❀•°
قوَّة المؤمن في قلبه ..
قال شُميط: «إنَّ اللّٰـه جعل قوة المؤمن في قلبه ولم يجعلها في أعضائه؛ ألا ترون أنَّ الشيخ يكون ضعيفاً يصوم الهواجر ويقوم اللَّيل، والشَّاب يعجز عن ذلك؟!»
• حلية الأولياء، لأبي نعيم | ج3 | ص130 |
.
قوَّة المؤمن في قلبه ..
قال شُميط: «إنَّ اللّٰـه جعل قوة المؤمن في قلبه ولم يجعلها في أعضائه؛ ألا ترون أنَّ الشيخ يكون ضعيفاً يصوم الهواجر ويقوم اللَّيل، والشَّاب يعجز عن ذلك؟!»
• حلية الأولياء، لأبي نعيم | ج3 | ص130 |
.
Forwarded from «🔵Abu_Aisha (Awel_kasaw)»
«በነብዩ ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም, ላይ በተወረደች ግዜ ኢብሊስ ያለቀሰባት የቁርአን ምዕራፍ ማን ትባላለች?
Anonymous Quiz
27%
سورة آل عمران
50%
سورة الإخلاص
23%
سورة البقرة
የጎዳና ኢፍጣሩን ወደ ጎን ትተን ተውሒድን በየጎዳናው ባወጅን ምነኛ በታደልን?
በርካቶች የአብሬትና አልከሶ መውሊድ በደማቁ ይከበር ዘንድ እየተጣሩ ፣ ስለ ተውሒድ አለማስተማር ከባድ በደል ነው። ወጣቱ በሽርክ መንዙማ ውስጥ ተዘፍቆ ሳለ የተውሒድን ጉዳይ ወደ ጎን ገሸሽ ማድረግ ጥፋቱ ከባድ ነው። በተለይም የመስጂድ ኢማሞች ፣ ቁርዓንና ኪታብ የሚያስተምሩ ኡስታዞች ፣ በየመስጅዱ ዳዕዋ በማድረግ ላይ የሚገኙ ዳዒዎች ለተውሒድ ቅድሚያ ልንሰጥ ይገባል።
በጣም የሚያሳዝነው ይህን ጉድ [ ሽርክ ] በውስጣችን ሸጉጠን ፣ ህዝበ ሙስሊሙን በማይጠቅመው ነገር መጥመዳችን ነው። ይህም ሰሞኑን የሚነገረው የጎዳና ላይ ኢፍጣር ነው። የጎዳና ላይ ኢፍጣርን መስጂድ ውስጥ በአዋጅ ለመናገር ድፍረቱን እንዳገኛችሁ ሁሉ ፣ ስለ አብሬት ፣ ቃጥባሬ ፣ አልከሶ ፣ኑር ሑሴን ፣ አባራጎ ና መሰል የሽርክ ተግባራት በአዋጅ መናገር ብንችል ምነኛ በታደልን። ዛሬ ህዝበ ሙስሊሙን ሐቁን ደብቀነው ብናልፍ ነገ አላህ ፊት የምንቆምበት ቀን አለና አላህን እንፍራ።
አቡ ሪማን አሕመድ ኸይረዲን
ቅደሜ መጋቢት 23/2015
https://t.me/medresaamannn
በርካቶች የአብሬትና አልከሶ መውሊድ በደማቁ ይከበር ዘንድ እየተጣሩ ፣ ስለ ተውሒድ አለማስተማር ከባድ በደል ነው። ወጣቱ በሽርክ መንዙማ ውስጥ ተዘፍቆ ሳለ የተውሒድን ጉዳይ ወደ ጎን ገሸሽ ማድረግ ጥፋቱ ከባድ ነው። በተለይም የመስጂድ ኢማሞች ፣ ቁርዓንና ኪታብ የሚያስተምሩ ኡስታዞች ፣ በየመስጅዱ ዳዕዋ በማድረግ ላይ የሚገኙ ዳዒዎች ለተውሒድ ቅድሚያ ልንሰጥ ይገባል።
በጣም የሚያሳዝነው ይህን ጉድ [ ሽርክ ] በውስጣችን ሸጉጠን ፣ ህዝበ ሙስሊሙን በማይጠቅመው ነገር መጥመዳችን ነው። ይህም ሰሞኑን የሚነገረው የጎዳና ላይ ኢፍጣር ነው። የጎዳና ላይ ኢፍጣርን መስጂድ ውስጥ በአዋጅ ለመናገር ድፍረቱን እንዳገኛችሁ ሁሉ ፣ ስለ አብሬት ፣ ቃጥባሬ ፣ አልከሶ ፣ኑር ሑሴን ፣ አባራጎ ና መሰል የሽርክ ተግባራት በአዋጅ መናገር ብንችል ምነኛ በታደልን። ዛሬ ህዝበ ሙስሊሙን ሐቁን ደብቀነው ብናልፍ ነገ አላህ ፊት የምንቆምበት ቀን አለና አላህን እንፍራ።
አቡ ሪማን አሕመድ ኸይረዲን
ቅደሜ መጋቢት 23/2015
https://t.me/medresaamannn
☑️ ኢብኑል ቀይም (ረሒመሁል'ሏህ) እንዲህ ይላለ፦
«አንድ ሰው አላህን ወደ መታዘዝ ሲቀጣጭ እውነተኛነቱን ለማረጋገጥ አላህ ማዘናጊያዎችን ይልክበታል።
እነዚህ ማዘናጊያዎችን ታግሎና በአምልኮው ፀንቶ ከቀጠለ የተላኩበት ማዘናጊያዎች በተቃራኒው ለእሱ አጋዥና ተባባሪ ይኾኑለታል።»
ልክ አሏህ እንዳለው፦
وَالَّذِينَ جٰهَدُوا فِينَا لَنَهْدِيَنَّهُمْ سُبُلَنَا
እነዚያ በእኛ (መንገድ) ላይ የታገሉት (ትክክለኛው) መንገዳችን እንመራቸዋለን።
=
https://t.me/https_Asselfya
«አንድ ሰው አላህን ወደ መታዘዝ ሲቀጣጭ እውነተኛነቱን ለማረጋገጥ አላህ ማዘናጊያዎችን ይልክበታል።
እነዚህ ማዘናጊያዎችን ታግሎና በአምልኮው ፀንቶ ከቀጠለ የተላኩበት ማዘናጊያዎች በተቃራኒው ለእሱ አጋዥና ተባባሪ ይኾኑለታል።»
ልክ አሏህ እንዳለው፦
وَالَّذِينَ جٰهَدُوا فِينَا لَنَهْدِيَنَّهُمْ سُبُلَنَا
እነዚያ በእኛ (መንገድ) ላይ የታገሉት (ትክክለኛው) መንገዳችን እንመራቸዋለን።
=
https://t.me/https_Asselfya
ما تيسر من سورة الذاريات | القارئ سعيد الخطيب
@Almanarhd : المنار الهادي
☑️ ጣፋጭ ቲላዋ
〰️〰️〰️〰️〰️
👉ቁርአን በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ።
ፀጥም በሉ። ይታዘንላችኃልና!
=
〰️〰️〰️〰️〰️
👉ቁርአን በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ።
ፀጥም በሉ። ይታዘንላችኃልና!
=
☑️ ወቅት ሱሁር➘
〰️〰️〰️〰️
ከግማሽ ለሊት በፊት መመገብ ሱሁር ተብሎ አይቆጠርም።
🍽 وقت السّحـور 🍽
✘ الأكلقبل نصف الليل لا يُعتبر سحورًا ✘
✑ قال الإمام النووي رحمه الله :
❞ وَقْتُ السَّحورِ بَينَ نِصفِ اللَّيلِ وَطُلُوعِ الْفَجرِ ❝.
◂ المجموع (٣٦٠/٦) | 📔🖇
=
〰️〰️〰️〰️
ከግማሽ ለሊት በፊት መመገብ ሱሁር ተብሎ አይቆጠርም።
🍽 وقت السّحـور 🍽
✘ الأكل
✑ قال الإمام النووي رحمه الله :
❞ وَقْتُ السَّحورِ بَينَ نِصفِ اللَّيلِ وَطُلُوعِ الْفَجرِ ❝.
◂ المجموع (٣٦٠/٦) | 📔🖇
=
☑️ የአላህ መልክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
➡️ ሀሳቡና ጭንቁ ዱንያ ብቻ የሆነ ሰው፣ ጉዳዩን አላህ ይበታትንበታል፣ ድህነቱን በዓይኑ መሀል ያደርግበታል፣ ከዱንያም የተቀደረለት እንጂ አይመጣለትም።
➡️ ሀሳቡና ጭንቀቱ አኼራ የሆነ ሰው አላህ መብቃቃትን በቀልቡ ያደርግለታል። ጉዳዩን ይሰበስብለታል። ዱንያ የግዷ ወደሱ ትመጣለች።
📚(ቲርሚዚይ ዘግቦታል)
ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ ٱللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ ٱللَّهِ تَطْمَئِنُّ ٱلْقُلُوبُ
እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡
سبحان اللّہ .. الحمد للّہ .. لا إلّہ إلا اللّہ .. اللّہ أڪبر
=
t.me/https_Asselfya
➡️ ሀሳቡና ጭንቁ ዱንያ ብቻ የሆነ ሰው፣ ጉዳዩን አላህ ይበታትንበታል፣ ድህነቱን በዓይኑ መሀል ያደርግበታል፣ ከዱንያም የተቀደረለት እንጂ አይመጣለትም።
➡️ ሀሳቡና ጭንቀቱ አኼራ የሆነ ሰው አላህ መብቃቃትን በቀልቡ ያደርግለታል። ጉዳዩን ይሰበስብለታል። ዱንያ የግዷ ወደሱ ትመጣለች።
📚(ቲርሚዚይ ዘግቦታል)
ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ ٱللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ ٱللَّهِ تَطْمَئِنُّ ٱلْقُلُوبُ
እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡
سبحان اللّہ .. الحمد للّہ .. لا إلّہ إلا اللّہ .. اللّہ أڪبر
=
t.me/https_Asselfya
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Sadat – ረመዳን ቀን 10
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ረመዳን ቀን 11
Sadat
ረመዳን ቀን 11
ነብዩ ጌታ አይደሉም።
የአህባሾች ቲቪ?
ሁለት ዱአዎች
ነብዩ ጌታ አይደሉም።
የአህባሾች ቲቪ?
ሁለት ዱአዎች
☑️_አንብቡና አስተንትኑ_
*ወንጀል ለመስራት ባሰብን ቁጥር ሁልጊዜ እነዚህን ሶስት የቁርአን አያቶችን እናስታውስ ።
1)"ألم يعلم بأن الله يرى"
"አላህ የሚያይ መሆኑን አያውቅምን?"
2)"ومن يتق الله يجعله مخرجا"
"አላህን የፈራ መውጫ መንገድ ያደርግለታል።"
3)"ولمن خاف مقام ربه جنتان"
"ጌታው ፊት መቆምን ለፈራ ሰው ሁለት ጀነቶች አሉለት።
==
https://t.me/https_Asselfya
*ወንጀል ለመስራት ባሰብን ቁጥር ሁልጊዜ እነዚህን ሶስት የቁርአን አያቶችን እናስታውስ ።
1)"ألم يعلم بأن الله يرى"
"አላህ የሚያይ መሆኑን አያውቅምን?"
2)"ومن يتق الله يجعله مخرجا"
"አላህን የፈራ መውጫ መንገድ ያደርግለታል።"
3)"ولمن خاف مقام ربه جنتان"
"ጌታው ፊት መቆምን ለፈራ ሰው ሁለት ጀነቶች አሉለት።
==
https://t.me/https_Asselfya
➔ኢቅራዕ
አላህ(ሱብሀነሁ.ወተዐላ) መጀመሪያ ባወረደው የቁርአን አንቀፅ እንዲህ ይላል፡-
ﺍﻗْﺮَﺃْ ﺑِﺎﺳْﻢِ ﺭَﺑِّﻚَ ﺍﻟَّﺬِﻱ ﺧَﻠَﻖَ
“አንብብ፣ በዚያ (ሁሉንም ነገር) በፈጠረው ጌታህ ስም።”(አልአለቅ 96፤1)
➙አዎ ማንበብ ከፅልመት እና ከአስተሳሰብ ዝቅጠት ወደ ብርሀናማ መንገድ ይወስድሀል፤ አላህ(ሱ.ብሀነሁወተዐላ) ዘንድ ክብርን እና ደረጃን ያጎናፅፍሀል።
=
https://t.me/https_Asselfya
አላህ(ሱብሀነሁ.ወተዐላ) መጀመሪያ ባወረደው የቁርአን አንቀፅ እንዲህ ይላል፡-
ﺍﻗْﺮَﺃْ ﺑِﺎﺳْﻢِ ﺭَﺑِّﻚَ ﺍﻟَّﺬِﻱ ﺧَﻠَﻖَ
“አንብብ፣ በዚያ (ሁሉንም ነገር) በፈጠረው ጌታህ ስም።”(አልአለቅ 96፤1)
➙አዎ ማንበብ ከፅልመት እና ከአስተሳሰብ ዝቅጠት ወደ ብርሀናማ መንገድ ይወስድሀል፤ አላህ(ሱ.ብሀነሁወተዐላ) ዘንድ ክብርን እና ደረጃን ያጎናፅፍሀል።
=
https://t.me/https_Asselfya
አላህ ሆይ! አፈጣጠራችንን እንዳሳመርከዉ ስነምግባራችንን አሳምርልን።
لَقَدْ خَلَقْنَا ٱلْإِنسَٰنَ فِىٓ أَحْسَنِ تَقْوِيمٍۢ
ሰውን በጣም በአማረ አቋም ላይ ፈጠርነው፡፡
=
✍️
لَقَدْ خَلَقْنَا ٱلْإِنسَٰنَ فِىٓ أَحْسَنِ تَقْوِيمٍۢ
ሰውን በጣም በአማረ አቋም ላይ ፈጠርነው፡፡
=
✍️
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
🌙 Sticker
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM