ጓደኛ እና ዘረኝነት
Daru-tewhid
ድሮ ወንድ ልጅ፣ሴት ልጅ ከቤት ከወጡ ይበላሹ ነበር ዛሬስ ?
ጓደኛሞች ከፊሉን ለከፊሉ ጠላት ሚሆኑበት ቀን እነማን ሲቀሩ ?
🎙በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሀፊዘሁላህ
https://t.me/https_Asselfya
ጓደኛሞች ከፊሉን ለከፊሉ ጠላት ሚሆኑበት ቀን እነማን ሲቀሩ ?
🎙በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሀፊዘሁላህ
https://t.me/https_Asselfya
❀•°አንድ ባሪያ ሁልጊዜ ጌታዉን አመስጋኝ፦ ከሆነ -----
"إِذَا كَانَ الْعَبْدُ دَائِمًا شَاكِرًا مُسْتَغْفِرًا، فَلَا يَزَالُ الْخَيْرُ يَتَضَاعَفُ لَهُ وَ الشَّرُّ يَنْدَفِعُ عَنْهُ".
• ابن تـيـمـية _رحمه الله..
"إِذَا كَانَ الْعَبْدُ دَائِمًا شَاكِرًا مُسْتَغْفِرًا، فَلَا يَزَالُ الْخَيْرُ يَتَضَاعَفُ لَهُ وَ الشَّرُّ يَنْدَفِعُ عَنْهُ".
• ابن تـيـمـية _رحمه الله..
📩በወንድ ልጅ በደል ምክኒያት
የሴት ልጅ አይን ካነባች(ካለቀሰች)
📩በሚራመደው እርምጃ ልክ
መላኢኮች ይረግሙታል!
[ዐሊይ ኢብኑ አቡ ጣሊብ]
=
የሴት ልጅ አይን ካነባች(ካለቀሰች)
📩በሚራመደው እርምጃ ልክ
መላኢኮች ይረግሙታል!
[ዐሊይ ኢብኑ አቡ ጣሊብ]
=
قال رسول الله ﷺ: (من قام ليلة القدر
إيمانا واحتساباً غُفِرَ له ما تقدّم من ذنبه)
متفق عليه.
የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ፦
ለይለቲል ቀድርን በአላህ ከማመንጋ ፦የአላህን ምህረት በመፈለግ ፦አጅር ከመፈለግ ጋ በኢባዳ ያሳለፋት ሰዉ ወንጀሉ ይማርለታል። ብለዋል።
https://t.me/https_Asselfya
إيمانا واحتساباً غُفِرَ له ما تقدّم من ذنبه)
متفق عليه.
የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ፦
ለይለቲል ቀድርን በአላህ ከማመንጋ ፦የአላህን ምህረት በመፈለግ ፦አጅር ከመፈለግ ጋ በኢባዳ ያሳለፋት ሰዉ ወንጀሉ ይማርለታል። ብለዋል።
https://t.me/https_Asselfya
☑️ የቂያም ቀን አንዲት ሴት አራት (4) ሰዎችን ይዛ #ጃሀነም ትገባለች።
⓵.አባቷን
⓶.ወንድሟን
➂.ባሏን
➃ ወንድ_ልጇን
📩ሚክኒያቱስ ምን ይሆን?
<<በሂይወት እያለው አንድም ነገር አጎድሎብኝ አያውቁም የፍላጎቴን ሁሉ ያሟሉልኝ ነበር።
ነገር ግን አንድም ቀን በመልካም ነገር ወይም ሰላትሽን እንኳን ስግጂ ብሎኝ አያውቁም ብላ ትናገራለች።አላህ ይጠብቀን።
=
https://t.me/https_Asselfya
⓵.አባቷን
⓶.ወንድሟን
➂.ባሏን
➃ ወንድ_ልጇን
📩ሚክኒያቱስ ምን ይሆን?
<<በሂይወት እያለው አንድም ነገር አጎድሎብኝ አያውቁም የፍላጎቴን ሁሉ ያሟሉልኝ ነበር።
ነገር ግን አንድም ቀን በመልካም ነገር ወይም ሰላትሽን እንኳን ስግጂ ብሎኝ አያውቁም ብላ ትናገራለች።አላህ ይጠብቀን።
=
https://t.me/https_Asselfya
ራስን መዘንጋት
Daru tewhid
ወደ ሌላ ሰዎች ጣትን መቀሰር
ራሴን መጀመሪያ ላስተካክል የሚል ስሜት ይሰማናል ?
🎙 በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
ራሴን መጀመሪያ ላስተካክል የሚል ስሜት ይሰማናል ?
🎙 በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
☑️ ቀልብህን፦
〰️〰️〰️
▪️በሰላት ==> አድሳት
▪️በዚክር ==> አርጥባት
▪️በቀድር ==> አሳምናት
▪️በቁርአን ==> አክማት
▪️በየቂን ==> አጠንክራት
▪️በኢማን ==> አበልፅጋት
▪️በሞት ==> አለስልሳት
▪️በቀብር ==> አስፈራራት
▪️በጀሃነብ ==> አስጠንቅቃት
▪️በጀነት ==>አበሽራት
=
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
〰️〰️〰️
▪️በሰላት ==> አድሳት
▪️በዚክር ==> አርጥባት
▪️በቀድር ==> አሳምናት
▪️በቁርአን ==> አክማት
▪️በየቂን ==> አጠንክራት
▪️በኢማን ==> አበልፅጋት
▪️በሞት ==> አለስልሳት
▪️በቀብር ==> አስፈራራት
▪️በጀሃነብ ==> አስጠንቅቃት
▪️በጀነት ==>አበሽራት
=
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
☑️"የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል ።
በ3 ነገሮች ያልተጠቀመ ሰው ከአላህ ራህመት የወጣ ነው ።
⓵: ረመዷን መቶ ራሱን ወደ ኸይር ስራ ያልመለሰ ሰው፣
⓶: የኔ ስም ሲነሳ ሶለዋት የማያወርድ ሰው፣
➂ :እናትና አባቱ በህይወት እያሉ ያልተጠቀመባቸው ሰው ናቸው ብለዋል።
📚ቡኻሪ ዘግበውታል ፡፡
📩አዎ እና እንጠቀምባቸዉ!
=
t.me/https_Asselfya
በ3 ነገሮች ያልተጠቀመ ሰው ከአላህ ራህመት የወጣ ነው ።
⓵: ረመዷን መቶ ራሱን ወደ ኸይር ስራ ያልመለሰ ሰው፣
⓶: የኔ ስም ሲነሳ ሶለዋት የማያወርድ ሰው፣
➂ :እናትና አባቱ በህይወት እያሉ ያልተጠቀመባቸው ሰው ናቸው ብለዋል።
📚ቡኻሪ ዘግበውታል ፡፡
📩አዎ እና እንጠቀምባቸዉ!
=
t.me/https_Asselfya
☑️ በነዚህ ውድ በሆኑ ቀናቶች ይቺን ዱአ እናብዛ!!
⬅️اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
♦️አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅርባይነትንም ትወዳለህ ይቅር በለኝ!!}
⬅️اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
♦️አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅርባይነትንም ትወዳለህ ይቅር በለኝ!!}
የመንገስ ጉጉት
Daru tewhid
ምቀኝነት
ሀቅ የራሱ ጉልበት አለው ለምን መነሻው ከአላህ ነው ጉልበት አለው ሀይል አለው ማንም ቢሆን አያከስመውም የፈለገ ቢቀጥን፣ቢቀዘቅዝ፣ቢደበዝዝ እንደገና ያብባል፣ይነሳል።
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ
https://t.me/https_Asselfya
ሀቅ የራሱ ጉልበት አለው ለምን መነሻው ከአላህ ነው ጉልበት አለው ሀይል አለው ማንም ቢሆን አያከስመውም የፈለገ ቢቀጥን፣ቢቀዘቅዝ፣ቢደበዝዝ እንደገና ያብባል፣ይነሳል።
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ
https://t.me/https_Asselfya
☑️ ስጁድ ላይ ዱአ አብዙ!!
〰〰〰〰〰〰〰〰
አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል።
📩አንድ ባርያ አላህ ዘንድ ይበልጥ ቅርብ የሚሆነው ስጅድ ላይ በሆነ ጌዜ ነው። ስለዚህ ዱአ አብዙ።
📚(ሙስሊም ዘግቦታል)
==
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰
አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል።
📩አንድ ባርያ አላህ ዘንድ ይበልጥ ቅርብ የሚሆነው ስጅድ ላይ በሆነ ጌዜ ነው። ስለዚህ ዱአ አብዙ።
📚(ሙስሊም ዘግቦታል)
==
https://t.me/https_Asselfya
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (Muhammed M)
ነብዩ - የረመዷንን የመጨረሻ አስር ሌሊቶች በዲባዳ ህያው ያደርጉ ነበር :: ቤተሰብን (ሚስትን ) ለዒባዳ ይቀስቅሱ ነበር ( በዒባዳ ላይ ) ይጠነክሩና ሽርጣቸውን ያጠበቁ ነበር (ከሚስቶቻቸው ይርቁ ፣ ፈጣሪያቸውን ለማምለክ ጠንክረው ይነሱ ነበር --
እነዚህ ሌሊቶች በከንቱ አልፈው ከመፀፀታችን በፊት እንጠክር ..
እነዚህ ሌሊቶች በከንቱ አልፈው ከመፀፀታችን በፊት እንጠክር ..
وَتَزَوَّدُوا فَإِنَّ خَيْرَ الزَّادِ التَّقْوَىٰ ۚ وَاتَّقُونِ يَا أُولِي الْأَلْبَابِ
"ስንቅ ያዙ፤ ከስንቆች ሁሉ በላጩ አላህን መፍራት ነው፤ የአእምሮ/ የልብ ባለቤቶች ሆይ ፍሩኝ"
📚 ሱረቱል በቀራ /197
"ስንቅ ያዙ፤ ከስንቆች ሁሉ በላጩ አላህን መፍራት ነው፤ የአእምሮ/ የልብ ባለቤቶች ሆይ ፍሩኝ"
📚 ሱረቱል በቀራ /197