﴿ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي
وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ﴾
[ البقرة: 186]
•••🤲
وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ﴾
[ البقرة: 186]
•••🤲
ረመዷን - 16
***
ትናንት የተቀበልነው ወር (አዎ ትናንት) አንድ ቀን የፆምን ሳይመስለን ይኸው ሮጦ አጋማሹን አለፈ፡፡
እነዚያን ያለፉትን አሥራ አምስት ቀናት በምን አሳለፍን?፡፡ አተረፍን ወይስ ከሰርን?፡፡ አገኘን ወይስ አጣን?፡፡ ዛሬ 16ኛው ላይ ቆመን ራሣችንን እንገምግም እስቲ፡፡
ፆማችን እንዴት ነበር?፡፡ ከፆም፣ ቁርአን፣ ከተራዊሕ፣ ከግዴታና ሱና ሶላቶች፣ ከዚክር፣ ከሶደቃ ጋር የነበረን ግንኙነት እንዴት ነበር?፡፡
በርግጥ ያለፉት ቀናት በምንም ይሁን በምን ይለፉ ላይመለሱ አለፉ፡፡ የቱን ያህል ብንሮጥ ካሁን በኋላ አንደርስባቸዉም፡፡ ብንፀፀት መልሰን አናመጣቸዉም፡፡ ቢቆጨን ዳግም አናገኛቸዉም፡፡ በቀናቱ ዉስጥ ብዙ አጉድለን ይሆናል፡፡ ቢሆንም መልሰን ልንሞላቸው አይቻለንም፤ ያጠፋነዉን ለማስተካለከል ዕድሉ የለንም፡፡ እያንዳንዱ ቀን የተሠራበት ሥራ ተመዝግቦ ፋይሉ ተዘግቷልና፡፡ ግና የተቀሩት ቀናት እንደ ዕድል ተሠጥተዉናል፣ ያጎደልነዉን እንሙላ፣ በደከምንባቸው ጉዳዮች እንበርታ፡፡
ያ ረብ በረሕመትህ አለን።
منقول
t.me/https_Asselfya
***
ትናንት የተቀበልነው ወር (አዎ ትናንት) አንድ ቀን የፆምን ሳይመስለን ይኸው ሮጦ አጋማሹን አለፈ፡፡
እነዚያን ያለፉትን አሥራ አምስት ቀናት በምን አሳለፍን?፡፡ አተረፍን ወይስ ከሰርን?፡፡ አገኘን ወይስ አጣን?፡፡ ዛሬ 16ኛው ላይ ቆመን ራሣችንን እንገምግም እስቲ፡፡
ፆማችን እንዴት ነበር?፡፡ ከፆም፣ ቁርአን፣ ከተራዊሕ፣ ከግዴታና ሱና ሶላቶች፣ ከዚክር፣ ከሶደቃ ጋር የነበረን ግንኙነት እንዴት ነበር?፡፡
በርግጥ ያለፉት ቀናት በምንም ይሁን በምን ይለፉ ላይመለሱ አለፉ፡፡ የቱን ያህል ብንሮጥ ካሁን በኋላ አንደርስባቸዉም፡፡ ብንፀፀት መልሰን አናመጣቸዉም፡፡ ቢቆጨን ዳግም አናገኛቸዉም፡፡ በቀናቱ ዉስጥ ብዙ አጉድለን ይሆናል፡፡ ቢሆንም መልሰን ልንሞላቸው አይቻለንም፤ ያጠፋነዉን ለማስተካለከል ዕድሉ የለንም፡፡ እያንዳንዱ ቀን የተሠራበት ሥራ ተመዝግቦ ፋይሉ ተዘግቷልና፡፡ ግና የተቀሩት ቀናት እንደ ዕድል ተሠጥተዉናል፣ ያጎደልነዉን እንሙላ፣ በደከምንባቸው ጉዳዮች እንበርታ፡፡
ያ ረብ በረሕመትህ አለን።
منقول
t.me/https_Asselfya
Audio
🛑👉
«تصبير النفس فيما بقي من رمضان»
⭞ ክፍል ⓶ የመጨረሻ
🎙በአቡ አዩብ ሙሀመድ ሰይድ
=
https://telegram.me/abutoiba
በረመዷን በተቀሩት ቀናቶች ላይ ነፍስን ማስታገስ ....!!«تصبير النفس فيما بقي من رمضان»
⭞ ክፍል ⓶ የመጨረሻ
🎙በአቡ አዩብ ሙሀመድ ሰይድ
=
https://telegram.me/abutoiba
ሙስሊሞች የሚጭኗት አህያ ከሙሽሪኮች ትሻላለች
እነሱ ማለት ከእንስሳ የባሱ ናቸው ተብለዋሉ
እንስሶች እኮ እረኛውን የወሰዳቸው ቦታ ይሄዳሉ እንዚህ ግን የተላከላቸውን መልክተኛ አንታዘዝም በማለታቸው ከእንስሶች ብሰዋሉ አህያዋ ተሻለች ማለት ነው
أَمۡ تَحۡسَبُ أَنَّ أَكۡثَرَهُمۡ یَسۡمَعُونَ أَوۡ یَعۡقِلُونَۚ إِنۡ هُمۡ إِلَّا كَٱلۡأَنۡعَـٰمِ بَلۡ هُمۡ أَضَلُّ سَبِیلًا }
[سُورَةُ الفُرۡقَانِ: ٤٤]
t.me/https_Asselfya
Forwarded from «አቡ ሑረይራ Online የቂራአት መድረሳ»
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
☑️ ረመዷን በኢማኑ ጠንካራና ደካማው የሚለይበት ወር ነው።
«በኢማን የተሞላ ሽማግሌ ተራዊህ እስከመጨረሻው ሲሰግድ በኢማኑ የደከመ ወጣት ግን መቆም አቅቶት ከተራዊህ ይሸሻል።»🪴قال ابـن الجـوزي رحمه الله:
تالله، لو قيل لأهل القبور تمنوا لتمنوا يوماً من رمضان.
🪴 التبصـرة - (٢/٨٥)
ኢብኑል ጀውዝይ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
~በአላህ ይሁንብኝ የቀብር ባለቤቶች እስቲ የሆነ ነገር ተመኙ ቢባሉ ከረመዷን አንድ ቀን ማግኘትን በተመኙ ነበር።
t.me/https_Asselfya
መዲነተል ሙነወራ የመሞት ደረጃው‼️
«በመዲና ውስጥ መሞት የቻለ ሰው መዲና ውስጥ ይሙት፣ መዲና ውስጥ ለሞተ ሰው የኔ "ሸፍዓ" ታገኘዎለች»።
ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)
ምንጭ:-📒ሶሒሁል ጃሚዕ (6015)
~
حسنـــــات لا تعـــدّ ولا تُحـصــى.
قال رسُول الله ﷺ:
"مَنِ استغفَرَ للمؤمنينَ وللمؤمناتِ
=كتَبَ اللهُ لَهُ بِكُلِّ مؤمِنٍ ومؤمنةٍ حسنةً".
قال رسُول الله ﷺ:
"مَنِ استغفَرَ للمؤمنينَ وللمؤمناتِ
=كتَبَ اللهُ لَهُ بِكُلِّ مؤمِنٍ ومؤمنةٍ حسنةً".
~ዉድ ቤተሠቦቸ በዱአችሁ አስታዉሱኝ!!
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
➡️ ለተወሰነ ጊዜ አዝኖ የውርስ ሀብት ከተካፈለ በኋላ ከሚረሳህ የቅርብ ዘመድ ይልቅ ካንተ ምንም ሳያገኝ ለአላህ ብሎ የሚወድህና ባስታወሰህ ቁጥር ዱአ የሚያደርግልህ የሩቅ ጓደኛ እጅግ የተሻለ ነው። መልካም ጓደኛ የዱንያም የአሄራ ፀጋ ነውና አጥብቀን እንያዝ።
==
t.me/https_Asselfya