የአሏህ
አንተ ከሸራቸው በፈለግኸው ብቃን
اللهم اكفناهم بما شئت
የፈረሱ መስጅዶችን ቆጥረን ሳንጨርስ በየሳምንቱ የሞቱ ወንድሞችን አስክሬን ያስቆጥሩን ጀመሩ?!
ይህ ድርጊት ከሐበሻ ምድር እስልምናን ለማፅዳት የሚደረግ ዘመቻ እንጂ ሌላ ምን ትርጉም ሊሰጠው ይችላል??
አንተ ከሸራቸው በፈለግኸው ብቃን
اللهم اكفناهم بما شئت
የፈረሱ መስጅዶችን ቆጥረን ሳንጨርስ በየሳምንቱ የሞቱ ወንድሞችን አስክሬን ያስቆጥሩን ጀመሩ?!
ይህ ድርጊት ከሐበሻ ምድር እስልምናን ለማፅዳት የሚደረግ ዘመቻ እንጂ ሌላ ምን ትርጉም ሊሰጠው ይችላል??
Forwarded from Abu_Oubeida~channel
የሚመጣው አይታወቅምና የምር ወደ አሏህ መመለሳችሁን እንዳትዘነጉ፡ልባችሁን አሏህን ከማስታወስ እንዳታዘናጉ።ላስታውሳችሁ እንጂ ላስደነግጣችሁ አይደልመ።አሏህ ከእናንተ ጋር ይሁን።
መርጃ እንለዋወጥ
https://t.me/AbuOubeida
መርጃ እንለዋወጥ
https://t.me/AbuOubeida
Telegram
Abu_Oubeida~channel
من أحب أن لا ينقطع عمله بعد موته فلينشر العلم
{ابن الجوذي رحمه الله /التذكرة(٥٥)
{ابن الجوذي رحمه الله /التذكرة(٥٥)
وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡
وَلِلَّهِ الْمَشْرِقُ وَالْمَغْرِبُ ۚ فَأَيْنَمَا تُوَلُّوا فَثَمَّ وَجْهُ اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው (ፊቶቻችሁን) ወደ የትም ብታዞሩ የአላህ ፊት እዚያ ነው፡፡ አላህ ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውና፡፡
አል በቀራ 114&115
የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡
وَلِلَّهِ الْمَشْرِقُ وَالْمَغْرِبُ ۚ فَأَيْنَمَا تُوَلُّوا فَثَمَّ وَجْهُ اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
ምሥራቁም ምዕራቡም የአላህ ነው (ፊቶቻችሁን) ወደ የትም ብታዞሩ የአላህ ፊት እዚያ ነው፡፡ አላህ ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነውና፡፡
አል በቀራ 114&115
◾️ኢብኑ ኡሰይሚን አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
📚شرح رياض الصالحين (١/ ٥٥٧)
ሰዎች በሱ ላይ የተሰባሰቡበት ወይም ጠላትነት የመሰረቱበት የሆነ ሰው "حسبنا الله ونعم الوكيل" (አላህ በቂያችን ነው። ምንኛ ያማረ መጠጊያ ነው) ይበል። ይህን ካለ ልክ ነብዩላህ ኢብራሂምና ሙሀመድ ይህን በማለታቸው ከሰዎች ተንኮል እንደተጠበቁት ሁሉ አላህ እሱንም ይጠብቀዋል።📚شرح رياض الصالحين (١/ ٥٥٧)
ከደቂቃዎች ቡኋላ
በሽርኩል አክበር ላይ ዑዝር የለምን? ማብራሪያ።
በዑስታዝ አቡ መርጃን ኸዲር ቢን አሕመድ አል ኬሚሴ
https://t.me/DiscussionGruopPublic
በሽርኩል አክበር ላይ ዑዝር የለምን? ማብራሪያ።
በዑስታዝ አቡ መርጃን ኸዲር ቢን አሕመድ አል ኬሚሴ
https://t.me/DiscussionGruopPublic
ሙስሊሙ ወንድሜን ገለው ኩራት ቢሰማቸው፣
እንደመሸ አይቀርም ይነጋል በሏቸው፣
⇩⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇩
ለተገደለው ወንድም ተጠያቂው ማነው፣
ድጋፍ ላጣ ዜጋ አይዞህ ባይ ለሌለው፣
ሙስሊሞችን ገለው መደሰት ቢያምራቸው፣
እንደመሸ አይቀርም ይነጋል በሏቸው፣
⇩⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇩
በእሴት ሜዳ ላይ በ'ሸገር መሬት፣
ይሰማኛል ስቃይ ይታየኛል ጭንቀት፣
ይሰማኛል ለቅሶ ይሰማኛል ጩኸት፣
ይሰማኛል ዋይታ ይሰማኛል ብሶት፣
⇩⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇩
ፈተናው ቢበዛም ተጨንቀን ብናዝን፣
መቼም አንፈራም አንድ ጌታ ይዘን፣
ታዛቢ ቢጠፋም የሚረዳን ወገን፣
ጀሊሉ ነው እንጂ ማን ያውቃል የነገን።
⇩⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇩
✍አብደረህማን አማን
t.me/abdu_rheman_aman
እንደመሸ አይቀርም ይነጋል በሏቸው፣
⇩⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇩
ለተገደለው ወንድም ተጠያቂው ማነው፣
ድጋፍ ላጣ ዜጋ አይዞህ ባይ ለሌለው፣
ሙስሊሞችን ገለው መደሰት ቢያምራቸው፣
እንደመሸ አይቀርም ይነጋል በሏቸው፣
⇩⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇩
በእሴት ሜዳ ላይ በ'ሸገር መሬት፣
ይሰማኛል ስቃይ ይታየኛል ጭንቀት፣
ይሰማኛል ለቅሶ ይሰማኛል ጩኸት፣
ይሰማኛል ዋይታ ይሰማኛል ብሶት፣
⇩⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇩
ፈተናው ቢበዛም ተጨንቀን ብናዝን፣
መቼም አንፈራም አንድ ጌታ ይዘን፣
ታዛቢ ቢጠፋም የሚረዳን ወገን፣
ጀሊሉ ነው እንጂ ማን ያውቃል የነገን።
⇩⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇨⇩
✍አብደረህማን አማን
t.me/abdu_rheman_aman
ቁጥብ ሁኚ እህቴ !!
በየሚዲያዉላይ አትገላለጪ
በየአስባልቱላይ አትገላለጪ
እህቴ እባክሽ ታይ አትላላጪ
ተሰላሳዉ ጋር አትገላፈጪ
በየኮሜቱስ በይ አትልከስክርሺ
እባክሽ እህቴ በሶብር ታገሺ
ለሸይጣን በር አትስጪ አትልከሰከሺ
አድበሽ ተቀመጪ ሰዉ አትረብሺ
_
አወ ቁጥብሁኚ
ዉድ እማትገኚ በይ ሉል ሁኚ
እህቴ ተደበቂ አረ ዉድ ሁኚ
የመጣ ይሄደዉ ሁሉ አይመኚሽ
ወድ ወደደኝ በለሽ አይደሰት ልብሽ
አድበሽ ተቀመጪ ይልቅ ተሸፍነሺ
ጀግናዉ አይገኚም በየሚዲያላይ
እሱ እሚለምነው አላህን ብቻነው ሁኖ መስገዣዉላይ
ጀግናዋን ወፍቀኝ ብሎ ይማጸናል
አቺን በሚዲያ መቸ ይፈልጋል !!
ጀግናዉን ተፈለግሽ ያንን ሱንዩን
የሱናዉን ጀግና ያንን ሰለፍዩን
እጓዳዉስጥሁኒ እህቴ በያ ተሰተሪ
የሴት ልብስ አይደለም አትልበሺ ሱሪ
የሴትና የወደ አረ እስቲ ለይተሽ ኑሪ !!
አረ ባአላህ አላህን ፍሪ
>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>
ያንን ልብስ ልበሺዉ !!!
ሂጃቡን ልበሸዉ በይ ተሰተሪ
ኒቃቡን ልበሺው አትልበሺ ሱሪ
ሰፊዉን ጂልባብ እህቴ ደርቢዉ
ከላይ ጀምረሽ እመሬት አውርጂዉ
ኒቃቡን ጨምረሺ አብረሽ ልበሺዉ
የሂጃብ ሀቁን አደራ አሟይዉ
ከነኒቃቡነው እሱ እሚለበሰዉ
ብቻዉን አይደለም ጂልባብ እሚሆነው
በየሚዲያዉላይ አትገላለጪ
የማንም ማረፊ ሁነሺ አትዉጪ
ጥብአሳዉ ሁላ አቦ አይረፍብሽ
የማንም ዱርየ አይጫወትብሽ
እስቲ ተሰተሪ ሱንይዉ ይዉስደሽ !!
እሰባት ጓዳ ገብተሽ ተደበቂ
አላህን ለምኚዉ እህት አጥብቂ
እጋዳ ከገባሁ በየት ያገኝኛል
እደት ብሎ አይቶኝ እደት ያገባኛል
እኔስ መኖሬ አረ እደት ያዉቃል
ብለሽ ተጠየቅሽ መልሱን አድምጪኝ
ላዳፍታ ብቻ ጆሮሺን ስጪኝ !!
አቺ በሚዲያወጥተሽ ሰለተገላለጥሽ
ያሱንይ ጀግና ወላሂ ላይፈልግሽ
ቃጥብሎም አያይሺ እካንም ሊያገባሽ
አረ አኡዙቢላህ ዞርበይነዉ እሚልሽ !!
//////////////////////////////////////
አቺ ተደበቂ አላህ ያመጣዋል
የት ቦታ እዳለሽ እሱ ይመራዋል
በዛዉ በጎዳናው አወ ያመጣዋል
በትክክለኛ መግቢያም ይገባል
አባቷ የታሉ ብሎ ይጠይቃል
አላህ ወደፈቀደዉ ዘሎም ይገባል
በኒካህ አድርጎ የግሉ ያደርግሻል
ሁሌ እያስደሰተ ይከባከብሻል
ካቺ እሚጠበቀዉ አላህን ለምኚው
ተገላልጠሽ ወጥተሽ እዳታስቀይሚዉ
የአርሹን ባለቤት አላህን ፍሪው
በየሚዲያዉ ላይ አለሁኝ አትበይ
ማንም ሳይጠራሽ ብቅብቅ አትበይ
ይልቅ ተጠቀቂ ባሞራ እዳትበይ
እህቴ እደቢ እስቲ ኮሜትም አትስጪ
በቃ እስቲ እደቢ አትገላለጪ
ቁጥብ ሁኚ
✍️በእሙ አብዲል ወሐብ
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselfya
በየሚዲያዉላይ አትገላለጪ
በየአስባልቱላይ አትገላለጪ
እህቴ እባክሽ ታይ አትላላጪ
ተሰላሳዉ ጋር አትገላፈጪ
በየኮሜቱስ በይ አትልከስክርሺ
እባክሽ እህቴ በሶብር ታገሺ
ለሸይጣን በር አትስጪ አትልከሰከሺ
አድበሽ ተቀመጪ ሰዉ አትረብሺ
_
አወ ቁጥብሁኚ
ዉድ እማትገኚ በይ ሉል ሁኚ
እህቴ ተደበቂ አረ ዉድ ሁኚ
የመጣ ይሄደዉ ሁሉ አይመኚሽ
ወድ ወደደኝ በለሽ አይደሰት ልብሽ
አድበሽ ተቀመጪ ይልቅ ተሸፍነሺ
ጀግናዉ አይገኚም በየሚዲያላይ
እሱ እሚለምነው አላህን ብቻነው ሁኖ መስገዣዉላይ
ጀግናዋን ወፍቀኝ ብሎ ይማጸናል
አቺን በሚዲያ መቸ ይፈልጋል !!
ጀግናዉን ተፈለግሽ ያንን ሱንዩን
የሱናዉን ጀግና ያንን ሰለፍዩን
እጓዳዉስጥሁኒ እህቴ በያ ተሰተሪ
የሴት ልብስ አይደለም አትልበሺ ሱሪ
የሴትና የወደ አረ እስቲ ለይተሽ ኑሪ !!
አረ ባአላህ አላህን ፍሪ
>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>>
ያንን ልብስ ልበሺዉ !!!
ሂጃቡን ልበሸዉ በይ ተሰተሪ
ኒቃቡን ልበሺው አትልበሺ ሱሪ
ሰፊዉን ጂልባብ እህቴ ደርቢዉ
ከላይ ጀምረሽ እመሬት አውርጂዉ
ኒቃቡን ጨምረሺ አብረሽ ልበሺዉ
የሂጃብ ሀቁን አደራ አሟይዉ
ከነኒቃቡነው እሱ እሚለበሰዉ
ብቻዉን አይደለም ጂልባብ እሚሆነው
በየሚዲያዉላይ አትገላለጪ
የማንም ማረፊ ሁነሺ አትዉጪ
ጥብአሳዉ ሁላ አቦ አይረፍብሽ
የማንም ዱርየ አይጫወትብሽ
እስቲ ተሰተሪ ሱንይዉ ይዉስደሽ !!
እሰባት ጓዳ ገብተሽ ተደበቂ
አላህን ለምኚዉ እህት አጥብቂ
እጋዳ ከገባሁ በየት ያገኝኛል
እደት ብሎ አይቶኝ እደት ያገባኛል
እኔስ መኖሬ አረ እደት ያዉቃል
ብለሽ ተጠየቅሽ መልሱን አድምጪኝ
ላዳፍታ ብቻ ጆሮሺን ስጪኝ !!
አቺ በሚዲያወጥተሽ ሰለተገላለጥሽ
ያሱንይ ጀግና ወላሂ ላይፈልግሽ
ቃጥብሎም አያይሺ እካንም ሊያገባሽ
አረ አኡዙቢላህ ዞርበይነዉ እሚልሽ !!
//////////////////////////////////////
አቺ ተደበቂ አላህ ያመጣዋል
የት ቦታ እዳለሽ እሱ ይመራዋል
በዛዉ በጎዳናው አወ ያመጣዋል
በትክክለኛ መግቢያም ይገባል
አባቷ የታሉ ብሎ ይጠይቃል
አላህ ወደፈቀደዉ ዘሎም ይገባል
በኒካህ አድርጎ የግሉ ያደርግሻል
ሁሌ እያስደሰተ ይከባከብሻል
ካቺ እሚጠበቀዉ አላህን ለምኚው
ተገላልጠሽ ወጥተሽ እዳታስቀይሚዉ
የአርሹን ባለቤት አላህን ፍሪው
በየሚዲያዉ ላይ አለሁኝ አትበይ
ማንም ሳይጠራሽ ብቅብቅ አትበይ
ይልቅ ተጠቀቂ ባሞራ እዳትበይ
እህቴ እደቢ እስቲ ኮሜትም አትስጪ
በቃ እስቲ እደቢ አትገላለጪ
ቁጥብ ሁኚ
✍️በእሙ አብዲል ወሐብ
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselfya
የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል:-
👉{የፈጅር ሁለት ሱና ሶላቶች ከአዱኒያና በውስጧ ካለው ነገር ይበልጣሉ}
👉የፈጅርን ሶላት ከማሳለፍ ተጠንቀቅ!!
👉ከፈጅር ሶላት መሳነፍ አደገኛ የሆነ የሙናፊቆች ምልክት ነውና ።
{ቡኻሪና ሙስሊም}ዘግበውታል
👉{የፈጅር ሁለት ሱና ሶላቶች ከአዱኒያና በውስጧ ካለው ነገር ይበልጣሉ}
👉የፈጅርን ሶላት ከማሳለፍ ተጠንቀቅ!!
👉ከፈጅር ሶላት መሳነፍ አደገኛ የሆነ የሙናፊቆች ምልክት ነውና ።
{ቡኻሪና ሙስሊም}ዘግበውታል
≼ ሸፈዓ ከማ ነዉ የምንፈልገዉ ≽
በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
【ሸፈዓ ከማነዉ የምንፈልገዉ】
☞ ሙታኖችን ማምለክ !!!
☞
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
𝐓𝐞« t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
☞ ሙታኖችን ማምለክ !!!
☞
ከአላህ ውጪ ካሉ አካላቶች ሸፈአን መፈለግ እና ሌሎችም ወሳኝ የሆኑ የተውሂድ ጉዳዮች ተጠቅሶበታል!!
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
𝐓𝐞« t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
በአንዳንድ የህክምና ተቋማት ከሚፈፀሙ ነውረኛ ተግባራት ውስጥ አንዱ አስከሬንን መበለት ነው። ቤተሰብ ከውጭ እየጠበቀ፣ የፈቀደላቸው አካል ሳይኖር እንዲህ አይነት ብል*ግና ይፈፅማሉ።
ሰብአዊነት የሌላቸው፣ የቤተሰብ ህመም የማያማቸው አ^ው^ሬ^ዎች!
ሰብአዊነት የሌላቸው፣ የቤተሰብ ህመም የማያማቸው አ^ው^ሬ^ዎች!
Forwarded from «🔵Abu_Aisha (Awel_kasaw)»
አጭር ማስታወሻ
« የነገውን የሃርቡ ደዕዋ አስመልክቶ ለመሄድ የተዘጋጃችሁ ወንድሞችና እህቶች በሙሉ መታወቂያ መያዝን እንዳትዘነጉ ።
ሌላው እመኪና ላይ ወሪ ባናበዛ ይመረጣል ካለው ተጨባጭ አንፃር።
🖊 አቡ አኢሻ አወል ካሳው
« የነገውን የሃርቡ ደዕዋ አስመልክቶ ለመሄድ የተዘጋጃችሁ ወንድሞችና እህቶች በሙሉ መታወቂያ መያዝን እንዳትዘነጉ ።
ሌላው እመኪና ላይ ወሪ ባናበዛ ይመረጣል ካለው ተጨባጭ አንፃር።
🖊 አቡ አኢሻ አወል ካሳው
ሀርቡን ካደመቋት የሰለፊይ መሻይኾችና ኡስታዞች እንድሁም ወንድሞች ውስጥ፦
ሸይኽ መሀመድ መኪን ከደሴ
ሸይኽ መሀመድ አሚን ከደሴ
ሸይኽ መሀመድ ገዛል ከኩታበር
ሸይኽ መሀመድ ሰኢድ ከደሴ
ሸይክ መሀመድ አንዋር ከደሴ
ሸይኽ አህመድ አወቀ ከኮ/ቻ
ሸይኽ አወል አህመድ ከከሚሴ
ሸይኽ ሁሴን ዑመር ከደሴ
ሸይኽ በድሩ ዩሱፍ ከደሴ
ሸይኽ ሰኢድ ከደሴ
ኡስታዝ ኸድር አህመድ ከኬሚሴ
ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ከደሴ
ኡሰታስ አቡ ጁወይሪያ ጀማል መሀመድ
ኡስታዝ አቡ ረይስ ከከ/ቻ
ኡስታዝ ሳሊም አቡ ሙስዓብ ከሀርቡ
ወንድም አቡ ሀሳን ከውጫሌ
ወንድም አብደል መሊክ ከኬሚሴ
ወንድም አቡ ዑበይዳ ከኬሚሴ
ወንድም ኑረድን አል_ዐረቢ ከደሴ
ወንድም መሀመድ ሰኢድ ከኮ/ቻ
ወንድም አቡ ማሂ መሀመድ ከኮ/ቻ
ወንድም አቡ ያሲር ከሀርቡ
ወንድም አቡ ሂበቲላህ ከደሴ
ወንድም ሶላሁድን አቡ ዑበይዳ ከኮ/ቻ
ወንድም አሊይ ሰይድ
ወንድም አንሷር መሀመድ
እንዴሁም ስማቸው ያልተጠቀሰ የደሴ ሰለፊዮች የኮንቦልቻ ሰለፊዮች የከሚሴ ሰለፊዮች የሀርቡ ሰለፊዮች እንዲሁም እኔ የማላውቃቸውና ስማቸው ያልጠቀስኳቸው ብዙ ሸይኾች ኡስታዞች ወንድሞች የሀርቡን ከተማ አሸብረቀዋታል ።
ማሳሰቢያ ፦ እነዚህ የፃፍኳቸው በአጠገቤ የሚገኙና እኔ የማውቃቸው ብቻ ናቸው እኔ የማላውቃቸው ያላስታወስኳቸው በጣም ብዙ አሉ።
ወንድማች አቡ ሂበቲላህ ነኝ ከደሴ
ሸይኽ መሀመድ መኪን ከደሴ
ሸይኽ መሀመድ አሚን ከደሴ
ሸይኽ መሀመድ ገዛል ከኩታበር
ሸይኽ መሀመድ ሰኢድ ከደሴ
ሸይክ መሀመድ አንዋር ከደሴ
ሸይኽ አህመድ አወቀ ከኮ/ቻ
ሸይኽ አወል አህመድ ከከሚሴ
ሸይኽ ሁሴን ዑመር ከደሴ
ሸይኽ በድሩ ዩሱፍ ከደሴ
ሸይኽ ሰኢድ ከደሴ
ኡስታዝ ኸድር አህመድ ከኬሚሴ
ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ከደሴ
ኡሰታስ አቡ ጁወይሪያ ጀማል መሀመድ
ኡስታዝ አቡ ረይስ ከከ/ቻ
ኡስታዝ ሳሊም አቡ ሙስዓብ ከሀርቡ
ወንድም አቡ ሀሳን ከውጫሌ
ወንድም አብደል መሊክ ከኬሚሴ
ወንድም አቡ ዑበይዳ ከኬሚሴ
ወንድም ኑረድን አል_ዐረቢ ከደሴ
ወንድም መሀመድ ሰኢድ ከኮ/ቻ
ወንድም አቡ ማሂ መሀመድ ከኮ/ቻ
ወንድም አቡ ያሲር ከሀርቡ
ወንድም አቡ ሂበቲላህ ከደሴ
ወንድም ሶላሁድን አቡ ዑበይዳ ከኮ/ቻ
ወንድም አሊይ ሰይድ
ወንድም አንሷር መሀመድ
እንዴሁም ስማቸው ያልተጠቀሰ የደሴ ሰለፊዮች የኮንቦልቻ ሰለፊዮች የከሚሴ ሰለፊዮች የሀርቡ ሰለፊዮች እንዲሁም እኔ የማላውቃቸውና ስማቸው ያልጠቀስኳቸው ብዙ ሸይኾች ኡስታዞች ወንድሞች የሀርቡን ከተማ አሸብረቀዋታል ።
ማሳሰቢያ ፦ እነዚህ የፃፍኳቸው በአጠገቤ የሚገኙና እኔ የማውቃቸው ብቻ ናቸው እኔ የማላውቃቸው ያላስታወስኳቸው በጣም ብዙ አሉ።
ወንድማች አቡ ሂበቲላህ ነኝ ከደሴ