እርምት 2 ለሀቢብ ኑሩ
በሙርሰል ሰይድ ጨፌ
الرد الثانـِـي ... على طويل اللسانِ
👉እርምት ሁለት ለሀቢብ ኑሩ ቅጥፈት
💫ግልባጭ
①👉ለዑመር ኮምበልቻ
②👉ለአቡበክር ሱለይማን
👉ዉድ የተከበራችሁ የሱና ወንድምና እህቶቼ ሆይ!!
👉አደራ የአቂዳችን ጉዳይ ነዉና ሙሉ በሙሉ ሳታዳምጡት እንዳትቀሩ።
👉በጣም ረጋ ብላችሁ ካዳመጣችሁት በሗላ ሼር አድርጉት።
👉የግለሰቡ ቅጥፈት እጅግ የገዘፈ ስለሆነ ማሳጠር አልቻልኩምና ይቅርታ እጠይቃለሁ።
ቢሆንም ግን ሙሉ በሙሉ ማዳመጥንና በየቻናሉ ማሰራጨትን አደራ አደራ አደራ!!
ثم أقــول له"!!
💫يا قَلِيلَ الْعِلْمِ طَوِيلَ اللِّسَــــــــانِ
💫أَيَا مُعَطِّلُ نُعُوتَ الدَّيَّــــــــــــــانِ
💫ياَذَا الإِفْتِراَءِ عَلَى الْعُلَمَـــــــــــــاءِ
💫يَامَنْ قَدْ تَكْذِبُ عَلَى الْأَجِـــــــــلَّاءِ
💫اِرْجِعْ إِلَى اللهِ قَابِلِ التَّوْبَـــــــــــةِ
💫قَبْلَ مَمَا تِكَ قَبْلَ الْغَرْغَـــــــــــــرَةِ
✍በሙርሰል ሰይድ ጨፌ26/06/15
👉https://t.me/murselseid
👉እርምት ሁለት ለሀቢብ ኑሩ ቅጥፈት
💫ግልባጭ
①👉ለዑመር ኮምበልቻ
②👉ለአቡበክር ሱለይማን
👉ዉድ የተከበራችሁ የሱና ወንድምና እህቶቼ ሆይ!!
👉አደራ የአቂዳችን ጉዳይ ነዉና ሙሉ በሙሉ ሳታዳምጡት እንዳትቀሩ።
👉በጣም ረጋ ብላችሁ ካዳመጣችሁት በሗላ ሼር አድርጉት።
👉የግለሰቡ ቅጥፈት እጅግ የገዘፈ ስለሆነ ማሳጠር አልቻልኩምና ይቅርታ እጠይቃለሁ።
ቢሆንም ግን ሙሉ በሙሉ ማዳመጥንና በየቻናሉ ማሰራጨትን አደራ አደራ አደራ!!
ثم أقــول له"!!
💫يا قَلِيلَ الْعِلْمِ طَوِيلَ اللِّسَــــــــانِ
💫أَيَا مُعَطِّلُ نُعُوتَ الدَّيَّــــــــــــــانِ
💫ياَذَا الإِفْتِراَءِ عَلَى الْعُلَمَـــــــــــــاءِ
💫يَامَنْ قَدْ تَكْذِبُ عَلَى الْأَجِـــــــــلَّاءِ
💫اِرْجِعْ إِلَى اللهِ قَابِلِ التَّوْبَـــــــــــةِ
💫قَبْلَ مَمَا تِكَ قَبْلَ الْغَرْغَـــــــــــــرَةِ
✍በሙርሰል ሰይድ ጨፌ26/06/15
👉https://t.me/murselseid
Forwarded from ጠቃሚ ኢስላማዊ ትምህርቶች
ሼይኽ አልባኒ ረሒመሑሏሕ እንዲሕ ይላሉ
ምንጭ {ሲልሲለቱል ሁዳ ወኑር የካሴት ቁጥር 3}
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
"ሴት ልጅ የተፈጠረችው በቤቷ ልትሆን(ቤቷ ላይ ልትረጋ)፣ባሏን ልትካድም እና ልጆቿን ልትንከባከብ መሆኑን ልታውቅ ግድ ይላታል!!
ምንጭ {ሲልሲለቱል ሁዳ ወኑር የካሴት ቁጥር 3}
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
📜 قال تعالى :
{ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنْفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَاراًُ وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلائِكَةٌ غِلاظٌ شِدَادٌ } .
📝 قال الإمام الحافظ ابن كثير
- رحمــہ اللـہ تعالـﮯ - :
" أي : مروهم بالمعروف ، وانهوهم عن المنكر ، ولا تدعوهم همَلاً فتأكلهم النار يوم القيامة ".
📚 تفسير ابن كثير ( ٥ / ٢٤٠ ) .
{ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنْفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَاراًُ وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلائِكَةٌ غِلاظٌ شِدَادٌ } .
📝 قال الإمام الحافظ ابن كثير
- رحمــہ اللـہ تعالـﮯ - :
" أي : مروهم بالمعروف ، وانهوهم عن المنكر ، ولا تدعوهم همَلاً فتأكلهم النار يوم القيامة ".
📚 تفسير ابن كثير ( ٥ / ٢٤٠ ) .
🍂..ልባችንን በዚክር እናርጥበዉ!!
وَٱلْبَاقِيَاتُ ٱلصَّالِحَٰاتُ خَيْرٌ عِندَ رَبِّكَ ثَوَابًا وَخَيْرٌ أَمَلا
سبحان اللّہ ..
الحمد للّہ ..
لا إلّہ إلا اللّہ ..
اللّہ أڪبر ..
لاحول ولا قوة إلا بالله ..
https://t.me/https_Asselfya
وَٱلْبَاقِيَاتُ ٱلصَّالِحَٰاتُ خَيْرٌ عِندَ رَبِّكَ ثَوَابًا وَخَيْرٌ أَمَلا
سبحان اللّہ ..
الحمد للّہ ..
لا إلّہ إلا اللّہ ..
اللّہ أڪبر ..
لاحول ولا قوة إلا بالله ..
https://t.me/https_Asselfya
☑️ የጧት የማታ ዚክር አደራ እንዳንዘናጋ!!!
🎈ዚክር የልብ ሀይል የአካል ብርታትና የትኛውንም ጣዕም የማይስተካከለው የቀልብ ምግብ ነው።
==
🎈ዚክር የልብ ሀይል የአካል ብርታትና የትኛውንም ጣዕም የማይስተካከለው የቀልብ ምግብ ነው።
==
➷ግዜ ሠይፍ ነዉ።
ካልቆረጥከዉ ይቆርጠሃል!
የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ፦
🎈ሁለት ጸጋዎችን ሰዎች ተሸንግለዉባቸዋል።
👉ጤንነትና
👉ትርፍ ግዜ
==
✍️
ካልቆረጥከዉ ይቆርጠሃል!
የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ፦
🎈ሁለት ጸጋዎችን ሰዎች ተሸንግለዉባቸዋል።
👉ጤንነትና
👉ትርፍ ግዜ
==
✍️
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
أبو ريس محمد بن إمام – مذكرة في أحكام الصيام 15
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
أبو ريس محمد بن إمام – مذكرة في أحكام الصيام 16
ጾም ዉስጥ የሚጠሉ ነገራቶች
በደንብ ተከታተሉ
✍
በደንብ ተከታተሉ
✍
❀•°
آللَّهُــمَّ صَلِّ وَسَـــلِّمْ وَبَارِكْ على نَبِيِّنَـــا مُحمَّد وعلى آله وصحبه وسلم
.
آللَّهُــمَّ صَلِّ وَسَـــلِّمْ وَبَارِكْ على نَبِيِّنَـــا مُحمَّد وعلى آله وصحبه وسلم
.
☑️ ሼኸ ሷሊህ አልፈውዛን አላህ ይጠብቃቸዉና እንዲህ አሉ፦
ጀነት ፦ አላህን ለታዘዘ ሰው የመኖሪያ አገር ናት። ያ ሰው በዘሩ ከሀበሻ የሆነ ባሪያም ቢሆንም
እሳት፦ አላህን ላመፀ ሰው የመኖሪያ ሀገር ናት። ያ ሰው በዘሩ ከአረብ ሆኖ የተከበረ እና የቁረይሽ ጎሳ ቢሆንም
[كلمات رمضانية 07-09-1437هـ]
==
https://t.me/https_Asselfya
ጀነት ፦ አላህን ለታዘዘ ሰው የመኖሪያ አገር ናት። ያ ሰው በዘሩ ከሀበሻ የሆነ ባሪያም ቢሆንም
እሳት፦ አላህን ላመፀ ሰው የመኖሪያ ሀገር ናት። ያ ሰው በዘሩ ከአረብ ሆኖ የተከበረ እና የቁረይሽ ጎሳ ቢሆንም
[كلمات رمضانية 07-09-1437هـ]
==
https://t.me/https_Asselfya
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🌸እዉነተኛ በአላህ ላይ መመካት ማለት፦
🌹 ما هو التوكل ؟
ج : صدق اعتماد القلب على الله في جلب المنافع، ودفع المضار، مع فعل الأسباب الشرعية.
⇦ والدليل قوله تعالى: *﴿وَعَلَى اللَّهِ فَتَوَكَّلوا إِن كُنتُم مُؤمِنينَ﴾* [المائدة: ٢٣] .
⇦ وقوله تعالى: *﴿الَّذينَ قالَ لَهُمُ النّاسُ إِنَّ النّاسَ قَد جَمَعوا لَكُم فَاخشَوهُم فَزادَهُم إيمانًا وَقالوا حَسبُنَا اللَّهُ وَنِعمَ الوَكيلُ﴾* [آل عمران: ١٧٣]
⇦ وَحديث عُمَرَ بْنِ الخَطَّابِ رضي الله عنه، قَالَ: قَالَ رَسُولُ الله ﷺ: «لَوْ أَنَّكُمْ كُنْتُمْ تَوَكَّلُونَ عَلَى الله حَقَّ تَوَكُّلِهِ لَرُزِقْتُمْ كَمَا يُرْزَقُ الطَّيْرُ تَغْدُو خِمَاصًا وَتَرُوحُ بِطَانًا». رواه الترمذي (2344)، وهو في الصحيحة للألباني (310)، وفي الصحيح المسند(986).
https://t.me/https_Asselfya
🌹 ما هو التوكل ؟
ج : صدق اعتماد القلب على الله في جلب المنافع، ودفع المضار، مع فعل الأسباب الشرعية.
⇦ والدليل قوله تعالى: *﴿وَعَلَى اللَّهِ فَتَوَكَّلوا إِن كُنتُم مُؤمِنينَ﴾* [المائدة: ٢٣] .
⇦ وقوله تعالى: *﴿الَّذينَ قالَ لَهُمُ النّاسُ إِنَّ النّاسَ قَد جَمَعوا لَكُم فَاخشَوهُم فَزادَهُم إيمانًا وَقالوا حَسبُنَا اللَّهُ وَنِعمَ الوَكيلُ﴾* [آل عمران: ١٧٣]
⇦ وَحديث عُمَرَ بْنِ الخَطَّابِ رضي الله عنه، قَالَ: قَالَ رَسُولُ الله ﷺ: «لَوْ أَنَّكُمْ كُنْتُمْ تَوَكَّلُونَ عَلَى الله حَقَّ تَوَكُّلِهِ لَرُزِقْتُمْ كَمَا يُرْزَقُ الطَّيْرُ تَغْدُو خِمَاصًا وَتَرُوحُ بِطَانًا». رواه الترمذي (2344)، وهو في الصحيحة للألباني (310)، وفي الصحيح المسند(986).
https://t.me/https_Asselfya
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
أبو ريس محمد بن إمام – مذكرة في أحكام الصيام 16
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM