🎉በናፍቆት ፈዝዤ ሄጄ በትዝታ
አሳለፍኩት ኢዴን ካደኩበት ቦታ
ባታዩኝ መጥቼ ባልጎርስ ከማዳችሁ
በትዝታ ንፋሥ ዋልኩኝ ስዞራችሁ
የናፈቀው ልቤ ባይቆርጥለት ጥሙ
ኖርኩኝ በትዝታ ቢከፋም ህመሙ
የትም የማገኘው መልካም ትዝታችሁ
ሁሌ እንሚያፀናናኝ ከልብ ልገራችሁ
ቤተ ደጁን ሰው ሞልቶ እንዳልሳቅን ተሻምተን
እኔም ተሰደድኩኝ ያንን ሁሉ ትተን
ግዜ እየገፋ ቢያርቀን ብዙ ቀን
እንገናኛለን ሞልቶልን አንድ ቀን
💎ኢንሻአላህ አላፍቃድ ሲድረስ።
አሳለፍኩት ኢዴን ካደኩበት ቦታ
ባታዩኝ መጥቼ ባልጎርስ ከማዳችሁ
በትዝታ ንፋሥ ዋልኩኝ ስዞራችሁ
የናፈቀው ልቤ ባይቆርጥለት ጥሙ
ኖርኩኝ በትዝታ ቢከፋም ህመሙ
የትም የማገኘው መልካም ትዝታችሁ
ሁሌ እንሚያፀናናኝ ከልብ ልገራችሁ
ቤተ ደጁን ሰው ሞልቶ እንዳልሳቅን ተሻምተን
እኔም ተሰደድኩኝ ያንን ሁሉ ትተን
ግዜ እየገፋ ቢያርቀን ብዙ ቀን
እንገናኛለን ሞልቶልን አንድ ቀን
💎ኢንሻአላህ አላፍቃድ ሲድረስ።
👍7
ሙሓደራ 156 አያመተሽሪቅ የመብል እና የመጠጥ አላህን የማስታወሻ ግዜ
በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ጁወይሪያ)
🔖ሙሓደራ 156
"" አያመተሽሪቅ የመብል እና የመጠጥ አላህን የማስታወሻ ግዜ ""
🎙 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ(አቡ ሓቲም)
https://t.me/UstazKedirAhmed
"" አያመተሽሪቅ የመብል እና የመጠጥ አላህን የማስታወሻ ግዜ ""
🎙 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ(አቡ ሓቲም)
https://t.me/UstazKedirAhmed
أكثروا من هذا الدعاء أيا...
قُ~طُوف أَثَريّة
أكثروا من هذا الدعاء أيام التشريق || الشيخ عبدالسلام الشويعر
﴿ ذَٰلِكَ وَمَن يُعَظِّمْ حُرُمَاتِ اللهِ فَهُوَ خَيْرٌ لَّهُ عِندَ…
الشيخ محمد المنفي
❀﴿ذَٰلِكَ وَمَن يُعَظِّمْ شَعَائِرَ اللَّهِ فَإِنَّهَا مِن تَقْوَى الْقُلُوبِ (32)﴾
🔖እውነተኛ የሙእሚን ኢዶች
~
~አነስ ኢብኑ ማሊክ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
✅ ለአንድ ሙእሚን አምስት ኢዶች አሉት እነሱም፦
➀.በሱ ላይ ወንጀል ሳይፃፍበትና አላህ ሳይቆጣው ያሳለፈው ማንኛውም ቀን ኢዱ ነው።
➁ .ከዱንያ ወደ አሄራ ሲሄድ በኢማንና በሸሀዳ የወጣ ከሆነ ይህም ቀን ኢዱ ነው።
➂ .ከሲራጥ አልፎ ከየውመል ቂያማ ጭንቅ የዳነበት እለት ይህም ቀን ኢዱ ነው።
➃ .ከጀሀነም ርቆ ጀነት የሚገባበትም ቀን ኢዱ ነው።
⓹ .በጀነት ውስጥ ወደ ጌታው የሚመለከትበትም ቀን ኢዱ ነው።
📚【صيد الفوائد】
t.me/https_Asselfya
👍6
🔖አንተ ሙስሊም ወንድምህ ሲወድቅና
~
t.me/https_Asselfya
ሳይሳካለት ሲቀር የምትደሰት ከሆነ ዉጤታማ ሲሆንና ሲሳካለትየምታዝንና የምትመቀኝ ከሆነ "እወቅ ትልቅ ችግር እንዳጋጠመህ ራስህን መርምር ኢማንህ የጎደለ መሆኑን አስተዉል በአንተ ላየ በጣም ይፈራል።
ምክኒያቱም የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ስላሉ:–~"ከናንተ አንድኛችሁ አላመነም (አያምንም) ለራሱ የሚወደዉን ለወንድሙ እስካል ወደደ ድረስ "~
t.me/https_Asselfya
👉ያማረ አፅናኝ!!
🔖ለአንድ ሰው ማነው ሚያፅናናህ ተብሎ ተጠየቀ!በእጁ ኪታቡን(ቁርአንን) ነክቶ ይች ናት ምታፅናናኝ አለ!
~ከሰዎችስ ማን ነው ሚያፅናናህ
ቁርአኑ (ኪታቡ) ውስጥ ያሉ ሰዎች
በማለት መለሱ።
[ تقييد العلم للخطيب : ( ص١٢٥ ) ]
~
t.me/https_Asselfya
👍6
🔖ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
✅ አላህን በብዛት አምላኪ የነበረች አንድ ሴት ነበረች። ወድቃ ጣቷ ተቆረጠ። እሷ ግን ትስቃለች። በዚህ ጊዜ ከሷ ጋር የነበሩ ሰዎች ጣትሽ ተቆርጦ ምን ያስቅሻል? አሏት። እሷም እንዲህ አለች፦
【ሶብር አድርጌ የማገኘውን አጅር ጥፍጥና የህመሙ መራራነት አስረሳኝ አለች።】
📚[ ﻣَﺪﺍﺭِﺝ ﺍﻟﺴَّﺎﻟِﻜِﻴﻦ (2/167)
~
t.me/https_Asselfya
✅ አላህን በብዛት አምላኪ የነበረች አንድ ሴት ነበረች። ወድቃ ጣቷ ተቆረጠ። እሷ ግን ትስቃለች። በዚህ ጊዜ ከሷ ጋር የነበሩ ሰዎች ጣትሽ ተቆርጦ ምን ያስቅሻል? አሏት። እሷም እንዲህ አለች፦
【ሶብር አድርጌ የማገኘውን አጅር ጥፍጥና የህመሙ መራራነት አስረሳኝ አለች።】
📚[ ﻣَﺪﺍﺭِﺝ ﺍﻟﺴَّﺎﻟِﻜِﻴﻦ (2/167)
~
t.me/https_Asselfya
👍9
Forwarded from Ustaz Kedir Ahmed Al—Kemisse (Abu Juweyriya)
አንድ አንድ ጊዜ የሰው ልጅ ራሱን መገምገም ይኖርበታል ምክንያቱም ራስን ከባለቤቱ ይበልጥ አዋቂ ስለሌለ
ራስን የመገምገም ጥቅሙ ለራስ የማሰላሰያ ጊዜ በመስጠት ችግሮችን ለማስወገድ ና ለውጥ ለማምጣት ይረዳል::
ራስን የመገምገም ጥቅሙ ለራስ የማሰላሰያ ጊዜ በመስጠት ችግሮችን ለማስወገድ ና ለውጥ ለማምጣት ይረዳል::
👍4
~«ከሴቶች አስቀያሚ እና መጥፎ ሴት ማለት ሃያዕ እና ስነመግባር የሌላት ሴት ነች።
~
~
قال الشيخ الألباني -رحمه الله-:
«وضع خاتم الخطوبة في يد العروس من عادات النصارى؛ وقد أُمِرنا بمخالفتهم»
[ أداب الزفاف: ٢١٢].
«وضع خاتم الخطوبة في يد العروس من عادات النصارى؛ وقد أُمِرنا بمخالفتهم»
[ أداب الزفاف: ٢١٢].
ነፍስ በ3 መንገዶች ስኬታማና፤ የጠራች ትኾናለች።
قَدْ أَفْلَحَ مَن تَزَكَّىٰ١٤ وَذَكَرَ اسْمَ رَبِّهِ فَصَلَّىٰ١٥
የተጥራራ ሰው በእርግጥም ዳነ፤ የጌታውንም ስም ያወሳ፤ የሰገደም። [አል‒አዕላ (14—15)]
-
➀. እንዳትቆሺሽ ተገቢውን ክትትል በማድረግ፤
➁. የአላህን ስም ያለማቋረጥ በማውሳት እና፤
➂. ነፍስን በሶላት ጊዜ ከአላህ ጋር በማስተሳሰር።
قَدْ أَفْلَحَ مَن تَزَكَّىٰ١٤ وَذَكَرَ اسْمَ رَبِّهِ فَصَلَّىٰ١٥
የተጥራራ ሰው በእርግጥም ዳነ፤ የጌታውንም ስም ያወሳ፤ የሰገደም። [አል‒አዕላ (14—15)]
-
➀. እንዳትቆሺሽ ተገቢውን ክትትል በማድረግ፤
➁. የአላህን ስም ያለማቋረጥ በማውሳት እና፤
➂. ነፍስን በሶላት ጊዜ ከአላህ ጋር በማስተሳሰር።
👍9
ሚስጥርን መጠበቅ
Daru tewhid
እንዳትናገረ ተብሎ የተነገረውን ሰው እንደ ሬዲዬ እዚህ ተቀምጦ ወሬው እንድብርና እነሞር አድርሶልሃል !
🎙በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሓፊዘሁላህ
~¤ t.me/Darutewhide
🎙በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሓፊዘሁላህ
~¤ t.me/Darutewhide
🍂قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله:
#التقي: يعني مُتَّقٍ للّه عز وجل، والتقوى هي فِعل ما يَقِي من عذاب الله تعالى.
#والغني: هو القانع بما أعطاه الله، لا يَسأل الناس ولا يلحف بالمسألة، فينبغي للإنسان أنْ يستغني عمّا في أيدي الناس بل ويستغني حتى عن الناس فلا يَطلُبَنَّ من أحدٍ شيئًا إلّا عند الضرورة، ولا يتحقق كونه غنِيًّا إلّا بهذا.
#والخفي: هو الذي لا يحب الظهور ولا يتصدر لشيء، لأنّ أهم ما عنده هو محبة الله له ورِضا الله عنه، لكن لا يَلزم من ذلك أن نأمره بالعُزلة، فلا نقول: اعتزِل الناس، ولكن نقول: لا تحرص على إبراز نفسك. ثم اِعلم أنك إذا أَخفيتَ نفسك وكُنتَ أهْلًا لِأَنْ تَظْهَر فإنّ الله سوف يُظْهِرُك ويُبْرِزُك.
أمّا العزلة فأصح الأقوال فيها أنها إذا كانت دفاعًا عن الدين فهي خير، مثلًا إنسان لو اختلط بالناس لفسد دينه لأن الناس دينهم فاسد. وإلّا فالمؤمن الذي يخالط الناس ويصبر على أذاهُم خيرٌ من الذي لا يخالط الناس ولا يصبر على أذاهم.
شرح بلوغ المرام (١٥/ ١٨٣-١٨٥) بتصرف
#التقي: يعني مُتَّقٍ للّه عز وجل، والتقوى هي فِعل ما يَقِي من عذاب الله تعالى.
#والغني: هو القانع بما أعطاه الله، لا يَسأل الناس ولا يلحف بالمسألة، فينبغي للإنسان أنْ يستغني عمّا في أيدي الناس بل ويستغني حتى عن الناس فلا يَطلُبَنَّ من أحدٍ شيئًا إلّا عند الضرورة، ولا يتحقق كونه غنِيًّا إلّا بهذا.
#والخفي: هو الذي لا يحب الظهور ولا يتصدر لشيء، لأنّ أهم ما عنده هو محبة الله له ورِضا الله عنه، لكن لا يَلزم من ذلك أن نأمره بالعُزلة، فلا نقول: اعتزِل الناس، ولكن نقول: لا تحرص على إبراز نفسك. ثم اِعلم أنك إذا أَخفيتَ نفسك وكُنتَ أهْلًا لِأَنْ تَظْهَر فإنّ الله سوف يُظْهِرُك ويُبْرِزُك.
أمّا العزلة فأصح الأقوال فيها أنها إذا كانت دفاعًا عن الدين فهي خير، مثلًا إنسان لو اختلط بالناس لفسد دينه لأن الناس دينهم فاسد. وإلّا فالمؤمن الذي يخالط الناس ويصبر على أذاهُم خيرٌ من الذي لا يخالط الناس ولا يصبر على أذاهم.
شرح بلوغ المرام (١٥/ ١٨٣-١٨٥) بتصرف
👍6
👍11
ሴቶች እህቶቻችን ሆይ ፡-
በየ ሶሻል ሚዲያው አግቡን አጋቡን በማለት ራሳችሁን አታርክሱ ! አሏህ ባዘዘው መንገድ ቀጥ በሉና በቀጥተኛ በር ለመግባት ሞክሩ ። አሁን ያለችሁበት መንገድ በሰዎች ላይ ፈተና ከመፍጠርና እናንተን ከማርክስ ውጭ ሌላ ጥቅም የለውም ደሞም የ ዘራፊዎችና የ" ሞካሪዎች " ሲሳይ መሆናችሁን ብትጠነቀቁ ጥሩ ነው ! የተቆርቋሪ ወንድም ምክር አድርጋችሁ ብታስቡት መልካም ነው !
https://t.me/Muhammedsirage
በየ ሶሻል ሚዲያው አግቡን አጋቡን በማለት ራሳችሁን አታርክሱ ! አሏህ ባዘዘው መንገድ ቀጥ በሉና በቀጥተኛ በር ለመግባት ሞክሩ ። አሁን ያለችሁበት መንገድ በሰዎች ላይ ፈተና ከመፍጠርና እናንተን ከማርክስ ውጭ ሌላ ጥቅም የለውም ደሞም የ ዘራፊዎችና የ" ሞካሪዎች " ሲሳይ መሆናችሁን ብትጠነቀቁ ጥሩ ነው ! የተቆርቋሪ ወንድም ምክር አድርጋችሁ ብታስቡት መልካም ነው !
https://t.me/Muhammedsirage
👍15