@Quran63bot
@Quran63bot
➹➹➹➹➹➹➹
የቁርአን ቦት ነዉ የፈለጋችሁት ቃሪዕ ድምፀ እያወረዳችሁ መስማት ብቻ!!ወሩ የቁርአን ነዉ!!
📍ከቁርአን ጋር እንኑር!
@Quran63bot
➹➹➹➹➹➹➹
የቁርአን ቦት ነዉ የፈለጋችሁት ቃሪዕ ድምፀ እያወረዳችሁ መስማት ብቻ!!ወሩ የቁርአን ነዉ!!
📍ከቁርአን ጋር እንኑር!
☑️ ቁርአንን መቅራትና ማዳመጥ ፡ ወደ አላህ ከሚያቀራርቡ ታላላቅ የመልካም ስራ አይነቶች ናቸው ።
ኢብኑ ረጀብ
በተለይ በዚህ በተከበረ ወር የበለጥ እንጠንክር
ኢብኑ ረጀብ
በተለይ በዚህ በተከበረ ወር የበለጥ እንጠንክር
☑️ የተራዊህ ሶላት ለምትሰግዱ ስለ አሰጋገዲ ስረአትና ቅደም ተከተል አጭር ጥቆማ ።
➙እነዚህ ተግባራቶችን በቅደም ተከተል እንስራቸው ኢንሻ አላህ ።
⓵))መጀመሪያ የኢሻ ሶላትን ስገዱ !
⓶))ከዚያ ልክ የኢንሻን ሶላትን ሰግዳችሁ እደጨረሳችሁ ወዲያው ከሶላት ቡሀላ የሚባሉትን አዝካሮችን በሉ
➂))ከዚያ ልክ አዝካሮቹን እደጨረሳችሁ የኢንሻን ራቲባ ,ሁለት ረከአ ሱና ሶላት ስገዱ ።
➃))ከዚያ ተራዊህ ሶላት (8)ረከአ ስገዱ። ሁለት ሁለት ረከአ እያረጋችሁ የቻላችሁትን መስገድ ትችላላችሁ ።
➄))በየአራቱ (4) እረከአ ጥቂት አጠር ያለች እረፍት ብትወስዱ መልካምነው ።
➅))ተራዊህ በምትሰግዱ ጊዜ ቁረአን ሀፊዝ ካልሆን(ካልሆሽ) ቁረአኑን እያየህ (ሽ)መቅራት ትችላለህ (ሽ)
ወይም ትንሽም ቢሆን የሀፈዝከውን (ሽ)ካለህ (ሽ) የን እየደጋገምክም(ሽ) ቢሆን በዚያ መስገዲ ትችላለህ (ሽ)
የቻልከውን የምታውቀውን ቅራ (ቅሪ)።
➆))ከዚያ ዊይትር ስገዲ (ሁለት ረከአ እና አንዲ ለብቻ)መስገዲ ትችላለህ (ሽ) _ባጠቃላይ ሶስት ማለትነው ።
~ዊትር ስንሰግዲ የመጀመሪያ እረካ አላይ ሡረቱል አእላን .سورةالاْعلى
ሁለተኛው እረካአላይ ደግሞ ሱረቱል ካፊሩን سورة الكافرون
በሶስተኛው ረከአ ላይ ሱረቱል ኢህላስን سورة الأخلاص ብንቀራ የተወደደነው ።
⓼)) ከዚያም ልክ ዊትር እንደጨረስን (3)ጊዜ
ሡበሀነል ቁዱስ
ሡበሀነል ቁዱስ
ሡበሀነል ቁዱስ
እንበል ።።።።።።።።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
➙እነዚህ ተግባራቶችን በቅደም ተከተል እንስራቸው ኢንሻ አላህ ።
⓵))መጀመሪያ የኢሻ ሶላትን ስገዱ !
⓶))ከዚያ ልክ የኢንሻን ሶላትን ሰግዳችሁ እደጨረሳችሁ ወዲያው ከሶላት ቡሀላ የሚባሉትን አዝካሮችን በሉ
➂))ከዚያ ልክ አዝካሮቹን እደጨረሳችሁ የኢንሻን ራቲባ ,ሁለት ረከአ ሱና ሶላት ስገዱ ።
➃))ከዚያ ተራዊህ ሶላት (8)ረከአ ስገዱ። ሁለት ሁለት ረከአ እያረጋችሁ የቻላችሁትን መስገድ ትችላላችሁ ።
➄))በየአራቱ (4) እረከአ ጥቂት አጠር ያለች እረፍት ብትወስዱ መልካምነው ።
➅))ተራዊህ በምትሰግዱ ጊዜ ቁረአን ሀፊዝ ካልሆን(ካልሆሽ) ቁረአኑን እያየህ (ሽ)መቅራት ትችላለህ (ሽ)
ወይም ትንሽም ቢሆን የሀፈዝከውን (ሽ)ካለህ (ሽ) የን እየደጋገምክም(ሽ) ቢሆን በዚያ መስገዲ ትችላለህ (ሽ)
የቻልከውን የምታውቀውን ቅራ (ቅሪ)።
➆))ከዚያ ዊይትር ስገዲ (ሁለት ረከአ እና አንዲ ለብቻ)መስገዲ ትችላለህ (ሽ) _ባጠቃላይ ሶስት ማለትነው ።
~ዊትር ስንሰግዲ የመጀመሪያ እረካ አላይ ሡረቱል አእላን .سورةالاْعلى
ሁለተኛው እረካአላይ ደግሞ ሱረቱል ካፊሩን سورة الكافرون
በሶስተኛው ረከአ ላይ ሱረቱል ኢህላስን سورة الأخلاص ብንቀራ የተወደደነው ።
⓼)) ከዚያም ልክ ዊትር እንደጨረስን (3)ጊዜ
ሡበሀነል ቁዱስ
ሡበሀነል ቁዱስ
ሡበሀነል ቁዱስ
እንበል ።።።።።።።።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
Audio
☑️ ኢንሻ አሏህ ቁርአን አብረን እናኽትም
ጁዝ አንድ ረመዷን
〰️〰️〰️〰️〰️〰️
القارى الشيخ علي عبد الله جابر رحمه الله!!
ሼይኽ አሊ አብደላህ ጃቢር አላህ ይዘንለቸዉና::
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
ጁዝ አንድ ረመዷን
〰️〰️〰️〰️〰️〰️
القارى الشيخ علي عبد الله جابر رحمه الله!!
ሼይኽ አሊ አብደላህ ጃቢር አላህ ይዘንለቸዉና::
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
➔ስሁርን በቴምር ማሰር ሱና ነው‼️
====================
የአላህ መልዕክተኛ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
«የሙዕሚን ስሁር ቴምር ሲሆን ምንኛ ያማረ ነው»።
ምንጭ፦📒ሶሒሁ ተርጊብ (1027)
====================
የአላህ መልዕክተኛ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
«የሙዕሚን ስሁር ቴምር ሲሆን ምንኛ ያማረ ነው»።
ምንጭ፦📒ሶሒሁ ተርጊብ (1027)
﴿وَالْبَاقِيَاتُ الصَّالِحَاتُ خَيْرٌ عِندَ رَبِّكَ ثَوَابًا وَخَيْرٌ مَّرَدًّا﴾
«سُبْحَانَ اللهِ ، وَالحَمْدُ للهِ ، وَلَا إلَهَ إلَّا اللهُ ، وَاللهُ أكْبَرُ ، وَلَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ»
«سُبْحَانَ اللهِ ، وَالحَمْدُ للهِ ، وَلَا إلَهَ إلَّا اللهُ ، وَاللهُ أكْبَرُ ، وَلَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ»
Forwarded from 💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
➡️በምናፈጥር ጊዜ የሚባል ዱአ
✅ﺫﻫﺐ ﺍﻟﻈﻤﺄ ﻭ ﺍﺑﺘﻠﺖِ ﺍﻟﻌﺮﻭﻕ ﻭﺛﺒﺖ ﺍﻷﺟﺮ ﺇﻥ ﺷﺎﺀ ﺍﻟﻠﻪ
♦️ጥም ተወገደ፣ ጉሮሮዎችም (የደም ስሮች) ረጠቡ፣ በአሏህ ፍቃድ አጅሩም ፀደቀ።"
📚 ﺻﺤﻴﺢ ﺍﻟﺠﺎمع) [(4678)
✅ﺫﻫﺐ ﺍﻟﻈﻤﺄ ﻭ ﺍﺑﺘﻠﺖِ ﺍﻟﻌﺮﻭﻕ ﻭﺛﺒﺖ ﺍﻷﺟﺮ ﺇﻥ ﺷﺎﺀ ﺍﻟﻠﻪ
♦️ጥም ተወገደ፣ ጉሮሮዎችም (የደም ስሮች) ረጠቡ፣ በአሏህ ፍቃድ አጅሩም ፀደቀ።"
📚 ﺻﺤﻴﺢ ﺍﻟﺠﺎمع) [(4678)
➔ብልጥና ጮሌ የሆነች ሴት
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
ማንኛውም ስራ አላህን ከማውሳትና መልካም ከመስራት አያግዳትም ።
➙እንደሚታወቀዉ ረመዷን ላይ ስራ በሴቶች ላይ ይበዛል ይህን ከባድ ስራ እሚያቀልላችሁ ነገር ልጠቁማችሁ !!
👉ዚክር አላህን ማዉሳት ማብዛት
〰️ 〰️〰️ 〰️〰️ 〰️〰️
☑️ ዚክር አቅም፣ ሀይልና ጉልበት ይሰጣል። የማይዘክር ሰው ብዙ ልፋትና ጊዜ የሚፈጅበትን ስራ የሚዘክር ሰው በቀላሉ ይጨርሰዋል። ስራ ከዚክር ጋር ጥፍጥናው ልዩ ነው። መሰላቸ መድከምና መዛል ብዙም አይኖርም። በተጨማሪም ሳትጨናነቅ ደስ እያለህ ትሰራለህ።
💎 قال ابن القيّم رحمه الله :
« الذِّكر يُعطي الذاكرَ قوةً حتى إنه لَيفعل مع الذّكر مالا يُطيق فعلَه بدونه! ».
📒 [ الوابل الصيب: (١٦٤) ]
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
ማንኛውም ስራ አላህን ከማውሳትና መልካም ከመስራት አያግዳትም ።
➙እንደሚታወቀዉ ረመዷን ላይ ስራ በሴቶች ላይ ይበዛል ይህን ከባድ ስራ እሚያቀልላችሁ ነገር ልጠቁማችሁ !!
👉ዚክር አላህን ማዉሳት ማብዛት
〰️ 〰️〰️ 〰️〰️ 〰️〰️
☑️ ዚክር አቅም፣ ሀይልና ጉልበት ይሰጣል። የማይዘክር ሰው ብዙ ልፋትና ጊዜ የሚፈጅበትን ስራ የሚዘክር ሰው በቀላሉ ይጨርሰዋል። ስራ ከዚክር ጋር ጥፍጥናው ልዩ ነው። መሰላቸ መድከምና መዛል ብዙም አይኖርም። በተጨማሪም ሳትጨናነቅ ደስ እያለህ ትሰራለህ።
💎 قال ابن القيّم رحمه الله :
« الذِّكر يُعطي الذاكرَ قوةً حتى إنه لَيفعل مع الذّكر مالا يُطيق فعلَه بدونه! ».
📒 [ الوابل الصيب: (١٦٤) ]
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
➔ለማስታወስ ያክል
እንደሚታወቀዉ ረመዷን ላይ የሚሠራዉ ምግብ ያለ የለለነዉና
ሆዳችሁን ለሶስት ክፈሉት ።
አይዋ አገኘን ተብሎ የቀረበዉ ሁሉ አይበላም ።ለሶላተ ተራዊ ከተለያዩ ኢባዳዎች እንዳያዳክማችሁ ።ከመጠን በላይ አለመመገብ ።
==
እንደሚታወቀዉ ረመዷን ላይ የሚሠራዉ ምግብ ያለ የለለነዉና
ሆዳችሁን ለሶስት ክፈሉት ።
አይዋ አገኘን ተብሎ የቀረበዉ ሁሉ አይበላም ።ለሶላተ ተራዊ ከተለያዩ ኢባዳዎች እንዳያዳክማችሁ ።ከመጠን በላይ አለመመገብ ።
==
➔በቁርአን እንተዋወስ !!
〰️〰️〰️ 〰️〰️
☑️ የሰጠህን አመስግነህ በፀጋ ተቀበል።
➔➔➔➔➔➔➔➔➔➔➔➔➔➔
📩 لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ
◼️የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡
📩 يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ
◼️ከነገራቶች የሚሻውን ይፈጥራል፡፡
📩يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا
◼️ለሚሻው ሰው ሴት ልጆችን ይሰጣል፡፡
📩وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
◼️ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል፡፡
📩 أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا
◼️ወይም ወንዶችና ሴቶችን ቀላቅሎ ይሰጣል፡፡
📩 وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا
◼️የሚሻውንም ሰው መውለድ እንዳይችል ያደርገዋል፡፡
📩إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
◼️እርሱ አላህ ዐዋቂ ቻይ ነውና፡፡
📚(ሱረቱ አል-ሹራ 49 - 50)
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselfya
〰️〰️〰️ 〰️〰️
☑️ የሰጠህን አመስግነህ በፀጋ ተቀበል።
➔➔➔➔➔➔➔➔➔➔➔➔➔➔
📩 لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ
◼️የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡
📩 يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ
◼️ከነገራቶች የሚሻውን ይፈጥራል፡፡
📩يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا
◼️ለሚሻው ሰው ሴት ልጆችን ይሰጣል፡፡
📩وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
◼️ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል፡፡
📩 أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا
◼️ወይም ወንዶችና ሴቶችን ቀላቅሎ ይሰጣል፡፡
📩 وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا
◼️የሚሻውንም ሰው መውለድ እንዳይችል ያደርገዋል፡፡
📩إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
◼️እርሱ አላህ ዐዋቂ ቻይ ነውና፡፡
📚(ሱረቱ አል-ሹራ 49 - 50)
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselfya
Audio
☑️ ቁርአን አብረን እናኽትም
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
➔ጁዝ ሁለት
الليلة (⓶) رمضان
🎙 الشيخ علي عبد الله جابر رحمه الله
==
https://t.me/https_Asselfya/5010
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
➔ጁዝ ሁለት
الليلة (⓶) رمضان
🎙 الشيخ علي عبد الله جابر رحمه الله
==
https://t.me/https_Asselfya/5010
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🍂 شَهۡرُ رَمَضَانَ ٱلَّذِیۤ أُنزِلَ فِیهِ ٱلۡقُرۡءَانُ 🍂
18 الكهف
الشيخ عبدالله المطرود
☑️ ውብ ቲላዋ ሱረቱል ካህፍ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➔የቻለ ይቅራ ያልቻለ ያድምጥ
📩ቁረአን የልብ ብርሀን የዱኒያ የአሄራን ሂወት የሚያቀና ውብ የማይጠገብ የአላህ ቃል ነው።
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➔የቻለ ይቅራ ያልቻለ ያድምጥ
📩ቁረአን የልብ ብርሀን የዱኒያ የአሄራን ሂወት የሚያቀና ውብ የማይጠገብ የአላህ ቃል ነው።
https://t.me/https_Asselfya
➔በነብያችን ﷺ ላይ ሶለዋት ለማዉረድ አንሰስት❗️
➘ረሱል ﷺ እንዲህ አሉ፦
"ስስታም (ንፉግ) ማለት ከእርሱጋ ተወስቼ በኔ ላይ ሶለዋት ያላወረደ ነዉ።"
📚 صحيح الجامع
https://t.me/https_Asselfya
➘ረሱል ﷺ እንዲህ አሉ፦
"ስስታም (ንፉግ) ማለት ከእርሱጋ ተወስቼ በኔ ላይ ሶለዋት ያላወረደ ነዉ።"
📚 صحيح الجامع
https://t.me/https_Asselfya
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
➔ብልጥና ጮሌ የሆነች ሴት 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️ ማንኛውም ስራ አላህን ከማውሳትና መልካም ከመስራት አያግዳትም ። ➙እንደሚታወቀዉ ረመዷን ላይ ስራ በሴቶች ላይ ይበዛል ይህን ከባድ ስራ እሚያቀልላችሁ ነገር ልጠቁማችሁ !! 👉ዚክር አላህን ማዉሳት ማብዛት 〰️ 〰️〰️ 〰️〰️ 〰️〰️ ☑️ ዚክር አቅም፣ ሀይልና ጉልበት ይሰጣል። የማይዘክር ሰው ብዙ ልፋትና ጊዜ የሚፈጅበትን ስራ…
• سُبْحَانَ اللهِ»
• الحَمْدُ للهِ»
• لَا إلَهَ إلَّا اللهُ»
• اللهُ أكْبَرُ»
• سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ»
• سُبْحَانَ اللهِ العَظِيمِ»
• لَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ»
• أسْتَغْفِرُ اللهَ وَأتُوبُ إلَيْهِ»
• لَا إلَهَ إلَّا أَنْتَ سُبْحَانَكَ إنِّي كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِينَ»
• الحَمْدُ للهِ»
• لَا إلَهَ إلَّا اللهُ»
• اللهُ أكْبَرُ»
• سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ»
• سُبْحَانَ اللهِ العَظِيمِ»
• لَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ»
• أسْتَغْفِرُ اللهَ وَأتُوبُ إلَيْهِ»
• لَا إلَهَ إلَّا أَنْتَ سُبْحَانَكَ إنِّي كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِينَ»
﴿{ربنا ءاتنا في الدنيا حسنة وفي الآخرة حسنة وقنا عذاب النار}﴾
{{ አላህ ሆይ በዱንያም በአሔራም መልካምን ለግሰን ከእሳት ቅጣትም ጠብቀን}}
{{ አላህ ሆይ በዱንያም በአሔራም መልካምን ለግሰን ከእሳት ቅጣትም ጠብቀን}}
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
➔ብልጥና ጮሌ የሆነች ሴት 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️ ማንኛውም ስራ አላህን ከማውሳትና መልካም ከመስራት አያግዳትም ። ➙እንደሚታወቀዉ ረመዷን ላይ ስራ በሴቶች ላይ ይበዛል ይህን ከባድ ስራ እሚያቀልላችሁ ነገር ልጠቁማችሁ !! 👉ዚክር አላህን ማዉሳት ማብዛት 〰️ 〰️〰️ 〰️〰️ 〰️〰️ ☑️ ዚክር አቅም፣ ሀይልና ጉልበት ይሰጣል። የማይዘክር ሰው ብዙ ልፋትና ጊዜ የሚፈጅበትን ስራ…
☑️ የተስቢህ፣ ተህሚድ እና ተክቢር ትሩፋት‼️
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
▪️قال صلى الله عليه وسلم : « من قال : سبحان الله وبحمده في يوم مائة مرة حطت خطاياه ولو كانت مثل زبد البحر »
➔የአላህ መልዕክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-
‹‹በቀን መቶ ጊዜ (ለአላህ ምስጋናና ጥራት ይገባው፡፡) ያለ ሐጢአት የባህር አረፋ ያክል እንኳ ቢሆን ይታበስለታል፡፡››
▪️وقال صلى الله عليه وسلم : « من قال لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيْكَ لَهُ، لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ، وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيْرٌ عشر مرار . كان كمن أعتق أربعة أنفس من ولد إسماعيل »
➔የአላህ መልዕክተኛ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-
➔ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አንድ ነው፡፡ አጋር የለውም፡፡ ንግሥና የርሱ ብቻ ነው፡፡ ምስጋናም ተገቢነቱ ለረርሱ ነው፡፡ እርሱ በሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነው›› የሚለውም አሥር ጊዜ ያለ
📩ከኢስማኤል ልጆች አራት ያህሉን ነፃ እንዳወጣ ይቆጠርለታል፡፡ .
▪️وقال صلى الله عليه وسلم : « كلمتان خفيفتان على اللسان , ثقيلتان في الميزان , حبيبتان إلى الرحمن :
سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ سُبْحَانَ اللهِ الْعَظِيْمِ. »
"➔የአላህ መልዕክተኛ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ሁለት ንግግሮች አሉ፡፡ ምላስ ላይ ቀላሎች÷ ሚዛን ላይ ደግሞ ከባዶች ናቸው፡፡ ከአላህ ዘንድም ተወዳጅነት አላቸው፡፡ ለአላህ ጥራትና ምስጋና ይገባው፡፡ ለታላቁ አላህ ጥራት ይገባዉ።
وقال صلى الله عليه وسلم : « لأن أقول سُبْحَانَ اللهِ وَالْحَمْدُ لِلَّهِ وَلاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَاللهُ أَكْبَرُ , أحب إلي مما طلعت عليه الشمس »
➔የአላህ መልዕክተኛ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡:
📩‹አላህ ጥራት ይገባው፡፡ ምስጋናም ለአላህ ተገቢው ነው፡፡ ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አላህ ከሁሉም የላቀ ነው›› በማለት (አላህን ማወደስ) ፀሀይ ከምትወጣበት (ቦታና ሃብት) ሁሉ ይበልጥ ከኔ ዘንድ ተወዳጅ ነው፡፡.’
▪️وَقَالَ -صلى الله وسلم-: ((أَيَعْجِزُ أَحَدُكُمْ أَنْ يَكْسِبَ كُلَّ يَوْمٍ أَلْفَ حَسَنَةٍ)) فَسَأَلَهُ سَائِلٌ مِنْ جُلَسَائِهِ، كَيْفَ يَكْسِبُ أَحَدُنَا أَلْفَ حَسَنَةٍ؟ قَالَ: ((يُسَبِّحُ مِائَةَ تَسْبِيْحَةٍ، فَيُكْتَبُ لَهُ أَلْفُ حَسَنَةٍ أَوْ يُحَطُّ عَنْهُ أَلْفُ خَطِيْئَةٍ))
➔የአላህ መልእክተኛ(ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) ፡- ‹‹ከናንተ አናዳችሁ በየቀኑ አንድ ሺህ የመልካም ሥራ ምንዳ (ሐሰና) ማግኘት ይሳነዋልን?›› በማለት ጠየቁ፡፡
📩ከታዳሚዎች አንዱ ፡- ‹‹እንዴት በየቀኑ አንድ ሺህ ምንዳዎችን ማግኘት ይቻላል?›› በማለት ጠየቀ፡፡
➔‹‹መቶ ተሰቢሕ›› ያድርግ፡፡ አንድ ሺህ ምንዳ ይጻፍለታል፡፡ ወይንም አንድ ሺህ ሐጢአቶች ይታበሱለታል፡፡›› አሉ፡፡ ’
▪️من قال : سبحان الله العظيم وبحمده غرست له نخلة في الجنة
📩"ለታላቁ አላህ ጥራትና ምስጋና ይገባው÷ያለ ጀንነት ውስጥ አንድ የተምር ዛፍ ይተከልለታል፡፡
▪️وقال صلى الله عليه وسلم : « يا عبد الله بن قيس ألا أدلك على كنز من كنوز الجنة ؟ " فقلت : بلى يا رسول الله ، قال :
" قل لا حول ولا قوة إلا بالله »
➔የአላህ መልእክተኛ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) ፡፡ ዓብደላህ ኢብን ቀይስ ሆይ ከጀነት ድልቦች አንዱል ልጠቁመህን?>> አሉ። የ አላህ መልክተኛ ሆይ! አዎ የጠቁሙኝ አላቸው
لاَ حَوْلَ وَلَا قُوَةَ إِلَا بِاللهِ
ብልሐትም ኃይልም በአላህ ቢሆን እንጅ የለም
▪️وقال صلى الله عليه وسلم : « أحب الكلام إلى الله أربع ، لا يضرك بأيهن بدأت : سبحان الله , الحمد لله , ولا إله إلا الله , والله أكبر»
የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡- ከአላህ ዘንድ ተወዳጅ የሆኑ ንግግሮች አራት ናቸው። በየትኛውም ብትጀምር ልዩነት የለውም፡፡ .’
سُبْحَانَ الله , وَالحَمْدُ لله , وَلَا إِلَهَ إِلَا الله , وَاللهُ أَكْبَر
ከዱዓዎች ሁሉ በላጩ
▪️الْحَمْدُ لِلهِ
ከዚክሮች ሁሉ በላጩ ደግሞ
▪️لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ
👉ይህ ሁሉ ቱርፋት ስራችንን እየሠራን እንደት ያልፈናል ??
ጌታዬ ሆይ! ይቅር በለን። አንተን በማስታወስ፣ አንተን በማመስገን፣ አንተን ባማረ መልኩ በመገዛትም ላይ አግዘን።
==
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
▪️قال صلى الله عليه وسلم : « من قال : سبحان الله وبحمده في يوم مائة مرة حطت خطاياه ولو كانت مثل زبد البحر »
➔የአላህ መልዕክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-
‹‹በቀን መቶ ጊዜ (ለአላህ ምስጋናና ጥራት ይገባው፡፡) ያለ ሐጢአት የባህር አረፋ ያክል እንኳ ቢሆን ይታበስለታል፡፡››
▪️وقال صلى الله عليه وسلم : « من قال لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيْكَ لَهُ، لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ، وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيْرٌ عشر مرار . كان كمن أعتق أربعة أنفس من ولد إسماعيل »
➔የአላህ መልዕክተኛ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-
➔ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አንድ ነው፡፡ አጋር የለውም፡፡ ንግሥና የርሱ ብቻ ነው፡፡ ምስጋናም ተገቢነቱ ለረርሱ ነው፡፡ እርሱ በሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነው›› የሚለውም አሥር ጊዜ ያለ
📩ከኢስማኤል ልጆች አራት ያህሉን ነፃ እንዳወጣ ይቆጠርለታል፡፡ .
▪️وقال صلى الله عليه وسلم : « كلمتان خفيفتان على اللسان , ثقيلتان في الميزان , حبيبتان إلى الرحمن :
سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ سُبْحَانَ اللهِ الْعَظِيْمِ. »
"➔የአላህ መልዕክተኛ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ሁለት ንግግሮች አሉ፡፡ ምላስ ላይ ቀላሎች÷ ሚዛን ላይ ደግሞ ከባዶች ናቸው፡፡ ከአላህ ዘንድም ተወዳጅነት አላቸው፡፡ ለአላህ ጥራትና ምስጋና ይገባው፡፡ ለታላቁ አላህ ጥራት ይገባዉ።
وقال صلى الله عليه وسلم : « لأن أقول سُبْحَانَ اللهِ وَالْحَمْدُ لِلَّهِ وَلاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَاللهُ أَكْبَرُ , أحب إلي مما طلعت عليه الشمس »
➔የአላህ መልዕክተኛ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡:
📩‹አላህ ጥራት ይገባው፡፡ ምስጋናም ለአላህ ተገቢው ነው፡፡ ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አላህ ከሁሉም የላቀ ነው›› በማለት (አላህን ማወደስ) ፀሀይ ከምትወጣበት (ቦታና ሃብት) ሁሉ ይበልጥ ከኔ ዘንድ ተወዳጅ ነው፡፡.’
▪️وَقَالَ -صلى الله وسلم-: ((أَيَعْجِزُ أَحَدُكُمْ أَنْ يَكْسِبَ كُلَّ يَوْمٍ أَلْفَ حَسَنَةٍ)) فَسَأَلَهُ سَائِلٌ مِنْ جُلَسَائِهِ، كَيْفَ يَكْسِبُ أَحَدُنَا أَلْفَ حَسَنَةٍ؟ قَالَ: ((يُسَبِّحُ مِائَةَ تَسْبِيْحَةٍ، فَيُكْتَبُ لَهُ أَلْفُ حَسَنَةٍ أَوْ يُحَطُّ عَنْهُ أَلْفُ خَطِيْئَةٍ))
➔የአላህ መልእክተኛ(ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) ፡- ‹‹ከናንተ አናዳችሁ በየቀኑ አንድ ሺህ የመልካም ሥራ ምንዳ (ሐሰና) ማግኘት ይሳነዋልን?›› በማለት ጠየቁ፡፡
📩ከታዳሚዎች አንዱ ፡- ‹‹እንዴት በየቀኑ አንድ ሺህ ምንዳዎችን ማግኘት ይቻላል?›› በማለት ጠየቀ፡፡
➔‹‹መቶ ተሰቢሕ›› ያድርግ፡፡ አንድ ሺህ ምንዳ ይጻፍለታል፡፡ ወይንም አንድ ሺህ ሐጢአቶች ይታበሱለታል፡፡›› አሉ፡፡ ’
▪️من قال : سبحان الله العظيم وبحمده غرست له نخلة في الجنة
📩"ለታላቁ አላህ ጥራትና ምስጋና ይገባው÷ያለ ጀንነት ውስጥ አንድ የተምር ዛፍ ይተከልለታል፡፡
▪️وقال صلى الله عليه وسلم : « يا عبد الله بن قيس ألا أدلك على كنز من كنوز الجنة ؟ " فقلت : بلى يا رسول الله ، قال :
" قل لا حول ولا قوة إلا بالله »
➔የአላህ መልእክተኛ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) ፡፡ ዓብደላህ ኢብን ቀይስ ሆይ ከጀነት ድልቦች አንዱል ልጠቁመህን?>> አሉ። የ አላህ መልክተኛ ሆይ! አዎ የጠቁሙኝ አላቸው
لاَ حَوْلَ وَلَا قُوَةَ إِلَا بِاللهِ
ብልሐትም ኃይልም በአላህ ቢሆን እንጅ የለም
▪️وقال صلى الله عليه وسلم : « أحب الكلام إلى الله أربع ، لا يضرك بأيهن بدأت : سبحان الله , الحمد لله , ولا إله إلا الله , والله أكبر»
የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡- ከአላህ ዘንድ ተወዳጅ የሆኑ ንግግሮች አራት ናቸው። በየትኛውም ብትጀምር ልዩነት የለውም፡፡ .’
سُبْحَانَ الله , وَالحَمْدُ لله , وَلَا إِلَهَ إِلَا الله , وَاللهُ أَكْبَر
ከዱዓዎች ሁሉ በላጩ
▪️الْحَمْدُ لِلهِ
ከዚክሮች ሁሉ በላጩ ደግሞ
▪️لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ
👉ይህ ሁሉ ቱርፋት ስራችንን እየሠራን እንደት ያልፈናል ??
ጌታዬ ሆይ! ይቅር በለን። አንተን በማስታወስ፣ አንተን በማመስገን፣ አንተን ባማረ መልኩ በመገዛትም ላይ አግዘን።
==
https://t.me/https_Asselfya