📓 العبادة لا تُسمَى عبادة ‼️
إلا مع ❓
إلا مع ❓
Anonymous Quiz
14%
الصّدق...
80%
التّوحيد...
5%
عدم فعل الذنوب...
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
📓 العبادة لا تُسمَى عبادة ‼️
إلا مع ❓
إلا مع ❓
•••
العبادة لا تُسمَى عبادة إلا مع
✅ التّوحيد .
📓 قال #الشيخ_عبد_الرزاق_البدر_حفظه_الله :
✔️ والعبادة لا تكون #عبادة إلا مع التوحيد ، بأن يكون #العبد موحداً لله جل جلاله ، مخلصاً في #عبادته كلها ، بأن تكون #صلاته لله ،وحجه لله ، ونذره لله ، دعاؤه #يتوجه به إلى الله ، توكله على الله ، رجاؤه من #الله ، خوفه من الله ، وهكذا بكل عباداته لا #يصرف منها شيئا إلا لله سبحانه وتعالى...
{وَمَا أُمِرُوا إِلَّا لِيَعْبُدُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ حُنَفَاءَ } [البينة:٥].
{أَلَا لِلَّهِ الدِّينُ الْخَالِصُ} [الزمر :٣]
{وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا} [الجن :١٨]
والآيات في هذا المعنى كثيرة .
📖 شرح القواعد الأربع .
العبادة لا تُسمَى عبادة إلا مع
✅ التّوحيد .
📓 قال #الشيخ_عبد_الرزاق_البدر_حفظه_الله :
✔️ والعبادة لا تكون #عبادة إلا مع التوحيد ، بأن يكون #العبد موحداً لله جل جلاله ، مخلصاً في #عبادته كلها ، بأن تكون #صلاته لله ،وحجه لله ، ونذره لله ، دعاؤه #يتوجه به إلى الله ، توكله على الله ، رجاؤه من #الله ، خوفه من الله ، وهكذا بكل عباداته لا #يصرف منها شيئا إلا لله سبحانه وتعالى...
{وَمَا أُمِرُوا إِلَّا لِيَعْبُدُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ حُنَفَاءَ } [البينة:٥].
{أَلَا لِلَّهِ الدِّينُ الْخَالِصُ} [الزمر :٣]
{وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا} [الجن :١٨]
والآيات في هذا المعنى كثيرة .
📖 شرح القواعد الأربع .
👍1
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
أذكار_الصباح_والمساء_للعلامة_الرسلان.pdf
«የጧት ዚክርን እንዳንረሳ የልባችን ቀለብ ነውና።
=
=
"እኔ" ገደል እንዳይከተን
~
"እኔ እኔ" ሲበዛ ለሰሚው ያቅለሸልሻል። ድንበርም ያስታል። ለራስ የተጋነነ ግምት ማሳደር ጎንበስ ብሎ ለመማር እንቅፋት ይሆናል። በ "እኔ" የተለከፈ ማንነት ከኢኽላስ ጋር የመጣላቱ እድል ሰፊ ነው። እዚህ ላይ አንድ የሚደንቅ የሶሐቦች ስብእና አለ። ከሚያስተላልፏቸው ገድሎች ውስጥ የራሳቸው ሲሆን ጊዜ "አንድ ሰው እንዲህ አድርጎ" በማለት እንደዋዛ የአንድ ማንነቱ የማይታወቅ ሰው ጉዳይ በሚመስል መልኩ የሚያቀርቡበት ሁኔታ አለ። ታሪኩ በሌላ አቅጣጫ ሲፈተሽ ግን የራሳቸው ገድል ሆኖ ይገኛል። ሱብሓነላህ!
ኢኽላስን ለማረጋገጥ፣ ስግብግብ ነፍስያን ለማሸነፍ፣ በራስ ፍቅር ክንፍ ከማለት ለመዳን "እኔ፣ እኔ" በሚል ክፉ ስሜት ላይ ጦርነት ማወጅ ያስፈልጋል። ነፍሲያን ጉሮሮዋን አንቆ መያዝ። የኢኽላስ ነገር ለነፍሲያ ፈተና ነው። የአንድ ሸይኽ ደርስ ላይ የሚገርም ገጠመኝ ሰማሁኝ። የሆነ ሰው ሌሊት እየተነሳ ሶላት መስገዱ ማንም ዘንድ አለመታወቁ ይከነክነዋል። እና በብልሃት ሰጋጅነቱን ማሳወቅ ፈለገ። ፋርማሲ ገባና
* "በሌሊት ሶላት ምክንያት ለሚሰማ ድካም የሚሆን መድሃኒት አለህ ወይ?" ብሎ ይጠይቃል።
- "የለኝም" አለው።
* "እሺ ሷሊሖችን ትውዳለህ'ንዴ?" ብሎ ይጠይቀዋል።
- ፋርማሲስቱ ነገሩ ቢገርመው አሳለፈው።
* "ለማንኛውም ሷሊሖችን ውድድ አላህ ይወድሃል" ብሎት ወጣ።
✅ "እኔ" ይሉኝታ ያሳጣል።
✅ "የኔ" ስግብግብ ያደርጋል።
✅ "እኔ ዘንድ" ትእቢት ያወርሳል።
እነዚህ ስሜቶች ልባችንን እንዳይቆጣጠሩ መጠንቀቅ ይገባል። ጠቢቡ ኢብኑል ቀዪም - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
" 'እኔ'፣ 'የኔ' እና 'እኔ ዘንድ' ማለት ድንበር እንዳያልፍብህ መጠንቀቅ ይገባል። እነኚህ ሶስት ቃላት ኢብሊስ፣ ፊርዐውን እና ቃሩን ተፈትነውባቸዋል።
👉🏾 'እኔ ከሱ በላጭ ነኝ' የሚለው የኢብሊስ ነው።
👉🏾 'የግብፅ ግዛት የኔ ነው' የሚለው የፊርዐውን ነው።
👉🏾 '(ሀብቱን) የተሰጠሁት እኔ ዘንድ ባለው እውቀት ብቻ ነው' የሚለው የቃሩን ነው።
➡️ 'እኔ' የምትለዋ ቃል ያረፈችበት ያማረ ቦታ 'እኔ ባሪያ ነኝ'፣ 'እኔ አጥፊ ነኝ'፣ 'እኔ ምህረትን ለማኝ ነኝ'፣ 'እኔ ወንጀለኛነቴን የማምን ነኝ'፣ ... በሚለው የባሪያ ንግግር ውስጥ ነው።
➡️ 'የኔ' የምትለዋ ቃል ያረፈችበት ያማረ ቦታ 'የኔ ወንጀል'፣ 'የኔ ውርደት'፣ 'የኔ ድህነት' በሚለው ውስጥ ነው።
➡️ 'እኔ ዘንድ' የምትለዋ ቃል ያረፈችበት ያማረ ቦታ ደግሞ 'ምሬንም ሆነ ቀልዴን፣ ስህተቴንም ሆነ አውቄ የፈፀምኩኑን ምህረት አድርግልኝ። ይሄ ሁሉ እኔ ዘንድ አለና' በሚለው ውስጥ ነው።"
📖 [ዛዱል መዓድ]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
~
"እኔ እኔ" ሲበዛ ለሰሚው ያቅለሸልሻል። ድንበርም ያስታል። ለራስ የተጋነነ ግምት ማሳደር ጎንበስ ብሎ ለመማር እንቅፋት ይሆናል። በ "እኔ" የተለከፈ ማንነት ከኢኽላስ ጋር የመጣላቱ እድል ሰፊ ነው። እዚህ ላይ አንድ የሚደንቅ የሶሐቦች ስብእና አለ። ከሚያስተላልፏቸው ገድሎች ውስጥ የራሳቸው ሲሆን ጊዜ "አንድ ሰው እንዲህ አድርጎ" በማለት እንደዋዛ የአንድ ማንነቱ የማይታወቅ ሰው ጉዳይ በሚመስል መልኩ የሚያቀርቡበት ሁኔታ አለ። ታሪኩ በሌላ አቅጣጫ ሲፈተሽ ግን የራሳቸው ገድል ሆኖ ይገኛል። ሱብሓነላህ!
ኢኽላስን ለማረጋገጥ፣ ስግብግብ ነፍስያን ለማሸነፍ፣ በራስ ፍቅር ክንፍ ከማለት ለመዳን "እኔ፣ እኔ" በሚል ክፉ ስሜት ላይ ጦርነት ማወጅ ያስፈልጋል። ነፍሲያን ጉሮሮዋን አንቆ መያዝ። የኢኽላስ ነገር ለነፍሲያ ፈተና ነው። የአንድ ሸይኽ ደርስ ላይ የሚገርም ገጠመኝ ሰማሁኝ። የሆነ ሰው ሌሊት እየተነሳ ሶላት መስገዱ ማንም ዘንድ አለመታወቁ ይከነክነዋል። እና በብልሃት ሰጋጅነቱን ማሳወቅ ፈለገ። ፋርማሲ ገባና
* "በሌሊት ሶላት ምክንያት ለሚሰማ ድካም የሚሆን መድሃኒት አለህ ወይ?" ብሎ ይጠይቃል።
- "የለኝም" አለው።
* "እሺ ሷሊሖችን ትውዳለህ'ንዴ?" ብሎ ይጠይቀዋል።
- ፋርማሲስቱ ነገሩ ቢገርመው አሳለፈው።
* "ለማንኛውም ሷሊሖችን ውድድ አላህ ይወድሃል" ብሎት ወጣ።
✅ "እኔ" ይሉኝታ ያሳጣል።
✅ "የኔ" ስግብግብ ያደርጋል።
✅ "እኔ ዘንድ" ትእቢት ያወርሳል።
እነዚህ ስሜቶች ልባችንን እንዳይቆጣጠሩ መጠንቀቅ ይገባል። ጠቢቡ ኢብኑል ቀዪም - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
" 'እኔ'፣ 'የኔ' እና 'እኔ ዘንድ' ማለት ድንበር እንዳያልፍብህ መጠንቀቅ ይገባል። እነኚህ ሶስት ቃላት ኢብሊስ፣ ፊርዐውን እና ቃሩን ተፈትነውባቸዋል።
👉🏾 'እኔ ከሱ በላጭ ነኝ' የሚለው የኢብሊስ ነው።
👉🏾 'የግብፅ ግዛት የኔ ነው' የሚለው የፊርዐውን ነው።
👉🏾 '(ሀብቱን) የተሰጠሁት እኔ ዘንድ ባለው እውቀት ብቻ ነው' የሚለው የቃሩን ነው።
➡️ 'እኔ' የምትለዋ ቃል ያረፈችበት ያማረ ቦታ 'እኔ ባሪያ ነኝ'፣ 'እኔ አጥፊ ነኝ'፣ 'እኔ ምህረትን ለማኝ ነኝ'፣ 'እኔ ወንጀለኛነቴን የማምን ነኝ'፣ ... በሚለው የባሪያ ንግግር ውስጥ ነው።
➡️ 'የኔ' የምትለዋ ቃል ያረፈችበት ያማረ ቦታ 'የኔ ወንጀል'፣ 'የኔ ውርደት'፣ 'የኔ ድህነት' በሚለው ውስጥ ነው።
➡️ 'እኔ ዘንድ' የምትለዋ ቃል ያረፈችበት ያማረ ቦታ ደግሞ 'ምሬንም ሆነ ቀልዴን፣ ስህተቴንም ሆነ አውቄ የፈፀምኩኑን ምህረት አድርግልኝ። ይሄ ሁሉ እኔ ዘንድ አለና' በሚለው ውስጥ ነው።"
📖 [ዛዱል መዓድ]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
النبيّ صلى الله عليه وسلم ظهر على أناسٍ متفرّقين في عباداتهم ❗️❓
أسئلة منتقاة من شرح القواعد الأربع ✅
دليل القاعدة الرابعة من كتاب الله ✅ :
Anonymous Quiz
44%
وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ كُلُّهُ لِلَّهِ ۚ
56%
فَإِذَا رَكِبُواْ فى الفلك دعوا الله مخلصين له ٱلدِّينَ فَلَمَّا نَجَّىٰهمْ إِلى البر إِذا هم يشركون
አንድ ሰው እንደት እንደዚህ ደስተኛ ሂዎት ሊኖርህ ቻለ ተብሎ ሲጠየቅ
አላህን በድብቅ ማመጽ ትቸ ብሎ መለሰ!
ብዙዎችን የከበደው. ይህ ነው።
~
አላህን በድብቅ ማመጽ ትቸ ብሎ መለሰ!
ብዙዎችን የከበደው. ይህ ነው።
~
Audio
ወንጀሎችን መራቅ ተውሂድን ከማረጋገጥ ውስጥ ነው
አጭር ምክር ሙሐመድ ሲራጅ
https://t.me/MedrestuImamuAhmed
https://t.me/Muhammedsirage
አጭር ምክር ሙሐመድ ሲራጅ
https://t.me/MedrestuImamuAhmed
https://t.me/Muhammedsirage
Forwarded from أَبُوْ سَهْلَة مُصْطَفَى سَعِيْدٍ الْجُنَيْدِي
ቆንጆ ግጥም ማሻአላህ
#አስመሳይ #አግብቼ
አስመሳይ አግብቼ ግራ ከምጋባ፣
ተደብቄ ልኑር ልቅር ሳላገባ።
ተመሳሳይ ኮፒ በመቅረቷ አልባባም፣
እምነት አሰዳቢ ፍፁም አላገባም።
የአላህን ትዕዛዝ ሂጃቧን አድርጋ፣
ከተጨማለቀች ከአጂነብይ ሰው ጋ፣
እሷን አላገባም ከቶ ቁሜ ልቅር፣
በብቻየ አለም ውስጥ ተደብቄ ልኑር።
አቂዳየ እያለ ምን አለው ካለችኝ፣
እስልምናየን ይዤ ድሃ ካረገችኝ፣
መስፈርቷ ከሆነ ቤት ና መኪና፣
ኒቃቢስትም ብትሆን ብትሄድ ተሸፍና፣
ትቅርብኝ ይች ልጂ እኔ አላገባትም፣
ኪታቤን አዝየ ሄዳለሁ የትም።
እውቀት ፍለጋየን አቀጣጥላለሁ፣
እምነት አሰዳቢ ለምን አገባለሁ።
ጀግና የጀግና ልጂ በመንሀጂ ያደገች፣
በሰለፎች አሰር አምራ የደመቀች፣
አላህ ከገጠመኝ ውብ ትዳር ፈላጊ፣
አስተዋይ መካሪ ንደት አረጋጊ፣
የሙብተዲ ጥላት ጦረኛ ተዋጊ፣
ሽርክን አፈራራሽ የተውሂድ ምርኮኛ፣
የቢድአ ካንሰር የሱና ሱሰኛ፣
እምነቷ ሲደፈር የሚያንዘረዝራት፣
ከእግር እስከ ራሷ ንደት የሚወራት፣
በአቂዳዋ ታጋይ ጀግና አርቆ አሳቢ፣
የእህቶቿ ሞደል በሂጃብ ተዋቢ፣
ከመጥፎ ከልክላ በመልካም ላይ አዛዢ፣
ውዲ ባልተቤቷን በፍቅር አደንዛዢ።
ለረጂሙ ጉዞ ስንቋን የሰነቀች፣
በተውሂድ በሱና በሀቅ የደመቀች።
ከመንሀጀ ሰለፍ ሁሌ የማትለወጥ፣
ያወራ ቢያወራ ልቧን የማትሰጥ።
ይህችን መሳይ ሞደል ታስፈልገኛለች፣
እህትም ፣ባልተቤት እናት ትሆናለች።
ችግሩ እሷ ግን የት አለች የት አለች፣
ልፈልግ በዱኣ ከአላህ ተስፋ አልቆርጥም፣
እምነት አሰዳቢ አልለማመጥም፣
ተውሂድ ያልገባት ልጂ አርፋ አትቀመጥም።
ያ አላህ
እኔንም አድርገኝ ከነጓደኞቼ፣
ቀጥ ብየ የምሄድ አንተኑ ፈርቼ።
ሀቅ የምገልፅበት ስጠኝ እምቅ ወኔ፣
ተውሂድ ላስተምረው ይጠቀም ወገኔ።
ጀግናይቱ የት አለች ለባሽ ጥቁር ካባ፣
ብቸኝነት ይብቃኝ አትፈትነኝ ላግባ።
#አስመሳይ #አግብቼ
አስመሳይ አግብቼ ግራ ከምጋባ፣
ተደብቄ ልኑር ልቅር ሳላገባ።
ተመሳሳይ ኮፒ በመቅረቷ አልባባም፣
እምነት አሰዳቢ ፍፁም አላገባም።
የአላህን ትዕዛዝ ሂጃቧን አድርጋ፣
ከተጨማለቀች ከአጂነብይ ሰው ጋ፣
እሷን አላገባም ከቶ ቁሜ ልቅር፣
በብቻየ አለም ውስጥ ተደብቄ ልኑር።
አቂዳየ እያለ ምን አለው ካለችኝ፣
እስልምናየን ይዤ ድሃ ካረገችኝ፣
መስፈርቷ ከሆነ ቤት ና መኪና፣
ኒቃቢስትም ብትሆን ብትሄድ ተሸፍና፣
ትቅርብኝ ይች ልጂ እኔ አላገባትም፣
ኪታቤን አዝየ ሄዳለሁ የትም።
እውቀት ፍለጋየን አቀጣጥላለሁ፣
እምነት አሰዳቢ ለምን አገባለሁ።
ጀግና የጀግና ልጂ በመንሀጂ ያደገች፣
በሰለፎች አሰር አምራ የደመቀች፣
አላህ ከገጠመኝ ውብ ትዳር ፈላጊ፣
አስተዋይ መካሪ ንደት አረጋጊ፣
የሙብተዲ ጥላት ጦረኛ ተዋጊ፣
ሽርክን አፈራራሽ የተውሂድ ምርኮኛ፣
የቢድአ ካንሰር የሱና ሱሰኛ፣
እምነቷ ሲደፈር የሚያንዘረዝራት፣
ከእግር እስከ ራሷ ንደት የሚወራት፣
በአቂዳዋ ታጋይ ጀግና አርቆ አሳቢ፣
የእህቶቿ ሞደል በሂጃብ ተዋቢ፣
ከመጥፎ ከልክላ በመልካም ላይ አዛዢ፣
ውዲ ባልተቤቷን በፍቅር አደንዛዢ።
ለረጂሙ ጉዞ ስንቋን የሰነቀች፣
በተውሂድ በሱና በሀቅ የደመቀች።
ከመንሀጀ ሰለፍ ሁሌ የማትለወጥ፣
ያወራ ቢያወራ ልቧን የማትሰጥ።
ይህችን መሳይ ሞደል ታስፈልገኛለች፣
እህትም ፣ባልተቤት እናት ትሆናለች።
ችግሩ እሷ ግን የት አለች የት አለች፣
ልፈልግ በዱኣ ከአላህ ተስፋ አልቆርጥም፣
እምነት አሰዳቢ አልለማመጥም፣
ተውሂድ ያልገባት ልጂ አርፋ አትቀመጥም።
ያ አላህ
እኔንም አድርገኝ ከነጓደኞቼ፣
ቀጥ ብየ የምሄድ አንተኑ ፈርቼ።
ሀቅ የምገልፅበት ስጠኝ እምቅ ወኔ፣
ተውሂድ ላስተምረው ይጠቀም ወገኔ።
ጀግናይቱ የት አለች ለባሽ ጥቁር ካባ፣
ብቸኝነት ይብቃኝ አትፈትነኝ ላግባ።
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
ቆንጆ ግጥም ማሻአላህ #አስመሳይ #አግብቼ አስመሳይ አግብቼ ግራ ከምጋባ፣ ተደብቄ ልኑር ልቅር ሳላገባ። ተመሳሳይ ኮፒ በመቅረቷ አልባባም፣ እምነት አሰዳቢ ፍፁም አላገባም። የአላህን ትዕዛዝ ሂጃቧን አድርጋ፣ ከተጨማለቀች ከአጂነብይ ሰው ጋ፣ እሷን አላገባም ከቶ ቁሜ ልቅር፣ በብቻየ አለም ውስጥ ተደብቄ ልኑር። አቂዳየ እያለ ምን አለው ካለችኝ፣ እስልምናየን ይዤ ድሃ ካረገችኝ፣ መስፈርቷ ከሆነ ቤት…
ይች አይነቷ ጀግና ጠብቅ ነው መሥፈርቷ፣
ብቁ ነህ ወይ አንተ ልቶን ባለ ቤቷ፣
እናማ እኔ እምለው ላንተ ያለኝ ምክር፣
እሷን አታጣትም በዱዓ ላይ ጠንክር፣
ግን ባለ ሸርጥ ናት እሰብበት ወንድም፣
ጀግና ዋ ጀግናጂ ሠነፍን አቶዲም፣
ገባህ ጥቆማዬ ተረዳኸኝ አይደል፣
ያለ ቦታው ሂደህ እዳገባ ገደል፣
✍ بنت محمد
я.м
ብቁ ነህ ወይ አንተ ልቶን ባለ ቤቷ፣
እናማ እኔ እምለው ላንተ ያለኝ ምክር፣
እሷን አታጣትም በዱዓ ላይ ጠንክር፣
ግን ባለ ሸርጥ ናት እሰብበት ወንድም፣
ጀግና ዋ ጀግናጂ ሠነፍን አቶዲም፣
ገባህ ጥቆማዬ ተረዳኸኝ አይደል፣
ያለ ቦታው ሂደህ እዳገባ ገደል፣
✍ بنت محمد
я.м
. ╭─•••─═••••••═─•••─╮
. 🌺 እንኳን ደህና መጡ 🌺
. ╰─•••─═••••••═─•••─╯
❝አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ❞
«ስለ ቀልባችን» የቻናሉ ዓላማ ምንድን ነው?
|
~በዚህ ዘመን በብዙ የዓለም አካባቢዎች ላይ በግለሰብም ሆነ በቡድን ደረጃ የአላህ ፍራቻ ሁኔታ ወርዶ ታይቷል፡፡ የዚህ ሁሉ መንስኤው የግሎባላይዜሽንና ቴክኖሎጂ ተጽእኖ ነው ተብሎ ይታሰባል፡፡ የኢንተርኔት መስፋፋት፣ በማኅበራዊ ሚዲያዎች በኩል የሰዎች በእጅጉ መቀራረብ ደግሞ ጉዳዩን የበለጠ አወሳስቦታል፡፡ በዚህም ምክንያት የብዙው ሰው ቀልብ አደገኛ በሆነ የኢማን ድርቅ በመመታቱ መጥፎና ጥሩን መለየት ተስኖታል፡፡ ይህ ሁኔታ ወደፊትም በዚሁ መልኩ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይመስላል፡፡
•የዚህ ቻናል ዓላማውም ይህን ድርቀቱን ለመቋቋምም ሆነ ለማከም ሰበብ ይሆን ዘንድ አላህ ያገራልንን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ከ ቁርኣን እና ከሀድስ መድሐኒቱን ለመጠቆም ታስቦ የተከፈተ ቻናል ነው።
Ⅱ-ስለሆነም በዚህ ቻናል ላይ፦
➜ ልብ የሚያረጥቡ አጫጭር ፁሁፎች፣
➜ ከ ቀልባችን ጋር የተያያዙ የሙሓደራ ፕሮግራሞች፣
➜ ከ ረቃኢቅ እና ከ አደብ ጋር የተያያዙ የቂርኣት ደርሶች፣
➜ አጫጭር የሆነ የሰለፎች ንግግር ከነ ትርጉሙ፣
➜ አጫጭር የቀደምቶች ታሪኮች፣
➜ በቻናሉ በቀጥታ ስርጭት ብሮድካስት የሚደረጉ መሰናዶዎች…
☞እንድሁም የተለያዩ ቁም ነገር አዘል ፕሮግራሞችን በሰፊው ለመስራት አስበናል።―ኢንሻ አላህ!―
t.me/Sle_Qelbachn
t.me/Sle_Qelbachn
. 🌺 እንኳን ደህና መጡ 🌺
. ╰─•••─═••••••═─•••─╯
❝አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ❞
«ስለ ቀልባችን» የቻናሉ ዓላማ ምንድን ነው?
|
~በዚህ ዘመን በብዙ የዓለም አካባቢዎች ላይ በግለሰብም ሆነ በቡድን ደረጃ የአላህ ፍራቻ ሁኔታ ወርዶ ታይቷል፡፡ የዚህ ሁሉ መንስኤው የግሎባላይዜሽንና ቴክኖሎጂ ተጽእኖ ነው ተብሎ ይታሰባል፡፡ የኢንተርኔት መስፋፋት፣ በማኅበራዊ ሚዲያዎች በኩል የሰዎች በእጅጉ መቀራረብ ደግሞ ጉዳዩን የበለጠ አወሳስቦታል፡፡ በዚህም ምክንያት የብዙው ሰው ቀልብ አደገኛ በሆነ የኢማን ድርቅ በመመታቱ መጥፎና ጥሩን መለየት ተስኖታል፡፡ ይህ ሁኔታ ወደፊትም በዚሁ መልኩ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይመስላል፡፡
•የዚህ ቻናል ዓላማውም ይህን ድርቀቱን ለመቋቋምም ሆነ ለማከም ሰበብ ይሆን ዘንድ አላህ ያገራልንን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ከ ቁርኣን እና ከሀድስ መድሐኒቱን ለመጠቆም ታስቦ የተከፈተ ቻናል ነው።
Ⅱ-ስለሆነም በዚህ ቻናል ላይ፦
➜ ልብ የሚያረጥቡ አጫጭር ፁሁፎች፣
➜ ከ ቀልባችን ጋር የተያያዙ የሙሓደራ ፕሮግራሞች፣
➜ ከ ረቃኢቅ እና ከ አደብ ጋር የተያያዙ የቂርኣት ደርሶች፣
➜ አጫጭር የሆነ የሰለፎች ንግግር ከነ ትርጉሙ፣
➜ አጫጭር የቀደምቶች ታሪኮች፣
➜ በቻናሉ በቀጥታ ስርጭት ብሮድካስት የሚደረጉ መሰናዶዎች…
☞እንድሁም የተለያዩ ቁም ነገር አዘል ፕሮግራሞችን በሰፊው ለመስራት አስበናል።―ኢንሻ አላህ!―
t.me/Sle_Qelbachn
t.me/Sle_Qelbachn
ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ ٱللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ ٱللَّهِ تَطْمَئِنُّ ٱلْقُلُوبُ
~እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡
وَاذْكُرِ اسْمَ رَبِّكَ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
የጌታህን ስም በጧትና በማታ አውሳ!!
👉እርካታ ሲለካ በዚክር ነዉ ለካ!!
=
~እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡
وَاذْكُرِ اسْمَ رَبِّكَ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
የጌታህን ስም በጧትና በማታ አውሳ!!
👉እርካታ ሲለካ በዚክር ነዉ ለካ!!
=