Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
◾️እውነተኛ የነብዩ ወዳጅ ቢሆኑ ኖሮ…
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
↪️ መውሊድ አክባሪዎች እውነተኛ የነብይ ወዳጆች ቢሆኑ የነገውን ቀን የአላህ መልእክተኛ ሲያደርጉት እንደነበረው ይፃሙ ነበር እንጂ በነሺዳ፣ በድቤ፣ በውዝዋዜ፣ በእርጥብ እሳት (በጫት) አያሳልፋትም ነበር። ምክንያቱም (المحب لمن يحب مطيع) (ወዳጅ ለወደደው ይታዘዛል) እንጂ አያምፅም። እነሱ ግን ነገሩ በተገላቢጦሽ አደረጉት።
ሀሳን ቢን አጥያ እንዲህ ይላል፦
(ما ابتدع قوم بدعة في دينهم إلا نزع من سنتهم مثلها)
(ሰዎች በዲናቸው ላይ ቢድአን አይፈጥሩም የቢድአው አምሳያ የሆነ ሱና ከነሱ የተወገደ ቢሆን እንጂ።)
🔺ተመልከት የነገው ቀን ሱናው መፃም ነበር። ይህ ትተው የመውሊድ ቢድአ ሲፈጥሩ ሱና የሆነው ፃም ከነሱ ተወገደ።
አላህም በተከበረው ቁርአኑ እንዲህ ይላል
قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡»
(ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 31)
➡️ በዚህ የቁርአን አንቀፅ መሰረት የአላህን ውዴታና መሀርታ ለማግኘት እሳቸውን መከተል እንዳለብን ይነግረናል። ይህንን ትሩፋት ለማግኘት የተወለዱበትን ቀን አስመልክቶ የሳቸው ሱና መፃም እንጂ መውሊድ ማክበር አይደለም።
ወንድሜ መውሊድ በማክበርህ ወንጀል እንጂ ምታገኘው አንድም ትርፍ የለምና ከዚህ ቢድአ እራስህን አርቅ።
ለዚህም ነው አዩብ አሰህትያንይ እንዲህ አለ። (ما ازداد صاحب البدعة اجتهادا إلا ازداد من الله بعدا) (የቢድ ባለቤት በቢድአው ላይ ጥረት አይጨምርም ከአላህ መራቁ የጨመረ ቢሆን እንጂ)
➡️ በዚህ መሰረት አህመድ የመዲናው ወይም ሀቢቢ ሀቢቢ ወይም ነብይ ነብይ እያልክ እግርህ እስኪያብጥ ብትደንስ፣ እጅህ እስኪላጥ ብታጨበጭብና ላብ እስኪንጠባጠብህ ድረስ ብትወዛወዝ ወንጀልን እንጂ ምታገኘው አንዳች ጥቅም የለም።
ደሞ አስታውስ መውሊድ ባለማክበርህ ነገ አላህ ፊት ራሱ ብትጠየቅ በቁርአን ስላልተወሳ፣ በሀዲስ ስላልተጠቀሰ፣ ነብዩ ስላላከበሩትና ስላላዘዙት እንዲሁም ሶሀባዎች ስለማያውቁት አላከበርኩም ብለህ መመለስ ትችላለህ። ይህ ሁሉ ነገር እያወቅክና ብዙ ምክር እየሰማህ ባላየ ሆነህ በእልህ በማክበርህ ነገ አላህ ፊት ስትጠየቅ ምን ይሆን መልስህ?
አላህ ከቢድአ፣ ከሁራፋትና ከፊትናው ይጠብቅ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
↪️ መውሊድ አክባሪዎች እውነተኛ የነብይ ወዳጆች ቢሆኑ የነገውን ቀን የአላህ መልእክተኛ ሲያደርጉት እንደነበረው ይፃሙ ነበር እንጂ በነሺዳ፣ በድቤ፣ በውዝዋዜ፣ በእርጥብ እሳት (በጫት) አያሳልፋትም ነበር። ምክንያቱም (المحب لمن يحب مطيع) (ወዳጅ ለወደደው ይታዘዛል) እንጂ አያምፅም። እነሱ ግን ነገሩ በተገላቢጦሽ አደረጉት።
ሀሳን ቢን አጥያ እንዲህ ይላል፦
(ما ابتدع قوم بدعة في دينهم إلا نزع من سنتهم مثلها)
(ሰዎች በዲናቸው ላይ ቢድአን አይፈጥሩም የቢድአው አምሳያ የሆነ ሱና ከነሱ የተወገደ ቢሆን እንጂ።)
🔺ተመልከት የነገው ቀን ሱናው መፃም ነበር። ይህ ትተው የመውሊድ ቢድአ ሲፈጥሩ ሱና የሆነው ፃም ከነሱ ተወገደ።
አላህም በተከበረው ቁርአኑ እንዲህ ይላል
قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡»
(ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 31)
➡️ በዚህ የቁርአን አንቀፅ መሰረት የአላህን ውዴታና መሀርታ ለማግኘት እሳቸውን መከተል እንዳለብን ይነግረናል። ይህንን ትሩፋት ለማግኘት የተወለዱበትን ቀን አስመልክቶ የሳቸው ሱና መፃም እንጂ መውሊድ ማክበር አይደለም።
ወንድሜ መውሊድ በማክበርህ ወንጀል እንጂ ምታገኘው አንድም ትርፍ የለምና ከዚህ ቢድአ እራስህን አርቅ።
ለዚህም ነው አዩብ አሰህትያንይ እንዲህ አለ። (ما ازداد صاحب البدعة اجتهادا إلا ازداد من الله بعدا) (የቢድ ባለቤት በቢድአው ላይ ጥረት አይጨምርም ከአላህ መራቁ የጨመረ ቢሆን እንጂ)
➡️ በዚህ መሰረት አህመድ የመዲናው ወይም ሀቢቢ ሀቢቢ ወይም ነብይ ነብይ እያልክ እግርህ እስኪያብጥ ብትደንስ፣ እጅህ እስኪላጥ ብታጨበጭብና ላብ እስኪንጠባጠብህ ድረስ ብትወዛወዝ ወንጀልን እንጂ ምታገኘው አንዳች ጥቅም የለም።
ደሞ አስታውስ መውሊድ ባለማክበርህ ነገ አላህ ፊት ራሱ ብትጠየቅ በቁርአን ስላልተወሳ፣ በሀዲስ ስላልተጠቀሰ፣ ነብዩ ስላላከበሩትና ስላላዘዙት እንዲሁም ሶሀባዎች ስለማያውቁት አላከበርኩም ብለህ መመለስ ትችላለህ። ይህ ሁሉ ነገር እያወቅክና ብዙ ምክር እየሰማህ ባላየ ሆነህ በእልህ በማክበርህ ነገ አላህ ፊት ስትጠየቅ ምን ይሆን መልስህ?
አላህ ከቢድአ፣ ከሁራፋትና ከፊትናው ይጠብቅ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
القارئ إدريس أبكر | إنا أرسلنا نوحا إلى قومه
💭🌸خدمة تلاوات🎧
▪️ቁርአን የልብ ብርሀን !
✅የዱኒያ የአሄራን ሂወት የሚያቀና ውብ የማይጠገብ የአላህ ቃል ነው።
✅የዱኒያ የአሄራን ሂወት የሚያቀና ውብ የማይጠገብ የአላህ ቃል ነው።
↪️እናታችን አኢሻ በዘገበቺዉ ሓዲስ የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል ትለናለች!
- عن عائشة رضي الله عنه عن النبي صلى الله عليه وسلم - قال : ( ركعتا الفجر خير من الدنيا وما فيها ) . رواه مسلم -
✅የፈጂር ሁለት ረካዎች ከዱኒያ እና በዉስጧ ካሉ ነገሮች ሁሉ ይበልጣሉ።
📚[[ሙስሊም ዘግቦታል]]
💦እኒህ ሁለት ረካአ የተባሉት ከፈጂር ሶላት በፊት የሚሰገዱት ሱናወች ናቸዉ።
▪️ ነብያችን ﷺ አገርም ዉስጥ ሁነዉ መንገደኛም ሁነዉ አይተዋቸዉም ነበር።
- عن عائشة رضي الله عنه عن النبي صلى الله عليه وسلم - قال : ( ركعتا الفجر خير من الدنيا وما فيها ) . رواه مسلم -
✅የፈጂር ሁለት ረካዎች ከዱኒያ እና በዉስጧ ካሉ ነገሮች ሁሉ ይበልጣሉ።
📚[[ሙስሊም ዘግቦታል]]
💦እኒህ ሁለት ረካአ የተባሉት ከፈጂር ሶላት በፊት የሚሰገዱት ሱናወች ናቸዉ።
▪️ ነብያችን ﷺ አገርም ዉስጥ ሁነዉ መንገደኛም ሁነዉ አይተዋቸዉም ነበር።
#ለጊዜ_ወሎ_እየተጠናቀቀች_ነው
~~~~~~~~~~~~~~
ኸረ ሠዎች በጣም ጠንክረን ዱዓ እናድርግ አሏህን እንለምነው
ምንም ባለወቅነው ፖለቲካ
ይሄ መፈናቀል ሀገራችንን እያዳረሳት ነው
ይሄው ወሎ ራያ ቆቦ ወልዲያ መርሳና በአካባቢያቸው የሚኖር ህዝብ ብቻ ነበር እስከ ዛሬ እየተፈናቀለ ያለው አሁን ግን በከባድ ፍጥነት ወራሪው ሀይል ውጫሌን አልፎ ወደ ሀይቅና ደሴ እየተጠጋ ነው
#በጣም_ያስፈራል!
ከዛ ኮንቦልቻ፣ኬሚሴ፣ሸዋ ሮቢት፣ደብረ ብርሀን፣አድስ አበባ #ላኢላ_ሀ_ኢለሏህ
በተለይ ኬሚሴና መሰል ሙስሊም ሚበዛባቸው አካባቢዎች ላይ የሁለቱም ተዋጊዎች ጫና እንጃ!
✍አብዱረህማን ዑመር
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
~~~~~~~~~~~~~~
ኸረ ሠዎች በጣም ጠንክረን ዱዓ እናድርግ አሏህን እንለምነው
ምንም ባለወቅነው ፖለቲካ
ይሄ መፈናቀል ሀገራችንን እያዳረሳት ነው
ይሄው ወሎ ራያ ቆቦ ወልዲያ መርሳና በአካባቢያቸው የሚኖር ህዝብ ብቻ ነበር እስከ ዛሬ እየተፈናቀለ ያለው አሁን ግን በከባድ ፍጥነት ወራሪው ሀይል ውጫሌን አልፎ ወደ ሀይቅና ደሴ እየተጠጋ ነው
#በጣም_ያስፈራል!
ከዛ ኮንቦልቻ፣ኬሚሴ፣ሸዋ ሮቢት፣ደብረ ብርሀን፣አድስ አበባ #ላኢላ_ሀ_ኢለሏህ
በተለይ ኬሚሴና መሰል ሙስሊም ሚበዛባቸው አካባቢዎች ላይ የሁለቱም ተዋጊዎች ጫና እንጃ!
✍አብዱረህማን ዑመር
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
ሙሓደራ 119 በ ቁርዓን በ ሀዲስ አንድ መሆን ያለው ደረጃ
በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ጁወይሪያ)
ወንድማዊ ምክር ለሁሉም ሰለፍዮች
منزلة الوحدة من الكتاب والسنة
በ ቁርዓን በ ሓዲስ አንድ መሆን ያለው ደረጃ
🎙 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ(አቡ ጁወይሪያ)
https://t.me/UstazKedirAhmed/6315
منزلة الوحدة من الكتاب والسنة
በ ቁርዓን በ ሓዲስ አንድ መሆን ያለው ደረጃ
🎙 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ(አቡ ጁወይሪያ)
https://t.me/UstazKedirAhmed/6315
Audio
የመውሊድ ቢድአነት በቲቪ ተጋለጠባቸው
ጋዜጠኞቹን አሳፈራቸው
ጋዜጠኛው:-በዛሬው ቀን የነብዩን የልደት በአል እያከበርን እንገኛለን
ኑር ሁሴን፦እ
ጋዜጠኛው፦ በአሉ በናንተ አካባቢ እንዴት እየተከበረ ነው እስኪ ድምፃዊ/ሙነሺድ ኑር ሁሴን ስለ መውሊድና ስለ ስራዎችህ ንገረን?
ኑር ሁሴን፦ ምን እንዳላቸው ከአንደበቱ እንስማ
በድምፅ ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑት
⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵
https://t.me/AbuSarahh/835
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
ሼር እናድርገው
ጋዜጠኞቹን አሳፈራቸው
ጋዜጠኛው:-በዛሬው ቀን የነብዩን የልደት በአል እያከበርን እንገኛለን
ኑር ሁሴን፦እ
ጋዜጠኛው፦ በአሉ በናንተ አካባቢ እንዴት እየተከበረ ነው እስኪ ድምፃዊ/ሙነሺድ ኑር ሁሴን ስለ መውሊድና ስለ ስራዎችህ ንገረን?
ኑር ሁሴን፦ ምን እንዳላቸው ከአንደበቱ እንስማ
በድምፅ ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑት
⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵
https://t.me/AbuSarahh/835
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
ሼር እናድርገው
◾️የዛሬው ቀን አመፅ
〰〰〰〰〰〰〰
✅ የመውሊድ በአል በዲን የተጨመረ መሰረት የሌለው ቢድአ መሆኑ ይታወቃል። መውሊድ ከሌሎች ስህተቶች ቢጠራ ራሱ ቢድአ ስለሆነ ወንጀል ለመሆኑ ይህ ብቻ በቂ ነው። ነገር ግን ከዚህም አልፎ ሌሎች ሙንከራቶች ሲጨመሩበት ነገሩ የበለጠ የከፋ ያደርገዋል።
በዛሬው ቀን በመውሊድ ሽፋን የሚሰሩ ወንጀሎች በጥቂቱ፦
①) የሽርክና የኩፍር ቃላቶች ማነብነብ
②) ወንድና ሴት ቅልቅል (እህቲላጥ)
③) የገንዘብ፣ የጊዜና የምግብ ብክነት
④) እንጉርጉሮ ነሺዳ፣ መንዙማና የሙዚቃ መሳሪያ
⑤) በአላህ ቤት ውስጥ ጫት መቃም
⑥) ውዝዋዜ፣ ጭፈራ፣ ጭብጨባና መውረግረግ
⑦) ነብዩ ይመጣሉ በማለት አርሂቡ እያሉ መቃዠት
⑧) ዝሙት የሚሰራበት አጋጣሚዎች ብዙ ናቸው
⑨) ፎቶ ቀረፃና ሌሎችም ጥፋቶች ይገኙበታል።
➡️ በጣም የሚገርመው በመልእክተኛው፣ በሶሀባዎችና ከዛም በኋላ እስከ አራተኛው ክፍለ ዘመን ድረስ የማይታወቅ አዲስ ፈጠራ መውሊድን አምጥተው ኡማውን ለሁለት ከከፈሉት በኋላ አዛኝ መስለው ተገልብጠው ይህንን መውሊድ ለሚያግዙ ሰዎች ኡማውን አትለያዩ አትከፋፍሉ ማለታቸው ነው።
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
〰〰〰〰〰〰〰
✅ የመውሊድ በአል በዲን የተጨመረ መሰረት የሌለው ቢድአ መሆኑ ይታወቃል። መውሊድ ከሌሎች ስህተቶች ቢጠራ ራሱ ቢድአ ስለሆነ ወንጀል ለመሆኑ ይህ ብቻ በቂ ነው። ነገር ግን ከዚህም አልፎ ሌሎች ሙንከራቶች ሲጨመሩበት ነገሩ የበለጠ የከፋ ያደርገዋል።
በዛሬው ቀን በመውሊድ ሽፋን የሚሰሩ ወንጀሎች በጥቂቱ፦
①) የሽርክና የኩፍር ቃላቶች ማነብነብ
②) ወንድና ሴት ቅልቅል (እህቲላጥ)
③) የገንዘብ፣ የጊዜና የምግብ ብክነት
④) እንጉርጉሮ ነሺዳ፣ መንዙማና የሙዚቃ መሳሪያ
⑤) በአላህ ቤት ውስጥ ጫት መቃም
⑥) ውዝዋዜ፣ ጭፈራ፣ ጭብጨባና መውረግረግ
⑦) ነብዩ ይመጣሉ በማለት አርሂቡ እያሉ መቃዠት
⑧) ዝሙት የሚሰራበት አጋጣሚዎች ብዙ ናቸው
⑨) ፎቶ ቀረፃና ሌሎችም ጥፋቶች ይገኙበታል።
➡️ በጣም የሚገርመው በመልእክተኛው፣ በሶሀባዎችና ከዛም በኋላ እስከ አራተኛው ክፍለ ዘመን ድረስ የማይታወቅ አዲስ ፈጠራ መውሊድን አምጥተው ኡማውን ለሁለት ከከፈሉት በኋላ አዛኝ መስለው ተገልብጠው ይህንን መውሊድ ለሚያግዙ ሰዎች ኡማውን አትለያዩ አትከፋፍሉ ማለታቸው ነው።
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
➡️ ጃቢር ኢብኑ ዓብዱላሂ ረዲየላሁ ዓንሁ ባወሩት ሀዲስ ነብዩ - ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም - እንዲህ ብለዋል ይላል :-
" በለሊት ውስጥ ሰዓት አለች አንድ ሙስሊም የአላህ ባሪያ አግኝቷት አላህን አይጠይቅም የጠየቀውን ቢሰጠው እንጂ "
ሶሂህ ሙስሊም (757)
" በለሊት ውስጥ ሰዓት አለች አንድ ሙስሊም የአላህ ባሪያ አግኝቷት አላህን አይጠይቅም የጠየቀውን ቢሰጠው እንጂ "
ሶሂህ ሙስሊም (757)
أذكار الصباح بصوت وصوره يريح القلب رائعه (مكتوبه) azkar al sabah
Learn Us
🔺♻️የጧት ዚክር
🖊ራሀል____ቀልብ 🔺
🔺 "ተውሂድ ሺርክን ሲያጠፋ
ኢስቲግፋር ደግሞ ወንጀሎችን ያብሳል።
(فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ وَاسْتَغْفِرْ لِذَنْبِكَ)
" እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ
ስለ ስህተትህም ምህረትን ለምን ።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
🖊ራሀል____ቀልብ 🔺
🔺 "ተውሂድ ሺርክን ሲያጠፋ
ኢስቲግፋር ደግሞ ወንጀሎችን ያብሳል።
(فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ وَاسْتَغْفِرْ لِذَنْبِكَ)
" እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ
ስለ ስህተትህም ምህረትን ለምን ።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (MuhammedSirage M.Nur G)
የቢድዓ ሰዎች ይህንን አንቀፅ ለቢድዓቸው እንደ ማስረጃ ያቀርቡታል ፣ መልሳችን ምንድን ነው ?
ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ وَجَعَلْنَا فِي قُلُوبِ الَّذِينَ اتَّبَعُوهُ رَأْفَةً وَرَحْمَةً وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا ۖ فَآتَيْنَا الَّذِينَ آمَنُوا مِنْهُمْ أَجْرَهُمْ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ فَاسِقُونَ
ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ وَجَعَلْنَا فِي قُلُوبِ الَّذِينَ اتَّبَعُوهُ رَأْفَةً وَرَحْمَةً وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا ۖ فَآتَيْنَا الَّذِينَ آمَنُوا مِنْهُمْ أَجْرَهُمْ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ فَاسِقُونَ
د (9) شرح سفينة النجاة - فصل في مبطلات الصلاة - فصل فيما تلزم نية…
በሸይኽ አወል አህመድ አል ከሚሴ (ሀፊዘሁላህ)
📚 مَتْنُ سَفِينَةِ النَّجَاةِ عَلَى مَذْهَبِ الإِمَامِ الشَّافِعِيِّ
📚 የመትን ሰፊነቱ ነጃ በኢማሙ አሻፍዒ መዘሀብ የተጻፈች ሪሳላ
#ክፍል ❾
ሶላትን የሚያበላሹ ነገሮች
🎙በሸይኽ አወል ቢን አሕመድ አል_ኬሚሲይ «ሐፊዘሁሏህ»
--------------------------------------------------
https://t.me/SheihkAbuAmarAwolIbnuAhmed/79
--------------------------------------------------------
📚 የመትን ሰፊነቱ ነጃ በኢማሙ አሻፍዒ መዘሀብ የተጻፈች ሪሳላ
#ክፍል ❾
ሶላትን የሚያበላሹ ነገሮች
🎙በሸይኽ አወል ቢን አሕመድ አል_ኬሚሲይ «ሐፊዘሁሏህ»
--------------------------------------------------
https://t.me/SheihkAbuAmarAwolIbnuAhmed/79
--------------------------------------------------------