☑️_አንብቡና አስተንትኑ_
*ወንጀል ለመስራት ባሰብን ቁጥር ሁልጊዜ እነዚህን ሶስት የቁርአን አያቶችን እናስታውስ ።
1)"ألم يعلم بأن الله يرى"
"አላህ የሚያይ መሆኑን አያውቅምን?"
2)"ومن يتق الله يجعله مخرجا"
"አላህን የፈራ መውጫ መንገድ ያደርግለታል።"
3)"ولمن خاف مقام ربه جنتان"
"ጌታው ፊት መቆምን ለፈራ ሰው ሁለት ጀነቶች አሉለት።
==
https://t.me/https_Asselfya
*ወንጀል ለመስራት ባሰብን ቁጥር ሁልጊዜ እነዚህን ሶስት የቁርአን አያቶችን እናስታውስ ።
1)"ألم يعلم بأن الله يرى"
"አላህ የሚያይ መሆኑን አያውቅምን?"
2)"ومن يتق الله يجعله مخرجا"
"አላህን የፈራ መውጫ መንገድ ያደርግለታል።"
3)"ولمن خاف مقام ربه جنتان"
"ጌታው ፊት መቆምን ለፈራ ሰው ሁለት ጀነቶች አሉለት።
==
https://t.me/https_Asselfya
➔ኢቅራዕ
አላህ(ሱብሀነሁ.ወተዐላ) መጀመሪያ ባወረደው የቁርአን አንቀፅ እንዲህ ይላል፡-
ﺍﻗْﺮَﺃْ ﺑِﺎﺳْﻢِ ﺭَﺑِّﻚَ ﺍﻟَّﺬِﻱ ﺧَﻠَﻖَ
“አንብብ፣ በዚያ (ሁሉንም ነገር) በፈጠረው ጌታህ ስም።”(አልአለቅ 96፤1)
➙አዎ ማንበብ ከፅልመት እና ከአስተሳሰብ ዝቅጠት ወደ ብርሀናማ መንገድ ይወስድሀል፤ አላህ(ሱ.ብሀነሁወተዐላ) ዘንድ ክብርን እና ደረጃን ያጎናፅፍሀል።
=
https://t.me/https_Asselfya
አላህ(ሱብሀነሁ.ወተዐላ) መጀመሪያ ባወረደው የቁርአን አንቀፅ እንዲህ ይላል፡-
ﺍﻗْﺮَﺃْ ﺑِﺎﺳْﻢِ ﺭَﺑِّﻚَ ﺍﻟَّﺬِﻱ ﺧَﻠَﻖَ
“አንብብ፣ በዚያ (ሁሉንም ነገር) በፈጠረው ጌታህ ስም።”(አልአለቅ 96፤1)
➙አዎ ማንበብ ከፅልመት እና ከአስተሳሰብ ዝቅጠት ወደ ብርሀናማ መንገድ ይወስድሀል፤ አላህ(ሱ.ብሀነሁወተዐላ) ዘንድ ክብርን እና ደረጃን ያጎናፅፍሀል።
=
https://t.me/https_Asselfya
አላህ ሆይ! አፈጣጠራችንን እንዳሳመርከዉ ስነምግባራችንን አሳምርልን።
لَقَدْ خَلَقْنَا ٱلْإِنسَٰنَ فِىٓ أَحْسَنِ تَقْوِيمٍۢ
ሰውን በጣም በአማረ አቋም ላይ ፈጠርነው፡፡
=
✍️
لَقَدْ خَلَقْنَا ٱلْإِنسَٰنَ فِىٓ أَحْسَنِ تَقْوِيمٍۢ
ሰውን በጣም በአማረ አቋም ላይ ፈጠርነው፡፡
=
✍️
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
🌙 Sticker
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ረመዳን ቀን 12
Sadat
ረመዳን ቀን 12
ነብዩ ኢሳ እና ነብዩ ሙሐመድ (የአላህ ሰላት እና ሰላም በነሱ ላይ ይሁን)
ሶስት ዱአዎች
ነብዩ ኢሳ እና ነብዩ ሙሐመድ (የአላህ ሰላት እና ሰላም በነሱ ላይ ይሁን)
ሶስት ዱአዎች
☑️ ዊትር ሰግደን ካጠናቀቅን በኋላ የሚባል
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
የአላህ መልእክተኛ የዊትርን ሰላት ካሰላመቱ ቡሀላ 3 ጊዜ እንዲህ ይሉ ነበር
(( سُبحانَ الملِكِ القدُّوس ))
በ 3ኛው ላይ ድምፃቸውን ከፍ ያደርጉ ነበር።
📚 سنن ابن ماجة
=
https://t.me/https_Asselfya
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
የአላህ መልእክተኛ የዊትርን ሰላት ካሰላመቱ ቡሀላ 3 ጊዜ እንዲህ ይሉ ነበር
(( سُبحانَ الملِكِ القدُّوس ))
በ 3ኛው ላይ ድምፃቸውን ከፍ ያደርጉ ነበር።
📚 سنن ابن ماجة
=
https://t.me/https_Asselfya
📌ረሱል(ﷺ) ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
"ከዙፋኑ ላይ ካለ ንጉስ
በሱጁድ ላይ ያለ ሙዕሚን ይበልጣል።"
=
https://t.me/https_Asselfya
"ከዙፋኑ ላይ ካለ ንጉስ
በሱጁድ ላይ ያለ ሙዕሚን ይበልጣል።"
=
https://t.me/https_Asselfya
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
•
أهمية الدعاء في رمضان
فضيلة الشيخ أ.د. عبدالسلام بن محمد الشويعر حفظه الله
•
https://t.me/https_Asselfya
أهمية الدعاء في رمضان
فضيلة الشيخ أ.د. عبدالسلام بن محمد الشويعر حفظه الله
•
https://t.me/https_Asselfya
Forwarded from AL - AMAAN ONLINE ACADEMY (Abu Riman Ahmed Khyredin)
ተወሱል 1 (1).amr
4.8 MB
✒️ [አላህ ከክፋታቸው ይጠብቀን]
*"ኢኽዋን አልሙፍሲዲን አሁንም በተለያዩ መንገዶችና ዘዴዎች ህዝባችንን እና የእስልምናችንን መለያ እያበላሹ ይገኛሉ። አላህ ይምራቸው ወይ ጀርባቸውን ይቁረጣቸው።"*
🌐 https://t.me/Abulbuhari
*"ኢኽዋን አልሙፍሲዲን አሁንም በተለያዩ መንገዶችና ዘዴዎች ህዝባችንን እና የእስልምናችንን መለያ እያበላሹ ይገኛሉ። አላህ ይምራቸው ወይ ጀርባቸውን ይቁረጣቸው።"*
🌐 https://t.me/Abulbuhari
☑️ ነፍስህን በዕውቀት ላይ ተመርኩዘህ አስተካከል።
ከዛም! በዙሪያህ ያሉ ሌሎችን አስተካክል!!!
ሸይኽ መሀመድ አማን አል-ጃሚ(ረሂመሁአሏህ)
[ሸርህ ቁወት አዩን አል-መወሂዲን (13)]
=
t.me/https_Asselfya
ከዛም! በዙሪያህ ያሉ ሌሎችን አስተካክል!!!
ሸይኽ መሀመድ አማን አል-ጃሚ(ረሂመሁአሏህ)
[ሸርህ ቁወት አዩን አል-መወሂዲን (13)]
=
t.me/https_Asselfya
«በእናትህ»
ኸድር አሕመድ
📍በእናትህ......
🎙ኡስታዝ ኸድር ከሚሴ «حفظه الله»
🎙ኡስታዝ ኸድር ከሚሴ «حفظه الله»
-
قال الحافظ ابن رجب رحمه الله - :
وبالجملة : فدواء الذنوب الاستغفار .
📚 جامع العلوم والحكم (2-415)
..
قال الحافظ ابن رجب رحمه الله - :
وبالجملة : فدواء الذنوب الاستغفار .
📚 جامع العلوم والحكم (2-415)
..
☑️ ሱጁድ ላይ ሊረሱ የማይገቡ ወሳኝ ዱአዎች
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
ሸይሕ አብዱልአዚዝ ኢብኑ ባዝ አላህ ይዘንላቸውና እነዚህን ሶስት ዱአዎች ሱጁድ ላይ እንዳትተው በማለት አደራ ይሉ ነበር። እነሱም
⓵ اللهم إني أسألك حسن الخاتمة
አላህ ሆይ መጨረሻዬን አሳምርልኝ
⓶ اللهم ارزقني توبة النصوحة قبل الموت
አላህ ሆይ ከመሞቴ በፊት እውነተኛና ትክክለኛ ተውበትን ወፍቀኝ
➂ اللهم يا مقلب القلوب ثبت قلبي على دينك
አላህ ሆይ አንተ ልብን እንደፈለክ የምታገላብጥ ነህና ልቤን በዲነል ኢስላም አፅናልኝ
=
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
ሸይሕ አብዱልአዚዝ ኢብኑ ባዝ አላህ ይዘንላቸውና እነዚህን ሶስት ዱአዎች ሱጁድ ላይ እንዳትተው በማለት አደራ ይሉ ነበር። እነሱም
⓵ اللهم إني أسألك حسن الخاتمة
አላህ ሆይ መጨረሻዬን አሳምርልኝ
⓶ اللهم ارزقني توبة النصوحة قبل الموت
አላህ ሆይ ከመሞቴ በፊት እውነተኛና ትክክለኛ ተውበትን ወፍቀኝ
➂ اللهم يا مقلب القلوب ثبت قلبي على دينك
አላህ ሆይ አንተ ልብን እንደፈለክ የምታገላብጥ ነህና ልቤን በዲነል ኢስላም አፅናልኝ
=
Forwarded from "" فوائد ودروس مشايخ ودعاة السلفيين في الحبشة ""
🌳 አንዳንድ ሴቶች ከተለያዩ የጥመት አንጃዎች ጋር በተለይ ከሀጃዊራዎች ጋር ቻት እየተደራረግሽ ስትጨቃጨቂ የምትውይ አላህን ፍሪ! ሀያዕን ተማሪ! አዎ መልዕክቱ ላንቺ ነው🫵 ይህ ገልቱነትጂ ሌላ አደለም!
Abu mahir
Abu mahir
كيف حالك مع القرآن في رمضان _ الشيخ عبد الرزاق البدر
<unknown>
ۘ☑️ በረመዷን ዉስጥ ከቁርአንጋ እንደት ናችሁ ?
٭ ڪَيۡفَ حَالُڪَ مَعَ ٱلقُرۡآنِ فِي رَمَضَـ٘ـانۡ!
- ٱلشَّيۡخُ أ.د : عَبۡدُ ٱلرَزَّاق ٱلبَدۡر .
-حَفِظَهُ الله وَزَادَهُ تَوۡفِيقًــا-
https://t.me/https_Asselfya
٭ ڪَيۡفَ حَالُڪَ مَعَ ٱلقُرۡآنِ فِي رَمَضَـ٘ـانۡ!
- ٱلشَّيۡخُ أ.د : عَبۡدُ ٱلرَزَّاق ٱلبَدۡر .
-حَفِظَهُ الله وَزَادَهُ تَوۡفِيقًــا-
https://t.me/https_Asselfya
☑️ ሴት ልጅ የረመዷንን ጾምእንዲታፈጥር ልዩ የሚያደርጋት ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች አሏት። በእነርሱም ምክንያት ያፈጠረችውን ያክል ቀን በሌላ ግዜ ቀዷ ማውጣት ይጠበቅባታል።
➴እነዚህ ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው።
①የወር አበባና የወሊድ ደም
➤ሴት ልጅ እነዚህ ሁለት ነገሮች ላይ እያለች መጾም ሐራም ነው። ነገር ግን በሌላ ግዜ ቀዷ ማውጣት በእርሷ ላይ ግደታ ነው። ለዚህም ማስረጃው ቡኻሪ ሙስሊም እንደዘገቡት:- ዓኢሻ ረዲዬሏሁ ዓንሀ እንድህ አሉ።
♦️كنا نؤمر بقضاء الصوم ولا نؤمر بقضاء الصلاة )
➤ጾምን ቀዷ እንድናወጣ እንታዘዝ ነበር ፣ሰላትን ግን ቀዷ አውጡ ተብለን አንታዘዝም ነበር። ይህን ሀድስ የተናገረችው አንዲት ሴት ወደ አዒሻ መጥታ የሚከተለውን ጥያቄ በማቅረቧ ነው:ሴቶች ጾምን ቀዷ ያወጣሉ ፣ሶላትን ግን ቀዷ አያወጡም ይህ ለምንድን ነው??? በማለት ስትጠይቅ :ዓኢሻም ይህ መረጃ እንጅ ሚስጥራቸው ካልተገለጹት (አላህ ብቻ የሚያውቃቸው) ቁጥብነትን ከሚጠይቁ ውስጥ መሆኑን አብራራችላት።
➤ሼህ ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ያለመጾሟን ምክንያት መጅሙዑል ፈትዋ 25ኛው ጥራዝ ገጽ 251ላይ ሲያብራሩ በወር አበባ ግዜ የሚወጣው ደም ከሰውነቷ ደም መጉደልን የሚያመጣ ደም ነው። ስለዚህ ይህ ደም በማይኖርበት ጊዜ መጾሟ ለሰውነቷ ጥንካሬ የሚያስፈልገው ደም በማይወጣበት በመሁኑ ጾሟ የተስተካከለ ይሆናል።
➤ነገር ግን በወር አበባ ግዜ የምትጾም ከሆነ ለሰውነቷ የሚያስፈልገው ንጥር ነገር ከደም ጋር አብሮ ስለሚወጣ በአካል መዳከም እና የሰውነት መቀነስ ሊያስከትል ይችላል፣ ጾሟም የተስተካከለ አይሆንም ስለዚህ ሲባል የወር አበባ ዘመኗ ሲጠናቀቅ እንዲትጾም ታዘዘች።
📚ተንቢሃት°
=
➔➔➔
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
➴እነዚህ ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው።
①የወር አበባና የወሊድ ደም
➤ሴት ልጅ እነዚህ ሁለት ነገሮች ላይ እያለች መጾም ሐራም ነው። ነገር ግን በሌላ ግዜ ቀዷ ማውጣት በእርሷ ላይ ግደታ ነው። ለዚህም ማስረጃው ቡኻሪ ሙስሊም እንደዘገቡት:- ዓኢሻ ረዲዬሏሁ ዓንሀ እንድህ አሉ።
♦️كنا نؤمر بقضاء الصوم ولا نؤمر بقضاء الصلاة )
➤ጾምን ቀዷ እንድናወጣ እንታዘዝ ነበር ፣ሰላትን ግን ቀዷ አውጡ ተብለን አንታዘዝም ነበር። ይህን ሀድስ የተናገረችው አንዲት ሴት ወደ አዒሻ መጥታ የሚከተለውን ጥያቄ በማቅረቧ ነው:ሴቶች ጾምን ቀዷ ያወጣሉ ፣ሶላትን ግን ቀዷ አያወጡም ይህ ለምንድን ነው??? በማለት ስትጠይቅ :ዓኢሻም ይህ መረጃ እንጅ ሚስጥራቸው ካልተገለጹት (አላህ ብቻ የሚያውቃቸው) ቁጥብነትን ከሚጠይቁ ውስጥ መሆኑን አብራራችላት።
➤ሼህ ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ያለመጾሟን ምክንያት መጅሙዑል ፈትዋ 25ኛው ጥራዝ ገጽ 251ላይ ሲያብራሩ በወር አበባ ግዜ የሚወጣው ደም ከሰውነቷ ደም መጉደልን የሚያመጣ ደም ነው። ስለዚህ ይህ ደም በማይኖርበት ጊዜ መጾሟ ለሰውነቷ ጥንካሬ የሚያስፈልገው ደም በማይወጣበት በመሁኑ ጾሟ የተስተካከለ ይሆናል።
➤ነገር ግን በወር አበባ ግዜ የምትጾም ከሆነ ለሰውነቷ የሚያስፈልገው ንጥር ነገር ከደም ጋር አብሮ ስለሚወጣ በአካል መዳከም እና የሰውነት መቀነስ ሊያስከትል ይችላል፣ ጾሟም የተስተካከለ አይሆንም ስለዚህ ሲባል የወር አበባ ዘመኗ ሲጠናቀቅ እንዲትጾም ታዘዘች።
📚ተንቢሃት°
=
➔➔➔
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
ሙሓደራ የነብዩ ሞት "ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም"
🎙 أبو ريس محمد بن إمام آل إمام
🔃አዲስ ሙሓደራ
➖➖➖➖➖➖
→ርዕስ↓
وفاة الرسول صلى الله عليه وسلم
የነብዩ "ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም" ሞት!
🕌 ደሴ አል-አዝሐር መስጂድ
📅{ليلة السبت 12 من شهر ربيع الأول/ 1444}
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6436
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6436
➖➖➖➖➖➖
→ርዕስ↓
وفاة الرسول صلى الله عليه وسلم
የነብዩ "ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም" ሞት!
🕌 ደሴ አል-አዝሐር መስጂድ
📅{ليلة السبت 12 من شهر ربيع الأول/ 1444}
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6436
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6436