📍በቁርአን እንተዋወስ!
〰️〰️〰️〰️〰️〰️
▪️وَيَوْمَ يُحْشَرُ أَعْدَآءُ ٱللَّهِ إِلَى ٱلنَّارِ فَهُمْ يُوزَعُونَ
የአላህም ጠላቶች ወደ እሳት የሚሰበሰቡበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ እነርሱም የሚከመከሙ ኾነው ይነዳሉ፡፡
▪️حَتَّىٰٓ إِذَا مَا جَآءُوهَا شَهِدَ عَلَيْهِمْ سَمْعُهُمْ وَأَبْصَٰرُهُمْ وَجُلُودُهُم بِمَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ
ጀሀነምን በመጧትም ጊዜ ጆሮዎቻቸው፣ ዓይኖቻቸውና ቆዳዎቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ነገር በእነርሱ ላይ ይመሰክሩባቸዋል፡፡
▪️وَقَالُوا۟ لِجُلُودِهِمْ لِمَ شَهِدتُّمْ عَلَيْنَا ۖ قَالُوٓا۟ أَنطَقَنَا ٱللَّهُ ٱلَّذِىٓ أَنطَقَ كُلَّ شَىْءٍۢ وَهُوَ خَلَقَكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍۢ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ለቆዳዎቻቸውም «በእኛ ላይ ለምን መሰከራችሁብን?» ይላሉ፡፡ «ያ አንዳቹን ነገር ሁሉ ያናገረው አላህ አናገረን፡፡ እርሱም በመጀመሪያ ጊዜ ፈጠራችሁ፡፡ ወደእርሱም ትመለሳላችሁ» ይሏቸዋል።
▪️وَمَا كُنتُمْ تَسْتَتِرُونَ أَن يَشْهَدَ عَلَيْكُمْ سَمْعُكُمْ وَلَآ أَبْصَٰرُكُمْ وَلَا جُلُودُكُمْ وَلَٰكِن ظَنَنتُمْ أَنَّ ٱللَّهَ لَا يَعْلَمُ كَثِيرًۭا مِّمَّا تَعْمَلُونَ
ጆሮዎቻችሁ ዓይኖቻችሁና ቆዳዎቻችሁም በእናንተ ላይ ይመሰክርብናል ብላችሁ የምትደበቁ አልነበራችሁም፡፡ ግን አላህ ከምትሠሩት ብዙውን አያውቅም ብላችሁ ጠረጠራችሁ፡፡
📚(ሱረቱል ፉሲለት 19_22)
t.me/https_Asselfya
〰️〰️〰️〰️〰️〰️
▪️وَيَوْمَ يُحْشَرُ أَعْدَآءُ ٱللَّهِ إِلَى ٱلنَّارِ فَهُمْ يُوزَعُونَ
የአላህም ጠላቶች ወደ እሳት የሚሰበሰቡበትን ቀን (አስታውስ)፡፡ እነርሱም የሚከመከሙ ኾነው ይነዳሉ፡፡
▪️حَتَّىٰٓ إِذَا مَا جَآءُوهَا شَهِدَ عَلَيْهِمْ سَمْعُهُمْ وَأَبْصَٰرُهُمْ وَجُلُودُهُم بِمَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ
ጀሀነምን በመጧትም ጊዜ ጆሮዎቻቸው፣ ዓይኖቻቸውና ቆዳዎቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ነገር በእነርሱ ላይ ይመሰክሩባቸዋል፡፡
▪️وَقَالُوا۟ لِجُلُودِهِمْ لِمَ شَهِدتُّمْ عَلَيْنَا ۖ قَالُوٓا۟ أَنطَقَنَا ٱللَّهُ ٱلَّذِىٓ أَنطَقَ كُلَّ شَىْءٍۢ وَهُوَ خَلَقَكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍۢ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ለቆዳዎቻቸውም «በእኛ ላይ ለምን መሰከራችሁብን?» ይላሉ፡፡ «ያ አንዳቹን ነገር ሁሉ ያናገረው አላህ አናገረን፡፡ እርሱም በመጀመሪያ ጊዜ ፈጠራችሁ፡፡ ወደእርሱም ትመለሳላችሁ» ይሏቸዋል።
▪️وَمَا كُنتُمْ تَسْتَتِرُونَ أَن يَشْهَدَ عَلَيْكُمْ سَمْعُكُمْ وَلَآ أَبْصَٰرُكُمْ وَلَا جُلُودُكُمْ وَلَٰكِن ظَنَنتُمْ أَنَّ ٱللَّهَ لَا يَعْلَمُ كَثِيرًۭا مِّمَّا تَعْمَلُونَ
ጆሮዎቻችሁ ዓይኖቻችሁና ቆዳዎቻችሁም በእናንተ ላይ ይመሰክርብናል ብላችሁ የምትደበቁ አልነበራችሁም፡፡ ግን አላህ ከምትሠሩት ብዙውን አያውቅም ብላችሁ ጠረጠራችሁ፡፡
📚(ሱረቱል ፉሲለት 19_22)
t.me/https_Asselfya
~በሕይወት ትልቁ ቁም ነገር ትምህርት መውሰድ ነው፡፡ መቼም በስለንም አውቀንም አንጨርስም። ባወቅን ቊጥር ብዙ ቀዳሚ አላዋቂነታችን ይታወሰናል፡፡ ሁሌም እንማር፣ ሁሌም ለመለወጥ ዝግጁ እንኹን፣ ሁሌም ብሩሕ ተስፋ ይኑረን፡፡ ብልህ ሰው ዛሬ ላይ ዐዋቂ ነኝ፣ ትክክል ነኝ፣ እኔ ብቻ የሚል ሳይኾን ዛሬ ላይ የሕይወትን ትምህርት ከሕፃናት ሳይቀር ለመማር የተዘጋጀ ነው፡፡"
~
t.me/https_Asselfya
~
t.me/https_Asselfya
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Abu Sufiyan Albenan – 02 الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
03 الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
Abu Sufiyan Albenan
―ክፍል (③)
📚الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
«ደስተኛ ሕይዎት ለመኖር የሚያግዙ ነጥቦች!»
የኪታቡ pdfለማገኘት👇
t.me/https_Asselfya/8029
📚الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
«ደስተኛ ሕይዎት ለመኖር የሚያግዙ ነጥቦች!»
የኪታቡ pdfለማገኘት👇
t.me/https_Asselfya/8029
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
⭕️👉ተከታታይ ፅሁፍ ስለረመዷን አህካም ዳሰሳ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 【ክፍል አንድ 0⃣1⃣】 〰〰〰〰〰〰〰 👉ረመዷንን ግዴታ የሚሆንባቸው ሰዎች ረመዷን በገባ ወቅት በትኩሱ (ቀዷ ሳያደርጉ) መፃም ግዴታ የሚሆንባቸው አካላቶች ⭕️👉ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርት ያሟላ ማንኛውም ሰው ረመዷንን መፃም ግዴታ ይሆንበታል። ፃሙንም አላህ ዘንድ ተቀባይነት ያገኛል። ከወቅቱ ማዘግየት ግን አይፈቀድለት። እነዚህ መስፈርቶች፦…
⭕️👉ተከታታይ ስለ ረመዷን አህካም ዳሰሳ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
【ክፍል ሁለት 0⃣2⃣】
〰〰〰〰〰〰
◾️ካፊር እና ፃም
〰〰〰〰〰〰
↪️ 【ነጥብ አንድ】👉 ካፊር ቢፃም ፃሙ ተቀባይነት ያገኛልን⁉️
〰〰〰〰
◾️ካፊር የሆነ ሰው በኩፍሩ እስካለ ድረስ ረመዷንን መጾም ግዴታ አይሆንበትም። ቢፃም ራሱ ረሀብና ጥማት ከማትረፍ ውጪ ተቀባይነት አይኖረውም። ነገር ግን ይህ ማለት ነገ አላህ ፊት አይጠየቅበትም ማለት አይደለም። ምክንያቱም ማንኛውም ስራ አላህ ዘንድ ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ እነዚህ ሶስት መስፈርቶች የግድ መሟላት አለባቸው።
① ኢስላም
② ኢኽላስ
③ ሙታበአ
ስለዚህ ካፊር የተውሂድ ባለቤት ስላልሆነ ማንኛውም መልካም ስራ ቢሰራ ተቀባይነት አያገኝም ውድቅ ይሆናል።
↪️ 【ነጥብ ሁለት】👉 ካፊር የነበረ ሰው በረመዷን በቀኑ ክፍለ ጊዜ ቢሰልም⁉️
✅ አንድ ሰው ረመዷን ከመግባቱ በፊት ቢሰልም ከመስለምሙ በፊት ያሳለፋቸው ያልፃማቸው አመታቶች ቀዷ አውጣ ወይም ፁም አይባልም።
📍አንድ ሰው ረመዷን ወር ላይ የተወሰኑ ቀናቶች ካለፋ በኋላ ቢሰልም እነዛ የሰለመበት ወር ላይ ከመስለሙ በፊት ሳይፃም ያሳለፋቸው የተወሰኑ ቀናቶች ቀዷ አውጣ አይባልም።
⭕️👉 አንድ ሰው ረመዷን ላይ በቀኑ ክፍለ ጊዜ ቢሰልም ከዛ ከሰለመበት ሰአት ጀምሮ ከምግብ ከመጠጥ መታቀብ ግድ ይለዋል። ምክንያቱም ልክ እንደሰለመ ረመዷን መፃም ግዴታ ከሆነባቸው ሰዎች ቁጥር ውስጥ ይገባል። ነገር ግን የዛን ቀን ቀዷ አውጣ በምትኩ በሌላ ቀን ፁም አይባልም። ምክንያቱም ይህ ሰው ፃም መያዝ ግዴታ በሆነበት ሰአት (ፈጅር) ላይ ሙስሊም ባለመሆኑ ቀዷ ማውጣት ግደታ ከሚሆንባቸው ሰዎች ውስጥ አይመደብም።
◾️ለዚህ መረጃው የአላህ ሱብሀነሁ ተአላ ንግግር ነው
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
◾️قُل لِّلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِن يَنتَهُوا۟ يُغْفَرْ لَهُم مَّا قَدْ سَلَفَ
ለነዚያ ለካዱት በላቸው፡- ቢከለከሉ (ቢቶብቱ) ለእነሱ በእርግጥ ያለፈውን (ሥራ) ምሕረት ይደረግላቸዋል፡፡
🔘 ክፍል ሶስት ይቀጥላል ኢንሻአላህ
፧ ፧
፧ ፧
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
【ክፍል ሁለት 0⃣2⃣】
〰〰〰〰〰〰
◾️ካፊር እና ፃም
〰〰〰〰〰〰
↪️ 【ነጥብ አንድ】👉 ካፊር ቢፃም ፃሙ ተቀባይነት ያገኛልን⁉️
〰〰〰〰
◾️ካፊር የሆነ ሰው በኩፍሩ እስካለ ድረስ ረመዷንን መጾም ግዴታ አይሆንበትም። ቢፃም ራሱ ረሀብና ጥማት ከማትረፍ ውጪ ተቀባይነት አይኖረውም። ነገር ግን ይህ ማለት ነገ አላህ ፊት አይጠየቅበትም ማለት አይደለም። ምክንያቱም ማንኛውም ስራ አላህ ዘንድ ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ እነዚህ ሶስት መስፈርቶች የግድ መሟላት አለባቸው።
① ኢስላም
② ኢኽላስ
③ ሙታበአ
ስለዚህ ካፊር የተውሂድ ባለቤት ስላልሆነ ማንኛውም መልካም ስራ ቢሰራ ተቀባይነት አያገኝም ውድቅ ይሆናል።
↪️ 【ነጥብ ሁለት】👉 ካፊር የነበረ ሰው በረመዷን በቀኑ ክፍለ ጊዜ ቢሰልም⁉️
✅ አንድ ሰው ረመዷን ከመግባቱ በፊት ቢሰልም ከመስለምሙ በፊት ያሳለፋቸው ያልፃማቸው አመታቶች ቀዷ አውጣ ወይም ፁም አይባልም።
📍አንድ ሰው ረመዷን ወር ላይ የተወሰኑ ቀናቶች ካለፋ በኋላ ቢሰልም እነዛ የሰለመበት ወር ላይ ከመስለሙ በፊት ሳይፃም ያሳለፋቸው የተወሰኑ ቀናቶች ቀዷ አውጣ አይባልም።
⭕️👉 አንድ ሰው ረመዷን ላይ በቀኑ ክፍለ ጊዜ ቢሰልም ከዛ ከሰለመበት ሰአት ጀምሮ ከምግብ ከመጠጥ መታቀብ ግድ ይለዋል። ምክንያቱም ልክ እንደሰለመ ረመዷን መፃም ግዴታ ከሆነባቸው ሰዎች ቁጥር ውስጥ ይገባል። ነገር ግን የዛን ቀን ቀዷ አውጣ በምትኩ በሌላ ቀን ፁም አይባልም። ምክንያቱም ይህ ሰው ፃም መያዝ ግዴታ በሆነበት ሰአት (ፈጅር) ላይ ሙስሊም ባለመሆኑ ቀዷ ማውጣት ግደታ ከሚሆንባቸው ሰዎች ውስጥ አይመደብም።
◾️ለዚህ መረጃው የአላህ ሱብሀነሁ ተአላ ንግግር ነው
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
◾️قُل لِّلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِن يَنتَهُوا۟ يُغْفَرْ لَهُم مَّا قَدْ سَلَفَ
ለነዚያ ለካዱት በላቸው፡- ቢከለከሉ (ቢቶብቱ) ለእነሱ በእርግጥ ያለፈውን (ሥራ) ምሕረት ይደረግላቸዋል፡፡
🔘 ክፍል ሶስት ይቀጥላል ኢንሻአላህ
፧ ፧
፧ ፧
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
⭕️👉'"ብዙ ነገር ለመማር መሞከር እይታህን ያሰፋል ። የዕይታህ አድማስ ሲሰፋ ደግሞ አንተ እያነስክ ነው የምትሄደው። ...ሰፊ ከሆነው ዓለም ውስጥ አንተ ምን ያህል ኢምንት እንደሆንክ ትረዳለህ። እያወክ ስትሄድ ትልቅነትህን ሳይሆን ትንሽነትህን ነው ምትረዳው። እያወክ ስትሄድ በአለም ዙሪያ በተፈጠረው እውቀት ውስጥ አንተ ትንሽ መሆንህ ይገባሀል።"
~ስኬታማ ሰዎች አዳዲስ ነገሮችን ከህይወትና ከንባብ ለመማር ዝግጁ ናቸው!
~ስኬታማ ያልሆኑ ሰዎች በአንጻሩ እራሳቸውን በጣም ብልሆች እንደሆኑና ሁሉንም እንደሚያውቁ ስለሚያስቡ አዳዲስ ነገሮችን ለመማር ዝግጁ አይደሉም።
⭕️👉ስለዚህ በህይወትህ መድረስ የምትፈልግበት ቦታ ለመድረስ ሁሌ አዳዲስ ነገሮችን እና ሃሳቦችን ለማወቅ አእምሮህን ክፍት አድርገው።
~ እና ..አንብብ!
t.me/https_Asselfya
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Abu Sufiyan Albenan – 03 الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
04 الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
Abu Sufiyan Albenan
―ክፍል (④)
📚الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
«ደስተኛ ሕይዎት ለመኖር የሚያግዙ ነጥቦች!»
የኪታቡ pdfለማገኘት👇
t.me/https_Asselfya/8029
📚الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
«ደስተኛ ሕይዎት ለመኖር የሚያግዙ ነጥቦች!»
የኪታቡ pdfለማገኘት👇
t.me/https_Asselfya/8029
✅ ኢማሙ ኢብኑል ቀይም ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ፡-
በተወኩል ላይ ተረከዞቹን ያፀና እራሱንም ወደ አላህ ያስጠጋ እንዲሁም እራሱንታዛዥ ያደረገ ሰው እርካታን ማግኘቱ ቅሮት የለውም።❞
📚مدارج السالكين ٢ / ١٧٣"]
t.me/https_Asselfya
በተወኩል ላይ ተረከዞቹን ያፀና እራሱንም ወደ አላህ ያስጠጋ እንዲሁም እራሱንታዛዥ ያደረገ ሰው እርካታን ማግኘቱ ቅሮት የለውም።❞
📚مدارج السالكين ٢ / ١٧٣"]
t.me/https_Asselfya
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር – ሃይላይት
ጣፋጭ የሆነች ምክር .....!
~
~
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
⭕️👉ተከታታይ ስለ ረመዷን አህካም ዳሰሳ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 【ክፍል ሁለት 0⃣2⃣】 〰〰〰〰〰〰 ◾️ካፊር እና ፃም 〰〰〰〰〰〰 ↪️ 【ነጥብ አንድ】👉 ካፊር ቢፃም ፃሙ ተቀባይነት ያገኛልን⁉️ 〰〰〰〰 ◾️ካፊር የሆነ ሰው በኩፍሩ እስካለ ድረስ ረመዷንን መጾም ግዴታ አይሆንበትም። ቢፃም ራሱ ረሀብና ጥማት ከማትረፍ ውጪ ተቀባይነት አይኖረውም። ነገር ግን ይህ ማለት ነገ አላህ ፊት አይጠየቅበትም…
⭕️👉ተከታታይ ስለ ረመዷን አህካም ዳሰሳ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
#ህፃን (ለአቅመ አዳም) ያልደረሰ ልጅና ፃም
↪️ ክፍል ሶስት《0⃣3⃣》
✅ ህጻን ልጅ ብሉግ (አቅመ አዳም) እስኪደርስ ድረስ ፃም ግደታ አይሆንበትም። ምክንያቱም የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋልና።
رُفِع القلم عن ثلاَثَةٍ عَنِ النَّاءِم حتَّ يَستيْقِظ وعنٍِ الصغيرِ يكبُرَ وعنِ المجنُونِ حتَّ يُفِيق
⭕️👉 ከሶስት ሰዎች ላይ ቀለም ተነስቷል።
🔹የተኛ ሰው እስኪነቃ ድረስ
🔹ህጻን ልጅ ብሉግ (አቅመ አዳም) እስኪደርስ
🔹እብድ እስኪነቃ ድረስ
📚ኢማሙ አህመድ፣ አቡ ዳውድ፣ ነሳኢይና ዘግበውታል።
⭕️👉 ስለዚህ በዚህ ሀዲስ መሰረት አቅመ አዳም ያልደረሰ ልጅ ቀለም ስለተነሳለት ለምን አልፃምክም ተብሎ ስለማይጠየቅ ፃም በሱ ላይ ግዴታ አይሆንበትም ማለት ነው።
✅ ነገር ግን ህፃኑ ቢፃም የሚችልና ጉዳት የማያመጣበት ከሆነ አስተዳዳሪዎቹ
እንዲጾም ያዙታል። ይህ በማድረጋቸው ልጁ ነገ ትልቅ ሲሆን እንዳይከብደውና እንዳይቸገር ይረዳዋል።
✅ ሶሀቦች የአላህ ሱብሀነሁተአላ ውዳሴ በነርሱ ላይ ይሁንና ልጆቻቸውን ትንሽ ሁነው ሳለ እንዲጾሙ ያደርጉዋቸው ነበር። በዚህ መልኩ ከፃሙ በኋላ ወደ መስጅድ ይዘዋቸው ይሄዱና ምግብ ትዝ ብሏቸው ማልቀስ ሲጀምሩ መጫወቻ ነገር በመስጠትና በማጫወት ምግብ እንዲረሱና እንዲዘናጉ ያደርጉዋቸው ነበር።
👉ስለዚህ በዚህ መሰረት ህፃናቶች እንዲፃሙ ማድረግና በዚህ ላይ ማለማመድ የሰለፎችን መንገድ ከመከተል ውስጥ አንዱ ነው።
🚫ስህተት 🚫
〰〰〰〰〰
◾️ብዙ ወላጆች ልጆቻቸውን ዲንን አያስተምሩም። የወላጅ ትልቁ ሀላፊነት ማብላት፣ ማጠጣትና ማልበስ ብቻ ይመስላቸዋል። ይህ ሊቀረፍ የሚገባ ትልቅ ስህተት ነው። ልጆች ከምግብ ከመጠጥ ከሌላም ነገር በላይ ዲን ያስፈልጋቸዋል። በዘመናችን ብዙ ሙስሊም ወጣቶች አጫሽ፣ ቃሚ፣ ጠጪ፣ ዱርዬ እየሆኑ ያሉት ከቤተሰብ ክትትልና ዲንን ካለማስተማር የተነሳ ነው። ብዙ ወጣቶች ጎልማሳነት እድሜ ላይ ሆነው አርካኑል ኢስላም አያውቁም፣ እስልምና የሚያበላሸውን አይለዩም። የነብያቶችና የሶሀባዎች ምንነትም ሆነ ስም አያውቁም። በተቃራኒው የካፊር ፊልም አክተርና ኳስ ተጫዋች አድናቂ በመሆን የመልእክተኛውን ሱና ትተው በፈረንጆች ፋሽንና ዲዛይን ተሸውዶ ይታያሉ። በአብዘሀኛው የዚህ ሁሉ መንስኤ ገና በልጅነታቸው ዲን ያለማሰረተመሰራችን ውጤት ነው።
◾️አንዳንድ ልጆች ለዲናቸው ካላቸው ፍቅርና ለኢባዳ ካላቸው ውዴታ የተነሳ መፃም ይፈልጋሉ። ነገር ግን አንዳንድ ወላጆች በግድ እንዲያፈጥሩ ሲያደርጓቸው ይታያል። ይህም ሌላኛው ሊቀረፍ የሚገባው ጥፋት ነው። በመፃማቸው ግልፅ የሆነ ጉዳት የማይደርስባቸው ከሆነና አቅሙ እስካላቸው ድረስ ቢፃሙና ቢለማመዱ የተሻለ ነው። ምናልባትም አንዳንድ ወላጆች ይህን በማድረጋቸው ለልጆቻቸው ያዘኑ መስሏቸው ሊሆን ይችላል። ሀቂቃው ግን ይህ ድርጊት ለነሱ ማዘን ሳይሆን እነሱን መበደል ነው። እውነተኛ የልጅ እዝነት ማለት፦
🔹ቁርአን ማቅራት
🔹ሀዲስን ማስተማር
🔹ሸሪአን ማሳወቅ
🔹በኢስላማዊ ተርብያ ማሳደግና
🔹ኢባዳን ማለማመድ ነው።
◾️ክፍል አራት ይቀጥላል ኢንሻአላህ
፧ ፧
፧ ፧
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
#ህፃን (ለአቅመ አዳም) ያልደረሰ ልጅና ፃም
↪️ ክፍል ሶስት《0⃣3⃣》
✅ ህጻን ልጅ ብሉግ (አቅመ አዳም) እስኪደርስ ድረስ ፃም ግደታ አይሆንበትም። ምክንያቱም የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋልና።
رُفِع القلم عن ثلاَثَةٍ عَنِ النَّاءِم حتَّ يَستيْقِظ وعنٍِ الصغيرِ يكبُرَ وعنِ المجنُونِ حتَّ يُفِيق
⭕️👉 ከሶስት ሰዎች ላይ ቀለም ተነስቷል።
🔹የተኛ ሰው እስኪነቃ ድረስ
🔹ህጻን ልጅ ብሉግ (አቅመ አዳም) እስኪደርስ
🔹እብድ እስኪነቃ ድረስ
📚ኢማሙ አህመድ፣ አቡ ዳውድ፣ ነሳኢይና ዘግበውታል።
⭕️👉 ስለዚህ በዚህ ሀዲስ መሰረት አቅመ አዳም ያልደረሰ ልጅ ቀለም ስለተነሳለት ለምን አልፃምክም ተብሎ ስለማይጠየቅ ፃም በሱ ላይ ግዴታ አይሆንበትም ማለት ነው።
✅ ነገር ግን ህፃኑ ቢፃም የሚችልና ጉዳት የማያመጣበት ከሆነ አስተዳዳሪዎቹ
እንዲጾም ያዙታል። ይህ በማድረጋቸው ልጁ ነገ ትልቅ ሲሆን እንዳይከብደውና እንዳይቸገር ይረዳዋል።
✅ ሶሀቦች የአላህ ሱብሀነሁተአላ ውዳሴ በነርሱ ላይ ይሁንና ልጆቻቸውን ትንሽ ሁነው ሳለ እንዲጾሙ ያደርጉዋቸው ነበር። በዚህ መልኩ ከፃሙ በኋላ ወደ መስጅድ ይዘዋቸው ይሄዱና ምግብ ትዝ ብሏቸው ማልቀስ ሲጀምሩ መጫወቻ ነገር በመስጠትና በማጫወት ምግብ እንዲረሱና እንዲዘናጉ ያደርጉዋቸው ነበር።
👉ስለዚህ በዚህ መሰረት ህፃናቶች እንዲፃሙ ማድረግና በዚህ ላይ ማለማመድ የሰለፎችን መንገድ ከመከተል ውስጥ አንዱ ነው።
🚫ስህተት 🚫
〰〰〰〰〰
◾️ብዙ ወላጆች ልጆቻቸውን ዲንን አያስተምሩም። የወላጅ ትልቁ ሀላፊነት ማብላት፣ ማጠጣትና ማልበስ ብቻ ይመስላቸዋል። ይህ ሊቀረፍ የሚገባ ትልቅ ስህተት ነው። ልጆች ከምግብ ከመጠጥ ከሌላም ነገር በላይ ዲን ያስፈልጋቸዋል። በዘመናችን ብዙ ሙስሊም ወጣቶች አጫሽ፣ ቃሚ፣ ጠጪ፣ ዱርዬ እየሆኑ ያሉት ከቤተሰብ ክትትልና ዲንን ካለማስተማር የተነሳ ነው። ብዙ ወጣቶች ጎልማሳነት እድሜ ላይ ሆነው አርካኑል ኢስላም አያውቁም፣ እስልምና የሚያበላሸውን አይለዩም። የነብያቶችና የሶሀባዎች ምንነትም ሆነ ስም አያውቁም። በተቃራኒው የካፊር ፊልም አክተርና ኳስ ተጫዋች አድናቂ በመሆን የመልእክተኛውን ሱና ትተው በፈረንጆች ፋሽንና ዲዛይን ተሸውዶ ይታያሉ። በአብዘሀኛው የዚህ ሁሉ መንስኤ ገና በልጅነታቸው ዲን ያለማሰረተመሰራችን ውጤት ነው።
◾️አንዳንድ ልጆች ለዲናቸው ካላቸው ፍቅርና ለኢባዳ ካላቸው ውዴታ የተነሳ መፃም ይፈልጋሉ። ነገር ግን አንዳንድ ወላጆች በግድ እንዲያፈጥሩ ሲያደርጓቸው ይታያል። ይህም ሌላኛው ሊቀረፍ የሚገባው ጥፋት ነው። በመፃማቸው ግልፅ የሆነ ጉዳት የማይደርስባቸው ከሆነና አቅሙ እስካላቸው ድረስ ቢፃሙና ቢለማመዱ የተሻለ ነው። ምናልባትም አንዳንድ ወላጆች ይህን በማድረጋቸው ለልጆቻቸው ያዘኑ መስሏቸው ሊሆን ይችላል። ሀቂቃው ግን ይህ ድርጊት ለነሱ ማዘን ሳይሆን እነሱን መበደል ነው። እውነተኛ የልጅ እዝነት ማለት፦
🔹ቁርአን ማቅራት
🔹ሀዲስን ማስተማር
🔹ሸሪአን ማሳወቅ
🔹በኢስላማዊ ተርብያ ማሳደግና
🔹ኢባዳን ማለማመድ ነው።
◾️ክፍል አራት ይቀጥላል ኢንሻአላህ
፧ ፧
፧ ፧
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
Audio
"بُشْرَاكُم اليَومَ جنَّاتٌ"
ደህና እደሩልኝ!
ደህና እደሩልኝ!
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Abu Sufiyan Albenan – 04 الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
05 الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
Abu Sufiyan Albenan
―ክፍል (⑤)
📚الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
«ደስተኛ ሕይዎት ለመኖር የሚያግዙ ነጥቦች!»
የኪታቡ pdfለማገኘት👇
t.me/https_Asselfya/8029
📚الوسائل المفيدة للحياة السعيدة
«ደስተኛ ሕይዎት ለመኖር የሚያግዙ ነጥቦች!»
የኪታቡ pdfለማገኘት👇
t.me/https_Asselfya/8029
~የበደለንን ይቅር ማለት
መሸነፍ ሳይሆን ፍቅርን
ማስተማር፣ቀናነትን መዝራት፣
ህይወትን ማደስ ነው።
~
መሸነፍ ሳይሆን ፍቅርን
ማስተማር፣ቀናነትን መዝራት፣
ህይወትን ማደስ ነው።
~