💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.69K subscribers
1.29K photos
494 videos
124 files
5.15K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
በቀጣይ እጀምራለሁ እንዳልክ አትኑር።
ጀምር።
መጀመርን የመሰለ ነገር የለም።
ካልጀመርክ መንገዱ ራሱ አይገለጥልህም።

~
👍9
اللهمَّ استرنا بسترك الجميل
Audio
➴ ከሴቶች ጋር የሀራም ግኑኝነት (መፃፃፍ፣ መላላክ፣ መነጋገር…) በራቅክ ቁጥር ወደ አላህ እየቀረብክ ትሄዳለህ።

➴ ከሴቶች ጋር የሀራም ግኑኝነት ባበዛህ ቁጥር ከአላህ፣ ከትክክለኛና ከሙሉ ኢማን እየራቅክ ትሄዳለህ።

🔖ሴቶችም ከወንዶች በተመሳሳይ መልኩ ነው።

🎙الشيخ مزمل فقيري "حفظه الله
☑️ የሀራም ግኑኝነት በበዛ ቁጥር፦
~ኢማንህ ይተናል
~ተቅዋህ ይቀንሳል
~ልብህ ይደክማል
~ወኔህ ይጠፋል
~ነሻጣህ ይከስማል

~ጀግንነትህ ይቀንሳል
~ወንድነትህ ይከዳሀል

~የዝሙት መንገድ ይቀልሀል
~የኢባዳ ጥፍጥና ይወገዳል
ሌላም ሌላም……

t.me/https_Asselfya
👍3
☑️ ተቅዋ ማለት የሠዉ ልጅ የተፈጠሩለት አላማነዉ።
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
🔖ተቅዋ የአላህን ነስር (ድልን )ያስገኛል።
🔹إِنَّ ٱللَّهَ مَعَ ٱلَّذِينَ ٱتَّقَوا۟ وَّٱلَّذِينَ هُم مُّحْسِنُونَ
አላህ ከእነዚያ ከሚፈሩትና ከእነዚያም እነሱ መልካም ሠሪዎች ከኾኑት ጋር ነውና፡፡

🔖ተቅዋ ከሸር ፦ከጥፋት ከተንኮሎች ለመጠበቅ ስበብ ነዉ።
🔹وَإِن تَصْبِرُوا وَتَتَّقُوا لَا يَضُرُّكُمْ كَيْدُهُمْ شَيْئًا ۗ
ብትታገሱና ብትጠነቀቁም(አላህን ብትፈሩ)የነሱ ተንኮላቸው ምንም አይጎዳችሁም፡፡

🔖ተቅዋ ለጭንቅ ከመከራ  መዉጫ ስበብ ነዉ።
🔹وَمَن يَتَّقِ ٱللَّهَ يَجْعَل لَّهُۥ مَخْرَجًۭا
አላህን የሚፈራ የሆነ ሠዉ መዉጫ ቀዳዳን ያደርግለታል።

🔖ተቅዋ የሪዝቅ ስበብ ነዉ ።
🔹وَيَرْزُقْهُ مِنْ حَيْثُ لَا يَحْتَسِبُ
ካላሠበዉ አቅጣጫ አላህ ሲሳይን ይሠጠዋል።

🔖ተቅዋ  አላህን መፍራት እንዲኖረን ስራዎቻችንን እንዲስተካከሉ ያግዘናል።

🔹يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ يُصْلِحْ لَكُمْ أَعْمَالَكُمْ
እናንተ እመኑ በተባላችሁበት ያመናችሁ ሆይ!አላህን ፍሩ።ስራዎቻችሁን ያስተካክልላችኋል።

🔖ተቅዋ ምህረትን ማገኛ ስበብ ነዉ
🔹وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ
ወንጀላችሁን ይምርላችኋል።

🔹قال عمر بن عبدالعزيز: ليس تقوى الله بصيام النهار، ولا بقيام الليل، والتخليط فيما بين ذلك، ولكن تقوى الله ترك ما حرّم الله،

☑️ አላህን መፍራት ማለት ለሊት መስገድ ቀኑን መጾም አደለም እንዲሁም በመካከላቸዉ ሁሉንም መቀላቀል አይደለም።ይልቁንም ተቅዋ ማለት አላህ ግደታ ያደረገዉን መፈጸም አላህ እርም ያደረገዉን መተዉ ነዉ።

t.me/https_Asselfya
👍9
🔍ጊዜ ለሁሉም ማህበረሰብ የተሰጠው ሀብት❗️❗️
ምንም እንኳን የሰው ልጅ አለማወቅ ሁኖ ይህን ሀብት በአግባቡ ባይጠቀምበትም ይህ እድል ግን እስከ ግለሰቡ እልፈተ_ሒዎት ድረስ አብሮት አለ።

ታዳ ይህ ግለሰብ ለምን ሀብቱን በአግባቡ አይጠቀምበትም?ነው ወይስ ነገ ተጠያቂነትን ማፍራት ነው የሚፈልገው? አይ የሰው ልጅ ሀብቱን ጥሎ ሀብት ፍለጋ!!ለነገሩ ያለማዎቅ ትርፉ ይሄ አይደል።

ጊዜ"አዎ!እውነትም ሀብት ነው!ምናልባት ስለሀብት ሳወራ ዱኒያዊ ቁሳቁስ ላይ ብቻ ትኩረት አድርጋችሁ ከነበረ እሱ ትልቅ ስህተት ነው።
ጌዜ"ጊን ለሰው ልጅ በዕጁ ላይ ያለ ትልቁ ሀብቱ ነው።

ዛሬ በአግባቡ ከያዝከው እውነትም ብልጥ ነህ።ነገ በጊዜ ውስጥ:የተራመድከው፣እረፍት ያደረከው፣በስራ ያሳለፍከው፣በግዴለሽነት ያሳለፍከው ከንቱ ተግባርህ ሁሉ ነገ ማመን በሚከብድ ሁኔታ የስራ መዝገብ ሁኖ ይመጣል።ስለዚህ ዛሬ በለሀብት ነህ የቻልከውን ያክል ትጋ። አዎ ባለ ሀብት ነህ።
👍8
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
☑️ áŒŁá‹áŒ­ የምሽት ስንቅ
{ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا  }
👍7
~አይቶ እንደመራመድ
መርጦ እንደመናገር
ታግሶ እንደመኖር
መልካም ነገር የለም።

=
መልካም ...
👍14
አሰላሙአለይኩም ወረሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
ይህ ቻናል የተከፈተው ቁርኣንን ፀጥ ብሎ በማዳመጥ እና ቁርኣን ይዞ የሚቀሩትን ኡስታዞች በመከታተል አቀራራችንን በአላህ ፍቃድ እንድናስተካክል ነው፡፡
አንዱ የድምፅ ፋይል በአላህ ፍቃድ ግማሽ ጁዝ የተቀራበት ይሆናል፡፡ እያንዳንዱ ድምፅ ፋይል ኬት ሱራ እንደሆነ፣ ከስንተኛው አንቀፅ እስከ ስንተኛው እንደሆነ በአላህ ፍቃድ ይጠቀስበታል፡፡

https://t.me/Tilawa_Quran
https://t.me/Tilawa_Quran
👍3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
~ከሀሜትና ነገር ከማመላለስ ምላስን መያዣዉ መንገድ
~የሚስጥርሽሁሉ ሚስጥር ተካፋይ  ባልሽነው¡

ከባልሽ በላይ ትልቅ ሚስር ተካፋይ የለም።  እና  ሚስጥርሽን በማካፈል ላይ ቅድሚያ  ቦታ ሊይዝ የሚገባው ንጉስሽ ነውና   በማካፈል  ላይ በርች እያልኩሽ ነው።

ኡሙ   _ዑበይዳ

በሉ ደህና ክረሙ


t.me/yesunawakonjobetwuhidyabebech
~የሙስሊሞች ምሳሌያቸዉ እርስ በርስ ያላቸዉ መዋደድ፦መተዛዘን አንዱ ለሌላዉ መራራት ሁኔታቸዉ ልክ እንደ አካል ነዉ።ከፊሉ ሠዉነት ሲታመም ከፊሉ እንቅልፍ ሠላም ያጣል። ከፊሉ ትኩሳት ይሠማዋል። አንዱ ለሌላዉ መቆርቆር ማሠብ እራሱን የቻለ ኢማን ነዉ።

~የእዉነት ከልብ አንዳችን ለአንዳችን መልካም ነገር የሚያሳስበን ወይም የሌላዉ መከፋት የሚያስከፋን ከሆነ እዉነተኛ የሆነ ኢስላማዊ ወንድማማችነት እህትማማችነት አለ።

t.me/https_Asselfya
እኛ ኢልም ገበታ ላይ ተጥደን ሌላኛዋ እህታችን ወንድማችን በሌላ በማይጠቅም ነገር ቢዚ ሆና በማይጠቅም ነገር ቢዚ ሆኖ ስናያቸዉ እማንቆረቆር ከዚያ ካሉበት ነገር የማንመልሳት የማንመልሠዉ ከሆነ እዉነተኛ እህትማማችነት (ወንድማማችነት)ላይ ነን ?

ሁላችንም የተዘናጋንበት ነገር ...

የቤት ስራ ይሁነን
👍3
በተለይ ወንድሞች አስቡበት ወንዶች እሚያቀራቸዉ ጠፍቶ ሴቶችን አስተምሩን ማለት ደረጃ ደርሠዋል።ሴቶች ለሴቶች እንኳን ይጠነካከራሉ ።እናንተ እርስበርሳችሁ የማትጠናከሩበት ምክንያት ምን ይሆን?!
👍5
ቲሸርት ማሳተም
Daru tewhid
ወዳጅ የሆነ ሰው ለሚወደው አካል ታዛዥ ነው !!

🎙በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሀፊዘሁላህ

t.me/Darutewhide
🔹يا مُعاذ إني احُبك ..
صالح الفوزان- حَفظُه الله
ሐያእ ለሴት ልጅ ዉበት ነው
ለወንድ ልጅ ደግሞ ሞገስ ነው።