አዲስ አበባ ውስጥ በፍላሽ የተለያዩ ሙሀደራዎችም ሆነ ደርሶች አስጭናችሁ ለራሳችሁም ፣ ለቤተሰብ ሆነ ለሌላ ሰው መስጠት ብትፈልጉ ኢንሻ አላህ የፈለጋችሁትን ሙሐደራ በፍላሽ ጭነን ያላችሁበት እናደርሳለን
mobile 0947778381
➴ተቀላቀሉ
t.me/MohammedOnlineBisness
mobile 0947778381
➴ተቀላቀሉ
t.me/MohammedOnlineBisness
📢 አስደሳች ዜና ለሐዲሥ እውቀት ፈላጊዎች!
📖 አዲስ የኪታብ ትምህርት ማስታወቂያ
📚 አዲስ የሚጀመረው ኪታብ :-
سنن النسائي -المجتبى-
✍ የኪታቡ አዘጋጅ :-
أبو عبد الرحمن أحمد بن شعيب النسائي
🎙 ኪታቡን ሚያቀሩት :- የተከበሩ ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
🕌 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ:- ፉሪ (በፉሪ ሜዳ ፊት ለፊት ባለው ቅያስ ገባ ብሎ) አቡበክር አስሲዲቅ መስጂድ
🕔 ትምህርት የሚሰጥበት ቀንና ሰዐት :- ከሰኞ እስከ ሐሙስ ከረፋዱ 5:00 ጀምሮ እስከ 6:00
🗓 ትምህርቱ ሚጀመረው :- ሰኞ ጁማደል ኡላ 20,1445 ሂጅሪ (ህዳር 24,2016 ዓ.ል) ይሆናል።
-
* በአካል ተገኝታችሁ መከታተል ለማትችሉ በዚህ የቴሌግራም ቻናል በቀጥታ ስርጭት ይተላለፋል እንዲሁም ሪከርዱም ይለቀቃል ኢንሻአሏህ።
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/SheikhMuhammedZainAdam
📖 አዲስ የኪታብ ትምህርት ማስታወቂያ
📚 አዲስ የሚጀመረው ኪታብ :-
سنن النسائي -المجتبى-
✍ የኪታቡ አዘጋጅ :-
أبو عبد الرحمن أحمد بن شعيب النسائي
🎙 ኪታቡን ሚያቀሩት :- የተከበሩ ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
🕌 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ:- ፉሪ (በፉሪ ሜዳ ፊት ለፊት ባለው ቅያስ ገባ ብሎ) አቡበክር አስሲዲቅ መስጂድ
🕔 ትምህርት የሚሰጥበት ቀንና ሰዐት :- ከሰኞ እስከ ሐሙስ ከረፋዱ 5:00 ጀምሮ እስከ 6:00
🗓 ትምህርቱ ሚጀመረው :- ሰኞ ጁማደል ኡላ 20,1445 ሂጅሪ (ህዳር 24,2016 ዓ.ል) ይሆናል።
-
* በአካል ተገኝታችሁ መከታተል ለማትችሉ በዚህ የቴሌግራም ቻናል በቀጥታ ስርጭት ይተላለፋል እንዲሁም ሪከርዱም ይለቀቃል ኢንሻአሏህ።
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/SheikhMuhammedZainAdam
👎1
Forwarded from 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
አትጨክኑ አፈላልጉ 1አመት ያለ ስራ መቀመጥ ሀቂቃ ያማል... ሰበብ እንሁናቸዉ ፈልጉ ..!!
~
መድና እና መካ እና ጅዳ ሪያድ ዱባይም ስራ ፈልጉማ የሱና እህቶቻችን ስራ ከፈቱ ቆዬ ሰበብ እንሁናቸዉ እሺ በቦት አድርሱኝ ባረከላሁ ፊኩም
@As_selefyaa1_bot
@As_selefyaa1_bot
~
መድና እና መካ እና ጅዳ ሪያድ ዱባይም ስራ ፈልጉማ የሱና እህቶቻችን ስራ ከፈቱ ቆዬ ሰበብ እንሁናቸዉ እሺ በቦት አድርሱኝ ባረከላሁ ፊኩም
@As_selefyaa1_bot
@As_selefyaa1_bot
قال الشيخ فوزان حفظه الله
" إذا أردت النجاة وأردت السعادة وأردت السلامة فعلیك بمنهج السلف"
ታላቁ ሼይኽ ፈውዛን (ሐፊዞሁሏህ) እንዲህ ይላሉ፦
•
"
📚 شرح الدرة المضیة ـ 【ص ۲۷۹】
t.me/https_Asselfya
" إذا أردت النجاة وأردت السعادة وأردت السلامة فعلیك بمنهج السلف"
ታላቁ ሼይኽ ፈውዛን (ሐፊዞሁሏህ) እንዲህ ይላሉ፦
•
"
ሰኬትን፣ እድለኛነትንና ሰላምን ከፈለግህ የሰለፎችን(የቀደምት አበውን) መንሀጅ አጥብቀህ ያዝ"📚 شرح الدرة المضیة ـ 【ص ۲۷۹】
t.me/https_Asselfya
~አንዳንዴ .....
በየቀኑ በተደጋጋሚ የምታዘወትረዉ ተግባር ከተወሠነ ጊዜ በኋላ ወደ ልምድነት ይቀየራል።
ሀዘንን፦ፀፀትን እና ንዴትን
ካዘወተርክ ......በሂደት ልማድህ እና ተፈጥሮህ ይሆናል ።
ተስፋን በትንሹ መብቃቃትን፥ደስታንና የአላህ ዉሳኔዎችን በዉዴታ መቀበልን ካዘወተርክ፦ልማድክና መለያህ ይሆናል።
በጌታህ ተማመን በእርሱ ብቻ ተመካ...ተስፈኛ ሁን።
(አላህ የሚያስደስታችሁን ሁሉ ይስጣችሁ)
t.me/https_Asselfya
በየቀኑ በተደጋጋሚ የምታዘወትረዉ ተግባር ከተወሠነ ጊዜ በኋላ ወደ ልምድነት ይቀየራል።
ሀዘንን፦ፀፀትን እና ንዴትን
ካዘወተርክ ......በሂደት ልማድህ እና ተፈጥሮህ ይሆናል ።
ተስፋን በትንሹ መብቃቃትን፥ደስታንና የአላህ ዉሳኔዎችን በዉዴታ መቀበልን ካዘወተርክ፦ልማድክና መለያህ ይሆናል።
በጌታህ ተማመን በእርሱ ብቻ ተመካ...ተስፈኛ ሁን።
(አላህ የሚያስደስታችሁን ሁሉ ይስጣችሁ)
t.me/https_Asselfya
👍1
- طَلَـبُ العِـلـمِ..
«جَـنَّـةُ الدُنيَـا ، وَلَـذَةٌ وَمُـنيَـة ، وَلِأَهـلِ المَعَـالِـي أُنْـسٌ وَبُغـيَـة»📕.
«جَـنَّـةُ الدُنيَـا ، وَلَـذَةٌ وَمُـنيَـة ، وَلِأَهـلِ المَعَـالِـي أُنْـسٌ وَبُغـيَـة»📕.
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
☑️ አላህን በማንኛዉም ቦታ የፈራ የሆነ ሰዉ ደስታ ሁሉ ለሱ ሞላች።
🎙الشيخ:عبد العزيز بن باز رحمه الله تعالى
🎙الشيخ:عبد العزيز بن باز رحمه الله تعالى
አቂደቱል ዋሲጢያህ ኪታብ በአማረኛ
ግቡ አንብቡ ሸርሁ የሸይኽ ፈዉዛን ኪታብ በአረበኛ ብቀሩት የበለጠ ሸጋ ነዉ አረበኛ ለከበደዉ በአማረኛ ማንበብ➴➴
t.me/Binit_Seid_Usman_Al_kelaliya/761
t.me/Binit_Seid_Usman_Al_kelaliya/761
ግቡ አንብቡ ሸርሁ የሸይኽ ፈዉዛን ኪታብ በአረበኛ ብቀሩት የበለጠ ሸጋ ነዉ አረበኛ ለከበደዉ በአማረኛ ማንበብ➴➴
t.me/Binit_Seid_Usman_Al_kelaliya/761
t.me/Binit_Seid_Usman_Al_kelaliya/761
🔖إِنَّ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَمِلُوا۟ ٱلصَّٰلِحَٰتِ كَانَتْ لَهُمْ جَنَّٰتُ ٱلْفِرْدَوْسِ نُزُلًا
👉እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችን የሠሩ የፊርደውስ ገነቶች ለእነሱ መስፈሪያ ናቸው፡፡
🔖خَٰلِدِينَ فِيهَا لَا يَبْغُونَ عَنْهَا حِوَلًۭا
👉በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ከእርሷ መዛወርን የማይፈልጉ ሲኾኑ፤ (መስፈሪያቸው ነው)፡፡
🔖قُل لَّوْ كَانَ ٱلْبَحْرُ مِدَادًۭا لِّكَلِمَٰتِ رَبِّى لَنَفِدَ ٱلْبَحْرُ قَبْلَ أَن تَنفَدَ كَلِمَٰتُ رَبِّى وَلَوْ جِئْنَا بِمِثْلِهِۦ مَدَدًۭا
👉«ባሕሩ ለጌታዬ ቃላት (መጻፊያ) ቀለሞችን በሆነ ኖሮ ብጤውን ጭማሪ ብናመጣም እንኳን የጌታዬ ቃላት ከማለቋ በፊት ባሕሩ ባለቀ ነበር» በላቸው።
🔖قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
👉«እኔ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ወደኔ የሚወረድልኝ ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፡፡ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» በላቸው፡፡
📚ሱረቱል ካህፍ 107_110)
👉እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችን የሠሩ የፊርደውስ ገነቶች ለእነሱ መስፈሪያ ናቸው፡፡
🔖خَٰلِدِينَ فِيهَا لَا يَبْغُونَ عَنْهَا حِوَلًۭا
👉በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ከእርሷ መዛወርን የማይፈልጉ ሲኾኑ፤ (መስፈሪያቸው ነው)፡፡
🔖قُل لَّوْ كَانَ ٱلْبَحْرُ مِدَادًۭا لِّكَلِمَٰتِ رَبِّى لَنَفِدَ ٱلْبَحْرُ قَبْلَ أَن تَنفَدَ كَلِمَٰتُ رَبِّى وَلَوْ جِئْنَا بِمِثْلِهِۦ مَدَدًۭا
👉«ባሕሩ ለጌታዬ ቃላት (መጻፊያ) ቀለሞችን በሆነ ኖሮ ብጤውን ጭማሪ ብናመጣም እንኳን የጌታዬ ቃላት ከማለቋ በፊት ባሕሩ ባለቀ ነበር» በላቸው።
🔖قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
👉«እኔ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ወደኔ የሚወረድልኝ ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፡፡ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» በላቸው፡፡
📚ሱረቱል ካህፍ 107_110)
18 الكهف
الشيخ عبدالله المطرود
💦 ውብ ቲላዋ ሱረት ካህፍ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
↪️የቻለ ይቅራ ያልቻለ ያድምጥ
🔹ቁረአን የልብ ብርሀን የዱኒያ የአሄራን ሂወት የሚያቀና ውብ የማይጠገብ የአላህ ቃል ነው።
https://t.me/yesunawakonjobetwuhidyabebech
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
↪️የቻለ ይቅራ ያልቻለ ያድምጥ
🔹ቁረአን የልብ ብርሀን የዱኒያ የአሄራን ሂወት የሚያቀና ውብ የማይጠገብ የአላህ ቃል ነው።
https://t.me/yesunawakonjobetwuhidyabebech
🔍ሞኝ ሠዉ በስድስት ነገሮች ይታወቃል።
~ ካለ ምክንያት በመናደድ ጥቅም የሌለዉ ወሬ በማዉራት፦
~እድገት የሌለዉ ለዉጥ በማድረግ፦
~ካለምንም ምርመራ በማድረግ ~የማያዉቀዉን ሠዉ በማመን
~ጓደኛና ጥላትን ባለመለየት
~
t.me/https_Asselfya
~ ካለ ምክንያት በመናደድ ጥቅም የሌለዉ ወሬ በማዉራት፦
~እድገት የሌለዉ ለዉጥ በማድረግ፦
~ካለምንም ምርመራ በማድረግ ~የማያዉቀዉን ሠዉ በማመን
~ጓደኛና ጥላትን ባለመለየት
~
t.me/https_Asselfya
ከሁሉም ነገር በላይ ቀልብን የሚያሳምመው ለሌላው መካሪ ሆነን ራሣችንን ስንረሳ፣ ለሌሎች መፍትሄ ኖሮን የኛ ጉዳይ ሲቸግረን፣ የሌሎችን እያስተካከልን የኛ ሲዘበራረቅብን፣ ለሌሎች ተስፋ እየሠጠን እኛ ተስፋ ስንቆርጥ፣ ሌሎችን ታገሱ እያልን እኛ ሶብር ስናጣ፣ ሌሎችን እያበረታን እኛ ስንደክም፣ ሌሎችን አታስቡ አትጨነቁ እያልን እኛ ስንብሰለሰል፡፡ያኢላሂ ጠብቀን፣ ሰትረን፡፡
منقول
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጧት ስንቅ በልጅ አንደበት ..
~
~
~በተርቢያ ያደገችን እናት ልጆቿን በተርቢያ ታሳድጋለች። አባት ስራ ቦታ ሲውል እናት ግን ከልጆቿ ጋር ትውላለች ለዛም ነው እናት ለልጆች መስተካከልና መበላሸት ከፍተኛ ሚና ያላት ህፃን ልጅ በልጅነቱ አዕምሮው ውስጥ የተቀረፀውን ነገር አይረሳም የልጆች መበላሸትና መስተካከል ከአላህ በኃላ ትልቁ ሀላፍትና የእናት ነው ሴትን ልጅ በተርቢያ ማነፅ ማህበረሰቡን እንደማነፅ ነው!!!
اللهم اجعلنا من الصالحين يا رب العالمين
اللهم اجعلنا من الصالحين يا رب العالمين