Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
◾️وَلَنَبْلُوَنَّكُم بِشَيْءٍ مِّنَ الْخَوْفِ وَالْجُوعِ وَنَقْصٍ مِّنَ الْأَمْوَالِ وَالْأَنفُسِ وَالثَّمَرَاتِ ۗ وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ
➡️«ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በጀነት) አብስር፡፡»
◾️الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
➡️«እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን የሚሉትን (አብስር)፡፡»
◾️أُولَـٰئِكَ عَلَيْهِمْ صَلَوَاتٌ مِّن رَّبِّهِمْ وَرَحْمَةٌ ۖ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُهْتَدُونَ
➡️«እነዚያ በእነርሱ ላይ ከጌታቸው የኾነ ውዳሴዎች ችሮታም አለላቸው፡፡ እነርሱም (ወደ እውነት) ተመሪዎቹ ናቸው፡፡»
📚(ሱረቱል በቀራ 155–157)
➡️«ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በጀነት) አብስር፡፡»
◾️الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
➡️«እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን የሚሉትን (አብስር)፡፡»
◾️أُولَـٰئِكَ عَلَيْهِمْ صَلَوَاتٌ مِّن رَّبِّهِمْ وَرَحْمَةٌ ۖ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُهْتَدُونَ
➡️«እነዚያ በእነርሱ ላይ ከጌታቸው የኾነ ውዳሴዎች ችሮታም አለላቸው፡፡ እነርሱም (ወደ እውነት) ተመሪዎቹ ናቸው፡፡»
📚(ሱረቱል በቀራ 155–157)
🎓ጁርሱም ኢብን ናሺብ በዘገበው ሓዲስ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلمእንዲህ አሉ። “
አላህ ግዴታዎችን ግዴታ አድርጓል አታጥፏት(ከመተግበር ወደኋላ እንዳትሉ)። ክልልን ከልሏል አትዳፈሯት። ነገራትን ደግሞ ሓራም(እርም) አድርጓል አትውደቁባት(አትስሯት)። አንዳንድ ነገራትን ደግሞ ሳይረሳ ለናንተ እዝነት አልፏቸዋል ስለሷ አትጠያይቁ።”
📚 አድ-ዳሩቁጥንይ እና ሌሎች ዘግበውታል።
አላህ ግዴታዎችን ግዴታ አድርጓል አታጥፏት(ከመተግበር ወደኋላ እንዳትሉ)። ክልልን ከልሏል አትዳፈሯት። ነገራትን ደግሞ ሓራም(እርም) አድርጓል አትውደቁባት(አትስሯት)። አንዳንድ ነገራትን ደግሞ ሳይረሳ ለናንተ እዝነት አልፏቸዋል ስለሷ አትጠያይቁ።”
📚 አድ-ዳሩቁጥንይ እና ሌሎች ዘግበውታል።
Telegram
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
◉የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል◉
➩◉ጥርጣሬን ➷ተጠንቀቁ ➷ምክንያቱም ➷ጥርጣሬ ከውሸት ➷ከቅጥፈቶች ሁሉ ➷የላቀው ነውና‼️
https://t.me/https_Asselfya
➩◉ጥርጣሬን ➷ተጠንቀቁ ➷ምክንያቱም ➷ጥርጣሬ ከውሸት ➷ከቅጥፈቶች ሁሉ ➷የላቀው ነውና‼️
https://t.me/https_Asselfya
የመከራ ሰበቦችና መወገጃዎቹ
.mp3
.mp3
Abu Useymin
🔷 አዲስ ሙሐደራ ⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
#የመከራ_መገኘት_ሰበቦች_እና__መወገጃዎቹ
=========================
▶️ ይደመጥ ባረከሏሁ ፊኩም ።
🎙 አብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
#የመከራ_መገኘት_ሰበቦች_እና__መወገጃዎቹ
=========================
▶️ ይደመጥ ባረከሏሁ ፊኩም ።
🎙 አብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
ምን ይሻላል?
~~~~ ~~
ሰው እንዴት አንድ ጥፋት ባላጠፋበት ሁኔታ ቋንቋው ወይም ዘሩ ስለተለየ ብቻ ይገደላል? ለምንስ ንብረቱ ይዘረፋል ይቃጠላል? እንዲያው ምን አይነት ጊዜ ላይ ደረስን? ስለ አሃዳዊነትና ፌደራሊዝም ሰርክ የምትተነትኑ ፖለቲከኞች ሆይ! የሰው ህይወት የማይገደው፣ ሰው ሰው የማይሸት ፖለቲካችሁን ቀቅላችሁ ብሉት!! ለህዝቡ ከመከራ በቀር ቁምነገር የሌላችሁ እርኩሶች ናችሁ!!
እናንተ ናችሁ ስለ ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብት የምትደሰኩሩት? ከየትም ብሄር ሁኑ! የተቀናቃኝ ፖለቲከኞችን ቃላት እየሰነጠቃችሁ እርኩስ ትንታኔ የምትሰጡትን ያክል ምናለ በብሄራችሁ አባላት የሚፈፀሙ አውሬያዊ ተግባራትን በስሱ እንኳ ብትነቅፉ! ይሄ ነው የመማራችሁ ጥግ? ይሄ ነው የንቃታችሁ መጠን? ይሄ ነው ለወገን መቆርቆር? እንቆረቆርለታለን የምትሉትን ትውልድ የእውነት ብታስቡለት ኖሮ ስነ ምግባሩን ለመግራት በሰራችሁ ነበር!! ግማሹ ህይወት እየረገፈ ከትላንት ጋር ተጣብቆ የአፄዎችን ብፁእነት ሊግተን ይውተረተራል። ሌላው ትላንት በአፄዎቹ የደረሰበትን ግፍ ምንም በማያውቁ ምስኪኖች ላይ ያወራርዳል። ሶስተኛው ረድፈኛ አጉል ሚዛናዊ ነኝ ባይ በየለቱ ከሚረግፈው ነፍስ ይልቅ በሚነቅፋቸው አካላት ቃላት ስንጠቃ ላይ የተጠመደ ነው።
ሁሉም ነቅቻለሁ ባይ እንቅልፋም! ሁሉም ሚዛናዊ ነኝ ባይ ወልጋዳ! ሁሉም ሰው ነኝ ባይ አውሬ! የወገናችን እጣፈንታ በነዚህ የዝንጀሮ ሸንጎዎች ላይ ወድቆ አበሳው በዛ!! ምንድነው የሚሻለን? ወላሂ ስንት ወገኖች ናቸው በሰላም የሚኖሩበት ብቻ ሳይሆን ሸሽተው ለመውጣት እንኳ መንገድ የተዘጋባቸው!! ምንድነው የሚሻለን?
ወላጆች ሆይ! ያገር ሽማግሌዎች ሆይ! አቅመ ደካማ ምስኪኖችን ዘር እየለዩ፣ ቋንቋ እየመረጡ እያጠቁ ያሉት የናንተው ልጆች እንጂ ከሌላ ፕላኔት የመጡ አይደሉም። ምናለ ልጆቻችሁን ብትቆጣጠሩ? ምናለ “ኧረ አይበጅም! ግፉ ለትውልድ ይተርፋል። መቋጫውስ ምንድነው?” ብላችሁ ብትመካከሩ? እንዴት ባገር በቀየው አስተዋይ ይጠፋል? ምን አይነት የእንጨት ሽበት የበዛበት ዘመን ላይ ደረስን!!
በያቅጣጫው እየደረሰ ያለውን ችግር ሰምታችሁ እንዳልሰማችሁ፣ አይታችሁ እንዳላያችሁ የዝሆን ጆሮ ይስጠን ያላችሁ ዱዓቶች፣ ኡስታዞች፣ መሻይኾች ሆይ! ለመሆኑ ችግሩ ምን ሲደርስ ነው የምትናገሩት? ምንም በማያውቁት ምክንያት በየጥሻው እየታረዱ እየወደቁ ያሉ ደካሞች የናንተ ቤተሰቦች ቢሆኑ እውነት ዝም ትሉ ነበር? እውነት እየጠፋ ያለው የወገናችን ነፍስ ከናንተ የመጅሊስ ሽኩቻ ያነሰ ጉዳይ ነው? እንዴት ባደባባይ ወጥቶ ለሁሉ በሚደርስ መልእክት አላህን ፍሩ የሚል ይጠፋል? ነው ወይስ እየደረሰ ያለው ጉድ አይሰማችሁም አይታያችሁም? ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን!!
በአውሮፓ ኳስ ጧት ማታ የምትነዛነዙ ገልቱዎች፣ በአርቲ ቡርቲ ነጋ ጠባ ጆሯችንን የምታደነቁሩ ኮተታም ሚዲያዎችና ጋዜጠኞች! ምናለ ትውልዱን በመቅረፅ፣ ለችግሩ እልባት በመፈለግ ላይ ብትተጉ! በይሉኝታ ተሸብባችሁ፣ በከርሳችሁ እያሰባችሁ የምታልፉት እያንዳንዱ ግፍ ነገ በራችሁን ማንኳኳቱ አይቀርም።
በመጨረሻም ችግሩን ለመፍታት ወይም ለመቀነስ ከሁሉም የተሻለ ሰበብ እያላችሁ ቆማችሁ የምትመለከቱ አልፎም የምታባብሱ ሹማምንቶች፣ ነፍጥ አንጋቾች፣... ከአኺራ በፊት አላህ ዱንያ ላይ ያዋርዳችሁ! አላህ የጃችሁን ይስጣችሁ! ከቤታችሁ ሃዘን ይግባ! መከራ ይመላለስባችሁ!
أَلَا لَعۡنَةُ ٱللَّهِ عَلَى ٱلظَّٰلِمِينَ
https://t.me/IbnuMunewor
~~~~ ~~
ሰው እንዴት አንድ ጥፋት ባላጠፋበት ሁኔታ ቋንቋው ወይም ዘሩ ስለተለየ ብቻ ይገደላል? ለምንስ ንብረቱ ይዘረፋል ይቃጠላል? እንዲያው ምን አይነት ጊዜ ላይ ደረስን? ስለ አሃዳዊነትና ፌደራሊዝም ሰርክ የምትተነትኑ ፖለቲከኞች ሆይ! የሰው ህይወት የማይገደው፣ ሰው ሰው የማይሸት ፖለቲካችሁን ቀቅላችሁ ብሉት!! ለህዝቡ ከመከራ በቀር ቁምነገር የሌላችሁ እርኩሶች ናችሁ!!
እናንተ ናችሁ ስለ ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብት የምትደሰኩሩት? ከየትም ብሄር ሁኑ! የተቀናቃኝ ፖለቲከኞችን ቃላት እየሰነጠቃችሁ እርኩስ ትንታኔ የምትሰጡትን ያክል ምናለ በብሄራችሁ አባላት የሚፈፀሙ አውሬያዊ ተግባራትን በስሱ እንኳ ብትነቅፉ! ይሄ ነው የመማራችሁ ጥግ? ይሄ ነው የንቃታችሁ መጠን? ይሄ ነው ለወገን መቆርቆር? እንቆረቆርለታለን የምትሉትን ትውልድ የእውነት ብታስቡለት ኖሮ ስነ ምግባሩን ለመግራት በሰራችሁ ነበር!! ግማሹ ህይወት እየረገፈ ከትላንት ጋር ተጣብቆ የአፄዎችን ብፁእነት ሊግተን ይውተረተራል። ሌላው ትላንት በአፄዎቹ የደረሰበትን ግፍ ምንም በማያውቁ ምስኪኖች ላይ ያወራርዳል። ሶስተኛው ረድፈኛ አጉል ሚዛናዊ ነኝ ባይ በየለቱ ከሚረግፈው ነፍስ ይልቅ በሚነቅፋቸው አካላት ቃላት ስንጠቃ ላይ የተጠመደ ነው።
ሁሉም ነቅቻለሁ ባይ እንቅልፋም! ሁሉም ሚዛናዊ ነኝ ባይ ወልጋዳ! ሁሉም ሰው ነኝ ባይ አውሬ! የወገናችን እጣፈንታ በነዚህ የዝንጀሮ ሸንጎዎች ላይ ወድቆ አበሳው በዛ!! ምንድነው የሚሻለን? ወላሂ ስንት ወገኖች ናቸው በሰላም የሚኖሩበት ብቻ ሳይሆን ሸሽተው ለመውጣት እንኳ መንገድ የተዘጋባቸው!! ምንድነው የሚሻለን?
ወላጆች ሆይ! ያገር ሽማግሌዎች ሆይ! አቅመ ደካማ ምስኪኖችን ዘር እየለዩ፣ ቋንቋ እየመረጡ እያጠቁ ያሉት የናንተው ልጆች እንጂ ከሌላ ፕላኔት የመጡ አይደሉም። ምናለ ልጆቻችሁን ብትቆጣጠሩ? ምናለ “ኧረ አይበጅም! ግፉ ለትውልድ ይተርፋል። መቋጫውስ ምንድነው?” ብላችሁ ብትመካከሩ? እንዴት ባገር በቀየው አስተዋይ ይጠፋል? ምን አይነት የእንጨት ሽበት የበዛበት ዘመን ላይ ደረስን!!
በያቅጣጫው እየደረሰ ያለውን ችግር ሰምታችሁ እንዳልሰማችሁ፣ አይታችሁ እንዳላያችሁ የዝሆን ጆሮ ይስጠን ያላችሁ ዱዓቶች፣ ኡስታዞች፣ መሻይኾች ሆይ! ለመሆኑ ችግሩ ምን ሲደርስ ነው የምትናገሩት? ምንም በማያውቁት ምክንያት በየጥሻው እየታረዱ እየወደቁ ያሉ ደካሞች የናንተ ቤተሰቦች ቢሆኑ እውነት ዝም ትሉ ነበር? እውነት እየጠፋ ያለው የወገናችን ነፍስ ከናንተ የመጅሊስ ሽኩቻ ያነሰ ጉዳይ ነው? እንዴት ባደባባይ ወጥቶ ለሁሉ በሚደርስ መልእክት አላህን ፍሩ የሚል ይጠፋል? ነው ወይስ እየደረሰ ያለው ጉድ አይሰማችሁም አይታያችሁም? ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን!!
በአውሮፓ ኳስ ጧት ማታ የምትነዛነዙ ገልቱዎች፣ በአርቲ ቡርቲ ነጋ ጠባ ጆሯችንን የምታደነቁሩ ኮተታም ሚዲያዎችና ጋዜጠኞች! ምናለ ትውልዱን በመቅረፅ፣ ለችግሩ እልባት በመፈለግ ላይ ብትተጉ! በይሉኝታ ተሸብባችሁ፣ በከርሳችሁ እያሰባችሁ የምታልፉት እያንዳንዱ ግፍ ነገ በራችሁን ማንኳኳቱ አይቀርም።
በመጨረሻም ችግሩን ለመፍታት ወይም ለመቀነስ ከሁሉም የተሻለ ሰበብ እያላችሁ ቆማችሁ የምትመለከቱ አልፎም የምታባብሱ ሹማምንቶች፣ ነፍጥ አንጋቾች፣... ከአኺራ በፊት አላህ ዱንያ ላይ ያዋርዳችሁ! አላህ የጃችሁን ይስጣችሁ! ከቤታችሁ ሃዘን ይግባ! መከራ ይመላለስባችሁ!
أَلَا لَعۡنَةُ ٱللَّهِ عَلَى ٱلظَّٰلِمِينَ
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
የሰው ልጅ ያተራረፋቸው ነገሮች ብይናቸው (ሑክማቸው) በኡስታዝ አቡ ሙስሊም حكم سؤر الآدمي
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
🔶 የሰው ልጅ ያተራረፋቸው ነገሮች ብይናቸው (ሑክማቸው)
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
↪️አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ አሉ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
“▪️አትመቀኛኙ፤ በውሸት አትጨራረቱ፤ አትጣሉ(በመካከላቹህ ጥላቻ አታምጡ)፤ ጀርባ አትሰጣጡ፤ በወንድማቹህ ገበያ ላይ አትሽጡ፤ ወንድማማቾች በመሆን የአላህ ባርያ ሁኑ፤ ሙስሊም የሙስሊም ወንድም ነው አይበድለውም፣ አይክደውም፣ አይዋሸውም እናም አያሳንሰውም ፤” ከዛም ወደ ደረታቸው(ልባቸው) ሶስት ግዜ እያመላከቱ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ አሉ “ተቅዋ (የአላህ ፍራቻ) እዚህች ናት።” “አንድ ሰው መጥፎ ሰራ ለማለት ሙስሊሙ ወንድሙን አሳንሶ ማየቱ ይበቃል። ሁሉም ሙስሊም በሙስሊም ላይ ሓራም (እርም) ነው። ደሙም፣ ገንዘቡም፣ ክብሩም።
📚ሙስሊም ዘግቦታል።
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
“▪️አትመቀኛኙ፤ በውሸት አትጨራረቱ፤ አትጣሉ(በመካከላቹህ ጥላቻ አታምጡ)፤ ጀርባ አትሰጣጡ፤ በወንድማቹህ ገበያ ላይ አትሽጡ፤ ወንድማማቾች በመሆን የአላህ ባርያ ሁኑ፤ ሙስሊም የሙስሊም ወንድም ነው አይበድለውም፣ አይክደውም፣ አይዋሸውም እናም አያሳንሰውም ፤” ከዛም ወደ ደረታቸው(ልባቸው) ሶስት ግዜ እያመላከቱ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ አሉ “ተቅዋ (የአላህ ፍራቻ) እዚህች ናት።” “አንድ ሰው መጥፎ ሰራ ለማለት ሙስሊሙ ወንድሙን አሳንሶ ማየቱ ይበቃል። ሁሉም ሙስሊም በሙስሊም ላይ ሓራም (እርም) ነው። ደሙም፣ ገንዘቡም፣ ክብሩም።
📚ሙስሊም ዘግቦታል።
https://t.me/https_Asselfya
Telegram
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
ለዘር ሲሉ መተራረድ
Sadat
✅ለዘር ሲሉ መተራረድ‼️
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🔺አሁን ሀገራችን ያለ ወቅታዊ ጉዳይ ይዳስሳል!!!
🔊𝐵𝑦 𝑆𝑎𝑑𝑎𝑡 𝑘𝑒𝑚𝑎𝑙 𝐴𝑏𝑢 𝑀𝑒𝑟𝑒𝑦𝑒𝑚 𝐻𝑎𝑓𝑖𝑧ℎ𝑢𝑙𝑙𝑎ℎ
👇👇👇
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🔺አሁን ሀገራችን ያለ ወቅታዊ ጉዳይ ይዳስሳል!!!
🔊𝐵𝑦 𝑆𝑎𝑑𝑎𝑡 𝑘𝑒𝑚𝑎𝑙 𝐴𝑏𝑢 𝑀𝑒𝑟𝑒𝑦𝑒𝑚 𝐻𝑎𝑓𝑖𝑧ℎ𝑢𝑙𝑙𝑎ℎ
👇👇👇
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
Audio
🕌 የጁምዓ ኹጥባ በመስጂድ አድ ዳዕዋ
[ሸዋል 16]
📌 "ስለ ኢማን መድከም "
♦️[عن ضعف الإيمان ]
🎙አቡ አዩብ
ወደ ቻናሉ ጆይን ለማለት
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://telegram.me/abutoiba
https://t.me/joinchat/IC7pxUaeGCE1Yjhk
ወንድማዊ መክራችሁን በዚህ ለግሱኝ
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
@AbuAyub_bot
[ሸዋል 16]
📌 "ስለ ኢማን መድከም "
♦️[عن ضعف الإيمان ]
🎙አቡ አዩብ
ወደ ቻናሉ ጆይን ለማለት
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://telegram.me/abutoiba
https://t.me/joinchat/IC7pxUaeGCE1Yjhk
ወንድማዊ መክራችሁን በዚህ ለግሱኝ
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
@AbuAyub_bot
💦አል-ሓሪስ ኢብን ዓሲም አል-አሽዓሪይ እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አሉ።
▪️“ጡሃራ (ንጽህና)የኢማን ግማሽ ነው።
▪️ አልሓምዱሊላህ (ምስጋና ለአላህ ነው)ሚዛን ትሞላለች።
▪️ ሱብሓነላህ ወልሓምዱሊላህ (አላህ የጠራ ነው እና ምስጋና ለአላህ ነው)በሰማይና በምድር መካከል ያለውን ይሞላሉ ወይ ትሞላለች።
▪️ሶላት ብርሃን ነው።
▪️ሰደቃ ማስረጃ ነው።
▪️ትእግስትም ብርሃን ነው።
▪️ቁርአንም ላንተ ወይንም ባንተ ላይ ማስረጃ ይሆናል።
↪️ሁሉም ሰዎች ይማልዳሉ ነፍሶቻቸውን ይሸጣሉ አንዳንዶቹ ነፍሶቻቸውን ነጻ ያወጣሉ፥ አንዳንዶቹ ደግሞ ነፍሶቻቸውን ያጠፋሉ።
📚(ሙስሊም ዘግቦታል።)
▪️“ጡሃራ (ንጽህና)የኢማን ግማሽ ነው።
▪️ አልሓምዱሊላህ (ምስጋና ለአላህ ነው)ሚዛን ትሞላለች።
▪️ ሱብሓነላህ ወልሓምዱሊላህ (አላህ የጠራ ነው እና ምስጋና ለአላህ ነው)በሰማይና በምድር መካከል ያለውን ይሞላሉ ወይ ትሞላለች።
▪️ሶላት ብርሃን ነው።
▪️ሰደቃ ማስረጃ ነው።
▪️ትእግስትም ብርሃን ነው።
▪️ቁርአንም ላንተ ወይንም ባንተ ላይ ማስረጃ ይሆናል።
↪️ሁሉም ሰዎች ይማልዳሉ ነፍሶቻቸውን ይሸጣሉ አንዳንዶቹ ነፍሶቻቸውን ነጻ ያወጣሉ፥ አንዳንዶቹ ደግሞ ነፍሶቻቸውን ያጠፋሉ።
📚(ሙስሊም ዘግቦታል።)
إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُۥ نِدَآءً خَفِيًّۭا
ጌታውን የምስጢርን ጥሪ በተጣራ ጊዜ (አስታውስ)፡፡
ጌታውን የምስጢርን ጥሪ በተጣራ ጊዜ (አስታውስ)፡፡
قَالَ رَبِّ إِنِّى وَهَنَ ٱلْعَظْمُ مِنِّى وَٱشْتَعَلَ ٱلرَّأْسُ شَيْبًۭا وَلَمْ أَكُنۢ بِدُعَآئِكَ رَبِّ شَقِيًّۭا
አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔ አጥንቴ ደከመ፤ ራሴም በሺበት ተንቀለቀለ፤ አንተም በመለመኔ ጌታዬ ሆይ! (ምንጊዜም) ዕድለ ቢስ አልሆንኩም፡፡
አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔ አጥንቴ ደከመ፤ ራሴም በሺበት ተንቀለቀለ፤ አንተም በመለመኔ ጌታዬ ሆይ! (ምንጊዜም) ዕድለ ቢስ አልሆንኩም፡፡
مَآ أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ إِلَّا بِإِذْنِ ٱللَّهِ ۗ وَمَن يُؤْمِنۢ بِٱللَّهِ يَهْدِ قَلْبَهُۥ ۚ وَٱللَّهُ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمٌۭ
ከመከራም (ማንንም) አይነካም በአላህ ፈቃድ ቢኾን እንጅ፤ በአላህም የሚያምን ሰው ልቡን (ለትዕግስት) ይመራዋል፤ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡
ከመከራም (ማንንም) አይነካም በአላህ ፈቃድ ቢኾን እንጅ፤ በአላህም የሚያምን ሰው ልቡን (ለትዕግስት) ይመራዋል፤ አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡