《ልፋትና ጥራት ለማዳን ከእሳት》
🟢አሏህ እያንዳንዳችሁን ያለ አስተርጓሚ ያናግራል ስራውንም ይገናኛል።
عَنْ عَدِيِّ بْنِ حَاتِمٍ ، قَالَ : قَالَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : " مَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ إِلَّا وَسَيُكَلِّمُهُ اللَّهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، لَيْسَ بَيْنَ اللَّهِ وَبَيْنَهُ تُرْجُمَانٌ، ثُمَّ يَنْظُرُ فَلَا يَرَى شَيْئًا قُدَّامَهُ، ثُمَّ يَنْظُرُ بَيْنَ يَدَيْهِ فَتَسْتَقْبِلُهُ النَّارُ، فَمَنِ اسْتَطَاعَ مِنْكُمْ أَنْ يَتَّقِيَ النَّارَ وَلَوْ بِشِقِّ تَمْرَةٍ ".
قَالَ الْأَعْمَشُ : حَدَّثَنِي عَمْرٌو ، عَنْ خَيْثَمَةَ ، عَنْ عَدِيِّ بْنِ حَاتِمٍ ، قَالَ : قَالَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : " اتَّقُوا النَّارَ ". ثُمَّ أَعْرَضَ وَأَشَاحَ، ثُمَّ قَالَ : " اتَّقُوا النَّارَ ". ثُمَّ أَعْرَضَ وَأَشَاحَ ثَلَاثًا حَتَّى ظَنَنَّا أَنَّهُ يَنْظُرُ إِلَيْهَا، ثُمَّ قَالَ : " اتَّقُوا النَّارَ وَلَوْ بِشِقِّ تَمْرَةٍ، فَمَنْ لَمْ يَجِدْ فَبِكَلِمَةٍ طَيِّبَةٍ ".
صحيح البخاريض 6539، 6540
🟢ሶስቱ የጀሃነም እሳት መቀጣጠል የምትጀምርባቸው ከሳሪዎች ለይሉኝታ የለፉ ነበሩ።
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ فَقَالَ لَهُ نَاتِلُ أَهْلِ الشَّامِ : أَيُّهَا الشَّيْخُ، حَدِّثْنَا حَدِيثًا سَمِعْتَهُ مِنْ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ. قَالَ : نَعَمْ، سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ : " إِنَّ أَوَّلَ النَّاسِ يُقْضَى يَوْمَ الْقِيَامَةِ عَلَيْهِ رَجُلٌ اسْتُشْهِدَ، فَأُتِيَ بِهِ، فَعَرَّفَهُ نِعَمَهُ، فَعَرَفَهَا، قَالَ : فَمَا عَمِلْتَ فِيهَا ؟ قَالَ : قَاتَلْتُ فِيكَ حَتَّى اسْتُشْهِدْتُ. قَالَ : كَذَبْتَ، وَلَكِنَّكَ قَاتَلْتَ لِأَنْ يُقَالَ : جَرِيءٌ، فَقَدْ قِيلَ. ثُمَّ أُمِرَ بِهِ، فَسُحِبَ عَلَى وَجْهِهِ، حَتَّى أُلْقِيَ فِي النَّارِ، وَرَجُلٌ تَعَلَّمَ الْعِلْمَ، وَعَلَّمَهُ، وَقَرَأَ الْقُرْآنَ، فَأُتِيَ بِهِ، فَعَرَّفَهُ نِعَمَهُ، فَعَرَفَهَا، قَالَ : فَمَا عَمِلْتَ فِيهَا ؟ قَالَ : تَعَلَّمْتُ الْعِلْمَ، وَعَلَّمْتُهُ، وَقَرَأْتُ فِيكَ الْقُرْآنَ. قَالَ : كَذَبْتَ، وَلَكِنَّكَ تَعَلَّمْتَ الْعِلْمَ لِيُقَالَ : عَالِمٌ، وَقَرَأْتَ الْقُرْآنَ لِيُقَالَ : هُوَ قَارِئٌ، فَقَدْ قِيلَ. ثُمَّ أُمِرَ بِهِ، فَسُحِبَ عَلَى وَجْهِهِ حَتَّى أُلْقِيَ فِي النَّارِ، وَرَجُلٌ وَسَّعَ اللَّهُ عَلَيْهِ، وَأَعْطَاهُ مِنْ أَصْنَافِ الْمَالِ كُلِّهِ، فَأُتِيَ بِهِ، فَعَرَّفَهُ نِعَمَهُ، فَعَرَفَهَا، قَالَ : فَمَا عَمِلْتَ فِيهَا ؟ قَالَ : مَا تَرَكْتُ مِنْ سَبِيلٍ تُحِبُّ أَنْ يُنْفَقَ فِيهَا إِلَّا أَنْفَقْتُ فِيهَا لَكَ. قَالَ : كَذَبْتَ، وَلَكِنَّكَ فَعَلْتَ لِيُقَالَ : هُوَ جَوَادٌ، فَقَدْ قِيلَ. ثُمَّ أُمِرَ بِهِ، فَسُحِبَ عَلَى وَجْهِهِ، ثُمَّ أُلْقِيَ فِي النَّارِ ".مسلم :1905
🟢አሏህ የአምልኮ ስራቸውን በተበላሸ አላማ ለሚሰሩ ሁሉ ያዘጋጀው ያልገመቱትና አስደንጋጭ ቅጣት እንዳለ በርካታ ማስረጃዎች አሉ።
{وَبَدَا لَهُم مِّنَ اللَّهِ مَا لَمْ يَكُونُوا يَحْتَسِبُونَ (47)}. سورة الزمر.
《ለእነርሱ ያስቡት ያልነበረ ነገር ከአሏህ ተገለፀላቸውም》
ሱፍያን አሰውሪ رحمه الله: እንዲህ አሉ
"ويل لأهل الرياء، ويل لأهل الرياء، هذه آيتهم وقصتهم ".
ወየውላቸው ለይዩልኝ ባልተቤቶች፣ ወየውላቸው ለይዩልኝ ባልተቤቶች: ይህች ናት አንቀፃቸውና ታሪካቸው ‼️
📖 تفسير القرطبي (237/15).
ልፋት ያለ ጥራት
ሳያሟሉ መስፈርት
ያስከትላል ቅጣት
ኢኽላስና ሱና የሌለው ሰው ውርደት
አሏህ ይጠብቀን ከእንዲህ ያለ ክስረት
✍አቡ ሀመዊያ
🟢አሏህ እያንዳንዳችሁን ያለ አስተርጓሚ ያናግራል ስራውንም ይገናኛል።
عَنْ عَدِيِّ بْنِ حَاتِمٍ ، قَالَ : قَالَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : " مَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ إِلَّا وَسَيُكَلِّمُهُ اللَّهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، لَيْسَ بَيْنَ اللَّهِ وَبَيْنَهُ تُرْجُمَانٌ، ثُمَّ يَنْظُرُ فَلَا يَرَى شَيْئًا قُدَّامَهُ، ثُمَّ يَنْظُرُ بَيْنَ يَدَيْهِ فَتَسْتَقْبِلُهُ النَّارُ، فَمَنِ اسْتَطَاعَ مِنْكُمْ أَنْ يَتَّقِيَ النَّارَ وَلَوْ بِشِقِّ تَمْرَةٍ ".
قَالَ الْأَعْمَشُ : حَدَّثَنِي عَمْرٌو ، عَنْ خَيْثَمَةَ ، عَنْ عَدِيِّ بْنِ حَاتِمٍ ، قَالَ : قَالَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : " اتَّقُوا النَّارَ ". ثُمَّ أَعْرَضَ وَأَشَاحَ، ثُمَّ قَالَ : " اتَّقُوا النَّارَ ". ثُمَّ أَعْرَضَ وَأَشَاحَ ثَلَاثًا حَتَّى ظَنَنَّا أَنَّهُ يَنْظُرُ إِلَيْهَا، ثُمَّ قَالَ : " اتَّقُوا النَّارَ وَلَوْ بِشِقِّ تَمْرَةٍ، فَمَنْ لَمْ يَجِدْ فَبِكَلِمَةٍ طَيِّبَةٍ ".
صحيح البخاريض 6539، 6540
🟢ሶስቱ የጀሃነም እሳት መቀጣጠል የምትጀምርባቸው ከሳሪዎች ለይሉኝታ የለፉ ነበሩ።
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ فَقَالَ لَهُ نَاتِلُ أَهْلِ الشَّامِ : أَيُّهَا الشَّيْخُ، حَدِّثْنَا حَدِيثًا سَمِعْتَهُ مِنْ رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ. قَالَ : نَعَمْ، سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ : " إِنَّ أَوَّلَ النَّاسِ يُقْضَى يَوْمَ الْقِيَامَةِ عَلَيْهِ رَجُلٌ اسْتُشْهِدَ، فَأُتِيَ بِهِ، فَعَرَّفَهُ نِعَمَهُ، فَعَرَفَهَا، قَالَ : فَمَا عَمِلْتَ فِيهَا ؟ قَالَ : قَاتَلْتُ فِيكَ حَتَّى اسْتُشْهِدْتُ. قَالَ : كَذَبْتَ، وَلَكِنَّكَ قَاتَلْتَ لِأَنْ يُقَالَ : جَرِيءٌ، فَقَدْ قِيلَ. ثُمَّ أُمِرَ بِهِ، فَسُحِبَ عَلَى وَجْهِهِ، حَتَّى أُلْقِيَ فِي النَّارِ، وَرَجُلٌ تَعَلَّمَ الْعِلْمَ، وَعَلَّمَهُ، وَقَرَأَ الْقُرْآنَ، فَأُتِيَ بِهِ، فَعَرَّفَهُ نِعَمَهُ، فَعَرَفَهَا، قَالَ : فَمَا عَمِلْتَ فِيهَا ؟ قَالَ : تَعَلَّمْتُ الْعِلْمَ، وَعَلَّمْتُهُ، وَقَرَأْتُ فِيكَ الْقُرْآنَ. قَالَ : كَذَبْتَ، وَلَكِنَّكَ تَعَلَّمْتَ الْعِلْمَ لِيُقَالَ : عَالِمٌ، وَقَرَأْتَ الْقُرْآنَ لِيُقَالَ : هُوَ قَارِئٌ، فَقَدْ قِيلَ. ثُمَّ أُمِرَ بِهِ، فَسُحِبَ عَلَى وَجْهِهِ حَتَّى أُلْقِيَ فِي النَّارِ، وَرَجُلٌ وَسَّعَ اللَّهُ عَلَيْهِ، وَأَعْطَاهُ مِنْ أَصْنَافِ الْمَالِ كُلِّهِ، فَأُتِيَ بِهِ، فَعَرَّفَهُ نِعَمَهُ، فَعَرَفَهَا، قَالَ : فَمَا عَمِلْتَ فِيهَا ؟ قَالَ : مَا تَرَكْتُ مِنْ سَبِيلٍ تُحِبُّ أَنْ يُنْفَقَ فِيهَا إِلَّا أَنْفَقْتُ فِيهَا لَكَ. قَالَ : كَذَبْتَ، وَلَكِنَّكَ فَعَلْتَ لِيُقَالَ : هُوَ جَوَادٌ، فَقَدْ قِيلَ. ثُمَّ أُمِرَ بِهِ، فَسُحِبَ عَلَى وَجْهِهِ، ثُمَّ أُلْقِيَ فِي النَّارِ ".مسلم :1905
🟢አሏህ የአምልኮ ስራቸውን በተበላሸ አላማ ለሚሰሩ ሁሉ ያዘጋጀው ያልገመቱትና አስደንጋጭ ቅጣት እንዳለ በርካታ ማስረጃዎች አሉ።
{وَبَدَا لَهُم مِّنَ اللَّهِ مَا لَمْ يَكُونُوا يَحْتَسِبُونَ (47)}. سورة الزمر.
《ለእነርሱ ያስቡት ያልነበረ ነገር ከአሏህ ተገለፀላቸውም》
ሱፍያን አሰውሪ رحمه الله: እንዲህ አሉ
"ويل لأهل الرياء، ويل لأهل الرياء، هذه آيتهم وقصتهم ".
ወየውላቸው ለይዩልኝ ባልተቤቶች፣ ወየውላቸው ለይዩልኝ ባልተቤቶች: ይህች ናት አንቀፃቸውና ታሪካቸው ‼️
📖 تفسير القرطبي (237/15).
ልፋት ያለ ጥራት
ሳያሟሉ መስፈርት
ያስከትላል ቅጣት
ኢኽላስና ሱና የሌለው ሰው ውርደት
አሏህ ይጠብቀን ከእንዲህ ያለ ክስረት
✍አቡ ሀመዊያ
▪️ዒድ ሙባረክ.
👉የረመዷንን ወር አስጨርሶ ለደስታው የዒድ ቀን ላደረሰን አሏህ ላቅ ያለ ምስጋና የተገባው ነው። ጾማችንን ይቀበለን ፤ ለመጪውም አመት የምንደርስ ያድርገን!! አሚን!!
تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال
እንኳን አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን።
___
👉የረመዷንን ወር አስጨርሶ ለደስታው የዒድ ቀን ላደረሰን አሏህ ላቅ ያለ ምስጋና የተገባው ነው። ጾማችንን ይቀበለን ፤ ለመጪውም አመት የምንደርስ ያድርገን!! አሚን!!
تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال
እንኳን አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን።
___
ረመዳንን የጾመ ከዚያም ከሸዋል ወር 6 ቀንን ያስከተለ አንድ አመት እንደጾመ ነው
ኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን
✅ከረመዷን ጾም በኃላ ከሸዋል ወር ስድስት ቀናትን መጾም አንድ አመት የመጾም ያህል ምንዳ አለው።
↪️ከአቢ አዩብ አል-አንሳሪይ - ረዲየ አሏሁ ዓንሁ - እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:-
👉 ረመዷንን ጾሞ ከዛም በኃላ ከሸዋል ወር ስድስት ቀናትን (በመጾም) ያስከተለው አንድ አመት የጾመ ያህል ነው።(ሙስሊም ዘግበውታል)
↪️ከአቢ አዩብ አል-አንሳሪይ - ረዲየ አሏሁ ዓንሁ - እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:-
👉 ረመዷንን ጾሞ ከዛም በኃላ ከሸዋል ወር ስድስት ቀናትን (በመጾም) ያስከተለው አንድ አመት የጾመ ያህል ነው።(ሙስሊም ዘግበውታል)
🟢 ታላቅ ብስራት 🟢
በጀነት የሚበሰሩ ሙእሚኖች (ምዕመናን) የሚከተሉትን ባህሪያት በዘውታሪነት ተላብሰዋል።
《ٱلتَّـٰۤىِٕبُونَ ٱلۡعَـٰبِدُونَ ٱلۡحَـٰمِدُونَ ٱلسَّـٰۤىِٕحُونَ ٱلرَّ ٰكِعُونَ ٱلسَّـٰجِدُونَ ٱلۡـَٔامِرُونَ بِٱلۡمَعۡرُوفِ وَٱلنَّاهُونَ عَنِ ٱلۡمُنكَرِ وَٱلۡحَـٰفِظُونَ لِحُدُودِ ٱللَّهِۗ وَبَشِّرِ ٱلۡمُؤۡمِنِینَ》التوبة :112
《(ከጥፋታቸው) ተመላሾች ፣ አምላኪዎች፣ አመስጋኞች ፣ ጿሚዎች ፣ አጎንባሾች ፣ ሰጋጆች ፣በመልካም አዛዦች ፣ ከመጥፎም ከልካዮች ፣የአላህንም ህግጋት ጠባቂዎች ናቸውና ሙዕሚኖችንም አብስር።》
ሁልጊዜም ተመላሽ ፣
በተውሂድ ላይ ታጋሽ፣
አመስጋኝ ጿሚዎች፣
ከልብ ሰጋጆች፣
ትችትን ሳይፈሩ፣
ለሀቅ ሲጣሩ፣
በኢስላም የኖሩ፣
እንዲህ ተበሰሩ፣
✍ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊያህ)
https://t.me/aselefey
በጀነት የሚበሰሩ ሙእሚኖች (ምዕመናን) የሚከተሉትን ባህሪያት በዘውታሪነት ተላብሰዋል።
《ٱلتَّـٰۤىِٕبُونَ ٱلۡعَـٰبِدُونَ ٱلۡحَـٰمِدُونَ ٱلسَّـٰۤىِٕحُونَ ٱلرَّ ٰكِعُونَ ٱلسَّـٰجِدُونَ ٱلۡـَٔامِرُونَ بِٱلۡمَعۡرُوفِ وَٱلنَّاهُونَ عَنِ ٱلۡمُنكَرِ وَٱلۡحَـٰفِظُونَ لِحُدُودِ ٱللَّهِۗ وَبَشِّرِ ٱلۡمُؤۡمِنِینَ》التوبة :112
《(ከጥፋታቸው) ተመላሾች ፣ አምላኪዎች፣ አመስጋኞች ፣ ጿሚዎች ፣ አጎንባሾች ፣ ሰጋጆች ፣በመልካም አዛዦች ፣ ከመጥፎም ከልካዮች ፣የአላህንም ህግጋት ጠባቂዎች ናቸውና ሙዕሚኖችንም አብስር።》
ሁልጊዜም ተመላሽ ፣
በተውሂድ ላይ ታጋሽ፣
አመስጋኝ ጿሚዎች፣
ከልብ ሰጋጆች፣
ትችትን ሳይፈሩ፣
ለሀቅ ሲጣሩ፣
በኢስላም የኖሩ፣
እንዲህ ተበሰሩ፣
✍ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊያህ)
https://t.me/aselefey
💢ዊትርን በመስገድ የውዱ ነብይህን አደራ ተግብር❗️
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✅ አቡ ሁረይራ ረድያሏሁ አንሁ የልብ ወዳጄ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም በሶስት ነገር አደራ
ብለውኛል።
🔹በየወሩ {{ሶስት ቀን እንድፃም
🔹ሁለት ረከአ {{የአዱሀ ሶላትን እንድሰግድና
🔹ከመተኛቴ በፊት {{ዊትርን እንድሰግድ
📚 مُتَفَق عليه
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✅ አቡ ሁረይራ ረድያሏሁ አንሁ የልብ ወዳጄ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም በሶስት ነገር አደራ
ብለውኛል።
🔹በየወሩ {{ሶስት ቀን እንድፃም
🔹ሁለት ረከአ {{የአዱሀ ሶላትን እንድሰግድና
🔹ከመተኛቴ በፊት {{ዊትርን እንድሰግድ
📚 مُتَفَق عليه
🎋የመልካም ሷሊህ ሚስት መግለጫ ባህሪዎች መካከል🎋
◉አልሼይኽ አብድረዛቅ አልበድር ((ሀፊዘሁላህ))◉
➩◉ባሏ በሚመለከታት ➷ጊዜ ታስደስተዋለች ➷በንግግሯ በአለባበሷ ➷በውበቷ እሱን ➷በመታዘዝ እና ➷ትእዛዙንም ያለ ➷ቲቢተኝነት ግትርነት ወይም ➷እሯሷን የበላይ ➷አድርጋ ከማየት ➷የተቆጠበች‼️
➩◉ለዚህም ➷የአላህ መልክተኛ ንግግር ➷በላጯ እንስት ማናት ➷ተብለው በተጠየቁ ጊዜ ➷ባሏ በተመለከታት ➷ጊዜ የምታስደስተው ➷ባዘዛት ጊዜ እሽ ➷የምትለው በራሷም ሆነ ➷በገዘቡ በሚጠላው ➷ነገር የማትቃረነው‼️
➩◉ይህ ነው ➷መግለጫ ባህሪዋ ➷በንግግሯም ሆነ ➷በተግባሯ ሆነ ➷በአለባበሷም በውበቷ ➷በሚያናግራት ጊዜ በመልካም ➷ንግግር የምታናግረው ➷እሱን ለማስደሰት እና ➷ትእዛዙን ለማሟላት ➷ትኩረት ➷የምታደርግ እንክብካቤዋም ➷የባሏን ሀቅ ለመዋጣት እሱንም ➷በንግግርም ሆነ ➷ባማይሆኑ ቃላት ከማስከፋት ➷ከማስቆጣትም የተቆጠበች ➷እንስት ነች‼️
#ምንጭ
📚((صِفاتُ الزَّوجةِ الصَّالِحةِ
◉አልሼይኽ አብድረዛቅ አልበድር ((ሀፊዘሁላህ))◉
➩◉ባሏ በሚመለከታት ➷ጊዜ ታስደስተዋለች ➷በንግግሯ በአለባበሷ ➷በውበቷ እሱን ➷በመታዘዝ እና ➷ትእዛዙንም ያለ ➷ቲቢተኝነት ግትርነት ወይም ➷እሯሷን የበላይ ➷አድርጋ ከማየት ➷የተቆጠበች‼️
➩◉ለዚህም ➷የአላህ መልክተኛ ንግግር ➷በላጯ እንስት ማናት ➷ተብለው በተጠየቁ ጊዜ ➷ባሏ በተመለከታት ➷ጊዜ የምታስደስተው ➷ባዘዛት ጊዜ እሽ ➷የምትለው በራሷም ሆነ ➷በገዘቡ በሚጠላው ➷ነገር የማትቃረነው‼️
➩◉ይህ ነው ➷መግለጫ ባህሪዋ ➷በንግግሯም ሆነ ➷በተግባሯ ሆነ ➷በአለባበሷም በውበቷ ➷በሚያናግራት ጊዜ በመልካም ➷ንግግር የምታናግረው ➷እሱን ለማስደሰት እና ➷ትእዛዙን ለማሟላት ➷ትኩረት ➷የምታደርግ እንክብካቤዋም ➷የባሏን ሀቅ ለመዋጣት እሱንም ➷በንግግርም ሆነ ➷ባማይሆኑ ቃላት ከማስከፋት ➷ከማስቆጣትም የተቆጠበች ➷እንስት ነች‼️
#ምንጭ
📚((صِفاتُ الزَّوجةِ الصَّالِحةِ
አሳዛኙ የእናታችን ፈተና ቁ፡2
ኡስታዝ ሙሐመድ ኸድር
➴"አሳዛኙ የእናታችን ፈተና!"
የታላቁ ነብያችን محمدﷺ ባለቤት
🌹የታላቁ ሰሀብይ አቡበክር ስዲቅ
رضي الله عنه ልጅ
➴#የታላቁ_ኡማ_እናት💎
📌عائشة
👉ቢንት አቡበክር رضي الله عنها
__
~#ክፍል (2⃣)
የታላቁ ነብያችን محمدﷺ ባለቤት
🌹የታላቁ ሰሀብይ አቡበክር ስዲቅ
رضي الله عنه ልጅ
➴#የታላቁ_ኡማ_እናት💎
📌عائشة
👉ቢንት አቡበክር رضي الله عنها
__
~#ክፍል (2⃣)
ኢስላማዊ ስርዓቶች መልካም ምግባሮች
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
↪️ምላስን መጠበቅ
➖➖➖➖➖
مَّا يَلْفِظُ مِن قَوْلٍ إِلَّا لَدَيْهِ رَقِيبٌ عَتِيدٌۭ
ከቃል ምንም አይናገርም በአጠገቡ ተጠባባቂና ዝግጁ የኾኑ (መላእክት) ያሉበት ቢኾን እንጅ፡፡{{ቃፍ 18}}
↪️ፍትሃዊነት
〰〰〰〰
إِنَّ ٱللَّهَ يَأْمُرُ بِٱلْعَدْلِ وَٱلْإِحْسَٰنِ وَإِيتَآئِ ذِى ٱلْقُرْبَىٰ
አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡{{አል ነህል 99}}
إِنَّ ٱللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا۟ ٱلْأَمَٰنَٰتِ إِلَىٰٓ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ ٱلنَّاسِ أَن تَحْكُمُوا۟ بِٱلْعَدْلِ ۚ
አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ (ያዛችኋል)፡፡
↪️አይን አፋርነት:-
➖➖➖➖➖
ነብዩ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለምእንድህ ብለዋል. ማፈር መልካምን እንጅ አያመጣም በሌላም ሀድስ እንድህ ብለዋል ማፈር የእምነት አንጓ ነው።
↪️ቻይነት
〰〰
የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም ለአሽጀዕ አብደል ቀይስ እንዲህ ብለውታል
✅አላህ የሚወዳቸው ባህሪዎች አሉት ።
👉ቻይነትና መረጋጋት
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
↪️ምላስን መጠበቅ
➖➖➖➖➖
مَّا يَلْفِظُ مِن قَوْلٍ إِلَّا لَدَيْهِ رَقِيبٌ عَتِيدٌۭ
ከቃል ምንም አይናገርም በአጠገቡ ተጠባባቂና ዝግጁ የኾኑ (መላእክት) ያሉበት ቢኾን እንጅ፡፡{{ቃፍ 18}}
↪️ፍትሃዊነት
〰〰〰〰
إِنَّ ٱللَّهَ يَأْمُرُ بِٱلْعَدْلِ وَٱلْإِحْسَٰنِ وَإِيتَآئِ ذِى ٱلْقُرْبَىٰ
አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡{{አል ነህል 99}}
إِنَّ ٱللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا۟ ٱلْأَمَٰنَٰتِ إِلَىٰٓ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ ٱلنَّاسِ أَن تَحْكُمُوا۟ بِٱلْعَدْلِ ۚ
አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ (ያዛችኋል)፡፡
↪️አይን አፋርነት:-
➖➖➖➖➖
ነብዩ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለምእንድህ ብለዋል. ማፈር መልካምን እንጅ አያመጣም በሌላም ሀድስ እንድህ ብለዋል ማፈር የእምነት አንጓ ነው።
↪️ቻይነት
〰〰
የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም ለአሽጀዕ አብደል ቀይስ እንዲህ ብለውታል
✅አላህ የሚወዳቸው ባህሪዎች አሉት ።
👉ቻይነትና መረጋጋት
(ክፍል ሀለት) አኺራ እና ቂያማህ
በሸይኽ ዐብዱልሐሚድ
📌 ተከታታይ ሙሐደራ!!!
#ክፍል_ሁለት
⏰ ደቂቃ፦36:33
መጠን: 4.2 MB
ርዕስ፦ አኺራ እና ቂያማ
🎙 በታላቁ #ሸይኽ_ዐብዱልሐሚድ
አል-ለተሚይ(ሀፊዘሁላህ)
ትምህርቱን ለመከታታል ይህን ቻናል
ይቀላቀሉ!
@aselefey
@aselefey
#ክፍል_ሁለት
⏰ ደቂቃ፦36:33
መጠን: 4.2 MB
ርዕስ፦ አኺራ እና ቂያማ
🎙 በታላቁ #ሸይኽ_ዐብዱልሐሚድ
አል-ለተሚይ(ሀፊዘሁላህ)
ትምህርቱን ለመከታታል ይህን ቻናል
ይቀላቀሉ!
@aselefey
@aselefey
#እህቴ__ሆይ!
ተግባርሽ ካላማረ + ከነበርሽበት እስካልተቆጠብሽ አው ርግፍ አድርገሽ እስካላቆምሽ ድረስ!
👉መሸፈንሽ (ኒቃብ መልበስሽ) ብቻ!
መቶበትሽን (ከመጥፎ ነገር መራቅሽን) አያመለክትም!
👉ለብሰው ያለበሱ እኔ የማላያቸው የሳት ማቀጣጠያ የሆኑ ሴቶች አሉ!
መባሉን አስታውሽ!
ምን መሰላችሁ?
#አላህ ካዘነላቸው ውጭ!
አንዳንድ እህቶች!
እንዲህ ይላሉ:-
👉አሁንማ ቶብቸ ተሸፍኜ (ኒቃብ) ለብሻለሁ!
ከወንዶች ጋ አላወራም + አልቀራረብ + አልፈትንም ይላሉ!
👉ላኪን! በአካልም ሆነ በስልክ ሲያወሩ ሲፈፅሙት/ሲተገብሩት ይታያል!
ሌላው
👉ሙዚቃ + ፊልም ተከፍቶ ያያሉ + ይሰማሉ
አብው ያንጎራጉራሉ!
👉ደግሞም ይላሉ ትውስታ ነው ያኔ ከመቶበቴ /ከመሸፈኔ በፊት ከነ ፉላን ጋ ስንት life ቀጭተንበታል መሰላችሁ ይላሉ!!
ወንጀል እንደ ዝና ይወራልን??
አላሁመስታዓን!!!
እህቴ!
👉ከቶበትሽ የቶበትን ሸርጡ አውቀሽ ቶብች!
ስትሰሪው/ስተገብሪው ከነበርሽበት መጥፎ ተግባር ተቆጠቢ!
👉አላህን ፈርተሽ ወንጀልሽን አስታውሰሽ አልቅሰሽ ዱዓ አድርጊ እንጂ!
☞ ስንት life ቀጭቸበታለሁ እያልሽ ወንጀልሽን እንደ ደህና ነገር ዝና መስሎሽ አታውሪ!!
👉ከላይ ጂስምሽን እንደ ሸፈንሽው ኒቃብ + ሂጃብ… … ልብሽንም + ንግግርሽንም በመልካም ነገር በቁርዓን + በሀድስ ከመጥፎ ነገር ሸፍኒው!
So… ……………… ገብቶሻል!
👉ተሸፍነሽ /ቶብቻለሁ ብለሽ!
በድብቅም ሆነ በግልፅ ፊልምን በማየት + ሙዚቃ በማዳመጥ + አጂ ነብይ ጋ በማውራት… ……… አላህን አትመጭ!!
ወላሁ ተዓላ አዕለም!!
ተግባርሽ ካላማረ + ከነበርሽበት እስካልተቆጠብሽ አው ርግፍ አድርገሽ እስካላቆምሽ ድረስ!
👉መሸፈንሽ (ኒቃብ መልበስሽ) ብቻ!
መቶበትሽን (ከመጥፎ ነገር መራቅሽን) አያመለክትም!
👉ለብሰው ያለበሱ እኔ የማላያቸው የሳት ማቀጣጠያ የሆኑ ሴቶች አሉ!
መባሉን አስታውሽ!
ምን መሰላችሁ?
#አላህ ካዘነላቸው ውጭ!
አንዳንድ እህቶች!
እንዲህ ይላሉ:-
👉አሁንማ ቶብቸ ተሸፍኜ (ኒቃብ) ለብሻለሁ!
ከወንዶች ጋ አላወራም + አልቀራረብ + አልፈትንም ይላሉ!
👉ላኪን! በአካልም ሆነ በስልክ ሲያወሩ ሲፈፅሙት/ሲተገብሩት ይታያል!
ሌላው
👉ሙዚቃ + ፊልም ተከፍቶ ያያሉ + ይሰማሉ
አብው ያንጎራጉራሉ!
👉ደግሞም ይላሉ ትውስታ ነው ያኔ ከመቶበቴ /ከመሸፈኔ በፊት ከነ ፉላን ጋ ስንት life ቀጭተንበታል መሰላችሁ ይላሉ!!
ወንጀል እንደ ዝና ይወራልን??
አላሁመስታዓን!!!
እህቴ!
👉ከቶበትሽ የቶበትን ሸርጡ አውቀሽ ቶብች!
ስትሰሪው/ስተገብሪው ከነበርሽበት መጥፎ ተግባር ተቆጠቢ!
👉አላህን ፈርተሽ ወንጀልሽን አስታውሰሽ አልቅሰሽ ዱዓ አድርጊ እንጂ!
☞ ስንት life ቀጭቸበታለሁ እያልሽ ወንጀልሽን እንደ ደህና ነገር ዝና መስሎሽ አታውሪ!!
👉ከላይ ጂስምሽን እንደ ሸፈንሽው ኒቃብ + ሂጃብ… … ልብሽንም + ንግግርሽንም በመልካም ነገር በቁርዓን + በሀድስ ከመጥፎ ነገር ሸፍኒው!
So… ……………… ገብቶሻል!
👉ተሸፍነሽ /ቶብቻለሁ ብለሽ!
በድብቅም ሆነ በግልፅ ፊልምን በማየት + ሙዚቃ በማዳመጥ + አጂ ነብይ ጋ በማውራት… ……… አላህን አትመጭ!!
ወላሁ ተዓላ አዕለም!!