ከመከራዎች ሁሉ ታላቁ የልብ ድርቀት ነው
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
አላህ ይጠብቀን እና ልብ ደረቀ ማለት ማስተዋል ጠፋ ማለት ነው
ልብ የሁሉ ነገር መነሻ ናት እሷ ካማረች ሁሉም አካል ያምራል
ጌታችን ሆይ❗️ልባችን የንብረታችን ሁሉ ቁንጮ ስለሆነ አንተ አስተካክልልን
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
አላህ ይጠብቀን እና ልብ ደረቀ ማለት ማስተዋል ጠፋ ማለት ነው
ልብ የሁሉ ነገር መነሻ ናት እሷ ካማረች ሁሉም አካል ያምራል
ጌታችን ሆይ❗️ልባችን የንብረታችን ሁሉ ቁንጮ ስለሆነ አንተ አስተካክልልን
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
✅ اسْتَحْوَذَ عَلَيْهِمُ الشَّيْطَانُ فَأَنسَاهُمْ ذِكْرَ اللَّهِ
◾️በእነርሱ ላይ ሸይጧን ተሾመባቸው፡፡ አላህ ማስታወስን (ዚክር) አስረሳቸው፡፡
✅ أُولَـٰئِكَ حِزْبُ الشَّيْطَانِ
◾️እነዚያ የሸይጧን ጭፍሮች ናቸው፡፡
✅ أَلَا إِنَّ حِزْبَ الشَّيْطَانِ هُمُ الْخَاسِرُونَ
◾️ንቁ! የሸይጧን ጭፍሮች ከሳሪዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
📚(ሱረቱ አል-ሙጀድላህ - 19)
◾️በእነርሱ ላይ ሸይጧን ተሾመባቸው፡፡ አላህ ማስታወስን (ዚክር) አስረሳቸው፡፡
✅ أُولَـٰئِكَ حِزْبُ الشَّيْطَانِ
◾️እነዚያ የሸይጧን ጭፍሮች ናቸው፡፡
✅ أَلَا إِنَّ حِزْبَ الشَّيْطَانِ هُمُ الْخَاسِرُونَ
◾️ንቁ! የሸይጧን ጭፍሮች ከሳሪዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
📚(ሱረቱ አል-ሙጀድላህ - 19)
ከሙዓላ ቢን ዚያድ አንድ ሰው ሐሰን አልበስሪን
: አቡ ሰዒድ ሆይ! የልቤን ድርቀት ተቸገርኩኝ ሲል ጠየቀው: እሱም በዚክር (አላህን በማስታወስ) አስወግደው" ሲል መለሰለት።
[አልዋቢል አሶይብ:146]
: አቡ ሰዒድ ሆይ! የልቤን ድርቀት ተቸገርኩኝ ሲል ጠየቀው: እሱም በዚክር (አላህን በማስታወስ) አስወግደው" ሲል መለሰለት።
[አልዋቢል አሶይብ:146]
_አሏህን ያዝ እሱ ይበቃሀል_
*👉የሰው ልጅች ድህነትህን ካሳወካቸው ይንቁሀል።*
*👉ሀብት እንዳለህ ካሳወካቸው ይመቀኙሀል።*
*✅ጉዳይህን ሁሉ ሉኡል ሀያል ወደሆነው ጌታህ አስጠጋ።*
_" الــنــاس إن أظــهرت لــهم فــقــرك إحــتــقــروك،وإن أظــهرت لــهم غــنــاك حــســدوك،فــاجــعــل كل أمــرك لــلــه ســبــحــانــه "_
*📚شــرح لــامــية ابــن اوردي*
_لــلــعــلــامــة الــحــجــوري_
*👉የሰው ልጅች ድህነትህን ካሳወካቸው ይንቁሀል።*
*👉ሀብት እንዳለህ ካሳወካቸው ይመቀኙሀል።*
*✅ጉዳይህን ሁሉ ሉኡል ሀያል ወደሆነው ጌታህ አስጠጋ።*
_" الــنــاس إن أظــهرت لــهم فــقــرك إحــتــقــروك،وإن أظــهرت لــهم غــنــاك حــســدوك،فــاجــعــل كل أمــرك لــلــه ســبــحــانــه "_
*📚شــرح لــامــية ابــن اوردي*
_لــلــعــلــامــة الــحــجــوري_
🔻ከሚከተሉት ውስጥ የትክክለኛ ሸሪአዊ ሂጃብ ይሆን ዘንድ መሟላት ያለበት መስፈርት የቱ ነው
Anonymous Quiz
15%
ሀ》ሙሉ የሰውነት ክፍል ሚሸፍን መሆን አለበት
1%
ለ》የሰዎችን እይታ የሚስብ መሆን የለበትኝ
1%
ሐ》ስስ ከመሆኑ የተነሳ የሰውነት አኳሏ ሚያሳይመሆን የለበትም
0%
መ》በተለያዩ ጌጦች ያሸበረቀና ሰዎችን ከለር መሆን የለበትም
1%
ሠ》ከወንዶችና ከካፊር ሴቶች ልብስ ጋር የሚመሳሰል መሆን የለበትም
2%
ሰ》በሽቶም ይሁን በሌላ የታጠነ መሆን የለበት
80%
ረ》ሁሉም
🔻 አንድ ሙስሊም እህታችንን በሂጃብ ላይ እንድትፀና ሊያደርጎት የሚችሉ ነገሮችን የሆነው የቱ ነው
Anonymous Quiz
4%
ሀ》ሂጃብን በመተው መራቆትና መገላለጥ ያለውን አስከፊነት አስነዋሪነት መረዳቷ
2%
ለ》ለማይፈቀድላት አካል መገላለጧና መክፈቷ አሏህ ዘንድ ያለውን ወንጀል ማወቋ
5%
ሐ》እራሷንም ሆነ ሌሎችን መፈተን አህላቅ የለሽነትና አስቀያሚነት መሆኑን መረዳቷ
89%
መ》ሁሉም
ጌታዬ ሆይ! ሕዝቦቼ ይህንን ቁርኣን የተተወ ነገር አድርገው ያዙት በኡስታዝ አቡ ሙስሊም إن قومي…
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
🔶 መልክተኛውም «ጌታዬ ሆይ! ሕዝቦቼ ይህንን ቁርኣን የተተወ ነገር አድርገው ያዙት» አለ፡፡
🔶 (وَقَالَ ٱلرَّسُولُ یَـٰرَبِّ إِنَّ قَوۡمِی ٱتَّخَذُوا۟ هَـٰذَا ٱلۡقُرۡءَانَ مَهۡجُورࣰا) [سورة الفرقان 30]
🔗 የዳውንሎድ ሊንኩን ይጫኑ Mp3
https://t.me/AbumuslimAlarsi/8083
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
📚 ምንጭ "የቁርኣን ተሸካሚዎች ባህሪ (1)" ከሚለው ሙሓደራ ክፍል 113 የተወሰደ ትምህርት ነው!!!
🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ الْعَرُوسَيّ
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
🔶 (وَقَالَ ٱلرَّسُولُ یَـٰرَبِّ إِنَّ قَوۡمِی ٱتَّخَذُوا۟ هَـٰذَا ٱلۡقُرۡءَانَ مَهۡجُورࣰا) [سورة الفرقان 30]
🔗 የዳውንሎድ ሊንኩን ይጫኑ Mp3
https://t.me/AbumuslimAlarsi/8083
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
📚 ምንጭ "የቁርኣን ተሸካሚዎች ባህሪ (1)" ከሚለው ሙሓደራ ክፍል 113 የተወሰደ ትምህርት ነው!!!
🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ الْعَرُوسَيّ
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
👍1
سورة الملك كاملة للقارئ هزاع البلوشي - جديد
🌿🌸 طيّب مسمعيك ،،ارح قلبك
ሱረቱል ሙልክ📚
ሱረቱል ሙልክ📚
Audio
#ጥቅል ምክር
|ስለ ኢንተርኔት፣ ወንጀል፣ ፈሳድ|
#من المدرسة الإمام أحمد
🎙በ ሙሐመድ ሲራጅ ሙሐመድ ኑር
#አላህ ይጠብቀው
https://t.me/https_Asselfya
|ስለ ኢንተርኔት፣ ወንጀል፣ ፈሳድ|
#من المدرسة الإمام أحمد
🎙በ ሙሐመድ ሲራጅ ሙሐመድ ኑር
#አላህ ይጠብቀው
https://t.me/https_Asselfya
إذا عطس الصغير ........؟؟؟؟؟
Anonymous Quiz
20%
يشمت .........
20%
لا يقال له شيء ........
60%
يدعىٰ له بالبركة ..........
የእስልምና ዓቂዳ (የእስልምና መሰረቶች) ትምህርት ከኢርሻድ ኪታብ።
ዝግጅት ፦
በዓብዱሶመድ መሓመድ ኑር
✅الحمدلله رب العالمين، وصلى الله وسلم على رسوله صلى الله عليه وسلم
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
ተከታታይ የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ትምህርት ከኢርሻድ ኪታብ።
አሰላዋቱ ወሰላሙ ዓላ ረሱሊላሂ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)
↪️ የእስልምናን ዓቂዳ መማር በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።
የ እስልምናን ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማወቅ ማለት የሚከተሉትን ነጥቦች አካቶ
የያዘ ነው።
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማለት ምን ማለት ነው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማእዘናት የትኞቹ ናቸው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች)ን የሚያፈርሱት(ተቃራኒዎች) ተግባራት እና
እምነቶች የትኞቹ ናቸው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች)ን ጎዶሎ የሚያደርጉት ተግባራት እና
እምነቶች የትኞቹ ናቸው?
የእስልምናን ዓቂዳ ለራሳችን ከተማርን እና ካወቅን ቡሃላ ተግባራዊ ማድረግ አለብን።
ተግባራዊ ያልሆነ ማወቅ እወቀት አይባልም። ቀጥሎ የሚመጣው ደረጃ ደግሞ ሰዎችን
ወደዚህ ንጹህ እምነት መጥራት ነው። ለራሳችን አውቀናል ወይንም ሰርተናል ብሎ ሰው
እየጠመመና እየተሳሳተ ዝም ብሎ ማየት በእስልምና የተወገዘ ተግባር ነው። ይህ ብቻ
ሳይሆን የዚህ እውቀትና ተግባር ባለቤት የሆነውም ዝም በማለቱ እሱ ራሱ ሊጠምም
ይችላል።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
ዝግጅት ፦
በዓብዱሶመድ መሓመድ ኑር
✅الحمدلله رب العالمين، وصلى الله وسلم على رسوله صلى الله عليه وسلم
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
ተከታታይ የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ትምህርት ከኢርሻድ ኪታብ።
አሰላዋቱ ወሰላሙ ዓላ ረሱሊላሂ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)
↪️ የእስልምናን ዓቂዳ መማር በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።
የ እስልምናን ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማወቅ ማለት የሚከተሉትን ነጥቦች አካቶ
የያዘ ነው።
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማለት ምን ማለት ነው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች) ማእዘናት የትኞቹ ናቸው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች)ን የሚያፈርሱት(ተቃራኒዎች) ተግባራት እና
እምነቶች የትኞቹ ናቸው?
የእስልምና ዓቂዳ(የእስልምና መሰረቶች)ን ጎዶሎ የሚያደርጉት ተግባራት እና
እምነቶች የትኞቹ ናቸው?
የእስልምናን ዓቂዳ ለራሳችን ከተማርን እና ካወቅን ቡሃላ ተግባራዊ ማድረግ አለብን።
ተግባራዊ ያልሆነ ማወቅ እወቀት አይባልም። ቀጥሎ የሚመጣው ደረጃ ደግሞ ሰዎችን
ወደዚህ ንጹህ እምነት መጥራት ነው። ለራሳችን አውቀናል ወይንም ሰርተናል ብሎ ሰው
እየጠመመና እየተሳሳተ ዝም ብሎ ማየት በእስልምና የተወገዘ ተግባር ነው። ይህ ብቻ
ሳይሆን የዚህ እውቀትና ተግባር ባለቤት የሆነውም ዝም በማለቱ እሱ ራሱ ሊጠምም
ይችላል።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
➡️አቡ ሙሰል አሽአርይ እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል።
✅ ጌታውን የሚያወሳና የማያወሳ ሰው ምሳሌው በህይወት እንዳለና እንደሞተ ሰው ነው።
📚(ቡኻሪ ዘግቦታል)
✅ ጌታውን የሚያወሳና የማያወሳ ሰው ምሳሌው በህይወት እንዳለና እንደሞተ ሰው ነው።
📚(ቡኻሪ ዘግቦታል)
➢የጧት ዚክር
➖➖➖➖➖
اللهم أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ، خَلَقْتَنِي وَ أنَا عَبْدُكَ، وَ أنَا عَلَى عَهْدِكَ وَ وَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ، أبُوءُلَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ، وَ أبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لي فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ.
አላህ ሆይ አንተ አምላኬ ነህ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ፈጥረህኛል፡፡ እኔ ባሪያህ ነኝ፡፡ እኔ የቻልኩትን\ያክል ያንተን ቃልዳኪን ለመሙላት እሞክራለሁ፡፡ ከስራሀው ነገር ከክፉው በአንተ እጠበቃለሁ፡፡\በኔ ላይ ለዋልከው ጸጋህ እውቅና እሰጣለሁ፡፡ ሐጢአቴም እናዘዛለሁ፡፡ ማረኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሐጢአትን የሚምር የለም፡፡
اللهم إنِّي أصْبَحْتُ أُشْهِدُكَ، وَ أُشْهِدُ حَمَلَةَ عَرْشِكَ، وَ مَلَائِكَتِكَ، وَ جَمِيْعَ خَلْقِكَ، أنَّكَ أنْتَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ وَحْدَكَ لَا شَرِيْكَ لَكَ، وَ أنَّ مُحَمَّداً عَبْدُكَ وَ رَسُولُكَ. [أرْبَعَ مَرَّاتٍ]
አንተነህና ዙፋንህን የተሸከሙ መላዕክትን ስመሰክር አንግቻለሁ፡፡አንተ አላህ መሆንህንና ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ እንደሌለ አንድነትህ አጋር እንደሌለህም፤ ሙሐመድም ባሪያህና መልዕክተኛህ መሆናቸውንም፡፡ አራት ጊዜ፡፡
[አቡዳውና ቡኻሪ]
اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَدَنِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي سَمْعِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَصْرِي، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ، اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوْذُ بِكَ مِنَ الْكُفْرِ، وَالْفَقْرِ، وأَعُوْذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ.[ثَلاثَ مَرَّاتٍ]
አላህ ሆይ አካሌን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ አላህ ሆይ ጆሮዬን ጤናማ አድርግለኝ፡፡ አላህ ሆይ ዓይኔን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አላይ ሆይ ከክህድትና ከድህነት በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሶስት ጊዜ
➖➖➖➖➖
اللهم أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ، خَلَقْتَنِي وَ أنَا عَبْدُكَ، وَ أنَا عَلَى عَهْدِكَ وَ وَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ، أبُوءُلَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ، وَ أبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لي فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ.
አላህ ሆይ አንተ አምላኬ ነህ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ፈጥረህኛል፡፡ እኔ ባሪያህ ነኝ፡፡ እኔ የቻልኩትን\ያክል ያንተን ቃልዳኪን ለመሙላት እሞክራለሁ፡፡ ከስራሀው ነገር ከክፉው በአንተ እጠበቃለሁ፡፡\በኔ ላይ ለዋልከው ጸጋህ እውቅና እሰጣለሁ፡፡ ሐጢአቴም እናዘዛለሁ፡፡ ማረኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሐጢአትን የሚምር የለም፡፡
اللهم إنِّي أصْبَحْتُ أُشْهِدُكَ، وَ أُشْهِدُ حَمَلَةَ عَرْشِكَ، وَ مَلَائِكَتِكَ، وَ جَمِيْعَ خَلْقِكَ، أنَّكَ أنْتَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ وَحْدَكَ لَا شَرِيْكَ لَكَ، وَ أنَّ مُحَمَّداً عَبْدُكَ وَ رَسُولُكَ. [أرْبَعَ مَرَّاتٍ]
አንተነህና ዙፋንህን የተሸከሙ መላዕክትን ስመሰክር አንግቻለሁ፡፡አንተ አላህ መሆንህንና ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ እንደሌለ አንድነትህ አጋር እንደሌለህም፤ ሙሐመድም ባሪያህና መልዕክተኛህ መሆናቸውንም፡፡ አራት ጊዜ፡፡
[አቡዳውና ቡኻሪ]
اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَدَنِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي سَمْعِي، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَصْرِي، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ، اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوْذُ بِكَ مِنَ الْكُفْرِ، وَالْفَقْرِ، وأَعُوْذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ.[ثَلاثَ مَرَّاتٍ]
አላህ ሆይ አካሌን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ አላህ ሆይ ጆሮዬን ጤናማ አድርግለኝ፡፡ አላህ ሆይ ዓይኔን ጤናማ አድርግልኝ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አላይ ሆይ ከክህድትና ከድህነት በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከቅብር ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሶስት ጊዜ
👍1