لا يزال العبد بخير ما أكثر من سؤال الله الهداية
<unknown>
▪️لا يزال العبد بخير ما أكثر من سؤال الله الهداية ..
🎙الشيخ عبدالرزاق البدر حفظه الله
https://t.me/menhaj_asselefya
https://t.me/menhaj_asselefya
🎙الشيخ عبدالرزاق البدر حفظه الله
https://t.me/menhaj_asselefya
https://t.me/menhaj_asselefya
♦️ኢማሙ አልባኒ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ይሉሃል:-
➡️«ስለ ተውሒድ ስትናገር የሽርክ ሰዎች ይቃወሙሃል።
➡️ስለ ሱና ስታወራ የቢድዓ ሰዎች ይቃወሙሃል።
➡️ስለ ማስረጃና ማረጋገጫ ስትናገር የመዝሃብ ጭፍን ተከታዮች; ሱፍዮች እና መሃይማን ይቃወሙሃል።
➡️ስለ በመልካም ነገር (ሙስሊም) መሪዎችን ስለመታዘዝ፣ ለነርሱ ዱዓ ስለማድረግ፣ እነርሱን ስለመምከር፣ እና ስለ አህለል ሱንናህ ዓቂዳ ስትናገር ኸዋሪጆች እና ሌሎች አፈንጋጭ ቡድንተኞች ይቃወሙሃል።
➡️ስለኢስላም እና በእለት ተእለት ኑራችን (ኢስላምን) ስለመተግበር ስትናገር ሴኩላሪስቶች፣ ሊበራሊስቶች (ፀረ–እምነት ቡድኖች) እና እነሱን የመሳሰሉ ዲናችንን ከእለት ተእለት ኑራችን መለየት የሚፈልጉት ይቃወሙሃል።
➲አህለል ሱንናህ እጅጉን ባይተዋሮች (እንግዶች) ናቸው። እነዚያ (የጥመት) ቡድኖች በእኛ (በአህለል ሱናዎች) ላይ በሚቻላቸው ሁሉ ጦርነት አውጀዋል። በድምፅ በሚታይ፣ በፅህፈት ጦርነት አውጀውብናል። ቤተሰብና ጓደኛ ሁሉ ሳይቀር በዚህ እንግዳ ላይ ጦርነትን አውጀዋል።ሆኖም ይህ በእንዲህ እንዳለ እኛ ግን በዚህ ባይተዋርነታችን ደስተኞች ነን። እንኮራበታለንም። ምክንያቱም የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ባይተዋሮችን አወድሰዋቸዋልና።
➲የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል: –
“ ኢስላም እንግዳ ሆኖ ጀምሯል። እንደ ጅማሮውም እንግዳ ሆኖ ይመለሳል። ለእንግዶቹ ‘ጡባ’ (ጀነት ውስጥ የምትገኝ ዛፍ ወይንም መልካም ነገር) አለቻቸው።”
“እነርሱ (እንግዶቹ) እነማን ናቸው?” ተብለው በተጠየቁም ጊዜ የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለምም: “ሰዎች በተበላሹ ጊዜ (እራሳቸውን እና ሌሎችንም) አስተካካዮች ናቸው።” ብለው መለሱ።»
[ሲልሲላህ አስሰሒሐህ 1273]
➡️ወደ አቡ ሂበቱሏህ ቻናል ለመቀላቀል
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
➡️«ስለ ተውሒድ ስትናገር የሽርክ ሰዎች ይቃወሙሃል።
➡️ስለ ሱና ስታወራ የቢድዓ ሰዎች ይቃወሙሃል።
➡️ስለ ማስረጃና ማረጋገጫ ስትናገር የመዝሃብ ጭፍን ተከታዮች; ሱፍዮች እና መሃይማን ይቃወሙሃል።
➡️ስለ በመልካም ነገር (ሙስሊም) መሪዎችን ስለመታዘዝ፣ ለነርሱ ዱዓ ስለማድረግ፣ እነርሱን ስለመምከር፣ እና ስለ አህለል ሱንናህ ዓቂዳ ስትናገር ኸዋሪጆች እና ሌሎች አፈንጋጭ ቡድንተኞች ይቃወሙሃል።
➡️ስለኢስላም እና በእለት ተእለት ኑራችን (ኢስላምን) ስለመተግበር ስትናገር ሴኩላሪስቶች፣ ሊበራሊስቶች (ፀረ–እምነት ቡድኖች) እና እነሱን የመሳሰሉ ዲናችንን ከእለት ተእለት ኑራችን መለየት የሚፈልጉት ይቃወሙሃል።
➲አህለል ሱንናህ እጅጉን ባይተዋሮች (እንግዶች) ናቸው። እነዚያ (የጥመት) ቡድኖች በእኛ (በአህለል ሱናዎች) ላይ በሚቻላቸው ሁሉ ጦርነት አውጀዋል። በድምፅ በሚታይ፣ በፅህፈት ጦርነት አውጀውብናል። ቤተሰብና ጓደኛ ሁሉ ሳይቀር በዚህ እንግዳ ላይ ጦርነትን አውጀዋል።ሆኖም ይህ በእንዲህ እንዳለ እኛ ግን በዚህ ባይተዋርነታችን ደስተኞች ነን። እንኮራበታለንም። ምክንያቱም የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ባይተዋሮችን አወድሰዋቸዋልና።
➲የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል: –
“ ኢስላም እንግዳ ሆኖ ጀምሯል። እንደ ጅማሮውም እንግዳ ሆኖ ይመለሳል። ለእንግዶቹ ‘ጡባ’ (ጀነት ውስጥ የምትገኝ ዛፍ ወይንም መልካም ነገር) አለቻቸው።”
“እነርሱ (እንግዶቹ) እነማን ናቸው?” ተብለው በተጠየቁም ጊዜ የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለምም: “ሰዎች በተበላሹ ጊዜ (እራሳቸውን እና ሌሎችንም) አስተካካዮች ናቸው።” ብለው መለሱ።»
[ሲልሲላህ አስሰሒሐህ 1273]
➡️ወደ አቡ ሂበቱሏህ ቻናል ለመቀላቀል
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
Forwarded from 🔮እህት በሂጃብሽ ንግስት ሁኝ 🔮
ሴት ልጅ ሀያዕ ሲኖራት ና በሂጃቧ ስትዋብ ውብ ሁና ልክ እንደ ማለዳለመታየት የምታጓጓ የሚሳሳላት ፍጡር ትሆናለች
እህቴ ሆይ ውብ ነሽ እኮ!
ሰው ስላደነቀሽ አይደለም ኻሊቅ በጥበቡ ውብ አድርጎ ስለፈጠረሽ ውብ ነሽ!
የውበትሽ ሚስጥር ደግሞ ሂጃብሽ ቁጥብነትሽ ስረዓትሽ ሀያዕሽ ነው
https://t.me/umu_muaz_umu_Abdala_Asselfya
እህቴ ሆይ ውብ ነሽ እኮ!
ሰው ስላደነቀሽ አይደለም ኻሊቅ በጥበቡ ውብ አድርጎ ስለፈጠረሽ ውብ ነሽ!
የውበትሽ ሚስጥር ደግሞ ሂጃብሽ ቁጥብነትሽ ስረዓትሽ ሀያዕሽ ነው
https://t.me/umu_muaz_umu_Abdala_Asselfya
Telegram
🔮እህት በሂጃብሽ ንግስት ሁኝ 🔮
//طَلَبُ الْعِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ//
‘ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙስሊሞች ላይ ግዴታ
ነው
-------------------------------------
لن يكو العبد مسلما الا بالعلم
"""""አንድ ባርያ ሙስሊም አይሆንም ሸሪአዊ እውቀት ቢኖረው እንጂ!!
‘ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙስሊሞች ላይ ግዴታ
ነው
-------------------------------------
لن يكو العبد مسلما الا بالعلم
"""""አንድ ባርያ ሙስሊም አይሆንም ሸሪአዊ እውቀት ቢኖረው እንጂ!!
👍1
2ኛ ሚስት!
___
2ኛ ሚስት መደራረቡ ለጀብድ አይደልም።ደረሳውም ሆነ ገበረው ሰለ ሁለተኛ ሚስት ማሰብ ጀምሯል።የወንድ ወንድ እየተሰማው ነው።የመጀመሪያዋ ሚስቱ ጋር ሲጋጭ በሁለተኛ ሚስት ነው የሚያስፈራራት።ሁለተኛ ሚስት ማግባት ማለት ለጀብድ የሚፈጸም ሳይሆን ሸሪዓዊ ህግን ተከትሎ የሚደረግ ነው።አንድቷን በስርኣት ማስተዳደር ሳይችል ሁለተኛ አገባለሁ ብሎ መነሳት:የሸሪዓ መርህን ከመጣስም አልሆ በእህቶች እንባ መራጨትም ነው።አላህን ፍራ"! እቤት ያለችው ሚስትህ ኑሮየን ብላ እንጂ ደልቷት አይደልም እየኖረች ያለችው።አላህ የባዳዮችን ዱዓ ተቀባይ ነው የሚለው ስትበደል ብቻ አይሁን ትዝ የሚልህ ስትበድልም ሊደርስብህ እንደሚችል እያስተዋልክ።
አቡ_ዑበይዳ
https://t.me/AbuOubeida
___
2ኛ ሚስት መደራረቡ ለጀብድ አይደልም።ደረሳውም ሆነ ገበረው ሰለ ሁለተኛ ሚስት ማሰብ ጀምሯል።የወንድ ወንድ እየተሰማው ነው።የመጀመሪያዋ ሚስቱ ጋር ሲጋጭ በሁለተኛ ሚስት ነው የሚያስፈራራት።ሁለተኛ ሚስት ማግባት ማለት ለጀብድ የሚፈጸም ሳይሆን ሸሪዓዊ ህግን ተከትሎ የሚደረግ ነው።አንድቷን በስርኣት ማስተዳደር ሳይችል ሁለተኛ አገባለሁ ብሎ መነሳት:የሸሪዓ መርህን ከመጣስም አልሆ በእህቶች እንባ መራጨትም ነው።አላህን ፍራ"! እቤት ያለችው ሚስትህ ኑሮየን ብላ እንጂ ደልቷት አይደልም እየኖረች ያለችው።አላህ የባዳዮችን ዱዓ ተቀባይ ነው የሚለው ስትበደል ብቻ አይሁን ትዝ የሚልህ ስትበድልም ሊደርስብህ እንደሚችል እያስተዋልክ።
አቡ_ዑበይዳ
https://t.me/AbuOubeida
👍3
عبدالملك الراجح
<unknown>
مَن جَاءَ بِالْحَسَنَةِ فَلَهُ عَشْرُ أَمْثَالِهَا ۖ وَمَن جَاءَ بِالسَّيِّئَةِ فَلَا يُجْزَىٰ إِلَّا مِثْلَهَا وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ (160)
عبدالملك الراجح
https://t.me/menhaj_asselefya
عبدالملك الراجح
https://t.me/menhaj_asselefya
◾️የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል።
🔹አላህን የሚፈራ
🔹ባለው ነገር ላይ የሚብቃቃና
🔹እራሱን የሚደብቅ (ዝቅ የሚያደርግ) ሰው አላህ ይወደዋል።
📚(ሙስሊም ዘግቦታል።)
🔹አላህን የሚፈራ
🔹ባለው ነገር ላይ የሚብቃቃና
🔹እራሱን የሚደብቅ (ዝቅ የሚያደርግ) ሰው አላህ ይወደዋል።
📚(ሙስሊም ዘግቦታል።)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
• عن ابن مسْعُودٍ أنَّ رسُول اللَّهِ ﷺ قَالَ: أَوْلى النَّاسِ بِي يوْمَ الْقِيامةِ أَكْثَرُهُم عَليَّ صَلاَةً
▫️ صلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
▫️اَللَّهُمَّ صَلِّ علىٰ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ وَعَلىٰ آلِهِ وَصَحْبِهِ وَسَلِّمْ "
▫️ صلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
▫️اَللَّهُمَّ صَلِّ علىٰ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ وَعَلىٰ آلِهِ وَصَحْبِهِ وَسَلِّمْ "
Forwarded from 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➧ብስራትሽ ተሰማ
➫➫➫➫➫➫➫
➘በሴቶቹ ጀግኖች በነዚህ ነበልባል
ብስራትሽ ተሰማ የኛ ውድ መድረሳ
ኢብኑ ተይሚያየ ውዶ መድረሳየ
ሽርክና ቢዲዐን ሳጨማልቅ በጀ
ከጥመት አጃዎች ሄጀ ተዘፍቄ
መውጫዬ ጠቦብኝ በጣም ተጨንቄ
ከከሳሪ ልሆን አብሬ ተጨፍልቄ
ዙሪያየ ጨልሞ ብርሀን አጥቸ
ስጎዝም ነበር በጥሜት ታጅቤ
➘አልሀምዱሊላሂ ጌታየ ሲመራኝ
ከጥመት አውጥጥቶ ወዳንችው አመጣኝ
ላመስግንህ እስኪ አርህማን ፈቀድከኝ
ከጀግና መድረሳ ይሄው ቀላቀልከኝ
➘ውዷ መድረሳየ ያንችማ ውለታ
አያልቅም ተወርቶ በጥዋትም በማታ
ከእቅፍሽ ስር ልሁን ባነርሽን ልልበስ
ከጀግኖቹ ብሆን የኔም ወጉ ቢደርስ
➘ያ""ኢብኑ ተይሚያ የሱናው አንበሳ
በተውሂድ ላይ ሆኖ ምድር ላይ ሲያገሳ
ያንቀጠቀጥ ነበር የጥመትን አንጃ
ያስፈራሩት ነበር በእስር በጥላቻ
በግፍ በመከራ በብዙወች ዛቻ
እንኳን ሰውን እና ብረት የሚያሸብት
ስቃይ መከራ ግፍ ነው የወረደበት
ያ"" ኢብኑ ተይሚያህ የሱናው አርበኛ
የችግር ደመና ከላው ላይ ተንሳፎ
ይጋፈጠው ነበር ሱናውን አንግቦ
➘ዛሬም ተነስተዋል የሱን ፋና ይዘው
የተውሂድ ባንድራን በቀኛቸው ይዘው
ሽርክና ቢዲዐን የዶግ አመድ አርገው
የጠላት ግፍ ሴራን ጆሮ ዳባ ብለው
ያንቀጠቅጡታል በማስረጃ አንቀው
ሽርክና ቢዲዐን ሹበሀውን አዝሎ
የባጢሉን አውራ ጂሌውን ሰብስቦ
ቢወድቅ ቢነሳ ቢያገሳ እንዳንበሳ
ያለ የሌለ ስም ባንች ላይ ቢጭንሽ
ወደፊት ዝመች አች ሀቅ ላይ ነሽ
የጀግና ስም ይዘሽ ጀግናን ታፈሪያለሽ
➘የኔ ኢብኑ ተይሚያ ታብቢያለሽ ገና
በሰለፎች መንሀጅ በጠራው ጎዳና
መንሀጅሽ ግልፅ ነው ከባጢል የጠራ
በጥዋቱ በጥንቱ በሰለፎች ፋና
ከፍ ብለሽ ተጣሪ ከተውሂድሽ ማማ
በአለም ላይ ትከይ የተውሂድ ባንድራ
ኢብኑ ተይሚያችን ውዷ መድረሳችን
እኛ እንወድሻለን ተስፋችን ነሽ አና
🖊በእህታችን ሀያት ኡሙ ኻሊድ
©በኢብኑ ተይሚያ በሴቶች ለሴቶች
መሐደራ ላይ የቀረበች ጠንክሩ ጀግኖቼ!!
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➫➫➫➫➫➫➫
➘በሴቶቹ ጀግኖች በነዚህ ነበልባል
ብስራትሽ ተሰማ የኛ ውድ መድረሳ
ኢብኑ ተይሚያየ ውዶ መድረሳየ
ሽርክና ቢዲዐን ሳጨማልቅ በጀ
ከጥመት አጃዎች ሄጀ ተዘፍቄ
መውጫዬ ጠቦብኝ በጣም ተጨንቄ
ከከሳሪ ልሆን አብሬ ተጨፍልቄ
ዙሪያየ ጨልሞ ብርሀን አጥቸ
ስጎዝም ነበር በጥሜት ታጅቤ
➘አልሀምዱሊላሂ ጌታየ ሲመራኝ
ከጥመት አውጥጥቶ ወዳንችው አመጣኝ
ላመስግንህ እስኪ አርህማን ፈቀድከኝ
ከጀግና መድረሳ ይሄው ቀላቀልከኝ
➘ውዷ መድረሳየ ያንችማ ውለታ
አያልቅም ተወርቶ በጥዋትም በማታ
ከእቅፍሽ ስር ልሁን ባነርሽን ልልበስ
ከጀግኖቹ ብሆን የኔም ወጉ ቢደርስ
➘ያ""ኢብኑ ተይሚያ የሱናው አንበሳ
በተውሂድ ላይ ሆኖ ምድር ላይ ሲያገሳ
ያንቀጠቀጥ ነበር የጥመትን አንጃ
ያስፈራሩት ነበር በእስር በጥላቻ
በግፍ በመከራ በብዙወች ዛቻ
እንኳን ሰውን እና ብረት የሚያሸብት
ስቃይ መከራ ግፍ ነው የወረደበት
ያ"" ኢብኑ ተይሚያህ የሱናው አርበኛ
የችግር ደመና ከላው ላይ ተንሳፎ
ይጋፈጠው ነበር ሱናውን አንግቦ
➘ዛሬም ተነስተዋል የሱን ፋና ይዘው
የተውሂድ ባንድራን በቀኛቸው ይዘው
ሽርክና ቢዲዐን የዶግ አመድ አርገው
የጠላት ግፍ ሴራን ጆሮ ዳባ ብለው
ያንቀጠቅጡታል በማስረጃ አንቀው
ሽርክና ቢዲዐን ሹበሀውን አዝሎ
የባጢሉን አውራ ጂሌውን ሰብስቦ
ቢወድቅ ቢነሳ ቢያገሳ እንዳንበሳ
ያለ የሌለ ስም ባንች ላይ ቢጭንሽ
ወደፊት ዝመች አች ሀቅ ላይ ነሽ
የጀግና ስም ይዘሽ ጀግናን ታፈሪያለሽ
➘የኔ ኢብኑ ተይሚያ ታብቢያለሽ ገና
በሰለፎች መንሀጅ በጠራው ጎዳና
መንሀጅሽ ግልፅ ነው ከባጢል የጠራ
በጥዋቱ በጥንቱ በሰለፎች ፋና
ከፍ ብለሽ ተጣሪ ከተውሂድሽ ማማ
በአለም ላይ ትከይ የተውሂድ ባንድራ
ኢብኑ ተይሚያችን ውዷ መድረሳችን
እኛ እንወድሻለን ተስፋችን ነሽ አና
🖊በእህታችን ሀያት ኡሙ ኻሊድ
©በኢብኑ ተይሚያ በሴቶች ለሴቶች
መሐደራ ላይ የቀረበች ጠንክሩ ጀግኖቼ!!
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
أذكار الصباح بصوت وصوره يريح القلب رائعه (مكتوبه) azkar al sabah
Learn Us
✅ የጠዋት ዚክር
➡️ ተውሂድ ሺርክን ሲያጠፋ ኢስቲግፋር ደግሞ ወንጀሎችን ያብሳል።
(فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ وَاسْتَغْفِرْ لِذَنْبِكَ)
🔹"እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩን እወቅ። ስለ ስህተትህም ምህረትን ጠይቅ።
➡️ ተውሂድ ሺርክን ሲያጠፋ ኢስቲግፋር ደግሞ ወንጀሎችን ያብሳል።
(فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ وَاسْتَغْفِرْ لِذَنْبِكَ)
🔹"እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩን እወቅ። ስለ ስህተትህም ምህረትን ጠይቅ።
➡️ የእስቲግፋሮች ሁሉ አለቃ!!
عن شداد بن أوس رضي الله عنه ،
عن النبي ﷺ :
♦️((سَيِّدُ الاسْتِغْفَارِ أنْ تَقُولَ :
اللَّهُمَّ أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ ،
خَلَقْتَنِي وَأنَا عَبْدُكَ ، وَأنَا عَلَى عَهْدِكَ وَوَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ ،
أبُوءُ لَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ ، وَأبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لِي ؛ فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ))
📚رواه البخاري.
عن شداد بن أوس رضي الله عنه ،
عن النبي ﷺ :
♦️((سَيِّدُ الاسْتِغْفَارِ أنْ تَقُولَ :
اللَّهُمَّ أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ ،
خَلَقْتَنِي وَأنَا عَبْدُكَ ، وَأنَا عَلَى عَهْدِكَ وَوَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ ،
أبُوءُ لَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ ، وَأبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لِي ؛ فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ))
📚رواه البخاري.
👍4
Audio
▪️ تلاوة من سورة التحريم
▪️ القارئ: #عبدالرحمن_العزاز
▪️ القارئ: #عبدالرحمن_العزاز
ما قيمة حياتك إن لم يحبك الله؟! I أ.د. صالح سندي.
مقتطفات من دروس أ.د. صالح سندي
▪️ماقيمة حياتك إن لم يحبك الله؟!
▪️አላህ የማይወድህ ከሆነ የህይወትህ ወጋ ምንድን ነዉ!?
🎙الشيخ صالح سندي حفظه الله
➧ያ አላህ ምንኛ አሳመረው መክራቸውን!!
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
▪️አላህ የማይወድህ ከሆነ የህይወትህ ወጋ ምንድን ነዉ!?
🎙الشيخ صالح سندي حفظه الله
➧ያ አላህ ምንኛ አሳመረው መክራቸውን!!
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➻ውዷ እህቴ ሆይ!
በቻልሽው መጠን ለእውቀት እራስሽን አነሳሺ።
ኩራትን አትላበሺ ኩራት ከሰይጣናዊ ተግባር አንዱ ነው ተዋዱእን መተናነስን ተላበሺ ድልን ትጎናፀፊያለሽና።✍
በቻልሽው መጠን ለእውቀት እራስሽን አነሳሺ።
ኩራትን አትላበሺ ኩራት ከሰይጣናዊ ተግባር አንዱ ነው ተዋዱእን መተናነስን ተላበሺ ድልን ትጎናፀፊያለሽና።✍