ሸርህ_አልዋጂባት_በኡስታዝ_አቡአብደሏህ_ኢብን_ኸይሩ_ያለኔት_ሙሉ_ደርስ.apk
92.8 MB
የሸርህ አልዋጂባት ሙሉ ደርስ ያለኔት
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
➡️ አንዴ ካወረዱት በኋላ ያለኔት እንደፈለጉ መጠቀም ይችላሉ‼️
📚📚📚📚📚📚📚📚📚📚
◼️በአፕልኬሽን መልክ የቀረበ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
➡️ አንዴ ካወረዱት በኋላ ያለኔት እንደፈለጉ መጠቀም ይችላሉ‼️
📚📚📚📚📚📚📚📚📚📚
◼️በአፕልኬሽን መልክ የቀረበ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
تلاوة رااااائعة.. علي جابر .رحمه الله
<unknown>
«قُل لَّن يُصِيبَنَا إِلَّا مَا كَتَبَ اللَّهُ لَنَا هُوَ مَوْلَانَا ۚ وَعَلَى اللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ الْمُؤْمِنُونَ»
«አላህ ለኛ የጻፈልን ነገር እንጂ ሌላ አይነካንም፡፡ እርሱ ረዳታችን ነው፡፡ ሙእሚኖች በአላህ ላይ ይመኩ» በላቸው፡፡
🎙القارئ الشيخ علي جابر رحمه اللّٰه
«አላህ ለኛ የጻፈልን ነገር እንጂ ሌላ አይነካንም፡፡ እርሱ ረዳታችን ነው፡፡ ሙእሚኖች በአላህ ላይ ይመኩ» በላቸው፡፡
🎙القارئ الشيخ علي جابر رحمه اللّٰه
↪️የሙእሚኖች መሪ የሆነው ዑመር ኢብኒ ኸጣብ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلمእንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋሎህ አለ።
“➡️ስራዎች ሁሉ የሚመዘኑት በንያ (ባሰብከው ሃሳብ) ነው። ሁሉም ሰው (የነየተው ነገር) ያሰበው ነገር አለው።
ሰው ሁሉ ደግሞ (የነየተውን) ያሰበውን ያገኛል። ስደቱ ወደ አላህ እና ወደ መልእክተኛው ከሆነ፥ ስደቱ ወደ አላህ እና ወደ መልእክተኛው ይሆንለታል።
↪️ስደቱ ደግሞ ሊያገኛት ወደሚፈሊጋት አለም (ዱንያ) ወይንም ሊያገባት ወደሚፈልጋት ሴት ከሆነ፥ ስደቱ ወደተሰደደለት ምክንያት ይሆንለታል”።
📚 ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
https://t.me/https_Asselfya
“➡️ስራዎች ሁሉ የሚመዘኑት በንያ (ባሰብከው ሃሳብ) ነው። ሁሉም ሰው (የነየተው ነገር) ያሰበው ነገር አለው።
ሰው ሁሉ ደግሞ (የነየተውን) ያሰበውን ያገኛል። ስደቱ ወደ አላህ እና ወደ መልእክተኛው ከሆነ፥ ስደቱ ወደ አላህ እና ወደ መልእክተኛው ይሆንለታል።
↪️ስደቱ ደግሞ ሊያገኛት ወደሚፈሊጋት አለም (ዱንያ) ወይንም ሊያገባት ወደሚፈልጋት ሴት ከሆነ፥ ስደቱ ወደተሰደደለት ምክንያት ይሆንለታል”።
📚 ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
https://t.me/https_Asselfya
Telegram
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
በውሃ ቀጠነ የሚፈርሰው የዘመኑ ትዳር
ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር "ሃፊዘሁላህ"
➡️ ያለ ወልይ ኒካህ ማሰር
➡️ በውሃ ቀጠነ የሚፈርስ ትዳር
➡️ መቼ ነው ቃዲ ኒካህ የሚያስረው
🌐ሴቶች በትኩረት አዳምጡት
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
➡️ በውሃ ቀጠነ የሚፈርስ ትዳር
➡️ መቼ ነው ቃዲ ኒካህ የሚያስረው
🌐ሴቶች በትኩረት አዳምጡት
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
በጣም አሳሳቢ... ማሳሰቢያ በሱጁደ ቲላዋህ
ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር "ሃፊዘሁላህ"
➡️ ስጁዱ ቲላዋ በተመለከተ ወሳኝ ነጥቦች
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
✅ዓብደላህ ኢብን ዓባስ በዘገበው ሓዲስ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ አሉ
▪️ “አላህ ለኔ ከህዝቦቼ መሳሳትን፣ መርሳትን እና ተገድደው የሰሩትን ይቅር ብሏል።”
ሓዲሱን ኢብን ማጃህ፣ አል-በይሃቅይ እና ሌሎችም ዘግበውታል።
▪️ “አላህ ለኔ ከህዝቦቼ መሳሳትን፣ መርሳትን እና ተገድደው የሰሩትን ይቅር ብሏል።”
ሓዲሱን ኢብን ማጃህ፣ አል-በይሃቅይ እና ሌሎችም ዘግበውታል።
Audio
✅ ቁርአንን አስተካክሎ ማንበብ ትልቅ የአላህ ኒእማ ነው። ጥረት ከተደረገ እንደ ቁርአን ቀላል ነገር የለም።
🎙️ تلاوة من سورة ق
للقارئ: #أيوب_أمزيل
•••━══❁✿❁══━•••
https://t.me/https_Asselfya
🎙️ تلاوة من سورة ق
للقارئ: #أيوب_أمزيل
•••━══❁✿❁══━•••
https://t.me/https_Asselfya
የነብዩ صلى الله عليه وسلم የልጅ ልጅ እና ለሳቸው ቅርብ የነበረው ሓሰን ኢብን ዓልዪ ኢብን አቢ ጣሊብ ከ አላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلمየሚከተሉትን ሓፈዝኩ(ሸመደድኩ) አለ።
“የሚያጠራጥርህን ትተህ ወደማያጠራጥርህ ሂድ።”
📚 ቲርሚዝዪና ነሳኢ ዘግበውታል
“የሚያጠራጥርህን ትተህ ወደማያጠራጥርህ ሂድ።”
📚 ቲርሚዝዪና ነሳኢ ዘግበውታል
↪️ውዷ እህቴ
〰〰〰〰〰
☞የዱንያን ጭንቀት አትሸከሚ ዱንያ የአላህ ነች
☞ስለ ርዝቅሽም አትጨናነቂ ርዝቅም ከአላህ ነው
☞ወደፊት የሚያጋጥምሽን ችግር አታስቢ በአላህ እጅነው ያለው ሁሉም ነገር
🔻ስለ አንድ ሀሳብ ብቻ ተጨነቂ አላህን እንዴት ማስደሰት እንደምትችይ አላህን ካስደሰትሽ ተደስቶብሽ ያስደስትሻል መብቃቂያሽ ሆኖልሽ የደስታን ሀብት ይሰጥሻል ።ከሃብት ሁሉ ትልቅ ሃብት የልብ ሃብት ነው።
↪️አቂደን መገንዘብ ነው።ሀላሉን ከሀራም ለይቶ ማወቀና ጠቃሚና ጎጂን መለየትነው።አብሽሪ ሁሉም ነገር ጊዜው ስደርስ በአሏሀ ምርጫ ይመጣልናል።ሪዝቃችን ማንም አይነጥቀንም።ዬትም አያመልጠንም አሏህ የፃፈልን ነገር እሺ
☞ልብሽ በደማበት የህይወት ችግር ተስፋ አትቁረጪ
☞ወደ አላህ ተጣሪ ወደ ኸይር ቀይርልኝ ብለሽ
☞ሀዘን በስግደት ይጠፋል
☞ደስታ በዱአ ይመጣል
ብቻ ምን ልበልሽ
▪️ለነገሮች በጣም ቦታ ሰጠሽ አትጨናነቂ ሰበቡን አድርሺ ከዚያም በጌታሽ አሏህ ተመኪ "በእርሱ የተመካ ሁሌም ኡፍፍፍፍፍፍፍ እንዳለ ነው‼️
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰
☞የዱንያን ጭንቀት አትሸከሚ ዱንያ የአላህ ነች
☞ስለ ርዝቅሽም አትጨናነቂ ርዝቅም ከአላህ ነው
☞ወደፊት የሚያጋጥምሽን ችግር አታስቢ በአላህ እጅነው ያለው ሁሉም ነገር
🔻ስለ አንድ ሀሳብ ብቻ ተጨነቂ አላህን እንዴት ማስደሰት እንደምትችይ አላህን ካስደሰትሽ ተደስቶብሽ ያስደስትሻል መብቃቂያሽ ሆኖልሽ የደስታን ሀብት ይሰጥሻል ።ከሃብት ሁሉ ትልቅ ሃብት የልብ ሃብት ነው።
↪️አቂደን መገንዘብ ነው።ሀላሉን ከሀራም ለይቶ ማወቀና ጠቃሚና ጎጂን መለየትነው።አብሽሪ ሁሉም ነገር ጊዜው ስደርስ በአሏሀ ምርጫ ይመጣልናል።ሪዝቃችን ማንም አይነጥቀንም።ዬትም አያመልጠንም አሏህ የፃፈልን ነገር እሺ
☞ልብሽ በደማበት የህይወት ችግር ተስፋ አትቁረጪ
☞ወደ አላህ ተጣሪ ወደ ኸይር ቀይርልኝ ብለሽ
☞ሀዘን በስግደት ይጠፋል
☞ደስታ በዱአ ይመጣል
ብቻ ምን ልበልሽ
▪️ለነገሮች በጣም ቦታ ሰጠሽ አትጨናነቂ ሰበቡን አድርሺ ከዚያም በጌታሽ አሏህ ተመኪ "በእርሱ የተመካ ሁሌም ኡፍፍፍፍፍፍፍ እንዳለ ነው‼️
https://t.me/https_Asselfya
Telegram
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
👍1
Forwarded from =>የሰለፍያ ጎዳና ትክክለኛዋ ጎዳና ናት። (بنت سعيد النساء السلفيه ربي احفظ لي أمي من البدع وضلال)
🌹እማ🌹
የመኖሬ ሚስጥር የህይወቴ አለኝታ፡
የስኬቴ ሰበብ የራህማን ስጦታ፡
ስከፋ ምታዝናኚኝ ሆነሽኝ ጓደኛ፡
ሁሌ ምትፈልጊኝ እንድሆን ደስተኛ ፡
እንቅልፍ ማይዞርብሽ እኔ ሳልተኛ፡፡
እማዬ...
አንቺ እየተራብሽ እኔን ምታበዪኝ፡
አንቺ እየደማሽ እኔን ምታክሚኝ፡
ህመምሽን ደብቅሽ ፈገግ ምትዪልኝ፡
ስትወጪ ስትወርጂ ድካምሽን ሳትነግሪኝ፡
እንዳላስብ ብለሽ የምትጨነቂልኝ፡
ጭንቀትና ሀዘኔን ሁሉ ምታስረሺኝ፡
በለስላሳ እጆችሽ እየደባበሽኝ፡፡
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ማን አለ እንዳንቺ እማ የኔ ፍቅር፡
ህይወቴ እንዲደምቅ የሆንሽልኝ ሚስጥር፡
እኔማ ያላንቺ አላስብም መኖር፡
ፈገግታሽን ሳላይ አልችልም ማደር፡፡
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
አንቺ እየበረደሽ ለኔ ምታለብሽኝ፡
ለራስሽ ተጨንቀሽ እኔን ምታፅናኚኝ፡
ፈተና ሲገጥመኝ ምትሆኚው ከጎኔ፡
ሁሉም ችላ ቢለኝ ቢረሳኝም ያኔ፡
አንቺ መች ረስተሽኝ ታውቂያለሽና፡
አብረሽኝ ያለሽው ድሮም በርግዝና፡፡
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ጡትሽን አጥብተሽ ፀባዬንም ችለሽ፡
መሄድ ያስለመድሽኝ አንድ ሁለት ብለሽ፡
ስወድቅ ደንግጠሽ እየወጣ ልብሽ፡
የምታባብዪኝ እምባዬን እየጠረግሽ፡፡
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
እማ ኡሚ ፍቅር የዱንያ ጀነቴ፡
ከምንም ትበልጫለሽ አንቺ ውዷ እናቴ፡
ማንም አይንካሽ ነሽና ስስቴ፡
ያልሽኝ አረጋለው ነሽና ንግስቴ፡
አንቺን ብቻ ስካድም ቢያልቅም ጉልበቴ፡
ብቻ ላስደስትሽ አንቺ ነሽ ሀብቴ፡
የኔ ውድ እንቁ አንቺ ነሽ ንብረቴ፡
መቼም ማልቀይርሽ በርካሽ ምናምንቴ፡
በዱንያ ሸቀጦች ባሉባት ኮተቴ፡፡
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ካንቺ በታች ያለው እመኚኝ ከንቱ ነው፡
ከእናት በታች ያለው ከድሮም ርካሽ ነው፡
ልግለፅሽ ብል ብዕር የማይበቃኝ፡
ቃላቶችም ጠፍተው ጣቴ የሚከዳኝ፡
እንደውስቲ ንገሩኝ እንደናት ማናለ፡
የፍቅርን ጥግ ማስተማር የቻለ፡፡
ብወድሽ. ብወድሽ አብዝቸ ብወድሽ።
እማ ለዉለታሽ ወደር አጣሁልሽ።
ጊዜ የማይሽረዉ የሚኖር ዘላለም።
ፍቅርሽን የሚተካ የለም በዚች አለም።
ያላንቺ አልኖርም እኔማ ባዶ ነኝ።
እኔም እኔ አይደልሁ እማ. ያቺኮነኝ።
እማ ናፍቆትሽ ቢበዛ ትዝታሽ ቢያከሳኝ።
እማ ባንቺ ፍቅር ፈጣሪ ፈተነኝ ።
እማ ናፍቆትሽም በዛ ትዝታሽ ገደልኝ።
ድምፅሽን ሳልሰማ ሳምንታት አልፈኝ
ኡሚ ምን ሆንሽብኝ እያልኩ አሳቡም ገደለኝ
الله المستعان
የመኖሬ ሚስጥር የህይወቴ አለኝታ፡
የስኬቴ ሰበብ የራህማን ስጦታ፡
ስከፋ ምታዝናኚኝ ሆነሽኝ ጓደኛ፡
ሁሌ ምትፈልጊኝ እንድሆን ደስተኛ ፡
እንቅልፍ ማይዞርብሽ እኔ ሳልተኛ፡፡
እማዬ...
አንቺ እየተራብሽ እኔን ምታበዪኝ፡
አንቺ እየደማሽ እኔን ምታክሚኝ፡
ህመምሽን ደብቅሽ ፈገግ ምትዪልኝ፡
ስትወጪ ስትወርጂ ድካምሽን ሳትነግሪኝ፡
እንዳላስብ ብለሽ የምትጨነቂልኝ፡
ጭንቀትና ሀዘኔን ሁሉ ምታስረሺኝ፡
በለስላሳ እጆችሽ እየደባበሽኝ፡፡
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ማን አለ እንዳንቺ እማ የኔ ፍቅር፡
ህይወቴ እንዲደምቅ የሆንሽልኝ ሚስጥር፡
እኔማ ያላንቺ አላስብም መኖር፡
ፈገግታሽን ሳላይ አልችልም ማደር፡፡
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
አንቺ እየበረደሽ ለኔ ምታለብሽኝ፡
ለራስሽ ተጨንቀሽ እኔን ምታፅናኚኝ፡
ፈተና ሲገጥመኝ ምትሆኚው ከጎኔ፡
ሁሉም ችላ ቢለኝ ቢረሳኝም ያኔ፡
አንቺ መች ረስተሽኝ ታውቂያለሽና፡
አብረሽኝ ያለሽው ድሮም በርግዝና፡፡
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ጡትሽን አጥብተሽ ፀባዬንም ችለሽ፡
መሄድ ያስለመድሽኝ አንድ ሁለት ብለሽ፡
ስወድቅ ደንግጠሽ እየወጣ ልብሽ፡
የምታባብዪኝ እምባዬን እየጠረግሽ፡፡
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
እማ ኡሚ ፍቅር የዱንያ ጀነቴ፡
ከምንም ትበልጫለሽ አንቺ ውዷ እናቴ፡
ማንም አይንካሽ ነሽና ስስቴ፡
ያልሽኝ አረጋለው ነሽና ንግስቴ፡
አንቺን ብቻ ስካድም ቢያልቅም ጉልበቴ፡
ብቻ ላስደስትሽ አንቺ ነሽ ሀብቴ፡
የኔ ውድ እንቁ አንቺ ነሽ ንብረቴ፡
መቼም ማልቀይርሽ በርካሽ ምናምንቴ፡
በዱንያ ሸቀጦች ባሉባት ኮተቴ፡፡
🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
ካንቺ በታች ያለው እመኚኝ ከንቱ ነው፡
ከእናት በታች ያለው ከድሮም ርካሽ ነው፡
ልግለፅሽ ብል ብዕር የማይበቃኝ፡
ቃላቶችም ጠፍተው ጣቴ የሚከዳኝ፡
እንደውስቲ ንገሩኝ እንደናት ማናለ፡
የፍቅርን ጥግ ማስተማር የቻለ፡፡
ብወድሽ. ብወድሽ አብዝቸ ብወድሽ።
እማ ለዉለታሽ ወደር አጣሁልሽ።
ጊዜ የማይሽረዉ የሚኖር ዘላለም።
ፍቅርሽን የሚተካ የለም በዚች አለም።
ያላንቺ አልኖርም እኔማ ባዶ ነኝ።
እኔም እኔ አይደልሁ እማ. ያቺኮነኝ።
እማ ናፍቆትሽ ቢበዛ ትዝታሽ ቢያከሳኝ።
እማ ባንቺ ፍቅር ፈጣሪ ፈተነኝ ።
እማ ናፍቆትሽም በዛ ትዝታሽ ገደልኝ።
ድምፅሽን ሳልሰማ ሳምንታት አልፈኝ
ኡሚ ምን ሆንሽብኝ እያልኩ አሳቡም ገደለኝ
الله المستعان
اللّهُـمَّ إِنّـي أَعـوذُ بِكَ مِنَ الْكُـفر ، وَالفَـقْر ، وَأَعـوذُ بِكَ مِنْ عَذابِ القَـبْر ، لا إلهَ إلاّ أَنْـتَ.
Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
◾️وَلَنَبْلُوَنَّكُم بِشَيْءٍ مِّنَ الْخَوْفِ وَالْجُوعِ وَنَقْصٍ مِّنَ الْأَمْوَالِ وَالْأَنفُسِ وَالثَّمَرَاتِ ۗ وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ
➡️«ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በጀነት) አብስር፡፡»
◾️الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
➡️«እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን የሚሉትን (አብስር)፡፡»
◾️أُولَـٰئِكَ عَلَيْهِمْ صَلَوَاتٌ مِّن رَّبِّهِمْ وَرَحْمَةٌ ۖ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُهْتَدُونَ
➡️«እነዚያ በእነርሱ ላይ ከጌታቸው የኾነ ውዳሴዎች ችሮታም አለላቸው፡፡ እነርሱም (ወደ እውነት) ተመሪዎቹ ናቸው፡፡»
📚(ሱረቱል በቀራ 155–157)
➡️«ከፍርሃትና ከረኃብም በጥቂት ነገር፣ ከገንዘቦችና ከነፍሶችም፣ ከፍራፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን፡፡ ታጋሾችንም (በጀነት) አብስር፡፡»
◾️الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
➡️«እነዚያን መከራ፤ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ፤ ነን እኛም ወደርሱ ተመላሾች» ነን የሚሉትን (አብስር)፡፡»
◾️أُولَـٰئِكَ عَلَيْهِمْ صَلَوَاتٌ مِّن رَّبِّهِمْ وَرَحْمَةٌ ۖ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُهْتَدُونَ
➡️«እነዚያ በእነርሱ ላይ ከጌታቸው የኾነ ውዳሴዎች ችሮታም አለላቸው፡፡ እነርሱም (ወደ እውነት) ተመሪዎቹ ናቸው፡፡»
📚(ሱረቱል በቀራ 155–157)
🎓ጁርሱም ኢብን ናሺብ በዘገበው ሓዲስ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلمእንዲህ አሉ። “
አላህ ግዴታዎችን ግዴታ አድርጓል አታጥፏት(ከመተግበር ወደኋላ እንዳትሉ)። ክልልን ከልሏል አትዳፈሯት። ነገራትን ደግሞ ሓራም(እርም) አድርጓል አትውደቁባት(አትስሯት)። አንዳንድ ነገራትን ደግሞ ሳይረሳ ለናንተ እዝነት አልፏቸዋል ስለሷ አትጠያይቁ።”
📚 አድ-ዳሩቁጥንይ እና ሌሎች ዘግበውታል።
አላህ ግዴታዎችን ግዴታ አድርጓል አታጥፏት(ከመተግበር ወደኋላ እንዳትሉ)። ክልልን ከልሏል አትዳፈሯት። ነገራትን ደግሞ ሓራም(እርም) አድርጓል አትውደቁባት(አትስሯት)። አንዳንድ ነገራትን ደግሞ ሳይረሳ ለናንተ እዝነት አልፏቸዋል ስለሷ አትጠያይቁ።”
📚 አድ-ዳሩቁጥንይ እና ሌሎች ዘግበውታል።
Telegram
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።