↪️አንች ሙስሊም እህቴ ሆይ! ባልሽን በመልካም መታዘዝ በአንች ላይ ግዴታ ነው።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
💦አቡ ሁረይራ ባስተላለፉትና ኢብኑ ሒባን ሶሂሀቸው ላይ ባሰፈሩት ሐዲስ የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁአለይሂ ወሰለም እንዲህ በማለት ለሴቶች ትልቅ ብስራት አበሰሩ‼️
⤵️ሴት ልጅ
➖➖➖
🔹አምስት ወቅት ሰላቷን በትክክል ከሰገደች
🔹የረመዷን ፃም በትክክል ከፃመች
🔹ብልቷን ከዝሙት ከጠበቀች
🔹ባሏንም በመልካም ከታዘዘች
🔹ከጀነት በሮች በፈለግሽውን መርጠሽ ግቢ ትባላለች።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
↪️በሌላ ዘገባ አቡሁረይራ ባስተላለፉት ቡኻሪና ሙስሊም በዘገቡት ሀድስ የአላህ መልእክተኛ እንድ አሉ፣
💦አንድት ሴት ባሏ አጠገቧ እያለ{የሱና ጾም } መጾም አትችልም ፣በእርሱ ፍቃድ ቢሆን እንጅ በቤቱም መፍቀድ አትችልም በእሱ ፍቃድ ቢሆን እንጅ።
👇በሌላም ዘገባ
➖➖➖
↪️አንድ ወንድ ሚስቱን ወደፍራሽ ጠርቷት የማትመጣ ከሆነ እና በእርሷም ላይ ተቆጥቶባት ካደረ እስከ ምታነጋ ድረስ መላኢካዎች ይረግሟታል።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
💦አቡ ሁረይራ ባስተላለፉትና ኢብኑ ሒባን ሶሂሀቸው ላይ ባሰፈሩት ሐዲስ የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁአለይሂ ወሰለም እንዲህ በማለት ለሴቶች ትልቅ ብስራት አበሰሩ‼️
⤵️ሴት ልጅ
➖➖➖
🔹አምስት ወቅት ሰላቷን በትክክል ከሰገደች
🔹የረመዷን ፃም በትክክል ከፃመች
🔹ብልቷን ከዝሙት ከጠበቀች
🔹ባሏንም በመልካም ከታዘዘች
🔹ከጀነት በሮች በፈለግሽውን መርጠሽ ግቢ ትባላለች።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
↪️በሌላ ዘገባ አቡሁረይራ ባስተላለፉት ቡኻሪና ሙስሊም በዘገቡት ሀድስ የአላህ መልእክተኛ እንድ አሉ፣
💦አንድት ሴት ባሏ አጠገቧ እያለ{የሱና ጾም } መጾም አትችልም ፣በእርሱ ፍቃድ ቢሆን እንጅ በቤቱም መፍቀድ አትችልም በእሱ ፍቃድ ቢሆን እንጅ።
👇በሌላም ዘገባ
➖➖➖
↪️አንድ ወንድ ሚስቱን ወደፍራሽ ጠርቷት የማትመጣ ከሆነ እና በእርሷም ላይ ተቆጥቶባት ካደረ እስከ ምታነጋ ድረስ መላኢካዎች ይረግሟታል።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
-
يا طالبَ العلمِ : كم درسٍ حَضَرْتَ! وكم كتابٍ قرأتَ! وكم دورةٍ اشتركتَ فيها! ولكنك لا زلتَ تبحثُ عن الضبطِ والإتقانِ، والمراجعةِ والمذاكرةِ، فآفةُ العلمِ النسيانُ. ولا زلتَ تشكو من قِلَّةِ الوقت، وعدمِ توفرِ من يُعِينُك على المراجعةِ والمذاكرةِ والضبطِ، وعدمِ تفَرُّغِ المشايخِ لك. ماذا تنتظر؟ ها نحن نقدمُ لك ما تبحثُ عنه وتصبو إليه، فمَنْ حَفِظَ المتونَ، وضَبَطَ شروحَها، حازَ الفنونَ. وفقنا اللهُ لمرضاتِه، ورزقَنا العلمَ النافعَ والعملَ الصالحَ
إنضم للقناة وسنعينك بحول الله وقوته
يا طالبَ العلمِ : كم درسٍ حَضَرْتَ! وكم كتابٍ قرأتَ! وكم دورةٍ اشتركتَ فيها! ولكنك لا زلتَ تبحثُ عن الضبطِ والإتقانِ، والمراجعةِ والمذاكرةِ، فآفةُ العلمِ النسيانُ. ولا زلتَ تشكو من قِلَّةِ الوقت، وعدمِ توفرِ من يُعِينُك على المراجعةِ والمذاكرةِ والضبطِ، وعدمِ تفَرُّغِ المشايخِ لك. ماذا تنتظر؟ ها نحن نقدمُ لك ما تبحثُ عنه وتصبو إليه، فمَنْ حَفِظَ المتونَ، وضَبَطَ شروحَها، حازَ الفنونَ. وفقنا اللهُ لمرضاتِه، ورزقَنا العلمَ النافعَ والعملَ الصالحَ
إنضم للقناة وسنعينك بحول الله وقوته
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሙስሊም ሀቅ ፈላጊ ነው
• ሙስሊም ሀቅ ፈላጊ ነው
• በሀቅ ላይ ጀግንነት ግድ ነው
• ሀቅን ከመንናገር ምትፈራ ከሆንክ ባጢል አትንናገር
• የኢኽዋኖች ሴራ
• በመደመሩ ወደነሱ የሄዱትን ሁኔታን እየተረዱ መተዎል የቀሩትም የሚረዱበት ጊዜ አላቸው
• ተለውን የአህሉሱና ባህሪ አይደለም
🎙ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም (አቡ ሑዘይፍ)
• ሙስሊም ሀቅ ፈላጊ ነው
• በሀቅ ላይ ጀግንነት ግድ ነው
• ሀቅን ከመንናገር ምትፈራ ከሆንክ ባጢል አትንናገር
• የኢኽዋኖች ሴራ
• በመደመሩ ወደነሱ የሄዱትን ሁኔታን እየተረዱ መተዎል የቀሩትም የሚረዱበት ጊዜ አላቸው
• ተለውን የአህሉሱና ባህሪ አይደለም
🎙ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም (አቡ ሑዘይፍ)
Audio
◾️የተንቢሀት ኪታብ ደርስ
➖➖➖➖➖➖➖
↪️ ክፍል 6⃣6⃣ ↩️
〰〰〰〰〰〰
↪️ ሴት ባሏን የማገልገል ግዴታ
↪️ ባልና ሚስት በስራ መተጋገዝ
↪️ ሴት ቁጭ ብላ ባል መኻደም
↪️ አንድ ወሳኝ ዚክር በስራ ላይ ድካም ለሚሰማው ሰው
🎙አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
➖➖➖➖➖➖➖
↪️ ክፍል 6⃣6⃣ ↩️
〰〰〰〰〰〰
↪️ ሴት ባሏን የማገልገል ግዴታ
↪️ ባልና ሚስት በስራ መተጋገዝ
↪️ ሴት ቁጭ ብላ ባል መኻደም
↪️ አንድ ወሳኝ ዚክር በስራ ላይ ድካም ለሚሰማው ሰው
🎙አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
ሹብሃዎች የሚወገዱበት በዒልም ነው!
በሸይኽ ዐብዱልሐሚድ
👆👆👆
#አዲስ_ሙሐደራ (ክፍል አንድ)
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ርዕስ፦👇👇👇
❝#ሹብሃዎች የሚወገዱት በዒልም ነው❞
🔶በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ ስልጤ ገርቤ በር ወረዳ በቢላል መስጂድ የተደረገ ሙሐደራ።
🎙 #በሸይኽ_ዐብዱልሐሚድ አል-ለተሚይ (ሀፊዘሁለህ)
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
#አዲስ_ሙሐደራ (ክፍል አንድ)
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ርዕስ፦👇👇👇
❝#ሹብሃዎች የሚወገዱት በዒልም ነው❞
🔶በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ ስልጤ ገርቤ በር ወረዳ በቢላል መስጂድ የተደረገ ሙሐደራ።
🎙 #በሸይኽ_ዐብዱልሐሚድ አል-ለተሚይ (ሀፊዘሁለህ)
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
↪️ኢብኑል ቀይዪም እንዲህ ይላሉ፡-
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🔹ጣዖት ማለት ከሚመለክ ወይም ከሚከተሉት ወይም ከሚታዘዙት ሁሉ፡ ባሪያ ወሰን ያለፈበት ነው፡፡” [ኢዕላሙል ሙወቂዒን፡ 1/64]
🔹ኢብኑ ቀይም ስማቸው ሙሐመድ ኢብኑ አቢ በክር ነው፡፡ የተወለዱት በ 691 ዓመተ- ሂጅራ ሲሆን የሞቱት ደግሞ በ 751 ነው፡፡ “
🔹ኢብኑል ቀይዪም” (የሃላፊው ልጅ) በሚል የታወቁት አባታቸው የአልጀውዚያህ መድረሳ ሀላፊ ስለነበሩ ነው፡፡ ኢብኑል ቀይዪም ለ 17 አመታት ያክል ኢብኑ ተይሚያህ ላይ የተማሩ ሲሆን ሁለ-ገብ እውቀትን ያካበቱ፣ ቢድዐን በብርቱ የተዋጉ ጠንካራ የሱንናህ አንበሳ ነበሩ፡፡
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🔹ጣዖት ማለት ከሚመለክ ወይም ከሚከተሉት ወይም ከሚታዘዙት ሁሉ፡ ባሪያ ወሰን ያለፈበት ነው፡፡” [ኢዕላሙል ሙወቂዒን፡ 1/64]
🔹ኢብኑ ቀይም ስማቸው ሙሐመድ ኢብኑ አቢ በክር ነው፡፡ የተወለዱት በ 691 ዓመተ- ሂጅራ ሲሆን የሞቱት ደግሞ በ 751 ነው፡፡ “
🔹ኢብኑል ቀይዪም” (የሃላፊው ልጅ) በሚል የታወቁት አባታቸው የአልጀውዚያህ መድረሳ ሀላፊ ስለነበሩ ነው፡፡ ኢብኑል ቀይዪም ለ 17 አመታት ያክል ኢብኑ ተይሚያህ ላይ የተማሩ ሲሆን ሁለ-ገብ እውቀትን ያካበቱ፣ ቢድዐን በብርቱ የተዋጉ ጠንካራ የሱንናህ አንበሳ ነበሩ፡፡
https://t.me/https_Asselfya
የአላህ መልእክተኛ (ሰለሏህ ዐለይሂ ወሰለም) እንድህ አሉ:
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
📌" ሀያእና ኢማን ሁሉም የተቆራኙ ናቸው ፣
አንድኛቸው የተነሳ ጊዜ ሌላውም አብሮ ይነሳል"
[አልባኒ በሶሂህ አትተርጊብ _2636 ላይ ሶሂህ ብለውታል
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
📌" ሀያእና ኢማን ሁሉም የተቆራኙ ናቸው ፣
አንድኛቸው የተነሳ ጊዜ ሌላውም አብሮ ይነሳል"
[አልባኒ በሶሂህ አትተርጊብ _2636 ላይ ሶሂህ ብለውታል
ምን አይነት ሴት ነሽ?
✍በዙሪያሽ ያሉት ነሽ እንደሚሉሽ ነሽ ወይስ ራስሽ መሆን አለብኝ ብለሽ የምታምኝው አይነት ሴት…?
👇👇👇
↪️ሰዎች ወዳንቺ የሚሰነዝሯቸው አሉታዊ ንግግሮችና ድርጊቶች ስለራስሽ ያለሽን ምስልና ለራስሽ ያለሽን ፍቅር እንዳያጠለሹብሽ ተጠንቀቂ።
↪️አንቺ ጠንካራ፣ ለችግሮች እጅ የማትሰጪ፣ ደስተኛ፣ አላማ ያለሽ፣ ቆንጆ፣ #ልዩ_ሴት ነሽ!!
✍በዙሪያሽ ያሉት ነሽ እንደሚሉሽ ነሽ ወይስ ራስሽ መሆን አለብኝ ብለሽ የምታምኝው አይነት ሴት…?
👇👇👇
↪️ሰዎች ወዳንቺ የሚሰነዝሯቸው አሉታዊ ንግግሮችና ድርጊቶች ስለራስሽ ያለሽን ምስልና ለራስሽ ያለሽን ፍቅር እንዳያጠለሹብሽ ተጠንቀቂ።
↪️አንቺ ጠንካራ፣ ለችግሮች እጅ የማትሰጪ፣ ደስተኛ፣ አላማ ያለሽ፣ ቆንጆ፣ #ልዩ_ሴት ነሽ!!
🔹የጭንቅ ጊዜ ዱዓ
〰〰〰〰〰
لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ الْعَظِيْمُ الْحَلِيْمُ، لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيْمُ، لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ رَبُّ السَّمَاوَاتِ وَرَبُّ اْلأَرْضِ وَرَبُّ الْعَرْشِ الْكَرِيْمُ.
🔻ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ታላቅና ፅኑ ነው፡፡ ከአላህ ውጪ ሌላ አምላክ የለም፡፡ የታላቁ ዐርሸ ጌታ ነው፡፡ ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ የሰማያትና የምድር÷ እንዲሁም የታላቁ ዓርሽ ጌታ ነው፡፡
اَللَّهُمَّ رَحْمَتَكَ أَرْجُو فَلاَ تَكِلْنِيْ إِلَى نَفْسِيْ طَرْفَةَ عَيْنٍ، وَأَصْلِحْ لِيْ شَأْنِيْ كُلَّهُ، لاَ إِلَـهَ إِلاَّ أَنْتَ.
💦‘አላህ ሆይ! እዝነትህን አሻለሁ፡፡ ያክል እንኴ ለራሴ አትተወኝ፡፡ ሁለ ነገሬን ያማረ አድርግልኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡
لاَ إِلَـهَ إِلاَّ أَنْتَ سُبْحَانَكَ إِنِّيْ كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِيْنَ.
‘🔻ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ጥራት ይገባህ፡፡ እኔ ከበደለኞች አንዱ ነኝ፡፡
اللهُ اللهُ رَبِّي لاَ أُشْرِكُ بِهِ شَيْئًا.
🔻አምላኬ አላህ ነው፡፡ በርሱ ላይ ምንንም ኃይል አላጋራም፡፡
اللَّهمَّ! إِنِّي عَبْدُكَ، وَابْنُ عَبْدِكَ، وَابْنُ أَمَتِكَ، نَاصِيَتِي بِيَدِكَ، مَاضٍ فِيَّ حُكْمكَ، عَدْلٌ فِيَّ قَضَاؤُكَ، أَسْأَلُكَ بِكُلِّ اسْمٍ هُوَ لَكَ: سَمَّيْتَ بِهِ نَفْسَكَ، أَوْ أَنْزَلْتَهُ فِي كِتَابِكَ، أَوْ عَلَّمْتَهُ أَحَدًا مِنْ خَلْقِكَ، أَوِ اسْتَأْثَرْتَ بِهِ فِي عِلْمِ الْغَيْبِ عِنْدَكَ؛ أَنْ تَجْعَلَ الْقُرْآنَ رَبِيعَ قَلْبِي، وَنُورَ صَدْرِي، وَجَلَاءَ حُزْنِي، وَذَهَابَ هَمِّي».
💦አላህ ሆይ እኔ ባሪያህ፣ የወንድ ባሪያህም፤ የሴት ባሪያህም ልጅ ነኝ። ሁሉ ነገሬ በእጅህ ነው። ውሳኔህ በኔ ላይ
ተፈጻሚ ብይንህ ፍትሃዊ ነው።
ቁርአንን የቀልቤ መርጊያ፣ የልቦናዬ ብገርሃን፣ የሐዘኔ መፅናኛና የጭንቄ ማስወገጃ ታደርግልኝ ዘንድ በስሞችህ
ሁሉ እማፀንሃለሁ።
አንተ ራስህን በጠራህባቸው ወይም
ኪታብህ ውስጥ ባሰፈርካቸው፥ ከፍጡራንህ ለአንዱ ባስተማርካቸው ወይም ለማንም ባልገለፅካቸው ስሞችህ።
🖼ውድ እህቶችና ወንድሞች አብሽሩ ቤተሰቦቻችሁ ብትትን ብለውባችሁ የተጨናነቃችሁ በሙሉ
ዱአ አድርጉ እራሳችሁን ጠብቁ ሀገራችንን አላህ ሰላም ያድርግልን!!
〰〰〰〰〰
لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ الْعَظِيْمُ الْحَلِيْمُ، لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيْمُ، لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ رَبُّ السَّمَاوَاتِ وَرَبُّ اْلأَرْضِ وَرَبُّ الْعَرْشِ الْكَرِيْمُ.
🔻ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ታላቅና ፅኑ ነው፡፡ ከአላህ ውጪ ሌላ አምላክ የለም፡፡ የታላቁ ዐርሸ ጌታ ነው፡፡ ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ የሰማያትና የምድር÷ እንዲሁም የታላቁ ዓርሽ ጌታ ነው፡፡
اَللَّهُمَّ رَحْمَتَكَ أَرْجُو فَلاَ تَكِلْنِيْ إِلَى نَفْسِيْ طَرْفَةَ عَيْنٍ، وَأَصْلِحْ لِيْ شَأْنِيْ كُلَّهُ، لاَ إِلَـهَ إِلاَّ أَنْتَ.
💦‘አላህ ሆይ! እዝነትህን አሻለሁ፡፡ ያክል እንኴ ለራሴ አትተወኝ፡፡ ሁለ ነገሬን ያማረ አድርግልኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡
لاَ إِلَـهَ إِلاَّ أَنْتَ سُبْحَانَكَ إِنِّيْ كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِيْنَ.
‘🔻ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ጥራት ይገባህ፡፡ እኔ ከበደለኞች አንዱ ነኝ፡፡
اللهُ اللهُ رَبِّي لاَ أُشْرِكُ بِهِ شَيْئًا.
🔻አምላኬ አላህ ነው፡፡ በርሱ ላይ ምንንም ኃይል አላጋራም፡፡
اللَّهمَّ! إِنِّي عَبْدُكَ، وَابْنُ عَبْدِكَ، وَابْنُ أَمَتِكَ، نَاصِيَتِي بِيَدِكَ، مَاضٍ فِيَّ حُكْمكَ، عَدْلٌ فِيَّ قَضَاؤُكَ، أَسْأَلُكَ بِكُلِّ اسْمٍ هُوَ لَكَ: سَمَّيْتَ بِهِ نَفْسَكَ، أَوْ أَنْزَلْتَهُ فِي كِتَابِكَ، أَوْ عَلَّمْتَهُ أَحَدًا مِنْ خَلْقِكَ، أَوِ اسْتَأْثَرْتَ بِهِ فِي عِلْمِ الْغَيْبِ عِنْدَكَ؛ أَنْ تَجْعَلَ الْقُرْآنَ رَبِيعَ قَلْبِي، وَنُورَ صَدْرِي، وَجَلَاءَ حُزْنِي، وَذَهَابَ هَمِّي».
💦አላህ ሆይ እኔ ባሪያህ፣ የወንድ ባሪያህም፤ የሴት ባሪያህም ልጅ ነኝ። ሁሉ ነገሬ በእጅህ ነው። ውሳኔህ በኔ ላይ
ተፈጻሚ ብይንህ ፍትሃዊ ነው።
ቁርአንን የቀልቤ መርጊያ፣ የልቦናዬ ብገርሃን፣ የሐዘኔ መፅናኛና የጭንቄ ማስወገጃ ታደርግልኝ ዘንድ በስሞችህ
ሁሉ እማፀንሃለሁ።
አንተ ራስህን በጠራህባቸው ወይም
ኪታብህ ውስጥ ባሰፈርካቸው፥ ከፍጡራንህ ለአንዱ ባስተማርካቸው ወይም ለማንም ባልገለፅካቸው ስሞችህ።
🖼ውድ እህቶችና ወንድሞች አብሽሩ ቤተሰቦቻችሁ ብትትን ብለውባችሁ የተጨናነቃችሁ በሙሉ
ዱአ አድርጉ እራሳችሁን ጠብቁ ሀገራችንን አላህ ሰላም ያድርግልን!!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በቀልብ የሚሰራ ስራ:- ይዩልኝ ይስሙልኝ [ከሰዎች ውዳሴን ፈልጎ የሚሰራ] መልካም ስራዎችን ይበላል!!
〰〰〰〰〰〰〰
ሸይኽ ሙሐመድ አማን አል-ጃሜእ [ረሂመሁላህ]
ውድ እህቶቼ እና ወንድሞቼ የኡላማዎችን ንግግር በትኩረት አብረን እናዳምጥ እንማር ለሌሎችም ጓደኞቻችን እናጋራ።
الرياء سوسة تأكل الأعمال الصالحة ؟
الشيخ / محمد أمان الجامي رحمة الله
Subscribe በማድረግ ሌሎችንም ደርሶችን አብረን እናዳምጥ እንማር ለሌሎችም ጓደኞቻችን እናጋራ።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰
ሸይኽ ሙሐመድ አማን አል-ጃሜእ [ረሂመሁላህ]
ውድ እህቶቼ እና ወንድሞቼ የኡላማዎችን ንግግር በትኩረት አብረን እናዳምጥ እንማር ለሌሎችም ጓደኞቻችን እናጋራ።
الرياء سوسة تأكل الأعمال الصالحة ؟
الشيخ / محمد أمان الجامي رحمة الله
Subscribe በማድረግ ሌሎችንም ደርሶችን አብረን እናዳምጥ እንማር ለሌሎችም ጓደኞቻችን እናጋራ።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
Audio
↪️ውብ ቲላዋ ተጋበዙ!!
〰〰〰〰〰〰〰
ቁረአን የልብ ብርሀን የዱኒያ የአሄራን ሂወት የሚያቀና ውብ የማይጠገብ የአላህ ቃል ነው
〰〰〰〰〰〰〰
ቁረአን የልብ ብርሀን የዱኒያ የአሄራን ሂወት የሚያቀና ውብ የማይጠገብ የአላህ ቃል ነው
√ ✅ሸይጧን ከጭፍራው ጋር ሰብሰብ በሚልበት ሰዓት ከ3 ነገሮች የበለጠ
ምንም የሚያስደስተው ነገር የለም
➖➖➖➖➖➖➖
1,✍ሙዕሚን ሙዕሚንን ሲገድል (ሲመለከት)
➖➖
2,✍አንድ ሰው # በኩፍር ላይ ሲሞት(ሲመለከት)
➖➖
3,✍የድህነት ፍራቻ ያለባት ልብ(ሲመለከት) ይደሰታል!
ኢብኑልቀዪም (ረሂመሁሏህ)
ምንም የሚያስደስተው ነገር የለም
➖➖➖➖➖➖➖
1,✍ሙዕሚን ሙዕሚንን ሲገድል (ሲመለከት)
➖➖
2,✍አንድ ሰው # በኩፍር ላይ ሲሞት(ሲመለከት)
➖➖
3,✍የድህነት ፍራቻ ያለባት ልብ(ሲመለከት) ይደሰታል!
ኢብኑልቀዪም (ረሂመሁሏህ)
الدُّرُوسُ المُهِمَّۃ لِعَامَّۃ الأُمَّۃ ١
<unknown>
📓 አዱረሱል ሙሂማህ ሊዓመቲል ኡማህ ደርስ
✍ الشيخ العلامۃ عبدالعزيز بن باز
رحمه ﷲ
⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️
🔆 شرحها : الشيخ العلامۃ عبدالرزاق البدر حفظه الله
✅ ክፍል #አንድ
🎙 አብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
✍ الشيخ العلامۃ عبدالعزيز بن باز
رحمه ﷲ
⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️⤴️
🔆 شرحها : الشيخ العلامۃ عبدالرزاق البدر حفظه الله
✅ ክፍል #አንድ
🎙 አብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
Audio
✅ተከታታይ የቁርአን ቂርአት
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
🔻ሱረት አተغاቡን {{سورة التغابون}}
⏯ ክፍል¶9⃣8⃣¶
〰〰〰〰〰〰
🔹አቀራሩ ከተጅዊድ ማብራሪያ ጋር
🔺ከአንቀፅ {01–06}
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
🔻ሱረት አተغاቡን {{سورة التغابون}}
⏯ ክፍል¶9⃣8⃣¶
〰〰〰〰〰〰
🔹አቀራሩ ከተጅዊድ ማብራሪያ ጋር
🔺ከአንቀፅ {01–06}
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
▷የጨለማው ቤቴ
==========>
በሸክም አምጥተው...
ጥለውኝ ሲሄዱ
አውርደው ከቃሬዛ...
ትተውኝ ሲነጉዱ
ብቻዬን ከመሬት...
አደባይተውኝ
ከሙታኖች ማህበር...
ሲቀላቁሉኝ
እንዴት ይሆን?...
የጨለማው ቤቴ
ስራዬ ብቻ ሲቀር...
ዋ! ብቸኝነቴ
ማነው አይዞህ ባዬ...
ከቶ አጫዋቼ
ሁሉም ተሰወሩ...
የታሉ ጓዶቼ!
ንብረቴ የት ገባ...
ወደትስ ደረሰ
ዝናዬም ጠፋ...
ተገረሰሰ
የአይኔ ማረፊያ...
ልጆቼም የሉ
የላቤን አውጥተው...
ተከፋፈሉ
አፈር ሆነ አልጋ...
ትራሴ
ትል ተቀራመተኝ...
ከላይ ከራሴ
ጥያቄው መጣ...
ያ አስጨናቂው
ምን ይሆን? መልሴ...
የምጀውበው
ጽናቱን ስጠኝ...
እንዳልንዳለጥ
በእሳት ፍራሽ...
እንዳልላላጥ
..🖋Abu Imran
==========>
በሸክም አምጥተው...
ጥለውኝ ሲሄዱ
አውርደው ከቃሬዛ...
ትተውኝ ሲነጉዱ
ብቻዬን ከመሬት...
አደባይተውኝ
ከሙታኖች ማህበር...
ሲቀላቁሉኝ
እንዴት ይሆን?...
የጨለማው ቤቴ
ስራዬ ብቻ ሲቀር...
ዋ! ብቸኝነቴ
ማነው አይዞህ ባዬ...
ከቶ አጫዋቼ
ሁሉም ተሰወሩ...
የታሉ ጓዶቼ!
ንብረቴ የት ገባ...
ወደትስ ደረሰ
ዝናዬም ጠፋ...
ተገረሰሰ
የአይኔ ማረፊያ...
ልጆቼም የሉ
የላቤን አውጥተው...
ተከፋፈሉ
አፈር ሆነ አልጋ...
ትራሴ
ትል ተቀራመተኝ...
ከላይ ከራሴ
ጥያቄው መጣ...
ያ አስጨናቂው
ምን ይሆን? መልሴ...
የምጀውበው
ጽናቱን ስጠኝ...
እንዳልንዳለጥ
በእሳት ፍራሽ...
እንዳልላላጥ
..🖋Abu Imran
የነብያችን_ﷺ_የሕይወት_ታሪክ_ረውደቱል_አንዋር_በኡስታዝ_ባሕሩ_ተካ_ያለኔት.apk
145 MB
↪️ያለኔት በአፕልኬሽን
➖➖➖➖➖➖
♻️በአፕልኬሽን መልኩ ስለተዘጋጀ አንዴ አውርደው እንደፈለጉ መጠቀም ይችላሉ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
↪️ረውደቱል አንዋር የነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም የሕይወት ታሪክ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🎵የነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለምን የህይወት ታሪክ { ሴራ}ማወቅና መማር ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነና ከሚያስገኛቸው ቱርፋቶች {ፈዋኢዶች }ውስጥ የተወሰኑት
🎵የነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለምየሕይወት ታሪክ {ሴራ)መማርና ማወቅ ለልብ እንደ ቀለብ (ምግብ) ይቆጠራል።
🎵የነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም የህይወት ታሪክ መማር ለነፍስ ፉሰሀው ነው የሰው ልጅ ደስታ የተሞላበት ህይወት የደስታው ምንጭ ነው የአይኑ ማረፊያ ነው አንድ ባሪያ ወደ አላህ ከሚቃረብበት የሆነ የአምልኮ ዘርፍ ነው
🎙በኡስታዝ ባሕሩ ተካ
〰〰〰〰〰〰〰〰
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
➖➖➖➖➖➖
♻️በአፕልኬሽን መልኩ ስለተዘጋጀ አንዴ አውርደው እንደፈለጉ መጠቀም ይችላሉ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
↪️ረውደቱል አንዋር የነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም የሕይወት ታሪክ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🎵የነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለምን የህይወት ታሪክ { ሴራ}ማወቅና መማር ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነና ከሚያስገኛቸው ቱርፋቶች {ፈዋኢዶች }ውስጥ የተወሰኑት
🎵የነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለምየሕይወት ታሪክ {ሴራ)መማርና ማወቅ ለልብ እንደ ቀለብ (ምግብ) ይቆጠራል።
🎵የነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም የህይወት ታሪክ መማር ለነፍስ ፉሰሀው ነው የሰው ልጅ ደስታ የተሞላበት ህይወት የደስታው ምንጭ ነው የአይኑ ማረፊያ ነው አንድ ባሪያ ወደ አላህ ከሚቃረብበት የሆነ የአምልኮ ዘርፍ ነው
🎙በኡስታዝ ባሕሩ ተካ
〰〰〰〰〰〰〰〰
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
የኢኽላስ ድካም ከባድ ነው!!
———
ታላቁ ዓሊም ሙሀመድ ኢብኑ ሷሊህ አል ዑሰይሚን (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:-
«ወንድሞቼ ስራን ለአላህ ብቻ ማጥራት (ኢኽላስ) ከባድ ድካም አለው። ሰዎች በትንሹም ቢሆን እንኳን ከይዩልኝ (ሪያእ) አይጠሩም፣ አላህ ይጠብቀንና ትንሽም ቢሆን እንኳን በራስ ከመደነቅም አይጠሩም። ወዮላችሁ! ከዚህ ተግባር ተጠንቀቁ‼።
ልብህን አጥራ!፣ ስራህን ለላቀው አላህ ብለህ ስራ!፣ አንተ የአላህ ባሪያ እንጂ የፍጡሮች ባሪያ አይደለህም!። የሚጠቅምህም ሆነ የሚጎዳህ አላህ ብቻ ነው። ያ ጀነት የሚያስገባህ ከጀሀነም የሚያርቅህ እርሱም አላህ ነው። የሁሉ ነገር ስልጣን በእጁ ያለው (ጌታ) እርሱ አላህ ነው።»
[ሸርህ ሚሽካት… 1/143]
አላህ (ተባረከ ወተዓላ) በንግግራችንም ሆነ በተግባራችን፣ በመልካም ስራችን ሁሉ ከሪያእ ጠብቆ ትክክለኛ ኢኽላስ ይስጠን!!
✍🏻ኢብን ሽፋ
———
ታላቁ ዓሊም ሙሀመድ ኢብኑ ሷሊህ አል ዑሰይሚን (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:-
«ወንድሞቼ ስራን ለአላህ ብቻ ማጥራት (ኢኽላስ) ከባድ ድካም አለው። ሰዎች በትንሹም ቢሆን እንኳን ከይዩልኝ (ሪያእ) አይጠሩም፣ አላህ ይጠብቀንና ትንሽም ቢሆን እንኳን በራስ ከመደነቅም አይጠሩም። ወዮላችሁ! ከዚህ ተግባር ተጠንቀቁ‼።
ልብህን አጥራ!፣ ስራህን ለላቀው አላህ ብለህ ስራ!፣ አንተ የአላህ ባሪያ እንጂ የፍጡሮች ባሪያ አይደለህም!። የሚጠቅምህም ሆነ የሚጎዳህ አላህ ብቻ ነው። ያ ጀነት የሚያስገባህ ከጀሀነም የሚያርቅህ እርሱም አላህ ነው። የሁሉ ነገር ስልጣን በእጁ ያለው (ጌታ) እርሱ አላህ ነው።»
[ሸርህ ሚሽካት… 1/143]
አላህ (ተባረከ ወተዓላ) በንግግራችንም ሆነ በተግባራችን፣ በመልካም ስራችን ሁሉ ከሪያእ ጠብቆ ትክክለኛ ኢኽላስ ይስጠን!!
✍🏻ኢብን ሽፋ