؟
قال: (( نَعَمْ ))
📚 حسن الألباني إسناده في « السلسلة الصحيحة » - رقم : (1621)
الله أكبــر، الله أكبــر ، لا إله إلا الله
الله أكبــر، الله أكبــر ، ولله الحمد
الله أكبــر، الله أكبــر ، ولله الحمد
➡️
➖ኢብኑል ቀይም
በአላህ እምላለሁ! አንድ ሰው ስጁድ ላይ በሚሆን ጊዜ ምን ያህል የአላህ እዝነት እንደሚሸፍነው ቢያውቅ ኖሮ ግምባሩ ከመሬት ባላነሳ ነበር።➖ኢብኑል ቀይም
«الله أكبر، الله أكبر، الله أكبر، لا إله إلا الله، الله أكبر، الله أكبر، ولله الحمد".»
~ጌታዬ ሆይ! አንተን በማስታወስ፣ አንተን በማመስገን፣ አንተን ባማረ መልኩ በመገዛትም ላይ አግዘን።
~ጌታዬ ሆይ! አንተን በማስታወስ፣ አንተን በማመስገን፣ አንተን ባማረ መልኩ በመገዛትም ላይ አግዘን።
በሁሉም አረብ ሀገሮች የተለያዩ አልባሳቶችን ከኛጋ ያገኛሉ ጅልባቦች አበያወች ኒቃብ ሌሎችም ነገራቶች እንሸጣለን ጥራትና ፍጥነት መለያችን ነዉ ማዘዝ ሢፈልጉ በዋትስ አፕ ያናግሩን
+971588216387 በዚ ቁጥር
+971588216387 በዚ ቁጥር
🔖ሶላት ከአስፀያፊ(ከመጥፎ) ነገሮች ትከላከላለች ..!
🌻ٱتْلُ مَآ أُوحِىَ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ ۖ إِنَّ ٱلصَّلَوٰةَ تَنْهَىٰ عَنِ ٱلْفَحْشَآءِ وَٱلْمُنكَرِ ۗ وَلَذِكْرُ ٱللَّهِ أَكْبَرُ ۗ وَٱللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَصْنَعُونَ
ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀህ ስገድ፡፡ ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና፡፡ አላህንም ማውሳት ከሁሉ ነገር በላጭ ነው፤ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ያውቃል፡፡
(ሱረቱል አንከቡት 45)
~አል-አላመቱ ረቢእ ኢብኑ ሀዲ አል-መድኸልይ እንዲህ ይላሉ:-
~"ፀያፍ ነገር እና መጥፎ ነገር የሚሰራን ሰው ባየህ ግዜ ወይ ያሰው (ከነጭራሹ) ሶላት አይሰግድም አልያም በሶላቱ ውስጥ ክፍተት(ጉድለት) አለበት"
ምንጭ [ነፍሀቱል ሁዳ ወልኢማን ገፅ (157)]
t.me/https_Asselfya
🌻ٱتْلُ مَآ أُوحِىَ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ ۖ إِنَّ ٱلصَّلَوٰةَ تَنْهَىٰ عَنِ ٱلْفَحْشَآءِ وَٱلْمُنكَرِ ۗ وَلَذِكْرُ ٱللَّهِ أَكْبَرُ ۗ وَٱللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَصْنَعُونَ
ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀህ ስገድ፡፡ ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና፡፡ አላህንም ማውሳት ከሁሉ ነገር በላጭ ነው፤ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ያውቃል፡፡
(ሱረቱል አንከቡት 45)
~አል-አላመቱ ረቢእ ኢብኑ ሀዲ አል-መድኸልይ እንዲህ ይላሉ:-
~"ፀያፍ ነገር እና መጥፎ ነገር የሚሰራን ሰው ባየህ ግዜ ወይ ያሰው (ከነጭራሹ) ሶላት አይሰግድም አልያም በሶላቱ ውስጥ ክፍተት(ጉድለት) አለበት"
ምንጭ [ነፍሀቱል ሁዳ ወልኢማን ገፅ (157)]
t.me/https_Asselfya
1⃣✍ልንፆማቸው ከተከለከሉ ቀናቶች መካከል የሚመደበው የቱ ነው⁉️
ሀ) የሁለት ኢዶች ኢደል ፈጥር ኢደል አድሀ
ለ) አያመ ተሺሪቅ ከኢደል አድሀ በኃላ ያሉት ሶስት ቀኖች
መ)ጁመዓን ከፊት ወይም ከኃላው ሳይፆሙ መፆም
መ) ሁሉም
~
ሀ) የሁለት ኢዶች ኢደል ፈጥር ኢደል አድሀ
ለ) አያመ ተሺሪቅ ከኢደል አድሀ በኃላ ያሉት ሶስት ቀኖች
መ)ጁመዓን ከፊት ወይም ከኃላው ሳይፆሙ መፆም
መ) ሁሉም
~
Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
🛑👉አስታዉስ ማስታወስ ለሙእሚኖች ትጠቅማለችና!
«የአላህ መልእክተኛ - ﷺ - እንዲህ ይላሉ።»
«
=
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
{فَذَكِرْ فَإِنَ الذِّكْرَى تَنفَعْ المُؤْمِنِينْ}
«የአላህ መልእክተኛ - ﷺ - እንዲህ ይላሉ።»
【من دل على خير فله مثل أجر فاعله】
«ወደ ኸይር ያመላከተ የሰሪውን ያክል ምንዳ ያገኛል።»ሙስሊም ዘግቦታል።«
በዚህ መሰረት የነገውን የአረፋ ቀን ፃም እኛም በመፃም አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ ወንድም እህቶቻችን፣ ጓደኞቻችንና ሌሎችን በአካባቢያችን ያሉ ሰዎች እንዲፃሙ በማስታወስ ወደ ኸይር አመላካች እንሁን። በተለይ ገጠር ያሉ ቤተሰቦቻችን ስለዚህ ፃም ብዙም አያውቁምና የሁለት አመት ወንጀል እንደሚያስምር በመንገር ወደ ኸይር ማመላከት ይጠበቅብናል።
=
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
🔖የአረፋ ቀን የሚባል ዱዓ ..!
~ ~
~የአላህ መልእክተኛ እንድ ብለዋል።
እኔና ከኔ በፊት ካሉ ነብያቶች ሁሉ ካልነዉ በላጩ ዱአ፦
قال الرسول ﷺ :" خيرُ الدعاءِ دعاءُ يومِ عرفَةَ وخيرُ ما قلْتُ أنا والنبيونَ من قبلي لا إلهَ إلَّا اللهُ وحدَه لا شريكَ له له الملكُ وله الحمدُ وهو على كلِّ شيءٍ قديرٌ
➡️ከአላህ በስተቀር በሀቅ (በእዉነት) የሚመለክ አምላክ የለም ።በብቸኝነት ለሱም እሚጋራዉ የለም። ስልጣንም ንግስናም ባጠቃላይ የሱ ነዉ። ምስገና ባጠቃላይ ለሱ ነዉ በሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነዉ።
t.me/https_Asselfya
~ ~
~የአላህ መልእክተኛ እንድ ብለዋል።
እኔና ከኔ በፊት ካሉ ነብያቶች ሁሉ ካልነዉ በላጩ ዱአ፦
قال الرسول ﷺ :" خيرُ الدعاءِ دعاءُ يومِ عرفَةَ وخيرُ ما قلْتُ أنا والنبيونَ من قبلي لا إلهَ إلَّا اللهُ وحدَه لا شريكَ له له الملكُ وله الحمدُ وهو على كلِّ شيءٍ قديرٌ
➡️ከአላህ በስተቀር በሀቅ (በእዉነት) የሚመለክ አምላክ የለም ።በብቸኝነት ለሱም እሚጋራዉ የለም። ስልጣንም ንግስናም ባጠቃላይ የሱ ነዉ። ምስገና ባጠቃላይ ለሱ ነዉ በሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነዉ።
t.me/https_Asselfya