💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.73K subscribers
1.27K photos
494 videos
123 files
5.14K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
Audio
~ቁራአንን ስትቀራ  ወይም ስታዳምጥ ከልብህ ይሁን!!

~ስታነበዉ በተረጋጋ መንፈስ ይሁን. ቁራአንን  አዳምጡት በብዙ ልባችሁ ይረጋጋ ዘንድ!!!
~

t.me/https_Asselfya
👍3👎1
Forwarded from DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ] (Muhammed lbnu Fedlu [Abu Nuh])
ዱዓ 🤲

ኢራን ኳታር እና ኢራቅ በሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሰፈሮች ላይ ጥቃት እነደሰነዘረች እየሰማን ነው።
👍7
ወዳጄ!

የተሻልክ ሰው ሁነህ መገኘት ያለብህ ከሌሎች ሰዎች ሳይሆን ከትላንት ማንነትህ ነው ።
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/Mf11q
👍5
.
قَالَ شَيْخُ الْإِسْلَامِ ـ رَحِمَهُ اللهُ ـ  :

   "إِذَا كَانَ الْعَبْدُ دَائِمًا شَاكِرًا مُسْتَغْفِرًا، فَلَا يَزَالُ الْخَيْرُ يَتَضَاعَفُ لَهُ وَ الشَّرُّ يَنْدَفِعُ عَنْهُ".

مَجْمُوعُ الْفَتَاوَىٰ( ٢٦٢/١٤).
👍6
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዱኒያ እንደዚህ ነች ያለምንም እረፍት ቀን ከሌት ቢለፉ ሙሉዕ አትሆንም
hpps//t.me/UstazKedirAhmed
ومن الذين بُشّروا بالجنّة من النساء

☞ከሴቶች በጀነት የተበሰሩ እነማን ይገኙበታል

ثبت بالنص الصريح تبشير بعض النساء بالجنة ،

በእርግጥም ግልፅና ሰሂህ በሆኑ መረጃዎች በጀነት የተበሰሩ የተወሰኑ ሴት ሰሀባዎች እና ከቀደምት ኡማዎች ይገኛሉ እነርሱም

1- آسيةُ بنتُ مزاحمٍ ، امرأةُ فرعونَ .

2- مريم ابنة عمران .

3_خديجة بنت خويلد

①☞ኣሲያ ቢንት ሙዛሂም
②☞መርየም ቢንት ኢምራን
③☞ኸዲጃ ቢንት ኹወይሊድ



فَقَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: (أَفْضَلُ نِسَاءِ أَهْلِ الْجَنَّةِ: خَدِيجَةُ بِنْتُ خُوَيْلِدٍ، وَفَاطِمَةُ بِنْتُ مُحَمَّدٍ، وَآسِيَةُ بِنْتُ مُزَاحِمٍ امْرَأَةُ فِرْعَوْنَ، وَمَرْيَمُ ابْنَةُ عِمْرَانَ).

📘وصححه الألباني في "صحيح الجامع" (1135).

4-  سمية بِنْت خياط

④☞ ሱመያ ቢንት ኸያጥ

جاء عَنْ عُثْمَانَ بن عَفَّانَ، قَالَ: سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ لأَبِي عَمَّارٍ، وَأُمِّ عَمَّارٍ: (اصْبِرُوا آلَ يَاسِرٍ مَوْعِدُكُمُ الْجَنَّةُ).

📗رواه الطبراني في "المعجم الكبير" (769)

5- عائشة بنت أبي بكر الصديق

☞①ኣኢሻ ቢንት አቢ በክር አሲዲቅ

عَنْ عَائِشَةَ أَنَّ جِبْرِيلَ جَاءَ بِصُورَتِهَا فِي خِرْقَةِ حَرِيرٍ خَضْرَاءَ إِلَى النَّبِيِّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فَقَالَ: " هَذِهِ زَوْجَتُكَ فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ " .

📕أخرجه الترمذي (3880) وقال : حَدِيثٌ حَسَنٌ غَرِيبٌ،

6- حفصة بنت عمر بن الخطاب

⑥☞ ሀፍሳ ቢንት አቢ በክር

📒عَنْ أَنَسٍ، رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ: " أَنَّ النَّبِيَّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ طَلَّقَ حَفْصَةَ، فَأَتَاهُ جِبْرِيلُ عَلَيْهِ الصَّلَاةُ وَالسَّلَامُ، فَقَالَ: يَا مُحَمَّدُ، طَلَّقْتَ حَفْصَةَ وَهِيَ صَوَّامَةٌ قَوَّامَةٌ، وَهِيَ زَوْجَتُكَ فِي الْجَنَّةِ، فَرَاجِعْهَا " أخرجه الحاكم في ☜ وحسنه الألباني في "صحيح الجامع" (4351).

7- فاطمة بنت رسول الله

⑦☞ፋጢማ ቢንት ረሱል صلى الله عليه وسلم

📙ما جاء عَنْ حُذَيْفَةَ، قَالَ ....قال رسول الله صلى الله عليه وسلم: (إِنَّ هَذَا مَلَكٌ لَمْ يَنْزِلِ الأَرْضَ قَطُّ قَبْلَ هَذِهِ اللَّيْلَةِ اسْتَأْذَنَ رَبَّهُ أَنْ يُسَلِّمَ عَلَيَّ وَيُبَشِّرَنِي بِأَنَّ فَاطِمَةَ سَيِّدَةُ نِسَاءِ أَهْلِ الجَنَّةِ وَأَنَّ الحَسَنَ وَالحُسَيْنَ سَيِّدَا شَبَابِ أَهْلِ الجَنَّةِ) ☜أخرجه الترمذي وصححه الألباني في "صحيح الجامع" (4190).

8- أم زفر رضي الله عنها (المرأة السوداء التي كانت تُصرع):

⑧☞ ኡሙ ዘፍር በአብዛኛው ጥቁርዋ ሴት ተብላ የምትታወቀው

📕قال عَطَاءُ بْنُ أَبِي رَبَاحٍ قَالَ : قَالَ لِيَ ابْنُ عَبَّاسٍ: " أَلَا أُرِيكَ امْرَأَةً مِنْ أَهْلِ الْجَنَّةِ ؟ قُلْتُ: بَلَى. قَالَ هَذِهِ الْمَرْأَةُ السَّوْدَاءُ أَتَتِ النَّبِيَّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ ، فَقَالَتْ : إِنِّي أُصْرَعُ ، وَإِنِّي أَتَكَشَّفُ ، فَادْعُ اللهَ لِي ، قَالَ : ( إِنْ شِئْتِ صَبَرْتِ وَلَكِ الْجَنَّةُ ، وَإِنْ شِئْتِ دَعَوْتُ اللهَ أَنْ يُعَافِيَكِ ). فَقَالَتْ: أَصْبِرُ، فَقَالَتْ: إِنِّي أَتَكَشَّفُ، فَادْعُ اللهَ أَنْ لَا أَتَكَشَّفَ. فَدَعَا لَهَا .أخرجه البخاري (5652)، ومسلم (2576).

9 أم سليم رضي الله عنها:

⑨ ኡሙ አነስ ኡሙ ሱለይም

📗فعَنْ أَنَسٍ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، قَالَ: (دَخَلْتُ الْجَنَّةَ فَسَمِعْتُ خَشْفَةً، فَقُلْتُ : مَنْ هَذَا؟ قَالُوا : هَذِهِ الْغُمَيْصَاءُ بِنْتُ مِلْحَانَ أُمُّ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ) أخرجه مسلم (2456).

الله أعلم
👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጥያቄ፦ አንድ ሰው ለትዳር የፈለጋትን ሴት የሷን ፍሏጎት ለማወቅ ቤተሰቧን ከመጠየቁ በፊት እሷን ሊያገባት እንደሚፈልግ መጠየቅ እንዴት ይታያል ?
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔖በአላህ ፍቃድ ከየትኛውም በላእ መዳን የፈለገ ሰው ሊተዋቸው የማይገቡ ዋሳኝ ሁለት ዚክሮች
=

t.me/https_Asselfya
" በሐላል መንገድ መምጣቱ የማይቀረውን ሪዝቅ በሐራም ለማግኘት መኳተን ወንጀልን እንጂ ሌላን አያተርፍም።  "

~
t.me/https_Asselfya
👍15
በዚህ ግሩፕ በስደት  ያላችሁ ወንድምና እህቶች ስራ ለመፈለግ ይረዳችሁ ዘንድ ታስቦ የተከፈተ ነው
እኛ ሙስሊሞች ወንድማማቾች ነን ወንድም በወንድሙ
እህት በእህቷ ጉዳይ ችላ ሊላ እና ተቸግሮ እያየ ዝም ሊል አይገባም
ሰራ የምትፈልጉ ያላችሁበት ቦታ መግለፅ
በገለፁበት ቦታ ስራ ካለ ማሳወቅ
አላህ ይርዳችሁ

https://t.me/+4xX0RYrUI8U1MTQ8
https://t.me/+4xX0RYrUI8U1MTQ8
🔖የአርቦች ምርጥ አባባል...!

~ልብ ልብን ሲወድ አይን ነውርን አያይም።

~
👍17
تلاوة_هادئه_في_قمة_الجمال_للقارئ_عبدالله_الخلف_128_kbps
<unknown>
«ሁሌም ብታዳምጠው ፣ ደጋግመህ ብታነበውሁሌም አብረከው ብትሆን የማይሰለች ድንቅ የአላህ ቃል።!!

ቁርአን!!
~
     t.me/https_Asselfya
👍5
🌻وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ إِسْمَٰعِيلَ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ صَادِقَ ٱلْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًۭا نَّبِيًّۭا
በመጽ
ሐፉ ዉስጥ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ መልክተኛ ነቢይም ነበር፡፡

🌻وَكَانَ يَأْمُرُ أَهْلَهُۥ بِٱلصَّلَوٰةِ وَٱلزَّكَوٰةِ وَكَانَ عِندَ رَبِّهِۦ مَرْضِيًّۭا
ቤተሰቦቹንም በሶላትና በዘካ ያዝ ነበር፡፡ እጌታውም ዘንድ ተወዳጅ ነበር፡፡

~
በአንድ አያ ላይ 3ጊዜ የተጠቀሰ እንስሳ ምንድን ነው?
Anonymous Quiz
43%
ሀ/ንብ
6%
ለ/ንንብ
44%
ሐ/ውሻ
8%
መ/ መልሱአልተጠቀሰም
👍7
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
በአንድ አያ ላይ 3ጊዜ የተጠቀሰ እንስሳ ምንድን ነው?
🔖በአንድ አያ ላይ ሶስት ጊዜ የተጠቀሰ እንስስ ዉሻ ነዉ

🌻سَيَقُولُونَ ثَلَاثَةٌ رَّابِعُهُمْ كَلْبُهُمْ وَيَقُولُونَ خَمْسَةٌ سَادِسُهُمْ كَلْبُهُمْ رَجْمًا بِالْغَيْبِ ۖ وَيَقُولُونَ سَبْعَةٌ وَثَامِنُهُمْ كَلْبُهُمْ ۚ قُل رَّبِّي أَعْلَمُ بِعِدَّتِهِم مَّا يَعْلَمُهُمْ إِلَّا قَلِيلٌ ۗ فَلَا تُمَارِ فِيهِمْ إِلَّا مِرَاءً ظَاهِرًا وَلَا تَسْتَفْتِ فِيهِم مِّنْهُمْ أَحَدًا

~በሩቅ ወርዋሪዎች ሆነው (በጥርጣሬ) «ሦስት ናቸው፤ አራተኛቸው #ውሻቸው ነው» ይላሉ፡፡ «አምስት ናቸው፤ ስድስተኛቸው #ውሻቸው ነውም» ይላሉ፡፡ «ሰባት ናቸው፤ ስምንተኛቸውም #ውሻቸው ነው» ይላሉም፡፡ «ጌታዬ ቁጥራቸውን ዐዋቂ ነው፡፡ ጥቂት (ሰው) እንጂ አያውቃቸውም» በላቸው፡፡ በእነሱም ነገር ግልጽን ክርክር እንጂ (ጠልቀህ) አትከራከር፡፡ በእነሱም ጉዳይ ከነሱ (ከመጽሐፉ ሰዎች) አንድንም አትጠይቅ፡፡

ሱረቱል አል ካህፍ [ 22]
~
👍4
~ፍቅርን !
°አባረን አባረን...
°ፈልገን አጣነዉ
°በቃላችን ብቻ እየተናገርነዉ!
~
    t.me/https_Asselfya
👍14