ወደኸኝ እንጂ አትውሰደኝ !
ወንጀሌ የበዛ የአላህ ባሪያ መሆኔ ሲታወሰኝ የወዳጅ ውዳሴም ሆነ የጠላት ዘለፋ ከንቱ መሆኑ የበለጠ ፍንትው ብሎ ይታየኛል !
ፈጣሪየ አላህ ሆይ!
የወንጀል ሸክሜ የገዘፈብኝ ደካማ ባሪያህ ነኝና ይቅር በለኝ ! በሰራሁት አትያዘኝ !
ቀልቤንና ስራየን አጽድተህልኝ እንጂ ሞቴን አታምጣው!
ወደኸኝ እንጂ አትውሰደኝ !
https://t.me/Muhammedsirage
ወንጀሌ የበዛ የአላህ ባሪያ መሆኔ ሲታወሰኝ የወዳጅ ውዳሴም ሆነ የጠላት ዘለፋ ከንቱ መሆኑ የበለጠ ፍንትው ብሎ ይታየኛል !
ፈጣሪየ አላህ ሆይ!
የወንጀል ሸክሜ የገዘፈብኝ ደካማ ባሪያህ ነኝና ይቅር በለኝ ! በሰራሁት አትያዘኝ !
ቀልቤንና ስራየን አጽድተህልኝ እንጂ ሞቴን አታምጣው!
ወደኸኝ እንጂ አትውሰደኝ !
https://t.me/Muhammedsirage
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
•••
إِنَّ اللَّهَ بِالنَّاسِ لَرَؤُوفٌ رَّحِيمٌ
وأنتَ منهُم .
إِنَّ اللَّهَ بِالنَّاسِ لَرَؤُوفٌ رَّحِيمٌ
وأنتَ منهُم .
🌻وَقَالَ رَبُّكُمُ ٱدْعُونِىٓ أَسْتَجِبْ لَكُمْ ۚ إِنَّ ٱلَّذِينَ يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِى سَيَدْخُلُونَ جَهَنَّمَ دَاخِرِينَ
~ጌታችሁም አለ «ለምኑኝ፤ እቀበላችኋለሁና፡፡ እነዚያ እኔን ከመገዛት (ከማምለክ )የሚኮሩት ተዋራጆች ኾነው ገሀነምን (ጀሐነም)በእርግጥ ይገባሉ፡፡
~አላህ ሆይ! አንተን በማውሳት፣ በማመስገንና ኢባዳን በማሳመር ላይ አግዘኝ"።
=
t.me/https_Asselfya
~ጌታችሁም አለ «ለምኑኝ፤ እቀበላችኋለሁና፡፡ እነዚያ እኔን ከመገዛት (ከማምለክ )የሚኮሩት ተዋራጆች ኾነው ገሀነምን (ጀሐነም)በእርግጥ ይገባሉ፡፡
~አላህ ሆይ! አንተን በማውሳት፣ በማመስገንና ኢባዳን በማሳመር ላይ አግዘኝ"።
=
t.me/https_Asselfya
Forwarded from Mohammed Siraj Al kemissie
🟢ረቲል የOnline ቁርአን ነዞር እና ሒፍዝ ማዕከል
🔵በመርከዙ ዉስጥ የሚሰጥባቸው የትምህርት አይነት፦
✔️ቃዒደቱ አን_ኑራኒያ
✔️ቁርአን ነዞር፣ ሒፍዝ
✔️የተጅዊድህግጋቶች
✔️አጫጭር የዓቂዳ ኪታቦች ከእርማት ጋር
ትምህርቱ የሚሰጠው በተሌግራም ላይቭ
🔘ለመመዝገብ እነዚህን ዩዘሮችን ይጠቀሙ
🔻@Bint_Seid_Usman
🔻@Bint_Seid_Usman
🔻@Ibnu_Siraj_40
⭕️ ማሳሰቢያ ለመቅራት ቁርጥ አቋም ያለው ተማሪ ብቻ ነው የምንፈልገው መጥቶ ለመተኛት ከሆነ ቤታችን አይበቃም‼️
t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie
t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie
🔵በመርከዙ ዉስጥ የሚሰጥባቸው የትምህርት አይነት፦
✔️ቃዒደቱ አን_ኑራኒያ
✔️ቁርአን ነዞር፣ ሒፍዝ
✔️የተጅዊድህግጋቶች
✔️አጫጭር የዓቂዳ ኪታቦች ከእርማት ጋር
ትምህርቱ የሚሰጠው በተሌግራም ላይቭ
🔘ለመመዝገብ እነዚህን ዩዘሮችን ይጠቀሙ
🔻@Bint_Seid_Usman
🔻@Bint_Seid_Usman
🔻@Ibnu_Siraj_40
⭕️ ማሳሰቢያ ለመቅራት ቁርጥ አቋም ያለው ተማሪ ብቻ ነው የምንፈልገው መጥቶ ለመተኛት ከሆነ ቤታችን አይበቃም‼️
t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie
t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie
ብንሞት ምን የማይቋረጥ መልካም ስራ አለን?
~
ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ:–
"የሰው ልጅ ሲሞት ስራው ይቋረጣል። ከሶስት ሲቀር።
① ቀጣይነት ያለው ሶደቃ፣
② ወይም ሰዎች የሚጠቀሙበት እውቀት፣
③ ወይ ደግሞ ዱዓ የሚያደርግለት ጥሩ ልጅ።" [ሙስሊም]
የቱ ጋር አለህ? የቱ ጋር አለሽ?
① ከቻልን አጅሩ የማይቋረጥ ህዝብ የሚጠቅም ሶደቃ ጥለን እንለፍ።
② ወይ ደግሞ እውቀትን በማሰራጨት ላይ ድርሻ ይኑረን። (ይህም በሁለት መልኩ ሊሆን ይችላል። ተምሮ በማስተማር። ያወቁትን በማካፈል። ወይም የዑለማዎችን እውቀት በማሰራጨት።)
③ ወይ ደግሞ ልጆቻችንን በጥሩ ሁኔታ ኮትኩተን እናሳድግ።
ከሁሉም አለመኖር ግን አሳዛኝ ብክነት ነው። ከነገ በፊት ዛሬ እንመልከት። ከነዚህ መስኮች ውስጥ የቱ ላይ አለን?
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
~
ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ:–
"የሰው ልጅ ሲሞት ስራው ይቋረጣል። ከሶስት ሲቀር።
① ቀጣይነት ያለው ሶደቃ፣
② ወይም ሰዎች የሚጠቀሙበት እውቀት፣
③ ወይ ደግሞ ዱዓ የሚያደርግለት ጥሩ ልጅ።" [ሙስሊም]
የቱ ጋር አለህ? የቱ ጋር አለሽ?
① ከቻልን አጅሩ የማይቋረጥ ህዝብ የሚጠቅም ሶደቃ ጥለን እንለፍ።
② ወይ ደግሞ እውቀትን በማሰራጨት ላይ ድርሻ ይኑረን። (ይህም በሁለት መልኩ ሊሆን ይችላል። ተምሮ በማስተማር። ያወቁትን በማካፈል። ወይም የዑለማዎችን እውቀት በማሰራጨት።)
③ ወይ ደግሞ ልጆቻችንን በጥሩ ሁኔታ ኮትኩተን እናሳድግ።
ከሁሉም አለመኖር ግን አሳዛኝ ብክነት ነው። ከነገ በፊት ዛሬ እንመልከት። ከነዚህ መስኮች ውስጥ የቱ ላይ አለን?
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
بكاء شديد من الشيخ عبد الرزاق البدر بعد تذكره نعمة التوحيد
علماء السنة
بكاء شديد من الشيخ
عبد الرزاق البدر - حفظه الله-
بعد تذكره نعمة التوحيد
عبد الرزاق البدر - حفظه الله-
بعد تذكره نعمة التوحيد
የአቡ ሱፊያን ሑሰይን አልበናን ደርሶች
1- ኢርሻዱል አናም
2- አልወሳኢሉል ሙፊዳ
3- መንዙመቱ አሕሰኒል አኽላቅ (1)
4- መንዙመቱ አሕሰኒል አኽላቅ (2)
5- ሚን ኡሱሊ ዐቂደቲ አህሊ ሱና
1- ኢርሻዱል አናም
2- አልወሳኢሉል ሙፊዳ
3- መንዙመቱ አሕሰኒል አኽላቅ (1)
4- መንዙመቱ አሕሰኒል አኽላቅ (2)
5- ሚን ኡሱሊ ዐቂደቲ አህሊ ሱና
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ራስን መጠበቅ ምን ያክል ዋጋ እንዳለው ተመልከቱ...!
➥ እኛ ራሳችንን ስንጠብቅ በኛ ምክንያት ስንቶች እንደ ሚድኑም አስተውሉ!
.
➥ እኛ ራሳችንን ስንጠብቅ በኛ ምክንያት ስንቶች እንደ ሚድኑም አስተውሉ!
.
{ أَفَلَا یَنظُرُونَ إِلَى ٱلۡإِبِلِ كَیۡفَ خُلِقَتۡ }
"ወደ ግመል እንዴት እንደተፈጠረች አይመለከቱምን?!" [አልጋሺያህ፡ 17]
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
"ወደ ግመል እንዴት እንደተፈጠረች አይመለከቱምን?!" [አልጋሺያህ፡ 17]
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
﴿وَقَضىٰ رَبُّكَ أَلّا تَعبُدوا إِلّا إِيّاهُ وَبِالوٰلِدَينِ إِحسٰنًا إِمّا يَبلُغَنَّ عِندَكَ الكِبَرَ أَحَدُهُما أَو كِلاهُما فَلا تَقُل لَهُما أُفٍّ وَلا تَنهَرهُما وَقُل لَهُما قَولًا كَريمًا﴾
🎙القارئ #هشام_اللعبون
🎙القارئ #هشام_اللعبون