💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.59K subscribers
1.29K photos
495 videos
125 files
5.17K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
Audio
◼️የተጅዊድ ኪታብ ቂርአት


↪️ሂዳየቱል ሙስተፊድ
👇👇👇👇👇
【ክፍል 2⃣6⃣


تعريف القلقلة ومراتبها
مخارج الحروف وعددها

🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

🔺ደርሱን ለመከታተል⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
በሀላል መንገድ ኒካህ ማሰር አጅር የሚያስገኝና ሪዝቅን የሚያሰፋ ሲሆን በተቃራኒው ከኒካህ በፊት የሚደረግ የሀራም ግኑኝነት ግን ወንጀል ሲሆን ሪዝቅንም ያጠባል።

አላህ ሆይ! በነገራቶች ሁሉ ሀላሉን ወፍቀን ከሀራም ጠብቀን
➡️አንዳትሞኝ ንቃ‼️

አይንናስ ቡዳ ቢይዝህ መልከኛ ነኝ‼️ ወይም ሀብታም ነኝ ‼️ብለህ እንዳታስብ የያዘብህ ምክኒያት ከአሏህ ዚክር በመራቅህ ምክኒያት መሆኑን አስታውል።
إِنَّمَا ٱلْمُؤْمِنُونَ ٱلَّذِينَ إِذَا ذُكِرَ ٱللَّهُ وَجِلَتْ قُلُوبُهُمْ وَإِذَا تُلِيَتْ عَلَيْهِمْ ءَايَٰتُهُۥ زَادَتْهُمْ إِيمَٰنًۭا وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
ፍጹም ምእምናን እነዚያ አላህ በተወሳ ጊዜ ልቦቻቸው የሚፈሩት፣ በነሱም ላይ አንቀጾቻችን በተነበቡ ጊዜ እምነትን የሚጨምሩላቸው፣ በጌታቸውም ላይ ብቻ የሚመኩት ናቸው፡፡
=
هُوَ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ ٱلسَّكِينَةَ فِى قُلُوبِ ٱلْمُؤْمِنِينَ لِيَزْدَادُوٓا۟ إِيمَٰنًۭا مَّعَ إِيمَٰنِهِمْ ۗ
እርሱ ያ በምእምናን ልቦች ውስጥ ከእምነታቸው ጋር እምነትን ይጨምሩ ዘንድ እርጋታን ያወረደ ነው፡፡
وَأَمَّا ٱلَّذِينَ فِى قُلُوبِهِم مَّرَضٌۭ فَزَادَتْهُمْ رِجْسًا إِلَىٰ رِجْسِهِمْ وَمَاتُوا۟ وَهُمْ كَٰفِرُونَ
እነዚያም በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ያለባቸውማ በርክሰታቸው ላይ ርክሰትን ጨመረችላቸው፡፡ እነርሱም ከሓዲዎች ኾነው ሞቱ፡፡
===================
سورة يونس
أضواء القرآن adwaaalquran
ጣፋጭ ቂርአት
• سورة يونس

القارئ عبدالله الموسى
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (MuhammedSirage MuhammedNoor)
አዛኝ፣ ደግ ፣ እጅጉን ቸር ፣ የሰዉ ዘር ሁሉ አለቃ የሆኑት ታላቁ ነብይ صلى الله عليه وسلم ዘረኝነትን በዚህ መልኩ ገልፀውታል

" ተዋት እሧ ጥምብ ናትና "

በዘር ማላቅና ማዝቀጥ የኢስላምን አስተምህሮ የሚፃረር የባዶዎች እምነት ነው!

እውነተኛው መለኪያ እምነት ነው!

ሚዛኑ ሱና ፣ ስነ ምግባር ነው !
ሁለት አጅነብይ ሰዎች በሆነ አስፈላጊ ጉዳይ ላይ መነጋገርና መጻጻፍ ቢኖርባቸው


መልእክታቸውን በተቻለ መጠን በአንድ ጊዜና በተሟላ መልኩ ማስተላለፍ ይኖርባቸዋል።
ማን? ምንድን? መቼ? የት? እንዴት? ለሚሉ ጥያቄዎች መልስ አካትቶ ያልያዘን ሃሳብ በማቅረብ የዉይይቱን ጊዜ ማራዘም ተገቢ አይደለም ማለት ነው።
ለዚህም ገላጭ ምሳሌው
"إن
أبي يدعوك ليجزيك أجر ما سقيت لنا "
የሚለው አንቀጽ ነው።
◾️የአላህ መልእክተኛ የውመል ቂያማ እያንዳንዱ ሰው ስለ አራት ነገር ሳይጠየቅ ማንም ሰው እግሩ ንቅንቅ ማድረግ እንደማይችል ተናገሩ።

①) እድሜው በምን እንዳሳለፈው
②) ባወቀው እውቀት ላይ ምን እንደሰራ
③) ገንዘቡ ከየት እንዳመጣውና በምን ላይ እንዳዋለው
④) የሰውነቱ አካሉ በምን እንደጨረሰ ይጠየቃል።

ስለዚህ ዛሬ ዱንያ ላይ ሆነህ የምትሰራው እያንዳንዱ ስራ ይብዛም ይነስ ትጠየቅበታለህ።

በዚህም መሰረት ነገ አላህ ፊት ቆመህ ከምትጠየቃቸው ጥያቄዎች ውስጥ፦ በስልክህ፣ በላፕቶፕህና በኮምፒውተርህ ላይ የምታየው፣ የምትፅፈው፣ ሪከርድ የምታደርገው፣ ሼር የምታደርገው፣ የምትናገረው፣ የምትሳደበው፣ ሰውን አዛ የምታደርገው፣ የምትዋሸው እያንዳንዱ ነገር የስራህ አንዱ አካል ነውና ይመዘገባልና ትጠየቅበታለህ። መልስህ ከወዲሁ አዘጋጅ።

ስልክህ ያሰብከውንና የምትፈልገውን የምትገልፅበት ሁለተኛው ምላስህ ነውና ጠንቀቅ በል።


http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
ራስሽን ሁኚ ውዷ እህቴ _________________

ከማን ጋ ለማስመሰል አትሞክሪ

ማንነትሽን ከማንም ጋ አታወዳድሪ ራስሽን ሁኚ በየትኛውም ሁኔታዎች ነገራቶች ሳይገቡሽና ሳታውቂ ባገኙት አጋጣሚ በማያውቁት ከሚዘባርቁና ከሚወዛዙት ጋር አብረሽ አትወዛወዠ ማስመሰልን ሳይሆን መሆንን ምረጭ ሰው ሲያወራ ስለሰማሽ ሲሰራ ስላየሽ ብቻ አትሰሪ ማንነትሽን ብቻ ወክለሽ ተራመጅ!

በማይመለከትሽ ነገር ላይ ጣልቃ አትግቢ ቁጥብ ሁኚ ሚዳያ አጠቃቀምሽን ዘወር በይና ራስሽን ፈትሽ የት እዳለሽ ማን ጋ እዳለሽ ምን እየሰራሽ እንደሆነ ራስሽን ተመልከቸው አንቺ ነው ራስሽን!

በተለይ የሱናዋ እህቴ አደራ ማስመሳሰልን ከራስሽ ላይ አስወግጂ ውሸትና ማስመሰል አንቺን አይመጥንምና ❗️

እኔንም አንቺንም አላህ
ከውሸትና ከማስመሰል ይጠብቀን

📩 ከእህትሽ ኸድጃ ቢንት አህመድ

https://t.me/Bint_Ahmed_aselefy
የኒያ ታላቅነት


➡️መምሻድ አድዱሪ እንዲህ አለ:-በጉዞዬወቅት አንድ መልካም ሰው አገኘሁና 'ስንቅ የምትሆነኝ ምክር ምከረኝ'አልኩት።

እሱም እንዲህ በማለት መከረኝ:- በሀሳብ (ኒያህ)ላይ ትኩረት አድርግ።

➡️ የሰው ልጅ የልብ ሀሳቡ ከምንም ነገርበላይ ነው። ሀሳቡ የተስተካከለለት ሰው በዚህም እውነተኛ የሆነ እንደሆነ ተከትለውት የሚመጡ ነገሮችና ስራዎችሁሉ ይከተሉታል።
Surah 77 - Al Mursalat - Sheikh Abu bakr Al Shatri
Holy Quran
💦ኢብኑል ጀውዝይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ።

ለታመመ አካል ለህመሙ ማርና ሌሎች መድሀኒቶች ከሚጠቅሙት በላይ ቁርአን መቅራት ይጠቅመዋል (ይፈውሰዋል)።
📕انظر : التبــصـرة 79
﴿إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا﴾.