✅ መልካም ስራ ላይ ለመፅናት ከሚረዱ ነገሮች...
➀/ አላህን (ኢስቲቃማ) ፅናት እንዲሰጠን ዘውትር መለመን
➁/ በየቀኑ ትንሽም ቢሆን ቁርኣን መቅራትና የጧትና ማታ ዚክሮችን ማዘውተር
➂/ እጅ አለመስጠትና ነፍሲያንና ሸይጣንን ተስፋ ሳይቆርጡ መታገል
➃/ ጥሩና አላህን የሚፈራ ጓደኛ መጠጋት ከመጥፎ ሰዎች መሸሽ
➄/ ሞት በድንገት እንደሚመጣ ማወቅና ሰዎች ሲሞቱ መጀመሪያ በነበሩበት ሁኔታ ላይ እንደሚሞቱና በዚሁ መልኩ ተቀስቅሰው አላህ ፊት እንደሚቆሙ ማወቅ...
t.me/https_Asselfya
➀/ አላህን (ኢስቲቃማ) ፅናት እንዲሰጠን ዘውትር መለመን
➁/ በየቀኑ ትንሽም ቢሆን ቁርኣን መቅራትና የጧትና ማታ ዚክሮችን ማዘውተር
➂/ እጅ አለመስጠትና ነፍሲያንና ሸይጣንን ተስፋ ሳይቆርጡ መታገል
➃/ ጥሩና አላህን የሚፈራ ጓደኛ መጠጋት ከመጥፎ ሰዎች መሸሽ
➄/ ሞት በድንገት እንደሚመጣ ማወቅና ሰዎች ሲሞቱ መጀመሪያ በነበሩበት ሁኔታ ላይ እንደሚሞቱና በዚሁ መልኩ ተቀስቅሰው አላህ ፊት እንደሚቆሙ ማወቅ...
t.me/https_Asselfya
~ ኢብን ተይሚያ አምሮታቸው፣ ጉጉታቸው፣ ዒልም መቅሰም፣ ዒልም ማሰራጨት ነበር። ለዒልም ሲሉ የለበሱት ልብስ ከላያቸው ላይ እስከሚያድፍ ትተውታል። ለዒልም ሲሉ ከፍተኛ ስልጣንን አሽቀንጥረው ጥለዋል።
:
ኢብኑ ተይሚያ ባሉበት የሆድና የሴት ጉዳይ አይነሳም። አጥጋቢ ድምዳሜ ላይ ያልደረሰቡትን ጉዳይ ከጫፍ ሳያደርሱ ልባቸው አያርፍም።
«አንዳንዴ አንዲትን የቁርኣን አንቀፅ እያጠናሁ ምናልባትም ወደ መቶ አካባቢ ተፍሲሮችን የማገላብጥበት ጊዜ አለኝ» ይላሉ።
ምንጭ:-📚አል-ዑቁድ (42)
*
ከሁለት መቶ በላይ ሸይኾች ዘንድ ተመላልሰዋል። ያለመታከት ጧት ማታ ያነባሉ፣ ያጠናሉ። በጥልቅ ጥናት አቅማቸው በመጎልበቱ በየዘርፉ ገብተው በመምጠቅ በታላላቅ ሊቃውንት ላይ ሂስ ይሰጡ ነበር።
:
የቅርብ ጓደኞቻቸው ኪታቦች ነበሩ።
ተማሪያቸው አል-ኢማም አዝ'ዘሀቢ (ረሒመሁል'ላህ) ሰለሳቸው እንዲህ ይላሉ:-
«ከኪታብ መሀል እንጅ አይቼው አላውቅም።»
📚ሙዕጀሙሽሹይኺል ከቢር (1/56)
منقول
t.me/https_Asselfya
:
ኢብኑ ተይሚያ ባሉበት የሆድና የሴት ጉዳይ አይነሳም። አጥጋቢ ድምዳሜ ላይ ያልደረሰቡትን ጉዳይ ከጫፍ ሳያደርሱ ልባቸው አያርፍም።
«አንዳንዴ አንዲትን የቁርኣን አንቀፅ እያጠናሁ ምናልባትም ወደ መቶ አካባቢ ተፍሲሮችን የማገላብጥበት ጊዜ አለኝ» ይላሉ።
ምንጭ:-📚አል-ዑቁድ (42)
*
ከሁለት መቶ በላይ ሸይኾች ዘንድ ተመላልሰዋል። ያለመታከት ጧት ማታ ያነባሉ፣ ያጠናሉ። በጥልቅ ጥናት አቅማቸው በመጎልበቱ በየዘርፉ ገብተው በመምጠቅ በታላላቅ ሊቃውንት ላይ ሂስ ይሰጡ ነበር።
:
የቅርብ ጓደኞቻቸው ኪታቦች ነበሩ።
ተማሪያቸው አል-ኢማም አዝ'ዘሀቢ (ረሒመሁል'ላህ) ሰለሳቸው እንዲህ ይላሉ:-
«ከኪታብ መሀል እንጅ አይቼው አላውቅም።»
📚ሙዕጀሙሽሹይኺል ከቢር (1/56)
منقول
t.me/https_Asselfya
የፀበልና የቅጥፈት ነቢያት ቦታዎች - የፈውስ ወይስ የቀውስ ቦታዎች ?!
አላማጣ እና ቆቦ አካባቢ " ውሃ ወለድ " የሚባልለት የአተት ወረርሽኝ ገብቷል ..
መናሻው ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ ?
- ከአላማጣ ወጣ ብላ በምትገኝ አንዲት ቦታ ላይ " ታላቁ ገብርኤል ወረደ" ተባለ ። በአካባቢው የሚገኘውን ውሃም " የፈውስ ፀበል ነው " ብለዉ አወጁበት ... ሰውም ፈውስን ፍለጋ ወደ አካባቢው ይጎርፍ ጀመር ... ውጤቱ ግን በፈውስ ፈንታ በ"አተት ወረርሽኝ " መወረር ሆኗል ... ፀበሉ ለበሽታው መነሻ ሆነና ለፈውስ ታድመውና ፈውስን አልመው የተፀበሉት ታዳሚዎች ይህን የከበደ በሽታ ተሸክመው ተመለሱ ... አሁን ላይ ወደ ቦታው መሄድ ተከልክሏል .... ሰሚ ጆሮ ጠፍቶ እንጂ ቀድሞውኑ እኒህ እና እኒህን የመሰሉት የቅጥፈት ነቢያት ስፍራዎች የፈውስ ሳይሆኑ የቀውስ ቦታዎች መሆናቸውን ሰንስብክ ኖረናል - አንድ አምላክን በብቸኝነት የምናመልከው እኛ ሙስሊሞች !
https://t.me/Muhammedsirage
አላማጣ እና ቆቦ አካባቢ " ውሃ ወለድ " የሚባልለት የአተት ወረርሽኝ ገብቷል ..
መናሻው ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ ?
- ከአላማጣ ወጣ ብላ በምትገኝ አንዲት ቦታ ላይ " ታላቁ ገብርኤል ወረደ" ተባለ ። በአካባቢው የሚገኘውን ውሃም " የፈውስ ፀበል ነው " ብለዉ አወጁበት ... ሰውም ፈውስን ፍለጋ ወደ አካባቢው ይጎርፍ ጀመር ... ውጤቱ ግን በፈውስ ፈንታ በ"አተት ወረርሽኝ " መወረር ሆኗል ... ፀበሉ ለበሽታው መነሻ ሆነና ለፈውስ ታድመውና ፈውስን አልመው የተፀበሉት ታዳሚዎች ይህን የከበደ በሽታ ተሸክመው ተመለሱ ... አሁን ላይ ወደ ቦታው መሄድ ተከልክሏል .... ሰሚ ጆሮ ጠፍቶ እንጂ ቀድሞውኑ እኒህ እና እኒህን የመሰሉት የቅጥፈት ነቢያት ስፍራዎች የፈውስ ሳይሆኑ የቀውስ ቦታዎች መሆናቸውን ሰንስብክ ኖረናል - አንድ አምላክን በብቸኝነት የምናመልከው እኛ ሙስሊሞች !
https://t.me/Muhammedsirage
~ከሰው ልጅ ተፈጥሮ በደለኝነትና ስህተተኝነት አንዱ ነው.
☞ለሚፈፅማቸው ወንጀል ሁሉ
መሰረትም በደሉና ስህተቱ ነው
⇨ መዳኑ ደግሞ የሚኖረው
ባለው ተቅዋና (አላህን ፍራቻ)
እውቀት ልክ ነው ።
( إِنَّا عَرَضْنَا ٱلْأَمَانَةَ عَلَى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ وَٱلْجِبَالِ فَأَبَيْنَ أَن يَحْمِلْنَهَا وَأَشْفَقْنَ مِنْهَا وَحَمَلَهَا ٱلْإِنسَٰنُ ۖ إِنَّهُۥ كَانَ ظَلُومًۭا جَهُولًۭا )
"
[አህዛብ 72]
t.me/https_Asselfya
☞ለሚፈፅማቸው ወንጀል ሁሉ
መሰረትም በደሉና ስህተቱ ነው
⇨ መዳኑ ደግሞ የሚኖረው
ባለው ተቅዋና (አላህን ፍራቻ)
እውቀት ልክ ነው ።
( إِنَّا عَرَضْنَا ٱلْأَمَانَةَ عَلَى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ وَٱلْجِبَالِ فَأَبَيْنَ أَن يَحْمِلْنَهَا وَأَشْفَقْنَ مِنْهَا وَحَمَلَهَا ٱلْإِنسَٰنُ ۖ إِنَّهُۥ كَانَ ظَلُومًۭا جَهُولًۭا )
"
እኛ አደራን በሰማያትና በምድር
፣ በተራራዎችም ላይ አቀረብናት
መሸከሟንም እንቢ አሉ
ከእርሷም ፈሩ ሰውም ተሸከማት
እርሱ በጣም በደለኛ ተሳሳች ነውና ፡፡"[አህዛብ 72]
t.me/https_Asselfya
🔖የመልካም ጓደኛ ቅድመ መስፈርቶች ሰባት ናቸው
~በዓቂዳው ሱንይ መሆን አለበት
~ በድኑ ተቅይ መሆን ይኖርበታል
~ አቅለኛ መሆን አለበት
~መልካም ስነምግባር ሊኖረው ይገባል
~ ከምቀኝነት፣ሐሜት፣ሁለት ፊት ከመኖር፣ የራቀ የተጠበቀ መሆን አለበት
~ ቃሉን የሚሞላ መሆን ይጠበቅበታል
~ የእሱን ሐቅ እንደምትጠብቅለት የአንተንም ሐቅ ጠባቂ መሆን አለበት
[አልቀዋኒኑል ፊቂሕያ 1፤291]
ኢማሙል አንዶሊስይ ከተናገሩት
✍Ibnu Seid
~በዓቂዳው ሱንይ መሆን አለበት
~ በድኑ ተቅይ መሆን ይኖርበታል
~ አቅለኛ መሆን አለበት
~መልካም ስነምግባር ሊኖረው ይገባል
~ ከምቀኝነት፣ሐሜት፣ሁለት ፊት ከመኖር፣ የራቀ የተጠበቀ መሆን አለበት
~ ቃሉን የሚሞላ መሆን ይጠበቅበታል
~ የእሱን ሐቅ እንደምትጠብቅለት የአንተንም ሐቅ ጠባቂ መሆን አለበት
[አልቀዋኒኑል ፊቂሕያ 1፤291]
ኢማሙል አንዶሊስይ ከተናገሩት
✍Ibnu Seid
Forwarded from የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ (𝔞𝔟𝔲 ℌ𝔞𝔫𝔦𝔣𝔞)
አላህ ሆይ! በኢማን ላይ ፅናትን ስጠን!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ الإيمانَ ليَخلَقُ في جوفِ أحدِكم كما يَخْلَقُ الثوبُ، فاسأَلوا اللهَ أن يُجدِّدَ الإيمانَ في قلوبِكم﴾
“የአንዳችሁ ኢማን ያልቃል (ይወልቃል) ልክ ልብሳችሁ ተለብሶ እንደሚያልቀው። ስለሆነም አላህን በልባችሁ ላይ ኢማንን እንዲያፀናላችሁ ጠይቁት።”
📚 ሐኪም ዘግበውታል (5) አልባኒ በሲልሲለቱ አሶሂሃ ውስጥ ሶሂህ ብለውታል: 1585
ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ الإيمانَ ليَخلَقُ في جوفِ أحدِكم كما يَخْلَقُ الثوبُ، فاسأَلوا اللهَ أن يُجدِّدَ الإيمانَ في قلوبِكم﴾
“የአንዳችሁ ኢማን ያልቃል (ይወልቃል) ልክ ልብሳችሁ ተለብሶ እንደሚያልቀው። ስለሆነም አላህን በልባችሁ ላይ ኢማንን እንዲያፀናላችሁ ጠይቁት።”
📚 ሐኪም ዘግበውታል (5) አልባኒ በሲልሲለቱ አሶሂሃ ውስጥ ሶሂህ ብለውታል: 1585
ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
~እውቀት + ተግባር
ጠቃሚ እውቀት ከመልካም ተግባር ጋር ሲጣመር ህይወታችን ይቀየራል። አብዛኞቻችን የምናውቀውን መተግብር ተስኖን ለማዶቻችንን ብቻ ዘውትር እንተገብራለን። እነዚህን ልማዶች መለስ ብለን መፈተሽ ይኖርብናል።
منقول
ጠቃሚ እውቀት ከመልካም ተግባር ጋር ሲጣመር ህይወታችን ይቀየራል። አብዛኞቻችን የምናውቀውን መተግብር ተስኖን ለማዶቻችንን ብቻ ዘውትር እንተገብራለን። እነዚህን ልማዶች መለስ ብለን መፈተሽ ይኖርብናል።
منقول
Forwarded from የሱናዋ~ቆንጆ በተውሂድ ያበበች (UMU OUBEIDA)
تلاوة تأسر القلوب وتحرك النفوس إلى باريها💙| القار
የጧት ጣፋጭ ስንቅ
﴿ وَوَصَّينَا الإِنسانَ بِوالِدَيهِ حَمَلَتهُ أُمُّهُ وَهنًا عَلى وَهنٍ وَفِصالُهُ في عامَينِ أَنِ اشكُر لي وَلِوالِدَيكَ إِلَيَّ المَصيرُ ﴾
- لقمان
﴿ وَوَصَّينَا الإِنسانَ بِوالِدَيهِ حَمَلَتهُ أُمُّهُ وَهنًا عَلى وَهنٍ وَفِصالُهُ في عامَينِ أَنِ اشكُر لي وَلِوالِدَيكَ إِلَيَّ المَصيرُ ﴾
- لقمان
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Ibnu Munewor – Hilya #05
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
~የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል፣
ሱረቱል በቀራን ቅሯት እርሷን መሀፈዝ በረካን ያመጣል እርሷን መተው ፀፀትን ያወርሳል ድግምተኞችም በፍፁም እርሷን መቋቋም አይችሉም።
(ሙስሊም ዘግበውታል)
t.me/https_Asselfya
ሱረቱል በቀራን ቅሯት እርሷን መሀፈዝ በረካን ያመጣል እርሷን መተው ፀፀትን ያወርሳል ድግምተኞችም በፍፁም እርሷን መቋቋም አይችሉም።
(ሙስሊም ዘግበውታል)
t.me/https_Asselfya
~መልካም ነፍስ ለሰወች መልካም በመዋል ትደሰታለች ፡ መጥፎ ነፍስ ሰወችን በማስከፋት ትደሰታለች።
~
~
《ልኑር በዝምታ 》
ዝምታም ድምፅ ኣለው
ሰምቶ ላዳመጠው
አርቆ ላጤነው
የብልህ ዝምታ
ትርጉሙ ሲፈታ
በሚገባው ቦታ
ፋይዳው ሲያመዝን
ዝምታ ማውራትን
ሳይደረድር ቃላት
ሀሳቡን ሲረዱት
ዝምምምምምም… ያለም አንደበት
ከልብ ብትሰሙት
ቁምነገር ኣለበት ‼️
t.me/https_Asselfya
ዝምታም ድምፅ ኣለው
ሰምቶ ላዳመጠው
አርቆ ላጤነው
የብልህ ዝምታ
ትርጉሙ ሲፈታ
በሚገባው ቦታ
ፋይዳው ሲያመዝን
ዝምታ ማውራትን
ሳይደረድር ቃላት
ሀሳቡን ሲረዱት
ዝምምምምምም… ያለም አንደበት
ከልብ ብትሰሙት
ቁምነገር ኣለበት ‼️
t.me/https_Asselfya