💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
አድራሻ: ኮምቦልቻ በርበሬ ወንዝ አዲሱን ድልድዩን ተሻግሮ ደወይ ቱላዳሜ ቡፌ ቁም ሳጥን የተለያዩ ነገሮችን ማሠራት ከፈለጉ በዚህ ቁጥር ያናግሩት አህመድ ሰኢድ 00 251 93 511 5985 https://t.me/https_Asselfya https://t.me/https_Asselfya
🔖ቡፌ ቁም ሳጥን የተለያዩ ነገሮች በተለያዩ ዲዛይን ከረን ማሠራት ከፈለጉ ያናግሩን።
አድራሻ: ኮምቦልቻ አዲሱ ኤርፖርት ቱላዳሜ.!
አህመድ ሰኢድ
00 251 93 511 5985
00 251910 32 05 89
~ለበለጠ መረጃ ይቀላቀሉ...
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
አድራሻ: ኮምቦልቻ አዲሱ ኤርፖርት ቱላዳሜ.!
አህመድ ሰኢድ
00 251 93 511 5985
00 251910 32 05 89
~ለበለጠ መረጃ ይቀላቀሉ...
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
~ሰው ምሽት ላይ የቀን ዉሎዉን ገምግሞ ድክመቱን ካላመነ ምኑን ሰው ሆነ፡፡
ሲበዛ ደካሞች ነን የኔ ጌታ ፍፁምነትን ለራሣችን አንሸልምም ጉድለት ተፈጥሯችን ነው እንከን ባህሪያችን ነው፡፡ አሏህ ሆይ በየቀኑ ራሣቸዉን ገምግመው ከሚታረሙት አድርገን ከነፍሳችን ተንኮል ባንተ እንጠበቃለን።
ከባህሪያችን ክፋትም አንተው ጠብቀን አፈጣጠሬን ያሳመርክ ጌታዬ ሆይ ይህን መጥፎ ፀባዬን አሳምርልኝ።🤲
منقول
ሲበዛ ደካሞች ነን የኔ ጌታ ፍፁምነትን ለራሣችን አንሸልምም ጉድለት ተፈጥሯችን ነው እንከን ባህሪያችን ነው፡፡ አሏህ ሆይ በየቀኑ ራሣቸዉን ገምግመው ከሚታረሙት አድርገን ከነፍሳችን ተንኮል ባንተ እንጠበቃለን።
ከባህሪያችን ክፋትም አንተው ጠብቀን አፈጣጠሬን ያሳመርክ ጌታዬ ሆይ ይህን መጥፎ ፀባዬን አሳምርልኝ።🤲
منقول
{{ አል_ሂጃብ }}
~ ~ ~
➡️ሂጃብ ማለት፦ ትርጉሙ የቅርብ ዘመዶቿ ካልሆኑ ወንዶች ሠዉነቷን መሸፈን ማለት ነዉ።
➘አሏሁ ሱብሀነሁ ተአላ እንድህ ብሏል፦
وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا ۖ وَلْيَضْرِبْنَ بِخُمُرِهِنَّ عَلَىٰ جُيُوبِهِنَّ ۖ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا لِبُعُولَتِهِنَّ أَوْ ءَابَآئِهِنَّ أَوْ ءَابَآءِ بُعُولَتِهِنَّ أَوْ أَبْنَآئِهِنَّ أَوْ أَبْنَآءِ بُعُولَتِهِنَّ أَوْ إِخْوَٰنِهِنَّ أ
ጌጣቸውንም ከእርሷ ግልጽ ከኾነው በስተቀር አይግለጡ፡፡
ጉፍታዎቻቸውን በአንገትጌዎቻቸው ላይ ያጣፉ፡፡ (የውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው ወይም ለአባቶቻቸው ወይም ለባሎቻቸው አባቶች ወይም ለወንዶች ልጆቻቸው ወይም ለባሎቻቸው ወንዶች ልጆች ወይም ለወንድሞቻቸው።
📚(አን ኑር 31)
➘ በሌላ የቁርአን አንቀጽ ላይ አሏሁ ሱብሀነሁ ተአላ እንድህ ብሏል፦
وَإِذَا سَأَلْتُمُوهُنَّ مَتَٰعًۭا فَسْـَٔلُوهُنَّ مِن وَرَآءِ حِجَابٍۢ ۚ
እቃንም( ለመዋስ )በጠየቃችኋቸዉ ጊዜ ከመጋረጃ ኋላ ሆናችሁ ጠይቋቸዉ።
📚(አል _አህዛብ)
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
~ ~ ~
➡️ሂጃብ ማለት፦ ትርጉሙ የቅርብ ዘመዶቿ ካልሆኑ ወንዶች ሠዉነቷን መሸፈን ማለት ነዉ።
➘አሏሁ ሱብሀነሁ ተአላ እንድህ ብሏል፦
وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا مَا ظَهَرَ مِنْهَا ۖ وَلْيَضْرِبْنَ بِخُمُرِهِنَّ عَلَىٰ جُيُوبِهِنَّ ۖ وَلَا يُبْدِينَ زِينَتَهُنَّ إِلَّا لِبُعُولَتِهِنَّ أَوْ ءَابَآئِهِنَّ أَوْ ءَابَآءِ بُعُولَتِهِنَّ أَوْ أَبْنَآئِهِنَّ أَوْ أَبْنَآءِ بُعُولَتِهِنَّ أَوْ إِخْوَٰنِهِنَّ أ
ጌጣቸውንም ከእርሷ ግልጽ ከኾነው በስተቀር አይግለጡ፡፡
ጉፍታዎቻቸውን በአንገትጌዎቻቸው ላይ ያጣፉ፡፡ (የውስጥ) ጌጣቸውንም ለባሎቻቸው ወይም ለአባቶቻቸው ወይም ለባሎቻቸው አባቶች ወይም ለወንዶች ልጆቻቸው ወይም ለባሎቻቸው ወንዶች ልጆች ወይም ለወንድሞቻቸው።
📚(አን ኑር 31)
➘ በሌላ የቁርአን አንቀጽ ላይ አሏሁ ሱብሀነሁ ተአላ እንድህ ብሏል፦
وَإِذَا سَأَلْتُمُوهُنَّ مَتَٰعًۭا فَسْـَٔلُوهُنَّ مِن وَرَآءِ حِجَابٍۢ ۚ
እቃንም( ለመዋስ )በጠየቃችኋቸዉ ጊዜ ከመጋረጃ ኋላ ሆናችሁ ጠይቋቸዉ።
📚(አል _አህዛብ)
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
የግጥሜ ርዕስ👇
አታለለሽ አሉኝ ያ የዲን ነጋዴ
የዲን ካባ ለብሶ ተጠቅሞ በዘዴ
ግን ሁሉም ነገር ያልፋል ቅር እዳይልሽ ውዴ
የጎዳሽ ሢመሥለው አስተምሮሽ ሄዴ
ለቀጣይ አነቃሽ ደርስ ተወሰዴ
ሰለፍይ እህቴ አሰብኩኝ አርቄ
አስተገዘኝና መውደቅሽ መውደቄ
መልስሽን ፈለኩኝ ለነዚህ ለጥያቄ
ተቅዋ ካጣሽበት አሏህን ካልፈራ
በተሠጠው እውቀት ባወቀው ካልሰራ
ከኢልሙ ምን አለሽ ቢያሥተምር ቢያቀራ?
በጀነት ቢያበስር ከሳት ቢያሥፈራራ
ሰወችን ቢያነቃ በሌት በጠራራ
እራሡን ከረሳ ተግባሩ ካልጠራ
ከዳዕዋው ምን አለሽ ቢመክር ቢጣራ?
አደራ እህት አለም አጣሪ ተግባሩን
የአህላቁን ጉዳይ ውብ ሥነ ምግባሩን
አደራ እህት አለም ይቅርብሽ መቸኮል
እዳትጠለፊ ባሥመሣዮች ተንኮል
እሙ አፍራህ✍️
አታለለሽ አሉኝ ያ የዲን ነጋዴ
የዲን ካባ ለብሶ ተጠቅሞ በዘዴ
ግን ሁሉም ነገር ያልፋል ቅር እዳይልሽ ውዴ
የጎዳሽ ሢመሥለው አስተምሮሽ ሄዴ
ለቀጣይ አነቃሽ ደርስ ተወሰዴ
ሰለፍይ እህቴ አሰብኩኝ አርቄ
አስተገዘኝና መውደቅሽ መውደቄ
መልስሽን ፈለኩኝ ለነዚህ ለጥያቄ
ተቅዋ ካጣሽበት አሏህን ካልፈራ
በተሠጠው እውቀት ባወቀው ካልሰራ
ከኢልሙ ምን አለሽ ቢያሥተምር ቢያቀራ?
በጀነት ቢያበስር ከሳት ቢያሥፈራራ
ሰወችን ቢያነቃ በሌት በጠራራ
እራሡን ከረሳ ተግባሩ ካልጠራ
ከዳዕዋው ምን አለሽ ቢመክር ቢጣራ?
አደራ እህት አለም አጣሪ ተግባሩን
የአህላቁን ጉዳይ ውብ ሥነ ምግባሩን
አደራ እህት አለም ይቅርብሽ መቸኮል
እዳትጠለፊ ባሥመሣዮች ተንኮል
እሙ አፍራህ✍️
~ብዙ ጊዜ «ባሌ ከፈቀደልኝ» ማለት የምታበዛ ባለትዳር ጓደኛ ካለችሽ ጓደኝነቷን አጥብቀሽ ያዥ፣
ከትዳር ተሞክሮዋ ምክሯን ስሚ፣ ምክንያቱም እርሷ አላህ በሚወደው መንገድ የታነፀችና በዘመናዊነት ቫይረስ ያልተለከፈች ሙእሚን ነችና!
منقول
ከትዳር ተሞክሮዋ ምክሯን ስሚ፣ ምክንያቱም እርሷ አላህ በሚወደው መንገድ የታነፀችና በዘመናዊነት ቫይረስ ያልተለከፈች ሙእሚን ነችና!
منقول