~ሰው ሲሄድ የምትሄዱ፤ ሰው ሲቆም የምትቆሙ ደካማ ፍጡር አትሁኑ። ሕይወታችሁን በማንም ላይ፣ ከማንም አንፃር አትመስርቱ። ከአላህ በታች በራሳችሁ ተማመኑ። ራሳችሁን ቻሉ።
ስትወጡ ሁሌም ቢስሚላህ ተወከልቱ ዐለሏህ በሉ። መመካት በአላህ ብቻ በቃ።
መልካም.....
t.me/https_Asselfya
ስትወጡ ሁሌም ቢስሚላህ ተወከልቱ ዐለሏህ በሉ። መመካት በአላህ ብቻ በቃ።
መልካም.....
t.me/https_Asselfya
👍11
كَتَبَ رَبُّكُمۡ عَلَىٰ نَفۡسِهِ ٱلرَّحۡمَة #حاتم_المالكي
قناة تلاوات خاشعة على تطبيق التيلكرام Tvquran9@
☑️ ጣፋጭ የምሽት ስንቅ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️
ጌታችሁ በነፍሱ ላይ እዝነትን ጻፈ፡፡
እነሆ ከእናንተ ውስጥ በስሕተት ክፉን ሥራ የሠራ ሰው ከዚያም ከእርሱ በኋላ የተጸጸተና ሥራውን ያሳመረ እርሱ (አላህ) መሓሪ አዛኝ ነው» በላቸው፡፡
🔍ቁርአን የልብ ብርሀን
〰️〰️〰️〰️〰️〰️
ጌታችሁ በነፍሱ ላይ እዝነትን ጻፈ፡፡
እነሆ ከእናንተ ውስጥ በስሕተት ክፉን ሥራ የሠራ ሰው ከዚያም ከእርሱ በኋላ የተጸጸተና ሥራውን ያሳመረ እርሱ (አላህ) መሓሪ አዛኝ ነው» በላቸው፡፡
🔍ቁርአን የልብ ብርሀን
👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰበሐል ኸይር
«አላህ የሻ እንደ ሆነ (እሰራዋለሁ)» ብትል እንጂ፡፡ በረሳህም ጊዜ ጌታህን አውሳ፡፡ «ጌታዬም ከዚህ ይበልጥ ለቀጥታ የቀረበን ሊመራኝ ይከጀላል» በላቸው፡፡
=
«አላህ የሻ እንደ ሆነ (እሰራዋለሁ)» ብትል እንጂ፡፡ በረሳህም ጊዜ ጌታህን አውሳ፡፡ «ጌታዬም ከዚህ ይበልጥ ለቀጥታ የቀረበን ሊመራኝ ይከጀላል» በላቸው፡፡
=
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
~መልካም ጁሙዓ ይሁንላችሁ
አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡
አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡
👍1
ሸርሑ_ሱንና_شرح_السنة_للإمام_البربهاري.apk
381.7 MB
📲 ❏ አዲስ አፕ ተለቀቀ ❐
ሸርሑ ሱንና | شرح السنة للإمام البربهاري | ሙሉ ደርስ Offline ያለኔት
◈
➩🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም -ሐፊዞሁሏህ-
◇
➩📚 ከክፍል 01-45 ሙሉ ደርስ
◈
➩📥 ዳውንሎድ በማድረግ ይጠቀሙ! #share በማደረግ ለብዙሃን ይደረሰ ዘንድ የበኩሉን አሰተዋጽኦ ያድርጉ!
◇
📮 መሰል ጠቃሚ 📲አፖችን ማሰራት የምትፈልጉ ከስር ባለው አድራሻችን ይነግሩን!
❑በቴሌግራም-@Yusufapp_developer
▢App developer:- Yusuf App
ኢስላማዊ እውቀት ከሁሉም በፊት!
http://t.me/Yusuf_App1
📍የተጠናቀቀ ደርስ
➖➖➖➖➖➖➖
📚 የኪታቡ ስም :-
ሱነኑ አቢ ዳውድ/سنن أبي داود
✍ የኪታቡ አዘጋጅ :-
الإمام أبو داود سليمان بن الأشعث السجستاني
አል ኢማም አቡ ዳውድ ሱለይማን ኢብኑ አል አሽዐሥ -ረሒመሁሏህ-
🎙 በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም -ሐፊዘሁሏህ-
📍 ከክፍል/01 እስከ ክፍል/332
ሊንኩን በመጫን ሙሉውን ደርስ ማግኘት ይችላሉ
☟☟☟☟☟☟☟☟☟☟☟☟☟
t.me/SheikhMuhammedZain/1538
t.me/SheikhMuhammedZain/1538
➖➖➖➖➖➖➖
📚 የኪታቡ ስም :-
ሱነኑ አቢ ዳውድ/سنن أبي داود
✍ የኪታቡ አዘጋጅ :-
الإمام أبو داود سليمان بن الأشعث السجستاني
አል ኢማም አቡ ዳውድ ሱለይማን ኢብኑ አል አሽዐሥ -ረሒመሁሏህ-
🎙 በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም -ሐፊዘሁሏህ-
📍 ከክፍል/01 እስከ ክፍል/332
ሊንኩን በመጫን ሙሉውን ደርስ ማግኘት ይችላሉ
☟☟☟☟☟☟☟☟☟☟☟☟☟
t.me/SheikhMuhammedZain/1538
t.me/SheikhMuhammedZain/1538
ሁለት ቦታዎች
🔖ሁለት ቦታዎች ላይ የአላህን ፍራቻ ወደ ራስህ አምጣ
- ጀናዛን ስትሸኝ ፤
- የተፈጥሮ አደጋዎች ሲከሰቱ
🔖 ሁለት ቦታዎች ላይ ጠንቀቅ በል -
-ጤናህ ጠብቅ ፤
-ሥምህንና ክብርህን ጠብቅ
🔖ሁለት ቦታዎች ላይ ገንዘብህን አታዉጣ ሰስት -
- በመዕሲያ(ወንጀል) መንገድ ፤
- ላላስፈላጊ ነገር ስታወጣ
🔖ሁለት ቦታዎች ላይ መቆምን አስረዝም -
- በጌታህ በር ላይ ፤ ( እሱን በመለመን)
- የቁርኣንን ንግግር በማዳመጥ ላይ
🔖ሁለት ቦታዎች ላይ አትኩራ -
- ለሚተናነስልህ ሰው ፤
- የተጣለብህን ግዴታ ስትወጣ
🔖ሁለት ቦታዎች ላይ ፈፅሞ አትተናነስ -
~ ጠላት ጋር ሰትገናኝ ፤
~ኩራተኛ ጋር ሰትቀመጥ
🔖 ሁለት ነገሮችን የቻልከዉን ያህል አብዛ
~ዲናዊ ዒልም ፍለጋ ፤
~መልካም ሥራዎች ላይ
🔖ሁለት ነገሮችን በመጠኑ
~ምግብ ስትበላ ፤
~ከሥራ ፈቶች ጋር ስትቀልድ
🔖 ሁለት ነገሮችን ዛሬዉኑ ተጠቀምባቸው ~ጤናህን
~ ወጣትነትህን
. . t.me/https_Asselfya
. t.me/https_Asselfya
🔖ሁለት ቦታዎች ላይ የአላህን ፍራቻ ወደ ራስህ አምጣ
- ጀናዛን ስትሸኝ ፤
- የተፈጥሮ አደጋዎች ሲከሰቱ
🔖 ሁለት ቦታዎች ላይ ጠንቀቅ በል -
-ጤናህ ጠብቅ ፤
-ሥምህንና ክብርህን ጠብቅ
🔖ሁለት ቦታዎች ላይ ገንዘብህን አታዉጣ ሰስት -
- በመዕሲያ(ወንጀል) መንገድ ፤
- ላላስፈላጊ ነገር ስታወጣ
🔖ሁለት ቦታዎች ላይ መቆምን አስረዝም -
- በጌታህ በር ላይ ፤ ( እሱን በመለመን)
- የቁርኣንን ንግግር በማዳመጥ ላይ
🔖ሁለት ቦታዎች ላይ አትኩራ -
- ለሚተናነስልህ ሰው ፤
- የተጣለብህን ግዴታ ስትወጣ
🔖ሁለት ቦታዎች ላይ ፈፅሞ አትተናነስ -
~ ጠላት ጋር ሰትገናኝ ፤
~ኩራተኛ ጋር ሰትቀመጥ
🔖 ሁለት ነገሮችን የቻልከዉን ያህል አብዛ
~ዲናዊ ዒልም ፍለጋ ፤
~መልካም ሥራዎች ላይ
🔖ሁለት ነገሮችን በመጠኑ
~ምግብ ስትበላ ፤
~ከሥራ ፈቶች ጋር ስትቀልድ
🔖 ሁለት ነገሮችን ዛሬዉኑ ተጠቀምባቸው ~ጤናህን
~ ወጣትነትህን
. . t.me/https_Asselfya
. t.me/https_Asselfya
👍11
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Ibnu Munewor – Hilya #08
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👍1
ኦርጅናል ኤርፎን፣ ቻርጀርና ስልክ በተመጣጣኝ ዋጋ በያላችሁበት እናደርሳለን። «ሳዑድ አረቢያ»
➭ኪታብ
➭ጅልባብ
➭ኒቃብ
➭ስልክ
➭ኤርፎንና
➭ቻርጀር
ሌሎችም ጠለባቶች እናደርሳለን።
ወደ ግሩፓችን ይቀላቀሉ➴➴➴➴
https://t.me/suk_bederete123
https://t.me/suk_bederete123
➭ኪታብ
➭ጅልባብ
➭ኒቃብ
➭ስልክ
➭ኤርፎንና
➭ቻርጀር
ሌሎችም ጠለባቶች እናደርሳለን።
ወደ ግሩፓችን ይቀላቀሉ➴➴➴➴
https://t.me/suk_bederete123
https://t.me/suk_bederete123
በቀጣይ እጀምራለሁ እንዳልክ አትኑር።
ጀምር።
መጀመርን የመሰለ ነገር የለም።
ካልጀመርክ መንገዱ ራሱ አይገለጥልህም።
~
ጀምር።
መጀመርን የመሰለ ነገር የለም።
ካልጀመርክ መንገዱ ራሱ አይገለጥልህም።
~
👍9
Audio
➴ ከሴቶች ጋር የሀራም ግኑኝነት (መፃፃፍ፣ መላላክ፣ መነጋገር…) በራቅክ ቁጥር ወደ አላህ እየቀረብክ ትሄዳለህ።
➴ ከሴቶች ጋር የሀራም ግኑኝነት ባበዛህ ቁጥር ከአላህ፣ ከትክክለኛና ከሙሉ ኢማን እየራቅክ ትሄዳለህ።
🔖ሴቶችም ከወንዶች በተመሳሳይ መልኩ ነው።
🎙الشيخ مزمل فقيري "حفظه الله
➴ ከሴቶች ጋር የሀራም ግኑኝነት ባበዛህ ቁጥር ከአላህ፣ ከትክክለኛና ከሙሉ ኢማን እየራቅክ ትሄዳለህ።
🔖ሴቶችም ከወንዶች በተመሳሳይ መልኩ ነው።
🎙الشيخ مزمل فقيري "حفظه الله
☑️ የሀራም ግኑኝነት በበዛ ቁጥር፦
~ኢማንህ ይተናል
~ተቅዋህ ይቀንሳል
~ልብህ ይደክማል
~ወኔህ ይጠፋል
~ነሻጣህ ይከስማል
~ጀግንነትህ ይቀንሳል
~ወንድነትህ ይከዳሀል
~የዝሙት መንገድ ይቀልሀል
~የኢባዳ ጥፍጥና ይወገዳል
ሌላም ሌላም……
t.me/https_Asselfya
~ኢማንህ ይተናል
~ተቅዋህ ይቀንሳል
~ልብህ ይደክማል
~ወኔህ ይጠፋል
~ነሻጣህ ይከስማል
~ጀግንነትህ ይቀንሳል
~ወንድነትህ ይከዳሀል
~የዝሙት መንገድ ይቀልሀል
~የኢባዳ ጥፍጥና ይወገዳል
ሌላም ሌላም……
t.me/https_Asselfya
👍3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
☑️ ተቅዋ ማለት የሠዉ ልጅ የተፈጠሩለት አላማነዉ።
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
🔖ተቅዋ የአላህን ነስር (ድልን )ያስገኛል።
🔹إِنَّ ٱللَّهَ مَعَ ٱلَّذِينَ ٱتَّقَوا۟ وَّٱلَّذِينَ هُم مُّحْسِنُونَ
አላህ ከእነዚያ ከሚፈሩትና ከእነዚያም እነሱ መልካም ሠሪዎች ከኾኑት ጋር ነውና፡፡
🔖ተቅዋ ከሸር ፦ከጥፋት ከተንኮሎች ለመጠበቅ ስበብ ነዉ።
🔹وَإِن تَصْبِرُوا وَتَتَّقُوا لَا يَضُرُّكُمْ كَيْدُهُمْ شَيْئًا ۗ
ብትታገሱና ብትጠነቀቁም(አላህን ብትፈሩ)የነሱ ተንኮላቸው ምንም አይጎዳችሁም፡፡
🔖ተቅዋ ለጭንቅ ከመከራ መዉጫ ስበብ ነዉ።
🔹وَمَن يَتَّقِ ٱللَّهَ يَجْعَل لَّهُۥ مَخْرَجًۭا
አላህን የሚፈራ የሆነ ሠዉ መዉጫ ቀዳዳን ያደርግለታል።
🔖ተቅዋ የሪዝቅ ስበብ ነዉ ።
🔹وَيَرْزُقْهُ مِنْ حَيْثُ لَا يَحْتَسِبُ
ካላሠበዉ አቅጣጫ አላህ ሲሳይን ይሠጠዋል።
🔖ተቅዋ አላህን መፍራት እንዲኖረን ስራዎቻችንን እንዲስተካከሉ ያግዘናል።
🔹يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ يُصْلِحْ لَكُمْ أَعْمَالَكُمْ
እናንተ እመኑ በተባላችሁበት ያመናችሁ ሆይ!አላህን ፍሩ።ስራዎቻችሁን ያስተካክልላችኋል።
🔖ተቅዋ ምህረትን ማገኛ ስበብ ነዉ
🔹وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ
ወንጀላችሁን ይምርላችኋል።
🔹قال عمر بن عبدالعزيز: ليس تقوى الله بصيام النهار، ولا بقيام الليل، والتخليط فيما بين ذلك، ولكن تقوى الله ترك ما حرّم الله،
☑️ አላህን መፍራት ማለት ለሊት መስገድ ቀኑን መጾም አደለም እንዲሁም በመካከላቸዉ ሁሉንም መቀላቀል አይደለም።ይልቁንም ተቅዋ ማለት አላህ ግደታ ያደረገዉን መፈጸም አላህ እርም ያደረገዉን መተዉ ነዉ።
t.me/https_Asselfya
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
🔖ተቅዋ የአላህን ነስር (ድልን )ያስገኛል።
🔹إِنَّ ٱللَّهَ مَعَ ٱلَّذِينَ ٱتَّقَوا۟ وَّٱلَّذِينَ هُم مُّحْسِنُونَ
አላህ ከእነዚያ ከሚፈሩትና ከእነዚያም እነሱ መልካም ሠሪዎች ከኾኑት ጋር ነውና፡፡
🔖ተቅዋ ከሸር ፦ከጥፋት ከተንኮሎች ለመጠበቅ ስበብ ነዉ።
🔹وَإِن تَصْبِرُوا وَتَتَّقُوا لَا يَضُرُّكُمْ كَيْدُهُمْ شَيْئًا ۗ
ብትታገሱና ብትጠነቀቁም(አላህን ብትፈሩ)የነሱ ተንኮላቸው ምንም አይጎዳችሁም፡፡
🔖ተቅዋ ለጭንቅ ከመከራ መዉጫ ስበብ ነዉ።
🔹وَمَن يَتَّقِ ٱللَّهَ يَجْعَل لَّهُۥ مَخْرَجًۭا
አላህን የሚፈራ የሆነ ሠዉ መዉጫ ቀዳዳን ያደርግለታል።
🔖ተቅዋ የሪዝቅ ስበብ ነዉ ።
🔹وَيَرْزُقْهُ مِنْ حَيْثُ لَا يَحْتَسِبُ
ካላሠበዉ አቅጣጫ አላህ ሲሳይን ይሠጠዋል።
🔖ተቅዋ አላህን መፍራት እንዲኖረን ስራዎቻችንን እንዲስተካከሉ ያግዘናል።
🔹يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ يُصْلِحْ لَكُمْ أَعْمَالَكُمْ
እናንተ እመኑ በተባላችሁበት ያመናችሁ ሆይ!አላህን ፍሩ።ስራዎቻችሁን ያስተካክልላችኋል።
🔖ተቅዋ ምህረትን ማገኛ ስበብ ነዉ
🔹وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ
ወንጀላችሁን ይምርላችኋል።
🔹قال عمر بن عبدالعزيز: ليس تقوى الله بصيام النهار، ولا بقيام الليل، والتخليط فيما بين ذلك، ولكن تقوى الله ترك ما حرّم الله،
☑️ አላህን መፍራት ማለት ለሊት መስገድ ቀኑን መጾም አደለም እንዲሁም በመካከላቸዉ ሁሉንም መቀላቀል አይደለም።ይልቁንም ተቅዋ ማለት አላህ ግደታ ያደረገዉን መፈጸም አላህ እርም ያደረገዉን መተዉ ነዉ።
t.me/https_Asselfya
👍9
🔍ጊዜ ለሁሉም ማህበረሰብ የተሰጠው ሀብት❗️❗️
ምንም እንኳን የሰው ልጅ አለማወቅ ሁኖ ይህን ሀብት በአግባቡ ባይጠቀምበትም ይህ እድል ግን እስከ ግለሰቡ እልፈተ_ሒዎት ድረስ አብሮት አለ።
ታዳ ይህ ግለሰብ ለምን ሀብቱን በአግባቡ አይጠቀምበትም?ነው ወይስ ነገ ተጠያቂነትን ማፍራት ነው የሚፈልገው? አይ የሰው ልጅ ሀብቱን ጥሎ ሀብት ፍለጋ!!ለነገሩ ያለማዎቅ ትርፉ ይሄ አይደል።
ጊዜ"አዎ!እውነትም ሀብት ነው!ምናልባት ስለሀብት ሳወራ ዱኒያዊ ቁሳቁስ ላይ ብቻ ትኩረት አድርጋችሁ ከነበረ እሱ ትልቅ ስህተት ነው።
ጌዜ"ጊን ለሰው ልጅ በዕጁ ላይ ያለ ትልቁ ሀብቱ ነው።
ዛሬ በአግባቡ ከያዝከው እውነትም ብልጥ ነህ።ነገ በጊዜ ውስጥ:የተራመድከው፣እረፍት ያደረከው፣በስራ ያሳለፍከው፣በግዴለሽነት ያሳለፍከው ከንቱ ተግባርህ ሁሉ ነገ ማመን በሚከብድ ሁኔታ የስራ መዝገብ ሁኖ ይመጣል።ስለዚህ ዛሬ በለሀብት ነህ የቻልከውን ያክል ትጋ። አዎ ባለ ሀብት ነህ።
ምንም እንኳን የሰው ልጅ አለማወቅ ሁኖ ይህን ሀብት በአግባቡ ባይጠቀምበትም ይህ እድል ግን እስከ ግለሰቡ እልፈተ_ሒዎት ድረስ አብሮት አለ።
ታዳ ይህ ግለሰብ ለምን ሀብቱን በአግባቡ አይጠቀምበትም?ነው ወይስ ነገ ተጠያቂነትን ማፍራት ነው የሚፈልገው? አይ የሰው ልጅ ሀብቱን ጥሎ ሀብት ፍለጋ!!ለነገሩ ያለማዎቅ ትርፉ ይሄ አይደል።
ጊዜ"አዎ!እውነትም ሀብት ነው!ምናልባት ስለሀብት ሳወራ ዱኒያዊ ቁሳቁስ ላይ ብቻ ትኩረት አድርጋችሁ ከነበረ እሱ ትልቅ ስህተት ነው።
ጌዜ"ጊን ለሰው ልጅ በዕጁ ላይ ያለ ትልቁ ሀብቱ ነው።
ዛሬ በአግባቡ ከያዝከው እውነትም ብልጥ ነህ።ነገ በጊዜ ውስጥ:የተራመድከው፣እረፍት ያደረከው፣በስራ ያሳለፍከው፣በግዴለሽነት ያሳለፍከው ከንቱ ተግባርህ ሁሉ ነገ ማመን በሚከብድ ሁኔታ የስራ መዝገብ ሁኖ ይመጣል።ስለዚህ ዛሬ በለሀብት ነህ የቻልከውን ያክል ትጋ። አዎ ባለ ሀብት ነህ።
👍8