💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.66K subscribers
1.29K photos
494 videos
124 files
5.16K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
የዛሬዋን ለሊት በኢባዳ እናሳልፋት

ያረብ አንተ መልካሙን ነገር ሁሉ ወፍቀን

መጨረሻችንን አሳምርልን

اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني
❀•°


قال سماحة الشيخ صالح اللحيدان رحمه الله عن زكاة الفطر:

«إنَّها طُعمةٌ للفقراء،
وتزكيةٌ وطُهرةٌ للصَّائم،
ورفعٌ لما قد يكون مِن خَلَلٍ في صيامه وأعماله
في هذا الشَّهر العظيم المبارك».

[دروس الحرم المكي: 28-9-1423هـ]


የአላህ ባሮች መገለጫዎች
➪➩➪➩➪➩➪➩➪➩

❶ እርጋታና ክቡር መሆን፤ ለአላህ መተናነስ እንዲሁም ለባሮቹ በሚገባቸው ልክ መተናነስ

❷ ሶላትን - በተለይም የሌሊት ሶላቶችን - ተጠባብቆ መስገድ

❸ ከእሳት ቅጣት መፍራታቸውና መጨነቃቸው

❹ በማባከን እና በንፉግነት መካከል ላይ ሆነው ገንዘባቸውን የሚለግሱ ናቸው

❺ ከከባድ ወንጀል እና ከታላላቅ ሐጢያቶች መራቃቸው

❻ ጸያፍ ተግባራት ከሚፈጸምባቸው ቦታዎች መራቅ

❼ ለአላህ ንግግር ክብር ይሰጣሉ፣ በውስጡ ያለውን መልእክትም ይቀበላሉ

❽ በዱዓ ላይ ትኩረት መስጠታቸው፣ ለአላህ መተናነሳቸው

የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ከነዚህ መገለጫዎች መካከል የትኛው ከኛ ህይወት ጋር ይዛመዳል? እያንዳንዱን በራሳችን ላይ ለማምጣት መታገል ተገቢ ነው።

➷➘➴➷➘➴ ሊንኩን ይጫኑ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
سبحان اللّہ .. الحمد للّہ .. لا إلّہ إلا اللّہ .. اللّہ أڪبر 
አንድን ነገር ለአላህ ብለህ ተው!! ከከለከለህ ሁሉ ተከልከል።

♦️ኢብኑ ረጀብ አላህ ይዘንላቸውና ከፊል ሰለፎች እንዲህ ብለዋል አሉ።

ማፍጠሪያህ ሞት እስኪሆን ድረስ በዱንያ አለም ላይ እስካለህ ከሀራምና አላህ ከከለከላቸው ነገራቶች ሁሉ ፁም (ተከልከል)።
📚لط
ائف المعارف

https://t.me/https_Asselfya
ክብርና ልቅናሽ በቤትሽ!!

♦️وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ وَلَا تَبَرَّجْنَ تَبَرُّجَ الْجَاهِلِيَّةِ الْأُولَىٰ

➡️
በቤቶቻችሁም ውስጥ እርጉ፡፡ እንደ ፊተኛይቱ መሃይምነት ጊዜ መገለጥም አትገለጡ፡፡
Audio
ረመዷን ስለተለየኸን አዝነናል‼️

አንድ ሙእሚን ከረመዷን በመለየቱ እንዴት አያነባም!?ከአሁን በኋላ በቀረው እድሜ ረመዷንን ተመልሶ ያግኛት ወይም አያግኛት የማያውቅ ሆኖ ሳለ!!

🔹በሰላም አስጀምሮ ላስጨረሰን አላህ ምስጋና የተገባው ነው ።

http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
➡️ እህቴ ሆይ አደራ !! ለዒባዳና ወደ አላህ ለመቃረብ ከቤት ስትወጪ አላህን ከማስቆጣትና ሸሪዓውን ከመጣስ ተጠንቀቂ!

♦️የአላህ ውዴታ እሱን በማመጽ አይገኝም።

https://t.me/https_Asselfya
Audio
ጣፋጭ ተክቢራ

🔻تقبل الله منا ومنكم عيد مبارك
ዒድን ከፖለቲካ ንግግር፣ ከነሺዳና መሰል ኮተቶች ማፅዳት ትልቅ ስራ ነው። ይህንን ያደረጉን አላህ ጀዛቸውን ይክፈላቸው። ለወደፊትም ሊቀጥል የሚገባ ነው። ለሌሎችም አላህ ይወፍቃቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል:-
https://t.me/IbnuMunewor
سورة الكهف Al-Kahf - عبد الودود حنيف Al-Haramien HD
قناة القرآن الكريم Al Haramien
ሱረቱል ካህፍ

የአላህ መልዕክተኛﷺእንዲህ ብለዋል

👉የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ ጁምዓዎች መካከል ብርሃን ያበራለታል።

⤵️
https://t.me/https_Asselfya
የኢድ አልፊጥር ኹጥባ
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
خطبة عيد الفطر لعام 1444 هجري

የኢድ አልፊጥር ኹጥባ የ 1444 ሂጅሪይ

العيد ومباني الإسلام
ኢድ እና የኢስላም መሰረቶች

🕌 ኮምቦልቻ አንሧር መስጂድ

🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም

t.me/abu_reyyis_arreyyis/7455
t.me/abu_reyyis_arreyyis/7455
ጥያቄ፡- “የረመዳንን ቀዷእ ቀናት ሳያወጣ በፊት የሸዋልን ስድስት መፆም ይቻላልን?”
መልስ፡- “በረመዳን ያፈጠረባቸውን (ያልፆመባቸውን) ቀናት ቀዷእ ካወጣ በኋላ ከዚያም ስድስቱን ከፆመ ይሄ መልካም ነው። ይህንንም ያንንም ማድረግ የማይችል ከሆነ ግን ነብዩ ﷺ “ረመዳንን ፆሞ ከዚያም ከሸዋል ስድስት ያስከተለ ልክ አመቱን ሙሉ እንደፆመ ነው” ያሏትን ስድስቷን (አስቀድሞ) ሊፆም ይችላል። ለምን ይህን አልን? ምክንያቱም የቀዷው ጊዜ ከስድስቷ ፆም በተለየ (ወቅቱ) ሰፊ ስለሆነ ነው። (ስድስቷ ግን) ከሸዋል ውጭ ጊዜ የላትም። የቀዷእ ወቅት ግን ከዓኢሻህ ረዲየላሁ ዐንሃ እንደመጣው እንዲህ ብላለች፡ ‘በሸዕባን (ወር) እንጂ ቀዷየን አላወጣም ነበር።’ ምክንያቱም በአላህ መልእክተኛ ﷺ ጉዳይ ትጠመድ ስለነበር ነው።” http://olamayemen.com/Dars-9443
=
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሚያዚያ 25/ 2014)
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
ከረመዷን ጾም በኃላ ከሸዋል ወር ስድስት ቀናትን መጾም አንድ አመት የመጾም ያህል ምንዳ አለው።

ከአቢ አዩብ አል-አንሳሪይ - ረዲየ አሏሁ ዓንሁ - እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:-

👉 ረመዷንን ጾሞ ከዛም በኃላ ከሸዋል ወር ስድስት ቀናትን (በመጾም) ያስከተለው አንድ አመት የጾመ ያህል ነው።

(ሙስሊም ዘግበውታል)


ሙእሚኖች ለመልካም ነገሮች ጉጉቱሊኖራቸው ይገባል፡፡ ሰኞ እና ሐሙስን መጾም፤ በየወሩ አስራ ሶስት፣ አስራ አራት እና አስራአምስተኛው ቀን መጾም፤   ዚክር (ተስቢህ ተህሊል ተህሚድ ማብዛት) ፤ ቁርአን መቅራት ፤ በሽተኛን መጠየቅ ፤ ወደተውሂድ ጥሪ ማድረግ ፤ ሰዎችን መልካም ነገር ማስተማር፤ በመልካም ማዘዝ፤ ከመጥፎ መከልከል የዘወትር ተግባራችን ሊሆን ይገባል፡፡

https://t.me/https_Asselfya
.

مَنْ كَانَ يَعبُدُ الله فِي رَمَضَان
فَإنَّ رَمَضَانَ رَحَلَ
وَمَنْ كَانَ يَعْبُدُ الله
فَإِنَّ الله حَيٌ لَايَمُوتُ.
وَ مَنْ يَعْرِفُ الإِسْلْامَ فِي رَمَضَان
فَالإِسْلاَمُ حَقُ وَ الحَقُ بَاقِ
.