Forwarded from እሙ የሕያ
Telegram
الكتاب والسنة بفهم سلف الامة
[የሱና ኡስታዞች ሙሀደራ እና
ኹጥባዎች የሚለቀቅበት ቻናል]
ኹጥባዎች የሚለቀቅበት ቻናል]
ጋብቻ
ሐጂ መሐመድ ወሌ
♦️ቆየት ካሉ ሙሀደራዎች
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➲ጋብቻ
♦️ጣፍጭ ሙሓደራ! ወጣቱ ያለበት ሁኔታ የተዳሰሰበት ቁም-ነገር በፈገግታ ታጅቦ ይከታተሉ…!
➲በፈገግታ ጀምረው በፈገግታ ይጨርሱታል!
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ወሌ
(ረሒመሁላሁ ተዓላህ)
➘➘➘➘➘➘➴➴➴➴➴➴➴➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱
➲ጋብቻ
♦️ጣፍጭ ሙሓደራ! ወጣቱ ያለበት ሁኔታ የተዳሰሰበት ቁም-ነገር በፈገግታ ታጅቦ ይከታተሉ…!
➲በፈገግታ ጀምረው በፈገግታ ይጨርሱታል!
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ወሌ
(ረሒመሁላሁ ተዓላህ)
➘➘➘➘➘➘➴➴➴➴➴➴➴➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
Suratul Fath (سورة الفتح) | Sh. Okasha Kameny | Ru
InkTV
➧ቤት ውስጥ ስራ እየሰራች በዛውም ቁርአን የምታዳምጥ ሴት በሁለት መንገድ አጅር ታገኛለች አንደኛ የቤት ስራ በመስራቷ ሁለተኛ ቁርአን በማዳመጧ።
▪ሸይኽ ፈውዛን
👉 ራሀል ቀልበክ__ቁረአን
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
▪ሸይኽ ፈውዛን
👉 ራሀል ቀልበክ__ቁረአን
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
Audio
➡️አድስ ሙሐደራ
▱▰▱▰▱▰▱
➧ለምን ቅድሚያ ለተዉሒድ እንላለን!
📲በጃማ ደጎሎ ሰለፍዬች መርከዝ ግንባታ ግሩፕ ቀጥታ ስርጭት የተደረገ!
🎙በኡስታዝ ሁሰይን ዓሊ
حفظه الله
⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩
https://t.me/Jamadegolo
https://t.me/Jamadegolo
▱▰▱▰▱▰▱
➧ለምን ቅድሚያ ለተዉሒድ እንላለን!
📲በጃማ ደጎሎ ሰለፍዬች መርከዝ ግንባታ ግሩፕ ቀጥታ ስርጭት የተደረገ!
🎙በኡስታዝ ሁሰይን ዓሊ
حفظه الله
⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩
https://t.me/Jamadegolo
https://t.me/Jamadegolo
በልዩነት ጊዜ
abdu shikur abu fewzan
🌅በ ልዩነት ጊዜ እንደዚሁም በፊትና ጊዜ
ምን ማድረግ አለብን?
🎙አብዱ ሽኩር አቡ ፈዉዛን
t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
ምን ማድረግ አለብን?
🎙አብዱ ሽኩር አቡ ፈዉዛን
t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
✅ የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል።
➡️በኔ ላይ አንድ ሶላት ያወረደ አላህ በሱ ላይ በአስር እጥፍ አድርጎ ያወርድበታል ።
📚 رواهُ مسلم.
➡️በኔ ላይ አንድ ሶላት ያወረደ አላህ በሱ ላይ በአስር እጥፍ አድርጎ ያወርድበታል ።
📚 رواهُ مسلم.
Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
✅ አዲስ የኪታብ ቂርአት
〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️
📚ኪታቡን በ pdf ለማግኘት
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/7241
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/7241
♦️በተጨማሪ
〰〰〰〰〰
▪️በወንዶችም በሴቶችም በኩል የሙራጀአ ፕሮግራም ይኖራል።
▪️ለሁሉም እንዲመች የደርሱ ደቂቃ ከወትሮው የቀነሰና ያነሰ ይሆናል።
▪️በደርሱ መሰረት በየእለቱ አስተማሪ ጥያቄዎች እየተዘጋጀ ይቀርባል።
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️
ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ ስላለቀ በሱ ቦታ ይህንን ኪታብ የምንጀምር ይሆናል። በአላህ ፍቃድ የፊታችን ሰኞ ደርሱ ስለሚጀመር ከወዲሁ ኪታቡን አዘጋጁ።
📚ኪታቡን በ pdf ለማግኘት
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/7241
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/7241
♦️በተጨማሪ
〰〰〰〰〰
▪️በወንዶችም በሴቶችም በኩል የሙራጀአ ፕሮግራም ይኖራል።
▪️ለሁሉም እንዲመች የደርሱ ደቂቃ ከወትሮው የቀነሰና ያነሰ ይሆናል።
▪️በደርሱ መሰረት በየእለቱ አስተማሪ ጥያቄዎች እየተዘጋጀ ይቀርባል።
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
♦️➲ጠፈተሻል ከቦታሽ‼️
ጠፍተሻል ከቦታሸ እህቴ ምን ነካሽ
ኢማንሽ ደብዝዟል አኼራን እረሳሽ?
አላህ ያዘዘሽን መስራት ዘንግተሻል
የከለከለሽን አብዝተሽ ወደሻል
የነበረሽ ሀያዕ በቅፅበት ተገፏል
ወንጀልን መዳፈር ላንቺ ቀላል ሆኗል
ሚዲያ ላይ ወጥተሸ በሀጃ አሳበሽ
አጅነቢን ማውራት ኧረ እንዴት ቀለለሽ
የሆነ ያልሆነውን ጥያቄን ደርድረሽ
አንዱን ሲፈታልሽ ሌላ እያስከተተልሽ
በሚዲያ ወጥተሽ ወንዱን መፈተንሽ
ለራስሸም ቀለሽ እሱንም ማቅለልሽ
ሳይደርሱብሽ ደርሰሽ እንዲህ ማስቸገርሽ
አላማው ይህ ነበር ሚዲያ መክፈትሽ
ተይ ተመለሽ እህቴ አላህን እንፍራው
እንዲህ ምንሆንበት እደሜያችን ስንትነው
ከ60 ና 70 አመት አያልፍም አብዛኛው
ለአንድ ቀን ቢይዝሽ ከባድ እራስምታት
የት መሄጃ አለሽ ትችያለሽ መግታት ?
አላህ ካላገራው አይደለም ያንቺ መብት
ሞትም እንደዚህ ነው አይቀርም መምጣቱ
ይመጣል የውመል ሀሽር የምንቆምበት ያቺን ቀን ከፊቱ
ሂጃብሽን ለብስሽ ሀራሙን በር ዘግተሽ
ግን ሚዲያ ወጥተሽ ወንድምሽን ፈተንሽ
ይሄን ድብቅ ወንጀል ምን አደፋፈረሽ
ከትላንቱ ቦታሽ ከሚያምረው ባህሪሽ
ዛሬ ምን ተገኘ እንዲህ ወርደሽ ልይሽ
❔❔❔❔❔❔❔❔❔❔❔❔❔
♦️እህቴ ልምከርሽ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ያዢው ሸሪዐሽን አላህ የ ሰጠሽን
በቁርዐን በሀዲስ ነስ የመጣልሽን
ሀያዕሽ አይጥፋ ጠብቂው እባክሽ
ሀቂቃ ኢስላምሽ ነው ትልቅ ስጦታሽ
ከሰዎች መርጦሽ አላህ ላንቺ ሰጠሽ
ታዲያ ይሄን ጌታ ለምን ማመፅ ፈለግሽ
ተይ ተውበት አድርገሽ ዛሬውኑ ተመለሽ
-------------------------------------------------
ከሚዲያ ፊትና እራስሽን አውጪ
በሀራም መንገድ ላይ መቼም አትስመጪ
👉አጅነቢን አታውሪ በሀራም መንገድ ላይ
ሀራም ላይ ተዘፍቀሽ ሚዲያ ላይ አትዋይ‼️
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
ጠፍተሻል ከቦታሸ እህቴ ምን ነካሽ
ኢማንሽ ደብዝዟል አኼራን እረሳሽ?
አላህ ያዘዘሽን መስራት ዘንግተሻል
የከለከለሽን አብዝተሽ ወደሻል
የነበረሽ ሀያዕ በቅፅበት ተገፏል
ወንጀልን መዳፈር ላንቺ ቀላል ሆኗል
ሚዲያ ላይ ወጥተሸ በሀጃ አሳበሽ
አጅነቢን ማውራት ኧረ እንዴት ቀለለሽ
የሆነ ያልሆነውን ጥያቄን ደርድረሽ
አንዱን ሲፈታልሽ ሌላ እያስከተተልሽ
በሚዲያ ወጥተሽ ወንዱን መፈተንሽ
ለራስሸም ቀለሽ እሱንም ማቅለልሽ
ሳይደርሱብሽ ደርሰሽ እንዲህ ማስቸገርሽ
አላማው ይህ ነበር ሚዲያ መክፈትሽ
ተይ ተመለሽ እህቴ አላህን እንፍራው
እንዲህ ምንሆንበት እደሜያችን ስንትነው
ከ60 ና 70 አመት አያልፍም አብዛኛው
ለአንድ ቀን ቢይዝሽ ከባድ እራስምታት
የት መሄጃ አለሽ ትችያለሽ መግታት ?
አላህ ካላገራው አይደለም ያንቺ መብት
ሞትም እንደዚህ ነው አይቀርም መምጣቱ
ይመጣል የውመል ሀሽር የምንቆምበት ያቺን ቀን ከፊቱ
ሂጃብሽን ለብስሽ ሀራሙን በር ዘግተሽ
ግን ሚዲያ ወጥተሽ ወንድምሽን ፈተንሽ
ይሄን ድብቅ ወንጀል ምን አደፋፈረሽ
ከትላንቱ ቦታሽ ከሚያምረው ባህሪሽ
ዛሬ ምን ተገኘ እንዲህ ወርደሽ ልይሽ
❔❔❔❔❔❔❔❔❔❔❔❔❔
♦️እህቴ ልምከርሽ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ያዢው ሸሪዐሽን አላህ የ ሰጠሽን
በቁርዐን በሀዲስ ነስ የመጣልሽን
ሀያዕሽ አይጥፋ ጠብቂው እባክሽ
ሀቂቃ ኢስላምሽ ነው ትልቅ ስጦታሽ
ከሰዎች መርጦሽ አላህ ላንቺ ሰጠሽ
ታዲያ ይሄን ጌታ ለምን ማመፅ ፈለግሽ
ተይ ተውበት አድርገሽ ዛሬውኑ ተመለሽ
-------------------------------------------------
ከሚዲያ ፊትና እራስሽን አውጪ
በሀራም መንገድ ላይ መቼም አትስመጪ
👉አጅነቢን አታውሪ በሀራም መንገድ ላይ
ሀራም ላይ ተዘፍቀሽ ሚዲያ ላይ አትዋይ‼️
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
{ إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيّ يَا أَيّهَا…
القارئ سعيد الخطيب |س الأحزاب
▪️وَإِذَا قُرِئَ ٱلْقُرْءَانُ فَٱسْتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُون
♦️ቁርኣንን በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡
♦️ቁርኣንን በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡
عن أبي ذر الغفاري رضي الله عنه ،
أن رسول الله ﷺ قال :
((يُصْبِحُ عَلَى كُلِّ سُلَامَى مِنْ أحَدِكُمْ صَدَقَةٌ ،
فَكُلُّ تَسْبِيحَةٍ صَدَقَةٌ ، وَكُلُّ تَحْمِيدَةٍ صَدَقَةٌ ، وَكُلُّ تَهْلِيلَةٍ صَدَقَةٌ ، وَكُلُّ تَكْبِيرَةٍ صَدَقَةٌ ،
وَأمْرٌ بِالمَعْرُوفِ صَدَقَةٌ ، وَنَهْيٌّ عَنِ المُنْكَرِ صَدَقَةٌ ،
وَيُجْزِئُ مِنْ ذَلِكَ رَكْعَتَانِ يَرْكَعُهُمَا مِنَ الضُّحَى))
📚رواه مسلم.
أن رسول الله ﷺ قال :
((يُصْبِحُ عَلَى كُلِّ سُلَامَى مِنْ أحَدِكُمْ صَدَقَةٌ ،
فَكُلُّ تَسْبِيحَةٍ صَدَقَةٌ ، وَكُلُّ تَحْمِيدَةٍ صَدَقَةٌ ، وَكُلُّ تَهْلِيلَةٍ صَدَقَةٌ ، وَكُلُّ تَكْبِيرَةٍ صَدَقَةٌ ،
وَأمْرٌ بِالمَعْرُوفِ صَدَقَةٌ ، وَنَهْيٌّ عَنِ المُنْكَرِ صَدَقَةٌ ،
وَيُجْزِئُ مِنْ ذَلِكَ رَكْعَتَانِ يَرْكَعُهُمَا مِنَ الضُّحَى))
📚رواه مسلم.
♦️አላህን ማወቅ
➻➻➻➻➻➻➻
➛አላህ ማን ነው
➱➱➱➱➱➱
♦️ثُمَّ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ تَمَامًا عَلَى الَّذِي أَحْسَنَ وَتَفْصِيلًا لِّكُلِّ شَيْءٍ وَهُدًى وَرَحْمَةً لَّعَلَّهُم بِلِقَاءِ رَبِّهِمْ يُؤْمِنُونَ
➲ከዚያም ለሙሳ በዚያ መልካም በሠራው ላይ (ጸጋችንን) ለማሟላት ነገርንም ሁሉ ለመዘርዘር መጽሐፉን (ለእስራኤል ልጆች) መሪና እዝነት ይኾን ዘንድ ሰጠነው፡፡ እነርሱ በጌታቸው መገናኘት ሊያምኑ ይከጀላልና፡፡አል አንዓም 154
♦️وَهَٰذَا كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ مُبَارَكٌ فَاتَّبِعُوهُ وَاتَّقُوا لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
ይህም ያወረድነው የኾነ የተባረከ መጽሐፍ ነው፡፡ ተከተሉትም፡፡ ይታዘንላችሁም ዘንድ (ከክህደት) ተጠንቀቁ፡፡ አል አንዓም 155
➲ይህ አንቀፅ ቁረአን የአላህ ቃል ለመሆኑ እና ከእርሱ የወረደ ለመሆኑም ማስረጃ ነው።
♦️أَن تَقُولُوا إِنَّمَا أُنزِلَ الْكِتَابُ عَلَىٰ طَائِفَتَيْنِ مِن قَبْلِنَا وَإِن كُنَّا عَن دِرَاسَتِهِمْ لَغَافِلِينَ
«(ያወረድነውም) መጽሐፍ የተወረደው ከፊታችን በሁለቱ ጭፍሮች ላይ ብቻ ነው፡፡ እኛም ከንባባቸው ዘንጊዎች ነበርን» እንዳትሉ ነው፡፡ አል አንዓም 156
➲ይህ ቁረአን የመካ አጋሪዎች ይቅርና አይሁዶችንም ነሷራዎችንም የሚመለከት ለአለማት እዝነት የወረደ መፅሀፍ መሆኑን አላህ አበክሮ ገለፀ። ቁረአን በነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ላይ በወረደበት ወቅት የአረብ አጋሪዎች፣ የሁዳዎች፣ ነሷራዎች ከሰውም አልፎ ጅኖች ነበሩ። ይህ የቁረአን መልዕክት ለሰው ልጅ እና ለጅኖች ባጠቃላይ ወረደ።
♦️ أَوْ تَقُولُوا لَوْ أَنَّا أُنزِلَ عَلَيْنَا الْكِتَابُ لَكُنَّا أَهْدَىٰ مِنْهُمْ ۚ فَقَدْ جَاءَكُم بَيِّنَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَهُدًى وَرَحْمَةٌ ۚ فَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن كَذَّبَ بِآيَاتِ اللَّهِ وَصَدَفَ عَنْهَا ۗ سَنَجْزِي الَّذِينَ يَصْدِفُونَ عَنْ آيَاتِنَا سُوءَ الْعَذَابِ بِمَا كَانُوا يَصْدِفُونَ
➧ወይም «እኛ መጽሐፍ በእኛ ላይ በተወረደ ኖሮ ከእነሱ ይበልጥ የተመራን እንኾን ነበር» እንዳትሉ ነው፡፡ ስለዚህ ከጌታችሁ ግልጽ ማስረጃ፣ መምሪያም፣ እዝነትም በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ በአላህም አንቀጾች ካስተባበለና ከእርሷም ከዞረ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው እነዚያን አንቀጾቻችንን የሚተውትን ይተውት በነበሩት ምክንያት ብርቱን ቅጣት በእርግጥ እንቀጣቸዋለን፡፡አል አንዓም 157
➤ይህ አንቀፅ ደግሞ ቁረአን ከአላህ የተወረደ የመጨረሻ መፅሀፍ እንደሆነ ለአለማት እዝነት በመሆኑ ማንም ሰው ሊያስተባብለው እንደማይገባ ይገልፃል። በተጨማሪ በእኛ ላይ ቢወረድ ኖሮ እያሉ ምክንያት የሚደረድሩ ሰዎች ምክንያት እንደማይሰጣቸው እና ይልቁንም በቁርአን መመሪያ ካልተመሩ ብርቱ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው ያስጠነቅቃል።
♦️قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَبْغِي رَبًّا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَيْءٍ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ ۚ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُم مَّرْجِعُكُمْ فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ فِيهِ تَخْتَلِفُونَ
▪️በላቸው «እርሱ (አላህ) የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር (በስተቀር)ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን!! ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ (ክፉን) አትሠራም፡፡ ተሸካሚም (ነፍስ) የሌላይቱን ሸክም (ኃጢአት) አትሸከምም፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደ ጌታችሁ ነው፡፡ ወዲያውም በእርሱ ትለያዩበት የነበራችሁትን ሁሉ ይነገራችኋል፡፡» አል አንዓም 164
➲የመካ አጋሪዎች የአላህ መልዕክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም "አንድ አመት የአንተን ጌታ እንገዛ አንድ አመት የእኛን ጌቶች ተገዛ" ብለው ጥያቄ አቅርበውላቸው ነበር። አላህ ደግሞ እርሱ አላህ የሁሉ ጌታ ሲሆን ከአላህ ሌላ ጌታ እፈልጋለሁን? የሚል ምላሺ እንድሰጡ አዘዛቸው። እያንዳንዱ ነፍስ ለሰራው መጥፎ ስራ ተጠያቂው እራሱ ይሆናል። ማንም የማንንም ሀጢያት አይሸከምም። የአባት ሀጢያት ወደ ልጅ ይተላለፋል የሚባል ነገር በኢስላም አይሰራም። ሁሉም ፍጡር የምፅአት ቀን ወደ ጌታችን አላህ ይመለሳል። እዚህ ምድር ላይ ስንለያይበት በነበሩ ጉዳዮች ላይ አጠቃላይ ፍርድ አላህ ይሰጣል።
♦️رَّبُّكُمْ أَعْلَمُ بِمَا فِي نُفُوسِكُمْ ۚ إِن تَكُونُوا صَالِحِينَ فَإِنَّهُ كَانَ لِلْأَوَّابِينَ غَفُورًا
ጌታችሁ (አላህ)በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ አዋቂ ነው፡፡ ታዛዦችም ብትኾኑ (በመሳሳትም ብታጠፉ) እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው፡፡ አል ኡስራዕ 25
➠አላህ የውስጥ አዋቂነቱንና ከወንጀላቸው ለተመለሱም መሀሪ መሆኑን ተናገረ።
♦️رَّبُّكُمُ الَّذِي يُزْجِي لَكُمُ الْفُلْكَ فِي الْبَحْرِ لِتَبْتَغُوا مِن فَضْلِهِ ۚ إِنَّهُ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
➧ጌታችሁ (አላህ) ያ ከችሮታው ትፈልጉ ዘንድ መርከቦችን በባሕር ለይ ለእናንተ የሚነዳላችሁ ነው፡፡ እነሆ እርሱ ለናንተ አዛኝ ነውና፡፡ አል ኢስራዕ 66
◉
◉
◉✍️ኢንሻአላህ ይቀጥላል
➠አላህን ማወቅ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ!
♦️ክፍል አንድን ለማገኘት
➷➷➷➘➘➘➷➷➴➴➴➘➘
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy/10460
➚➚➚➚➶➶➶➶➶➹➹➹➹
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ ሺ ር
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
➻➻➻➻➻➻➻
➛አላህ ማን ነው
➱➱➱➱➱➱
♦️ثُمَّ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ تَمَامًا عَلَى الَّذِي أَحْسَنَ وَتَفْصِيلًا لِّكُلِّ شَيْءٍ وَهُدًى وَرَحْمَةً لَّعَلَّهُم بِلِقَاءِ رَبِّهِمْ يُؤْمِنُونَ
➲ከዚያም ለሙሳ በዚያ መልካም በሠራው ላይ (ጸጋችንን) ለማሟላት ነገርንም ሁሉ ለመዘርዘር መጽሐፉን (ለእስራኤል ልጆች) መሪና እዝነት ይኾን ዘንድ ሰጠነው፡፡ እነርሱ በጌታቸው መገናኘት ሊያምኑ ይከጀላልና፡፡አል አንዓም 154
♦️وَهَٰذَا كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ مُبَارَكٌ فَاتَّبِعُوهُ وَاتَّقُوا لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
ይህም ያወረድነው የኾነ የተባረከ መጽሐፍ ነው፡፡ ተከተሉትም፡፡ ይታዘንላችሁም ዘንድ (ከክህደት) ተጠንቀቁ፡፡ አል አንዓም 155
➲ይህ አንቀፅ ቁረአን የአላህ ቃል ለመሆኑ እና ከእርሱ የወረደ ለመሆኑም ማስረጃ ነው።
♦️أَن تَقُولُوا إِنَّمَا أُنزِلَ الْكِتَابُ عَلَىٰ طَائِفَتَيْنِ مِن قَبْلِنَا وَإِن كُنَّا عَن دِرَاسَتِهِمْ لَغَافِلِينَ
«(ያወረድነውም) መጽሐፍ የተወረደው ከፊታችን በሁለቱ ጭፍሮች ላይ ብቻ ነው፡፡ እኛም ከንባባቸው ዘንጊዎች ነበርን» እንዳትሉ ነው፡፡ አል አንዓም 156
➲ይህ ቁረአን የመካ አጋሪዎች ይቅርና አይሁዶችንም ነሷራዎችንም የሚመለከት ለአለማት እዝነት የወረደ መፅሀፍ መሆኑን አላህ አበክሮ ገለፀ። ቁረአን በነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ላይ በወረደበት ወቅት የአረብ አጋሪዎች፣ የሁዳዎች፣ ነሷራዎች ከሰውም አልፎ ጅኖች ነበሩ። ይህ የቁረአን መልዕክት ለሰው ልጅ እና ለጅኖች ባጠቃላይ ወረደ።
♦️ أَوْ تَقُولُوا لَوْ أَنَّا أُنزِلَ عَلَيْنَا الْكِتَابُ لَكُنَّا أَهْدَىٰ مِنْهُمْ ۚ فَقَدْ جَاءَكُم بَيِّنَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَهُدًى وَرَحْمَةٌ ۚ فَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن كَذَّبَ بِآيَاتِ اللَّهِ وَصَدَفَ عَنْهَا ۗ سَنَجْزِي الَّذِينَ يَصْدِفُونَ عَنْ آيَاتِنَا سُوءَ الْعَذَابِ بِمَا كَانُوا يَصْدِفُونَ
➧ወይም «እኛ መጽሐፍ በእኛ ላይ በተወረደ ኖሮ ከእነሱ ይበልጥ የተመራን እንኾን ነበር» እንዳትሉ ነው፡፡ ስለዚህ ከጌታችሁ ግልጽ ማስረጃ፣ መምሪያም፣ እዝነትም በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ በአላህም አንቀጾች ካስተባበለና ከእርሷም ከዞረ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው እነዚያን አንቀጾቻችንን የሚተውትን ይተውት በነበሩት ምክንያት ብርቱን ቅጣት በእርግጥ እንቀጣቸዋለን፡፡አል አንዓም 157
➤ይህ አንቀፅ ደግሞ ቁረአን ከአላህ የተወረደ የመጨረሻ መፅሀፍ እንደሆነ ለአለማት እዝነት በመሆኑ ማንም ሰው ሊያስተባብለው እንደማይገባ ይገልፃል። በተጨማሪ በእኛ ላይ ቢወረድ ኖሮ እያሉ ምክንያት የሚደረድሩ ሰዎች ምክንያት እንደማይሰጣቸው እና ይልቁንም በቁርአን መመሪያ ካልተመሩ ብርቱ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው ያስጠነቅቃል።
♦️قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَبْغِي رَبًّا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَيْءٍ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ ۚ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُم مَّرْجِعُكُمْ فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ فِيهِ تَخْتَلِفُونَ
▪️በላቸው «እርሱ (አላህ) የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር (በስተቀር)ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን!! ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ (ክፉን) አትሠራም፡፡ ተሸካሚም (ነፍስ) የሌላይቱን ሸክም (ኃጢአት) አትሸከምም፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደ ጌታችሁ ነው፡፡ ወዲያውም በእርሱ ትለያዩበት የነበራችሁትን ሁሉ ይነገራችኋል፡፡» አል አንዓም 164
➲የመካ አጋሪዎች የአላህ መልዕክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም "አንድ አመት የአንተን ጌታ እንገዛ አንድ አመት የእኛን ጌቶች ተገዛ" ብለው ጥያቄ አቅርበውላቸው ነበር። አላህ ደግሞ እርሱ አላህ የሁሉ ጌታ ሲሆን ከአላህ ሌላ ጌታ እፈልጋለሁን? የሚል ምላሺ እንድሰጡ አዘዛቸው። እያንዳንዱ ነፍስ ለሰራው መጥፎ ስራ ተጠያቂው እራሱ ይሆናል። ማንም የማንንም ሀጢያት አይሸከምም። የአባት ሀጢያት ወደ ልጅ ይተላለፋል የሚባል ነገር በኢስላም አይሰራም። ሁሉም ፍጡር የምፅአት ቀን ወደ ጌታችን አላህ ይመለሳል። እዚህ ምድር ላይ ስንለያይበት በነበሩ ጉዳዮች ላይ አጠቃላይ ፍርድ አላህ ይሰጣል።
♦️رَّبُّكُمْ أَعْلَمُ بِمَا فِي نُفُوسِكُمْ ۚ إِن تَكُونُوا صَالِحِينَ فَإِنَّهُ كَانَ لِلْأَوَّابِينَ غَفُورًا
ጌታችሁ (አላህ)በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ አዋቂ ነው፡፡ ታዛዦችም ብትኾኑ (በመሳሳትም ብታጠፉ) እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው፡፡ አል ኡስራዕ 25
➠አላህ የውስጥ አዋቂነቱንና ከወንጀላቸው ለተመለሱም መሀሪ መሆኑን ተናገረ።
♦️رَّبُّكُمُ الَّذِي يُزْجِي لَكُمُ الْفُلْكَ فِي الْبَحْرِ لِتَبْتَغُوا مِن فَضْلِهِ ۚ إِنَّهُ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
➧ጌታችሁ (አላህ) ያ ከችሮታው ትፈልጉ ዘንድ መርከቦችን በባሕር ለይ ለእናንተ የሚነዳላችሁ ነው፡፡ እነሆ እርሱ ለናንተ አዛኝ ነውና፡፡ አል ኢስራዕ 66
◉
◉
◉✍️ኢንሻአላህ ይቀጥላል
➠አላህን ማወቅ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ!
♦️ክፍል አንድን ለማገኘት
➷➷➷➘➘➘➷➷➴➴➴➘➘
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy/10460
➚➚➚➚➶➶➶➶➶➹➹➹➹
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ ሺ ር
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
Audio
➲ውብ የምሺት ቲላዋ
➻➻➻➻➻➻➻➻➻
➛ቀልብህ ውስጥ ያለውን በሽታ በአለም ላይ አሉ የሚባሉ ዶክተሮች እንዲያስወግዱልህ ብትሯሯጥ እንደ ቁርአን ያለ ፈውስ በፍፁም አታገኝም።
♦️ሸይኽ ዑሰይሚን (ሸርሁ አልካፊያ አሻፊያህ 1/198)
{اللهم اجعل القرآن العظيم ربيع قلبي ونور صدري وجلاء همي وذهاب حزني…}
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
➻➻➻➻➻➻➻➻➻
➛ቀልብህ ውስጥ ያለውን በሽታ በአለም ላይ አሉ የሚባሉ ዶክተሮች እንዲያስወግዱልህ ብትሯሯጥ እንደ ቁርአን ያለ ፈውስ በፍፁም አታገኝም።
♦️ሸይኽ ዑሰይሚን (ሸርሁ አልካፊያ አሻፊያህ 1/198)
{اللهم اجعل القرآن العظيم ربيع قلبي ونور صدري وجلاء همي وذهاب حزني…}
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
🍂عن أبي هريرة رضي الله عنه قال :
قال رسول الله ﷺ :
((مَنْ جَلَسَ فِي مَجْلِسٍ فَكَثُرَ فِيهِ لَغَطُهُ فَقَالَ قَبْلَ أنْ يَقُومَ مِنْ مَجْلِسِهِ ذَلِكَ :
سُبْحَانَكَ اللَّهُمَّ وَبِحَمْدِكَ ، أشْهَدُ أن لَّا إلَهَ إلَّا أنْتَ ، أسْتَغْفِرُكَ وَأتُوبُ إلَيْكَ.
إلَّا غُفِرَ لَهُ مَا كَانَ فِي مَجْلِسِهِ ذَلِكَ))
📚رواه الترمذي.
قال رسول الله ﷺ :
((مَنْ جَلَسَ فِي مَجْلِسٍ فَكَثُرَ فِيهِ لَغَطُهُ فَقَالَ قَبْلَ أنْ يَقُومَ مِنْ مَجْلِسِهِ ذَلِكَ :
سُبْحَانَكَ اللَّهُمَّ وَبِحَمْدِكَ ، أشْهَدُ أن لَّا إلَهَ إلَّا أنْتَ ، أسْتَغْفِرُكَ وَأتُوبُ إلَيْكَ.
إلَّا غُفِرَ لَهُ مَا كَانَ فِي مَجْلِسِهِ ذَلِكَ))
📚رواه الترمذي.
100 ሰው የገደለው
➲መቶ ሰው የገደለው
➢የእኛ ጌታ እኮ አዛኝ የሆነ ጌታ ነው ከእኛ የሚጠበቀው ሁለተኛ ለዛ ወንጀል ላንመለስ ቶበት ማድረግ ብቻ ነው!!
➽አዳምጡት ሁልጊዜም ወደ አላህ እንመለስ!
🎙በኡስታዝ ሳዳት ከማል አቡ መሬም
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➢የእኛ ጌታ እኮ አዛኝ የሆነ ጌታ ነው ከእኛ የሚጠበቀው ሁለተኛ ለዛ ወንጀል ላንመለስ ቶበት ማድረግ ብቻ ነው!!
➽አዳምጡት ሁልጊዜም ወደ አላህ እንመለስ!
🎙በኡስታዝ ሳዳት ከማል አቡ መሬም
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
የተቃራኒ ፆታ አደጋ
abdu shikur abu fewzan
🎧በተቃራኒ ፆታ መካከል ያለ እሳት🎧
🏆አዲስ ትኩስ ሙሓደራ 🏆
🎙በ አብዱ ሽኩር አቡ ፈዉዛን
🕰ዛሬ ኡሁድ በኢማሙ ማሊክ መስጂድ አሶሳ🕌
t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
🏆አዲስ ትኩስ ሙሓደራ 🏆
🎙በ አብዱ ሽኩር አቡ ፈዉዛን
🕰ዛሬ ኡሁድ በኢማሙ ማሊክ መስጂድ አሶሳ🕌
t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
t.me/abu_fewzan_abdu_shikur