This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የምሽት ስንቅ
ከቁርአን በላይ ጣፋጭ የለም !
ከቁርአን በላይ ጣፋጭ የለም !
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
~ካነበብኩት ላካፍላችሁ
✅ ለስኬታማ ህይወት ...
1. አመስጋኝ ልብ ፦ የተሻለ ለማግኛት የሚጥር እና ባለው ነገር ፈጣሪውን የሚያመስገን፤ ትንሽ ነገሮች ውስጥ ያለው ዋጋ የሚያውቅ የሚረዳ፤ ሁሉም በጊዜው እንደሚሆን ጠንቅቆ የሚያውቅ፤ ባጣው ነገር ልቡን ከሚያመው ባለይ በቀረው ነገር የሚደሰት ነው። መማር የማያቆም ልብ አለው።
2. ይቅር የሚል ልብ ፦ ትላንትናው ላይ በሆነበት ነገር ቂም ያልያዘ እና ልቡን ዝግ ያላደረገ። በተቻለው መጠን እነዚያ ሰዎች ሰው እንደሆነ የሚገነዘብ ነው። ይሄ ማለቴ ሰው ስህተት ይሰራል ያንን ደግሞ መሻር የማይችለው የህይወት እዉነት እንደሆነ ጠንቅቆ የሚያውቅ። ስለዚህ ይቅር እያለ፤ ይቅርታ እያጠየቀ፤ ከትላንት ስህተት በመሻል የዛሬው ህይወት የሚመራ ነው። ነገ በመነፈቅ ያልተጠናወዘ፤ ትላንት በማሰብ ኖሮ እኮ ትላንት ቀረ የማይል፤ ህይወት አሁን ያለው ነገር በጣም ወሳኝ እንደሆነ በማሰብ ያንን በማጣጣም የሚኖር ነው።
3. ትግስተኛ የሆነ ልብ ፦ ትግስት እንደ ኮሶ የምትመር እንደ ወይን ጣፈጭ የሆነ ውጤት የምትሰጥ መሆኖን ጠንቅቆ የተረዳ። ነገሮች በጉልበት ከመጣል ይልቅ በትግስት እና በትጋት እንደሚያሸነፍ የሚያውቅ ሰው ነው።
4. የማይሰብር ቅስም ያለው፦ መሞከር የማያቆም፤ ከትላንትናው ስህተት ተምሮ ለዛሬው ስራ የተሻለ ለመሞከር የሚጥር። ነቀፋ እና ትችትን የሚቀበል፤ገንቢ የሆኑ ተግሳፅዎች የሚቀበል፤ ከስድብ ውስጥ ትምህርት የሚወስድ ፤ በደገፊዎች ሙቀት ምን ማድረግ እንዳለበት የማይረሰ፤ አይኑን ህልሙና ግቡ ላይ የሚያደርግ ነው። በተቺዎቹ ስድብ እና ያልተገባ ቃላት ለራሱ ያለው ቦታ እንዳንቀንስ ንግግራቸው ወደ፥ ውስጥ የማያስገባ። ጠንከር አስተያያት የማድመጥ እና የመቀበል አቅም ያለው።
t.me/https_Asselfya
✅ ለስኬታማ ህይወት ...
1. አመስጋኝ ልብ ፦ የተሻለ ለማግኛት የሚጥር እና ባለው ነገር ፈጣሪውን የሚያመስገን፤ ትንሽ ነገሮች ውስጥ ያለው ዋጋ የሚያውቅ የሚረዳ፤ ሁሉም በጊዜው እንደሚሆን ጠንቅቆ የሚያውቅ፤ ባጣው ነገር ልቡን ከሚያመው ባለይ በቀረው ነገር የሚደሰት ነው። መማር የማያቆም ልብ አለው።
2. ይቅር የሚል ልብ ፦ ትላንትናው ላይ በሆነበት ነገር ቂም ያልያዘ እና ልቡን ዝግ ያላደረገ። በተቻለው መጠን እነዚያ ሰዎች ሰው እንደሆነ የሚገነዘብ ነው። ይሄ ማለቴ ሰው ስህተት ይሰራል ያንን ደግሞ መሻር የማይችለው የህይወት እዉነት እንደሆነ ጠንቅቆ የሚያውቅ። ስለዚህ ይቅር እያለ፤ ይቅርታ እያጠየቀ፤ ከትላንት ስህተት በመሻል የዛሬው ህይወት የሚመራ ነው። ነገ በመነፈቅ ያልተጠናወዘ፤ ትላንት በማሰብ ኖሮ እኮ ትላንት ቀረ የማይል፤ ህይወት አሁን ያለው ነገር በጣም ወሳኝ እንደሆነ በማሰብ ያንን በማጣጣም የሚኖር ነው።
3. ትግስተኛ የሆነ ልብ ፦ ትግስት እንደ ኮሶ የምትመር እንደ ወይን ጣፈጭ የሆነ ውጤት የምትሰጥ መሆኖን ጠንቅቆ የተረዳ። ነገሮች በጉልበት ከመጣል ይልቅ በትግስት እና በትጋት እንደሚያሸነፍ የሚያውቅ ሰው ነው።
4. የማይሰብር ቅስም ያለው፦ መሞከር የማያቆም፤ ከትላንትናው ስህተት ተምሮ ለዛሬው ስራ የተሻለ ለመሞከር የሚጥር። ነቀፋ እና ትችትን የሚቀበል፤ገንቢ የሆኑ ተግሳፅዎች የሚቀበል፤ ከስድብ ውስጥ ትምህርት የሚወስድ ፤ በደገፊዎች ሙቀት ምን ማድረግ እንዳለበት የማይረሰ፤ አይኑን ህልሙና ግቡ ላይ የሚያደርግ ነው። በተቺዎቹ ስድብ እና ያልተገባ ቃላት ለራሱ ያለው ቦታ እንዳንቀንስ ንግግራቸው ወደ፥ ውስጥ የማያስገባ። ጠንከር አስተያያት የማድመጥ እና የመቀበል አቅም ያለው።
t.me/https_Asselfya
Forwarded from A/shikur abu fewzan~ibnu muhamod
አስተዋይ የሆነ ሰዉ ፎሎዎር ለማብዛት ጧት ማታ አይለፋም፡፡
ዳታ በከፈተ ቁጥርም ተከታዮቼ ጨመሩ ወይንስ ቀነሱ እያለ አይጨነቅም ፡፡
ምክኒያቱም ተከታዮቹ በጨመሩ ቁጥር ተጠያቂነቱም በዛዉ ልክ ይጨምራልና ፡፡
አነሰም በዛም በምንለቃቸዉ ነገሮች መጠየቃችን የማይቀር ነዉ፡፡
ስለዚህ በየ ደቂቃዎች ልዩነት ቻናላችን ጨመረ ወይንስ ቀነሰ እያልን ከምንፈትሽ በየደቂቃዉ ኢማናችንን እንፈትሽ እላለሁ፡፡
አላህ ከአስተዋዩች ያድርገን!
✍አብዱ ሽኩር
ዳታ በከፈተ ቁጥርም ተከታዮቼ ጨመሩ ወይንስ ቀነሱ እያለ አይጨነቅም ፡፡
ምክኒያቱም ተከታዮቹ በጨመሩ ቁጥር ተጠያቂነቱም በዛዉ ልክ ይጨምራልና ፡፡
አነሰም በዛም በምንለቃቸዉ ነገሮች መጠየቃችን የማይቀር ነዉ፡፡
ስለዚህ በየ ደቂቃዎች ልዩነት ቻናላችን ጨመረ ወይንስ ቀነሰ እያልን ከምንፈትሽ በየደቂቃዉ ኢማናችንን እንፈትሽ እላለሁ፡፡
አላህ ከአስተዋዩች ያድርገን!
✍አብዱ ሽኩር
💎أَمْ حَسِبَ ٱلَّذِينَ ٱجْتَرَحُوا۟ ٱلسَّيِّـَٔاتِ أَن نَّجْعَلَهُمْ كَٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَمِلُوا۟ ٱلصَّٰلِحَٰتِ سَوَآءًۭ مَّحْيَاهُمْ وَمَمَاتُهُمْ ۚ سَآءَ مَا يَحْكُمُونَ
እነዚያ መጥፎን የሠሩ ሕይወታቸውም ሞታቸውም ትክክል ሲኾን እንደእነዚያ እንደ አመኑትና መልካምን እንደሠሩት ሰዎች ልናደርጋቸው ያስባሉን ?(አይሰቡ)፡፡
አምኖ መልካም የሠራና መጥፎ የሠራ አንድ ነዉ ብለዉ የሚፈርዱት ፍርድ የከፋ የሆነ ነዉ።
~
እነዚያ መጥፎን የሠሩ ሕይወታቸውም ሞታቸውም ትክክል ሲኾን እንደእነዚያ እንደ አመኑትና መልካምን እንደሠሩት ሰዎች ልናደርጋቸው ያስባሉን ?(አይሰቡ)፡፡
አምኖ መልካም የሠራና መጥፎ የሠራ አንድ ነዉ ብለዉ የሚፈርዱት ፍርድ የከፋ የሆነ ነዉ።
~
ሀያዕ
Daru tewhid
አዲስ ሙሀደራ
ሀያዕን በተመከተ ሰፋ ያለ ዳሰሳ
ዛሬ ጀማዱ-ሣኒ 18/1445 አንፎ ድልድይ ሁዘይፋ መስጂድ የቀረበ ምክር
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ
t.me/Darutewhide
ሀያዕን በተመከተ ሰፋ ያለ ዳሰሳ
ዛሬ ጀማዱ-ሣኒ 18/1445 አንፎ ድልድይ ሁዘይፋ መስጂድ የቀረበ ምክር
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ
t.me/Darutewhide
👍1
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Daru tewhid – ሀያዕ
~ሀያእ የማንነታችን መገለጫ ነዉ።
~የሠዉ ትርጉሙ የኡማ ትርጉሙ ሀያእ ሲኖር ነዉ በእዉነቱ
~ከልጡ ጋር ነዉ የሚኖረዉ የዛት ሂይወቱ
~የዘመናትን ክፉ ፍጻሜ ካልፈራህ ሀያእ ከሌለህ ያሻህን ስራ በወቅቱ
~ኢላህ አስዉበን
~የሠዉ ትርጉሙ የኡማ ትርጉሙ ሀያእ ሲኖር ነዉ በእዉነቱ
~ከልጡ ጋር ነዉ የሚኖረዉ የዛት ሂይወቱ
~የዘመናትን ክፉ ፍጻሜ ካልፈራህ ሀያእ ከሌለህ ያሻህን ስራ በወቅቱ
~ኢላህ አስዉበን
✅ አሏህን በብዛት የሚያወሱ ከሁሉም ቀዳሚወች ናቸው።
﴿وَاذْكُرُوا اللهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ﴾✨
- «سُبْحَانَ اللهِ»
- «الحَمْدُ للهِ»
- «لَا إلَهَ إلَّا اللهُ»
- «اللهُ أكْبَرُ»
- «سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ»
- «سُبْحَانَ اللهِ العَظِيمِ»
- «لَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ»
- «أسْتَغْفِرُ اللهَ وَأتُوبُ إلَيْهِ»
- «لَا إلَهَ إلَّا أَنْتَ سُبْحَانَكَ إنِّي كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِينَ»🍁
﴿وَاذْكُرُوا اللهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ﴾✨
- «سُبْحَانَ اللهِ»
- «الحَمْدُ للهِ»
- «لَا إلَهَ إلَّا اللهُ»
- «اللهُ أكْبَرُ»
- «سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ»
- «سُبْحَانَ اللهِ العَظِيمِ»
- «لَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ»
- «أسْتَغْفِرُ اللهَ وَأتُوبُ إلَيْهِ»
- «لَا إلَهَ إلَّا أَنْتَ سُبْحَانَكَ إنِّي كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِينَ»🍁
➡️ለአንድ ሷሊህ ከቁርአን በየቀኑ ምን
ያህሉ እንቅራ ተብሎ ተጠየቀ?
➡️እሱም ደስታን በምትፈልገው ልክ
ቅራ ብሎ መለሰ።
ያህሉ እንቅራ ተብሎ ተጠየቀ?
➡️እሱም ደስታን በምትፈልገው ልክ
ቅራ ብሎ መለሰ።
﴿ وَاستَغفِر لِذَنبِكَ وَلِلمُؤمِنينَ وَالمُؤمِناتِ ﴾
«اللَّهُمَّ اغْفِرْ لِلمُسْلِمِينَ وَالمُسْلِمَاتِ ، وَالمُؤْمِنِينَ وَالمُؤْمِنَاتِ ، الأحْيَاءِ مِنْهُمْ وَالأمْوَاتِ»
«اللَّهُمَّ اغْفِرْ لِلمُسْلِمِينَ وَالمُسْلِمَاتِ ، وَالمُؤْمِنِينَ وَالمُؤْمِنَاتِ ، الأحْيَاءِ مِنْهُمْ وَالأمْوَاتِ»
~ህይወትህን ለማስተካከል የመጀመሪያው እርምጃህ መሆን ያለበት ሁኔታህን ከሰላትህ ጋር ማስተካከል ነው..... #ሰላትህ በተስተካከለች ሰአት ህይወትህም ትስተካከላለች።
Audio
አብዛኞቹ አያምኑም እነሱ የሚያጋሩ ቢሆን እንጂ
ፍጡራንን መማፀን እንደማይጠቅምህ የሚያስተምሩ የቁርአን አንቀፆች ...
ከደርስ የተቆረጠ አጭር ምክር
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ ኑር
https://t.me/MedrestuImamuAhmed
ፍጡራንን መማፀን እንደማይጠቅምህ የሚያስተምሩ የቁርአን አንቀፆች ...
ከደርስ የተቆረጠ አጭር ምክር
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ ኑር
https://t.me/MedrestuImamuAhmed
✅ ደጋግመዉ ቢሠሙት የማይሠለች ተግሳጭ......
~ሀያእ ለወንድ ልጅ ግርማ ሞገሱ ነዉ ።
~ሀያእ ለወንድ ልጅ መከበሪያዉ ነዉ።
~ሀያእ ለሴት ልጅ ጌጧ ነዉ ከምትደምቅበት ወርቅና አልባሳት ሁሉ ዉበቷ ሀያእ ነዉ። ።ከምትደፈደፈዉ ሜካብ ሁሉ ዉበቷ ያለዉ አይናፋርነት ላይ ነዉ ።ከነብጥጥስ ልብሷ ከነአደፏ ሀያእ ያላትና የሌላት አንድ አደሉም። ፈጽሞ አይገናኝም።ነገር ግን ሠዎች ዉበትን ጌጥን በሜካብ እናመጣለን ብለዉ ሌላ ፍጡር መስለዉ ይወጣሉ።
ሱብሀነሏህ ....
🎙ኡስታዙና ኢብኑ ሙነወር
➴➴➴➘➘➘
t.me/https_Asselfya/7594
~ሀያእ ለወንድ ልጅ ግርማ ሞገሱ ነዉ ።
~ሀያእ ለወንድ ልጅ መከበሪያዉ ነዉ።
~ሀያእ ለሴት ልጅ ጌጧ ነዉ ከምትደምቅበት ወርቅና አልባሳት ሁሉ ዉበቷ ሀያእ ነዉ። ።ከምትደፈደፈዉ ሜካብ ሁሉ ዉበቷ ያለዉ አይናፋርነት ላይ ነዉ ።ከነብጥጥስ ልብሷ ከነአደፏ ሀያእ ያላትና የሌላት አንድ አደሉም። ፈጽሞ አይገናኝም።ነገር ግን ሠዎች ዉበትን ጌጥን በሜካብ እናመጣለን ብለዉ ሌላ ፍጡር መስለዉ ይወጣሉ።
ሱብሀነሏህ ....
🎙ኡስታዙና ኢብኑ ሙነወር
➴➴➴➘➘➘
t.me/https_Asselfya/7594
- قَـالَ ابنُ عُثَـيمِين رَحِمَه الله :
«الدُّنيَا لَيسَت طَويلَة ! أَيام ثُم تَزُول ، فَاصبِر حَتى يَأتِي الله بِأمرِه».
[شَرحُ رِياض الصَّالحِين(٢٤٢/١)].
«الدُّنيَا لَيسَت طَويلَة ! أَيام ثُم تَزُول ، فَاصبِر حَتى يَأتِي الله بِأمرِه».
[شَرحُ رِياض الصَّالحِين(٢٤٢/١)].
رسالة لبَنات الإسلام
الشيخ صالح الفقيه
መልእክት ለእህቶች
ከሸይኽ ሷሊሕ አልፈቂህ
قُـل للمَليحَةِ فِي الخِمارِ الأَسوَدِ
مـاذا فَـعَــلتِ بِناسِـــكٍ مُتعَــبِّدِ
قد كانَ شَــــمَّرَ للصَّــــلاةِ إزارَهُ
حـتَّى وَقَفتِ لَـه بِبابِ المَسـجِدِ
رُدِّي عَليـــه صَــلاتَه وصِـــيامَـــه
لا تَفتِنِيهِ بِــحـقِّ دِيــنِ مُـحـــــمَّـدِ
#وإن_من_الشعر_لحكمة
ከሸይኽ ሷሊሕ አልፈቂህ
قُـل للمَليحَةِ فِي الخِمارِ الأَسوَدِ
مـاذا فَـعَــلتِ بِناسِـــكٍ مُتعَــبِّدِ
قد كانَ شَــــمَّرَ للصَّــــلاةِ إزارَهُ
حـتَّى وَقَفتِ لَـه بِبابِ المَسـجِدِ
رُدِّي عَليـــه صَــلاتَه وصِـــيامَـــه
لا تَفتِنِيهِ بِــحـقِّ دِيــنِ مُـحـــــمَّـدِ
#وإن_من_الشعر_لحكمة
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
أيها العقيم .. أبشر 🌷